Wednesday, December 14, 2016

ቅኝ ገዢዎቻችን ወያኔዎች እና 666 ሰይጣናዊ የኢሉሙናቲ ድርጀቶች በሚያስተዳድሯት ኢትዮጵያ ውስጥ በዩኒቨርሲቲ ሴት እቶቻችን ላይ እየተሰነዘረ ያለው የሚያሳዝን አገራዊ ጥቃትና ውርደታችን የትግራይ ሕዝብ በልዩ ጥሪ እንዲመለከተው ጋብዣለሁ፡ እነሆ! ጌታቸው ረዳ (Getachew Reda-- Editor Ethiopian Semay)




ቅኝ ገዢዎቻችን ወያኔዎች እና 666 ሰይጣናዊ የኢሉሙናቲ ድርጀቶች በሚያስተዳድሯት ኢትዮጵያ ውስጥ በዩኒቨርሲቲ ሴት እቶቻችን ላይ እየተሰነዘረ ያለው የሚያሳዝን አገራዊ ጥቃትና ውርደታችን የትግራይ ሕዝብ በልዩ ጥሪ እንዲመለከተው ጋብዣለሁ፡ እነሆ!
ጌታቸው ረዳ (Getachew Reda-- Editor Ethiopian Semay)
666 victim a university Student in Ethiopia under the Satanic Mercenary Weyane/Tigre government in Ethiopia giving her testimony on tears on the crime she suffered.
ሁለት አበይት ርዕሶች በቪዲዮ የተደገፉ ማስረጃዎችን እንመለከታለን። (1) የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ (ENM) ተበሎ የሚጠራው የፖለቲካ አቃቂርተኞች “የኢትዮጵያ እና የኦሮሞ አገራዊ ምስረታ ንቅናቄ” ይሉታል፡ ግንቦት 7 እና ኦነግ የሚያሾሩት በአማራ ሕዝብ እና  በኢትዮጵያ አገራዊ ህልውና ላይ ያነጣጠረው ሴራ በማስረጃ እናደምጣለን። (2) ከዚያም በቅኝ ገዢዎቻችን ወያኔዎች እና በ666 ሰይጣናዊ የኢሉሙናቲ ድርጀቶች ኢትዮጵያን ለማጥቃት ከሰነዘሩት ጉንጉን ሴራቸው ውስጥ አንዱ ዘመቻቸው  የኢትዮጵያ   ዩኒቨርሲቲ ወጣት  ሴት ተማሪዎች እየተጠለፉ አዲስ አበባን የግድያ፤የማሰቃያ፤የተገደሉ ሰዎች ስጋ…. (፧?) የሰው ደም ማስጠጪያ፤በሴት እህቶቻችን ላይ እባብ በማህጸናቸው ውስጥ አስግብተው እንዲሰቃዩ የሚደረግበት፤ ክብረ ንጽህናቸው በዓርቦችና በማይታወቁ ሰዎች ጭለማ ውስጥ የሚደፈርሩበት አስደንጋጭ የማፈኛ እና የማጎርያ ህንጻ በቪዲዮ ከተጠቂዎቹ አንዷ ምስክርነቷን የሚያሳይ እንመለከታለን።

ይህ በቅኝ ገዢዎች በወያኔዎች እና በ666 ኢትዮጵያ ዜጎችን የማጥቃት ሴራ በትግራይ ወጣቶችም ሳይቀር (በቪዲየውም የምትሰሙት ይሆናል) እየተፈጸመ ያለው የሚያስለቅስና የሚያበሳጭ ባዕዳን የማይፈጽሙት ጥቃት የትግራይ ሕዝብ ይህ አገራዊ፤ሉአላዊ እና ሰብአዊ የሴቶች እህቶቻችን የጥቃት ዘመቻ በወያኔ ዘመነ መንግሥት ተባባሪትና ተመልካችነት እየተፈጸመ ያለው ወንጀል ተረድቶ ወያኔዎችን የማውገዝ ግዴታው እንዲወጣ ጥሪ አቀርባለሁ። 

ማስጠንቀቂያና ምክር፤-
በቪዲዮው የቀረበው ምስክርነት የሚያስለቅስና የሚያበሳጭ ስለሆነ የደም ግፊት፤የልብ በሽታ፤የጨጓራ በሽታ እና የመሳሰሉ የጤና መታወኮች ያላችሁ ወገኖቼ፤ እባካችሁ እራሳችሁን ሳትጎዱ በትዕግስት ቪዲዮውን አድምጡት። እኔ እራሴ ይህን ማስረጃ ከተመለከትኩ በላ እራሴን ማጋጋም አቅቶኝ እስካሁን ድረስ ከራሴ ጋር ብስጭት እና ትግል አልለቅ ብሎኛል። ስለዚህ እባካችሁ እራሳችሁ ሳትጎዱ  በትዕግስት ቪዲዮውን ተከታተሉት ። ወያኔ አገራችንን ላማዋረድ ባዕዳን ይፈጽሙታል ተብሎ የማይታሰብ ውርደት በራሱ መንግሥታዊ አስተዳዳር የኢሉሙናቲ ዱርየ የናዚ 666 የጉግ ማንጉግ  ሴራ ቅጥረኞች ያለ ምንም ፍርሃት ልቅ ሆነው በሚያምሩ ትላለቅ ማጎርያና ማሰቃያ ህንጻዎች “ማፈኛ” እስርቤት መስርተው ይህ ከዚህ ቀጥሎ ያለው “አስደንጋጭና አስፈሪ ጉድ” እየተፈጸመ ነው። የትግራይ ሕዝብ እና የወያኔ ተከታዮች ይህ ጉድ እንዲመለከቱት ልዩ ጥሪየን አቀርባለሁ። 

እባካችሁ አሁንም የስሜት ህዋሳቶቻችሁ ሳይነኩ በፊት በመጀመሪያ ይህ የግንቦት 7 ሴራ እና የኦነግ ፖለቲካዊ ሴራ ጉድ ተመልከቱ እና ከዚያ ወደ አሳዛኙ የቅኝ ገዢዎቻችን ወንጀል ቪዲዮ ተሸጋገሩ።

ይህ ከዚህ በታች ያለው welkait.com ድረገጽ ላይ የተለጠፈው ግሩም አቀራረብ እንዳለ አቅርቤዋለሁ። የ ግንቦት 7 እና የ ኦነግ ሴራ ሰነድ ለመተንተን አስቤ ነበር ሆኖም ወልቃይት ድረገጽ ከመተንተን ስላዳነኝ የድረገጹ አዘጋጅ አመሰግነዋለሁ። ባለፈው ሰሞን ስለ ግንቦት 7 እና ኦነግ ያዘጋጁት በኢትዮዮጵያ የሴራ ጉንጉን በኢሳቱ ጋዜጠኛ በሲሳይ አገና የተደነቀ እንደነበር እና እኔም የሲሳይ አገና ፖለቲካዊ አታላይነትና የፖለቲካዊ ውሸት ለማጋለጥ ሞክሬ እንደነበር ታስታውሳላችሁ። አሁን እኔ ያልኩትን እውነት ሆኖ መረጃው እነሆ በጽሑፍም፤ በቪዲየው/አውድዮም እየተዋሸ ያለው አስገራሚ ቅጥፈትና አገራዊ ወንጀል ተመልከቱት ይኼውላችሁ።
(1)
የኢትዮጵያሃገራዊ ንቅናቄ (ENM) ተብሎ የሚጠራው ድርጅትና ያጸደቀው ሰነድ
Ginbot 7 and OLF The anti Amhara mercenary elements organized to destroy Ethiopia 2016-12-
እንደሚታወቀው ከጥቂት ሳምንታት በፊት በአራት የተቃቃሚ ድርጅቶች ማለትም፡-
በግንቦት 7 (G7) በኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ODF) በሲዳማ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ( SNDM ) እና በአፋር ህዝብ ፓርቲ (APP) መካከል በዋሽንግተን ዲሲ ኦክቶበር 30 2016 ..የኢትዮጵያሃገራዊ ንቅናቄ (ENM) የሚባል ስብስብ ተፈራርመው መመስረታቸው ይታወሳል።

የኢትዮጵያሃገራዊ ንቅናቄ (ENM) የስምምነት ሰነድ ከተካተቱት ዋና ዋና ፍሬ ነገሮች እና ለህዝብ ያለተገለጡት ጉዳዮች ከብዙ በጥቂቱ የሚከተሉትን የያዘ ነው።

* የአማራ ህዝብ ተወካይ ባለመኖሩ በስብስቡ አለተካተተም የተባለው ውሸት ነው።

* የንቅናቄው ሰነድ እንዳለ የግንቦት 7 ፕሮግራም የተቀበለ ነው።

* የንቅናቄው ሰነድ በወያኔ መንግስት የወጣውን እና አሁን ወያኔ እየተገበረው ያለውን ህገ መንግስት ሙሉ በሙሉ የተቀበለ ነው።

* ንቅራቄው በወያኔ መንግስት የተዘረጋውን የአስተዳደር መዋቅር እንዳለ የተቀበለ ነው።
* የንቅናቄው ሰንደ ወያኔ እንደሚለው የኢትዮጵያን ህዝብሕዝቦችእያለ የሚጠራ ነው።

* ይህ በነዚህ በአራቶ ድርጅቶች የጸደቀው ሰነድ ካሁን በኋላ ሰነዱን ማንም ማሻሻም አይችልም የሚል ማሰሪያ አንቀጽ አለው።

* አዲስ ወደ ንቅናቄው የሚገቡ ድርጅቶች በአራቱ ድርጅቶች የጸደቀውን ይህንን ሰንድን እንዳለ ተቀብለው መግባት እንጅ ሰነዱ እንዲሻሻልና እንዲስተካከል የመጠየቅም ሆን የማሻሻል ጥያቄ መብታቸው የተከለከለ ነው።

* ግንቦት 7 ( G7 ) የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ODF ) ማንኛውም የአማራ ድርጅት ተወካይ ወይም በአዛጋጆች ተጋብዞ የነበረው ሞረሽ ወገኔ የአማራ ድርጅት በዚህ የንቅናቄ ስብስብ ውስጥ ሊገባ አይገባውም የሚል እገዳ ጥለዋል።

* በንቅናቄ የተገኙት የአፋር እና የሲዳማ ድርጅቶች የአማራ ህዝብ ተወካይ የለለበት የድርጅቶች ስብስብ የትም አይደርስምና የአማራ ህዝብ ተወካይ በንቅናቄው ስብስብ እንዲካተት ከፍተኛ ድምጽ ያሰሙ ቢሆንም  ግንቦት 7 እና ኦዲፍ (ODF) ግን የአማራ ተወካይ በንቅናቄው ውስጥ መገኘት የለበትም በማለት እገዳ ጥለዋል።

በዚህ አጋጣሚ የአፋርና የሲዳማ ህዝብ ድርጅቶች ሃላፊዎች ምንም እንኳ በጉልበተኞቹ በግንቦት 7 እና ኦዲፍ (ODF) መሪዎች ተጽእኖ ምክንያት የአማራ ህዝብ ተወካይ በስብስቡ እንዳይገኝ ቢደረግም እናንተ ግን እውነተኛ የነጻነት ታጋዮች በመሆናችሁ የአማራ ህዝብ ተወካይ የለለበት ስብስብ ዋጋ የለውም ብላችሁ ያነሳችሁት ጥያቄ ለነጻነቱ እየታገለ ላለው የአማራ ህዝብ ያላችሁ ቅን ልብና ወገናዊትነት የሚያረጋግጥ በመሆኑ የአማራ ህዝብ ለእናንተ ያለው አክብሮት ከፍ ያለ መሆኑን እየገለጽን በዚህ አጋጣሚ ላሳያችሁት አጋርነት እናመሰግናችኋለን።

አቶ ተክሌ የሻው ሞረሽ ወገኔ የአማራ ድርጅትና ሊቀመንበር እና የአማራ ህዝብ ጠባቃየኢትዮጵያሃገራዊ ንቅናቄ (ENM) ተብሎ የሚጠራው ድርጅትና ያጸደቀው ሰነድን በሚመለከት የሰጡትን አስተያየት ከዚህ በታች ያድምጡ።

ስለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ንቅናቄን - Ethiopian National Movement የአቶ ተክሌ የሻው አስተያየት

https://youtu.be/j4gLQDvHUM8

 

(2) አሁን በቅኝ ገዢዎቻችን ወያኔዎች እና በ666 ሰይጣናዊ የኢሉሙናቲ ድርጀቶች በኢትዮጵያ ወጣት ሴቶች ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ አዲስ አበባን የግድያ፤የማሰቃያ፤የሰው ደም ማስጠጪያ፤በሰት እህቶቻችን ላይ እባብ በማህጸናቸው ውስጥ አስግብተው እንዲሰቃዩ የሚደረግበት፤ ክብረ ንጽህናቸው በዓርቦችና በማይታወቁ ሰዎች ጭለማ ውስጥ የሚደፈርሩበት አስደንጋጭ የማፈኛ እና የማጎርያ ህንጻ እየተፈጸመ ያለው የጉግ ማንጉግ ጉድ በቪዲዮ የተደገፈ ከተጠቂዎቹ አንዷ የሆነች ምስክርነቷን የሚያሳይ እንመለከታለን። ፓስተሩ/ቄሱ (ፔንጤ ይመስለኛል) እስላም ኖሮ አሁን ወደ ክርስትና የተመለሰ ኢትዮጵያዊ ነው። በእሱ አማካይነት የተዘጋጀው የጸሎት መድረክ የቀረበ ማስረጃ ነው። እነሆ!
Man of God Prophet Jeremiah Husen Testimony
አመሰግናለሁ። ጌታቸው ረዳ የኢትዮጵያን ሰማይ ድረገጽ አዘጋጅ (Getachew Reda-- Editor Ethiopian Semay) getachre@aol.com