Sunday, June 30, 2024

ሓጫሉ እጅግ ሲበዛ ሞገደኛ እና በባለተራነት ስሜት ተሰፍጦ የጥጋበኛነት ግሳት ሲያገሳ የነበረ፤ ምላሱ በልኩ የማይቆጣጠር “ግዙፋን ዋርካዎቻችንን” ሲያረክስ የነበረ ወጣት ነበር፡ ነብስ ይማር! ጌታቸው ረዳ (ኢትዮ ሰማይ Ethio Semay) June 30/2020 Re-Posted

 

ሓጫሉ እጅግ ሲበዛ ሞገደኛ እና በባለተራነት ስሜት ተሰፍጦ የጥጋበኛነት ግሳት ሲያገሳ የነበረ፤ ምላሱ በልኩ የማይቆጣጠርግዙፋን ዋርካዎቻችንንሲያረክስ የነበረ ወጣት ነበር፡ ነብስ ይማር!

ጌታቸው   ረዳ

 (ኢትዮ ሰማይ Ethio Semay)

June 30/2020 Re-Posted

ሓጫሉ እጅግ ሲበዛ ሞገደኛ እና በባለተራነት ስሜት ተሰፍጦ የጥጋበኛነት ግሳት ሲያገሳ የነበረ፤ ምላሱ በልኩ የማይቆጣጠር “ግዙፋን ዋርካዎቻችንን” ሲያረክስ የነበረ ወጣት ነበር፡ ነብስ ይማር!

ጌታቸው   ረዳ (ኢትዮ ሰማይ Ethio Semay)

June 30/2020

 ሓጫሉ ለምን ሞተ? ማንስ ገደለው? እንዴት ሞተ? ብዙ ሰዎች መላምታቸው ሲነታረኩበት አንብቤ ገርሞኛል። አበበች አደነም ገዳዮቹ ትግርኛ ተናጋሪዎች ናቸው በላ በይፋ አወጃለች (ኣግዚኦ የሚባልላት  ሕግ የምትጥስ ሕገ ወጥ ወንጃሊት!!)ልጁ ከሰማይ በታዘዘለት ቀነ ቀጠሮ በተጠራበት ወቅት ሄዷል (ሁላችንም የየራሳችነን መጥሪያ ቀኖች አሉን)። ኦነጎች እና በወያኔዎች በነፍጠኛነት እየተወገዙ፤ በሓሰት ተወንጅለው ባጭር የተቀጩ ብዙ ኢትዮጵያውያን እናስታውሳለን። አንደኛውና ቀዳሚው ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ፤ ጋዜጠኛ ደምስ በለጠ እና ሚሊዮኖች ተቀጥቅጠው ተረሽነው፤ተሰቅለው፤አንገታቸው ታርደው፤ብልታቸው የተኮላሹ፤ በመርዝ የተገደሉ ሚሊዮኖች ናቸው።ዛሬ ሓጫሉ በጥይት ተገደለ የሚል ዜና ሰምተናል።

ኢትዮጵያውያንና የኮርያ ሕዝቦች ልዩ አልቃሾች ናቸው። ይንሰቀሰቃሉ። ሰው በግፈኞች ሲገረፍና ብልቱ ሲኮላሽ፤ እናቶችና ባለትዳሮች ሲደፈሩ፤ ወጣት ሴቶች ሲያለቅሱ፤ተጠልፈው ደብዛቸው ሲጠፋ፤ ግን ምንም የማይሰማቸው፤ ዛሬም ለግፈኛ መሪዎች የሚያጎበድዱ ኢትዮጵያውን ሁሉ ዛሬም ለመከራችን ዋናው ተጠያቂዎች ናቸው። ለመከራችን ዋናው ተጠያቂ የነበረው ‘መለስ ዜናዊ’ ሲሞት “ከላይ እንደገለጥኩት “መሬት ትዋጠን” ብለው ስቅስቅ ብለው ያለቀሱ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችን እናስታውሳለን።

“አንተም ክፉ ነበርክ ክፉ ሰደደልህ..” ሲሉ የነበሩ ጥንታዊ አያቶቻችን ዛሬ የነሱ ልጆች የሆንን የሐበሻ ልጆች በተቃራኒ ቆመን “ሰው ሲያፈናቅሉ የነበሩ፤ በተሰጣቸው መድረክ ተጠቅመው አገር የሚያፈርስ ቅስቀሳ ሲያደርጉና ከተማው ገጠሩ ሲያውኩ ሰላም ሲያደፈርሱ የነበሩ “ጋኔሎች በሞት ሲሰናበቱ ” ወደ እርግብነት ለውጠው “የሚያለቃቅሱ” ኢትዮጵያውያን የመለያ ባሕሪቸው ሆኖ ዛሬም አለ። ቤተክርስትያኖቻቸው እና መስጊዶቻቸውን ሲያቀጥሉላቸው ፤ሰንደቃላማቸው እና ማተባቸው በመንግሥት ወኪሎችና ታጣቂዎች እንዲያወልቁ ሲደረግ “እነሱን የሚቆጣጠረው” መንግሥት ማሞካሸትና ማሽቃበጥ የኢትዮጵያውን ባሕሪ ሆኖ ቀጥሏል።

ዛሬም በሕይወት ቆመው በሚሊዮኖች ኢትዮጵያውያን ደም እጃቸው በደም የጨቀየው እነ ኢሳያስ አፈወርቂ የመሳሰሉ ዓለም አቀፍ ወንጀለኞችን “በወኪሎቻቸው ጋባዥነት” ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ ተደርጎ “በገደልዋቸው ሰዎች አገር ተንፈላስፈው ባንዴራቸው እየተውለበለበላቸው “ወላጆቻችን ወንድሞቻችን እህቶቻችን ጥርሳቸውን እየነቀልክ ስላባረርክልን፤ በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች የሳህል ተራራ በውሃ ጥም እያቃጠልክ ምሽግና አስፋልት ቆፋሪዎች አድርገህ በባርነት ስለገደልካቸው ፤ ወደብ አልባ እንድንሆን የዓረቦች ሙርከኞች ስላደረግኸን “እንወድሃለን” የሚሉ የሙታን ልጆች በገፍ ተፈጥሯል። ወንጀለኞች የሚንቀባረሩበት አገር ብቸኛው የአበሾች አገር “ኢትዮጵያ” ነች። “ጋኔሎች” ሲሞቱም አይጠየቁም፤ አይወቀሱም፤ ሲኖሩም አይጠየቁም አይወቀሱም፡በቃ!

ተጠቂ ሙታኖች የሚጮሁባት ኢትዮጵያ!

በሚገርም ክስተት አንዳንድ ሰዎች ፈስ-ቡክ ላይ ሲጽፉ ያነበብኩት “ሓጫሉ ስለሞተ አማራዎች እንዳይገደሉ፤ ሕዝብ እንዳይገዳደል እርስ በርስ ጦርነት አንዳይነሳ ዝም በሉ ይላሉ” ፤ ሓጫሉ ስለተገደለ ሳይሆን አገር የሚደፈርሰው ፤ወንጀለኛው ስርዓት በሕዝባዊ ስርዓት ተለውጦ ወንጀለኞች ከሥልጣን ካልተወገዱ ስርዓቱ እስካለ ድረስ የሞገደኞች መገዳደል ቀጣይ ነው። ባሕሪው ነው፡ (28 አመት ያየነው ይህ ነበር) አሁን ብሶበታል ።ለዚህ ነው ይህ ሥርዓት ተሎ መወገድ አለበት ብለን የምንቀሰቅሰው።

አንድ ሰው “በሕይወት እያለ ሲያሳየው የነበረው የተረኛነት ግሳት ከሞተ በሗላ በምንዘግብ ሰዎች ውርጅብኝ ሲያወርዱብን የሕሊናቸው ጩጬነት ነው ብለን ብናልፈውም” ይሕ ባሕሪ እስከ መቸ ይቀጥላል? የሚለው ግን መልስ አልተገኘለትም። “ሓጫሉ” እጅግ ሲበዛ የተወጣጠረ ባለጊዜነትን ሽቅብ ያወጣው፤ መኪና ሲነዳ ሕዝብ በተሰበሰበበትና በመተላለፊያ ጎዳና ላይ “ሽጉጥ” መሳርያ ከኪሱ እያወጣ ሰላማዊን ሰው ሲቃጣ እና ሲያስፈራራ የነበረ ጥጋቡን መቆጣጠር ያልቻለ ፤ የተረኛነትን ስሜት በአፍንጫው የወጣ እጅግ ሞገደኛ ሰው ነበር።

መለስ ሲሞት ብዙ ሰዎች ፡እንደሰው ሰውነኝና ማዘን አለብኝ” እያሉ ሲያለቅሱ ልባቸው የተሰበረ አንጋፋ ሰዎች አይቻለሁ (እንደ እነ ታማኝ በየነ አይነቶቹ ልባቸው ወለል ብሎኣቸው አይሮፕላን ሲወርዱ “በቴክስት መልእክት” መርዶውን ሰምተው መራመድ እስኪያቅታቸው የተሰናከሉ አዛኝ ፍጡራን አይተናል) በእነ በቀለ ገርባ ፤በነ ጃዋር፤ በእነ ዳውድ ኢብሳ፤ በእነ ተስፋየ ግበረአብ ፖለቲካ ሕሊናው በአክራሪ ፖቲካ ተወጥሮ አማራውን ሲያወግዝ፤ ምኒሊክን እርኩስ አድርጎ ሲኮንን የነበረ፤ የትላልቅ ዋርካዎቻችን መልካም ዝናን ያቈሸሸ፤ ልጓም የበጠሰ ሞገደኛ “ፀብ የሚዘራ” አዝማሪ ነበር።

ሓጫሉ እንደተመኘውም “ተረኛ ኦሮሞዎች ፈረሳችሁን እየጋለባችሁ ምኒሊክ ቤተመንግሥት ተቆጣጠሩት “ ብሎ እንደዘፈነላቸው ሁሉ ፤ ያለው አልቀረም “ተረኞቹ ኦነግንና ኢሳያስ አፈወርቂን በውስጥ አርበኛነት ሲያገለግሉ የነበሩ እነ “ኮለኔል “አብይ አሕመድ” የመላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ተቃውሞ እና “ደም” ምርኩዝ አደርገው ምንሊክ በተመንግሥት ቁጢጥ ብለው በሁለት አመት ውስጥ ለመስማት፤ለማየት የሚሰቀጥጥ ዘግናኝ ወንጀል ሲደርግ “አልሰማንም አላየንም” እያሉ “ንጸሐን አስረው ፤መግረፍ፤ማሰቃየት፤ነብሰጡሮችን በግፍ አስረው ስያስወርዱ ካለፉት ያልተሻሉ “የባሱ ጋኔሎች” ሆነው በንጹሓን ደም ቀለዱ። =

ሓጫሉ ምላሱ በልኩ የማይቆጣጠር “አማራን በጡት ቆራጭነት እያወገዘ በአኖሌ ሃውልት ቆሞ በኩራት ተኮፍሶ ፎቶ መነሳትን የሚወድ” እጅግ ሲበዛ “አግረሲቭ” የነበረ እሱን በሚመስሉ መጎደኞች ተገደለ፡ በቃ! ።ከሥርዓተ አልባ መሪ እና “አናርኮ ፋሺስት” የሆነ ሥርዓት የሚከሰተው ክስተት “ሞገደኞች” እርስ በርሳቸው የሚገዳደሉበት ክስተት ውጤት ነው።

ባለ ተረኞቹ ከሥልጣን ካልወረዱና መሰርያቸውን ለሕዝባዊ ስርዓት ካለስረከቡት መገዳደሉና ግድያው የስርዓቱ ባሕሪ ነውና አገሪቱ በመገዳደል ማዕበል ውስጥ እየተናጠች ትቀጥላለች። ወንጀለኞችን በየቦታው እየሾመ አገሪቱ የሚያምሳት እራሱ አብይ አሕመድም አብይ እራሱ እንደተናገረው መገዳደሉ ይቀጥላል ብሏል። አይደለም እንዴ? ስለሆነም ነብስ የመጠፋፋቱ አሳዛኝ ክስተት ሓጨሉን “በድንገት በላው”፤ ታሪኩ ይኼው ነው፤ በቃ! ማን ገደለው?ተገደለ? የሚለው መላምት ውስጥ መግባቱ “ድካም ነው”። ጥያቄው ከዚህ በኋላስ ባለተራው ማን ይሆን? ሁ ኢዝ ኔክሰት?

ጌታቸው ረዳ (Ethiopian Semay)

Tuesday, June 25, 2024

ትግሬዎች የተከተሉት የባሕል ለውጥና እየተከሰተ ያለው ወንጀል በትግራይ ጌታቸው ረዳ 6/25/24 Ethiopian Semay


ትግሬዎች የተከተሉት የባሕል ለውጥና እየተከሰተ ያለው ወንጀል በትግራይ

ታቸው ረዳ

6/25/24

Ethiopian Semay

ወንጀል በባህል ላይ ተጽእኖ ያሳድራል, ባህል ደግሞ በወንጀል ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል የላሉ በወንጀል ጥናት ያደረጉ ምሁራን፡፡ ይህ ማለት ማሕበረሰቡ እንደሚከተለው የባሕል ዓይነት ፤ ያንድ “ማሕበረሰብ ደህንነት ጠባቂ” የሚሆነበት ወይንም ‘’የደህንነት አስጊ’’ ሆኖ የሚከሰትበት ወቅቶች አሉት ማለት ነው፡፡

እዚህ ላይ “ወቅት” ብየ የጠቀስኩት ልብ እንድትሉት የምፈልገው “ባሕል የማሕበረሰቡ ደህንነት ጠባቂ ሆኖ ለዘመናት ከቆየ በላ ፤ ባንድ ወቅት ፤ የባሕል ብረዛ (ለውጥ) ሲደረግበት፤ ያ ጠባቂ ባሕል (ነባር) በአዲስ አስጊ ባሕል ይተካና ማሕበረሰቡ ልክ ትግራይ ውስጥና ኦሮሞ አካባቢ እየታዩ እንዳሉት አሰቃቂ የወንጀል ከስተቶች ምክንያት ማሕበረሰቡ አዝጋሚ ወይንም ፈጣን ሥጋት ውስጥ ይገባል፡፡

ባለፈው ሰሞን ትግራይ ውስጥ መነጋገርያ ሆኖ የሰነበተው ያንዲት 12 አመት ያላት ታዳጊ ወጣት ታክሲ ሲያመላልሳት በነበረው ባንድ ጎረትዋ ጎረምሳ ወጣት ተጠልፋ ተገድላ ከተሰወረች በ3ኛው ወርዋ ሬሳዋ መገኘቱ ይታወሳል፡፡ በዚህም መላው ሕዝብ በሁታው መደናገጡና እንት ሊሆን ቻለ? የሚል ጠያ ሲጭር ሰንብል፡፡

ኢትዮጵያ ወስጥ በተለይም ሰኑ ክፍል አብዛኛው በጥንታዊው የክርስትና መጻሕፍትና ቁርአን መመሪያ የሚከተል ማሕበረሰብ ስለነበር ከንጉሡ (ክ1966 ዓብዮት) ሞትና ክ63 ምኒሰትሮቹ ርሸና ብላ ከዚያም ትግራይ ወስጥ የተከሰተው የ1967 የዳግማይ ወያ አብዮት ያሰክተለው የባሕል ለውጥ ማሕበረሰቡ በወንጀልና በሃገር ክሕደት እንዲዋኝ አድርጎታል፡፡

የካቶሊክ፤የፕሮተሰታንት፤ የኦረቶዶክስና እስልምና መሪዎች በሙሉ በወያ የፋሺስት ፖለቲካ አስተምህሮ (ዶክትሪን) የተቀኙ በመሆናቸው፤ ፈሪሃ ውያኔ እንጂ ፈሪሃ ፈጣሪ ሆኖ እንዳይቀረጽ ሆኖ ተሰብከዋል፡፡

አትግደል የሚለው የፈጣሪ መመሪያን በመጣስ መግደል እንደባሕል ተወስዶ ወንድም እህቱን ሲገድል የጀብድ ምልክት ሆኖ እንዲታይ ፤ ልጅ የአባቱን ገዳይ እያሞገሰ መቀ ከተማ አዳራሽ ሲነገር አውድዮውን አስደምጨአችሁ እንደነበርና የሃየማኖት መሪዎች ነን የሚሉ እዛው ተቀምጠው ልጁን በጭብጨባ ሲያጅቡት መኖራቸው ትችት መጻን አሰታወሳለሁ፡፡

ወያ ጫካ እያለና መንግሥት ከሆነ በኋላ ማሕበረሰቡ ድያና ሞት ቅቡል ሆኖ እናት 3 ልጆችዋን ወደ ጫካ ልካ እስዋም ተዋጊ ሆና ልጆችዋ በማለቃቸው ምንም ቅር እንደማይላትና እንደገና ቢወለዱ መልሳ ወደ ጦርነት እንደምትልካቸው በኩራት ስትናገር መስማት፤ ከምናውቀው የእናት ሆድ ቡቡነት እጅግ የተለየ የልጆቻቸውን ሞት ደጋግመው ቢያዩ ልዩ ኩራትና ደስታ እንደሚሰማቸው የሚገልጹ የትግራይ እናቶች በርካቶች ናቸው፡፡

እንዲሀ ያሉት እናቶችና አባቶች ሞት ኩራት መሆኑን የሚያመኑ “ኡር ፋሺዝም” (Ur Fascism) የሜከተል ማሕበረሰብ መሆኑን ካሁን በፊት  Ur Fascism ኡር ፋሺዝም  የወያኔ ታጋዮች እውነተኛ መገለጫ በሚል አንድ መጣጥፍ መለጠፌ የታወሳል፡፡

የኡር ፋሺዝም (Ur Fascism) ባሕሪ ምንነት የነገረን  ጣሊያናዊው “ኡምቤርቶ ኤኮ” ነው። በትርጉም ካልተሳሳትኩ “ኡር ፋሺዝም” ዘላለማዊ ሺዝም ማለት ይመስለኛል፡፡ አንግሊዞች cult of tradition የሚሉት።ኡምቤርቶ ኤኮ << ህይወት>>  ለኡር-ፋሺዝም <<የህይወት ትግል የለም>> ይልቁንም  << ህይወት ለትግል ነው የምትኖረው>> ይላል።

<< ህይወት ዘላቂ ጦርነት ስለሆነ በጸጋ ይቀበለዋል። ይህ ግን የአርማጌዶን ስብስቦችን ያመጣል ጠላቶች መሸነፍ ስላለባቸው የመጨረሻው ጦርነት ሊኖር ይገባል ስለሚል፤ በዛው ቦግ እልም እያለ ያልተቋረጠ የጸብና የጦርነት ጫሪነት እንቅስቃሴው ሂደት ዓለምን መቆጣጠር ወርቃማ ሰላምን ማምጣት ይቻላል የሚል ባህሪ አለው>> ይላል። ነገር ግን እንዲህ ያለው ሁሉንም ተቆጣጥሮ ሰላም የሚያመጣ ተስፈኝነት የተሳካለት ፋሽስት መሪ የለም>>

በማለት የኡር ፋሺዝም ባሕሪ ርቀት ይገልጽና መጽሐፉን ሳነበው፤ ከጠቀሳቸው የኡር ፋሺዝም 14 ባሕሪያቶች ውስጥ ቀልቤን የሳበው ከርዕሴ መግቢያ የለጠፍኩት በመጀመሪያው የ17 አመት የወያኔ የጫካ ጦርነት ዘመን “አማረ ታረቀ” የተባለ የወያኔ ታጋይ በውግያው ውስጥ ግራ እግሩ በከባድ የጥይት አሎሎ ተመትቶ ተቆርጦ በመውደቁ የተቆረጠው ቀኝ እግሩ አንስቶ ወደ ሰማይ በመቀሰር የሞት ብስራቱን በጸጋ በመቀበል ወዲያውኑ ህይወቱ አልፏል።   

እንዲህ ያለ ሞት ኡምቤርቶ ኤኮ አንዲህ ሲል ይገልጸዋል።

<< … በእንደዚህ ዓይነት አመለካከት ሁሉም ሰው ጀግና ለመሆን ይማራል በእያንዳንዱ አፈ ታሪክ ውስጥ ጀግና ልዩ ፍጡር ነው ነገር ግን በኡር-ፋሺስት ርዕዮተ ዓለም ውስጥ ጀግንነትብርቅ” አይደለም የተለመደ ነው ይህ የጀግንነት አምልኮከሞት አምልኮ” ጋር በጥብቅየተያያዘ” ነው። የፈላንግስቶች መሪ መፈክርቪቫ ሙርቴ” ("ሞት ለዘላለም ይኑር!") ይላሉ። ይህ የሞት አምልኮ ባሕሪ በአጋጣሚ አይደለም ፋሺስትባልሆኑ” ማህበረሰቦች ውስጥ ግን ምእመናንሞት ደስ የማይል” አንደሆነ ይነገራቸዋል። አማኞች ከተፈጥሮ በላይ የሆነ ደስታ ላይ ለመድረስአሳማሚው መንገድ” እንደሆነ ይነገራቸዋል። በአንፃሩ የኡር-ፋሽስት ጀግናየጀግንነት ሞትን” ይመኛል፣ ለጀግንነቱሞት”ምርጥ ሽልማት” ተብሎ ይታወጃል። የኡር-ፋሽስት ጀግናለመሞት ትዕግስት የለውም””። ትዕግስት በማጣቱምሌሎች ሰዎችን” ወደሞት” ይልካል። >>

በማለት የ ኡር ፋሺሰቶች “ ቪቫ ላ ሙርቴ” - "ሞት ለዘላለም ይኑር!" እያሉ የሞት ቅድስና በመስበክ በጦርነት ወቅት እኔ ልሙት እኔ ልሙት እየተሽቀዳደሙ ወደ ጦርነት እሳት በመግባት ይሰዋሉ። ይህ የኡር ፋሺዝም ከ14 ቱ ባሕርያቶች አንዱ ሞትን በቅድስና እንዴት እንደሚያመልኩት ስንመለከት የወያኔ እና የሻዕቢያ ተዋጊዎች ባሕርይ የ ኡር ፋሺዝም ባሕሪ እንደተላበሱ ከሚዘግብዋቸው የታሪክ ማሕደሮቻቸው ለማወቅ ችለናል።ለ ነው የትግራይ እናቶቸና አባቶች ልጆቻቸውን እና እራሳቸው ወያ በሚያደረግላቸው የሞት ጥሪ ሁሉ “ሞትን” የምርጥ ትግዎች ምርጥ ሽልማት” ነውና በቅድስና ተቀበለውት እነሆ <<ኡር ፋሺዝ>> ትግራይ ውስጥ ከነገሠ ወዲህ ሞገደኛ ማሕበረሰብ ተፈጥል፡፡ ሰለሆነም ወጣቱ በታነጸበት “ሞገደኛ ባሕል” ምክንያት ራሱን ወንጀል ፈጻሚና ጉዳተኛ ሆኖ የምናየው ለዚህ ነው፡፡

ባሕልና ሕግ  የኛን “ድምበር” (ባውንድሪ) ይወስናሉ፡፡ተፈጠሮ የራሰዋ ሕግ እንዳላት ሁሉ ማሕበረሰቦች የሚከተሉዋቸው ባሕሎችም ጎልተው የተሰመሩ የቆዩ  ሕጎች መጣስ ከጀመሩ፡ መጣስ የሌለባቸው የተሰመሩ ባሕላዊ ወሰኖች ከጣስን ዋጋ እንደሚያሰከትል ትግራይ ውስጥ ያለው ክስተት አመላካች ነው፡፡ ፋሺስቶች ይህንን ሃቅ አይቀበሉትም፡፡

ትግራይ ስትከተላቸውና ሰታከራቸው የነበሩ ሃይማኖቶች፤ ሕግ፤ አገርና ሰንደቅ አላማ፤ ክ1967 ጀመሮ ተንቀው ተጥለዋል፡፡ትግራይ ውስጥ አመጽ ቅቡል ሆኖ ፤ <<እያባረርክ ግደለው ያንን ሞኝ አማራ>>  ክሚለው አመጸኛ ዘመቻና ዘፈን ጀመሮ የራሱን ጎረትና አብሮ አደግ ወንድምና እህት በጥይት ወይንም በስለት አርዶ መግደል ንቡር ሆኖ “ኡር ፋሺዝም” ቁቡል ባሕል ከሆነ ወዲህ የማሕበረሰቡን ሰላምና ደህንነት የሚጠበቁባቸው ነባር ባሕሎች በፋሺስት ፖለቲካ ተተክተው አነሆ ትግራይም መላው ኢትዮዮጵያም “ባሕል በመታመሙ” ምከንያት ሕዝቡ ችግር ውሰጥ ይገኛል፡፡ አመታዊ በዓላትና ሃየማኖታዊ ስብሰባዎች

የሚሰበኩት ፡ ስለ “ግደለው አፍነው፤አንተ ሞት አይፈ ፤ ድንጋይ አናጋሪ ፤ ተራራን አንቀጥቃጭ ባለ ልዩ ዲ ” የሚሉ ዘፈኖችና መፈከሮች የምታስተጋባ ትግራይ ነኛ ልትሆን አትችልም፡፡ ሁም ሐዘንና ሞት ይከብዋታል፡፡

ትግራይ ውስጥ ተገደለች የተባለቺው የ12 አመት ታዳጊ ውጣት ብዙ ሰዎች እንት ወደዚህ አስነዋሪ የግድያና የእገታ ባሕል ገባን? ሲሉ ከጠየቁት ካሰገረመኝ አንዱ <<ንጠላና መከፋፈል፤ ጸብ ፤ ጠላቻ ፤ ሞትና አመጽ ቅቡል እንዲሆን ከሚቀሰቅሱ <<የፋሺስት ቀሳወስትና ጳጳሳት>> አንዱ “የትግራዩ አባ ሰረቀበሃን” ነው፡፡

“ይህ ነብሰ ዳይ ከየት ነው የተላለፈብን? እውነት የትግራይ ሰው ነው ይህንን ወንጀል የፈጸመው? እንት ወደዚህ ክስተት ገባን? እያለ ተገርሞ ተከታዮቹን ይጠይቃል፡፡

ትግራይ ውስጥ ሰረቀ ብሃን የሚያመልከው “ወያ” እነ አቶ ገዛኢ ረዳ እና የ ቤተሰብ የሆኑት አቶ ገብረሊባኖስ መዝገቦ የመሳሰሉ አረጋውያንን እስከ እነ ሕይወታቸው እሳት ወሰጥ እየጨመሩ እንዳላሰቃዩዋቸውና እንዳልገደልዋቸው፤ ሰረቀ ብሃን ያንን ወንጀል ሰመቶ እንዳልሰማ (ራስ መንገሻ ወንድ አይደለህም ብለው የካዱት) ከደጅ የተወለደ ኢሕጋዊ የሆነ የራሥ ሥዩም ልጅ አታኸልቲ ሥዩም መቀበሪያውን ጉድድ አሰቆፈርው ከነ ሕይወቱ  ጉደጋድ ውስጥ ገብቶ እንዲቀበር ያደረገ የአባ ሰረቀበረሃን ብቸኛ ሿሚ እና መሪ የሆነው የወያ ወንጀል ሸሸጎ ተከታዮቹን ሰብሰቦ ያችን ታዳጊ ህጻን የገደለ ለመሆኑ ትግራዋይ ነው? እኛ ውስጥ ነው የበቀለው? እውነት የኛ ሰው ነው? እያለ እጆቹን እያወራጨ ተከታዮቹን ሲጠይቅና የትግራይ ሰው ንጹህነት ሲመጻደቅ መስማት “ከአባ ሰረቀበሃን” የመሳሰሉ አመጽና ላቻ ሰባኪ ፋሺስቶች ሲነገር በመሰማ ብገረምም በዙም አልገረመኝም፤

 (Fascism had profound archaic roots. it represented the crude transformation of Christian doctrine into slogans of political violence) (Theodor Adorno- Anti Semitism and Fascist Propaganda- (A Brief history of Fascist lies (Federico Finchelstein p/88)

<<(አመጽን አሰመለከቶ)ፋሺዝም ጥልቅ የሰደደ ነባር ሥር አለው፡፡ ነጹሁን የክርስትና አስተምህሮ ወደ ፖለቲካዊ መፈክሮች በመቀየር የፖለቲካ አመጽ ያበረታታል፡፡>> (A Brief history of Fascist lies (Federico Finchelstein p/88) ከሚለው መጽሐፍ ለዚህ ረስ ስዘጋጅ ሰሞኑን ካነበብኩት መጽሐፍ፡፡

 ትግራይ ውስጥ የምናየው አምጽ ማሕበርሰቡ የፋሺስት ተከታይ ሰለሆነ አመጽ በመለመዱ ሐዘን በመከሰቱ ለሳምንት ያጉረመርምና ክዚያ ወደ ወትሮው ይመለሳል፡፡ የትግራይ ወጣቶች በሙሉ በሚያስብል አሃዝ የፋሺስት ታጋዮች ናቸው፡፤ ለወያኔ መሪዎችና ባንራ ይሰዋሉ ፤ ተሰወተዋልም፡፡ ዛሬም  በኩራት ፤ ለመሞት ትዕግስት የላቸውም”። ሌሎች ሰዎችን በመረሸንም ሆነ ወደ ሞት ለመላክ ግድ የሌላቸው ገራፊዎችና ጨካኞች በብዛት የተበራከቱበት አክባቢ ነው፡፡

 በሁለመናዊ መልካቸው ከኡር ፋሺዝም ገንዳ የተቀዱት የትግራይ ወጣቶችና ምሁራኖቻቸው ሞትን ቅዱስ ባሕል አድርገው አሁንም እገፉበት ነው፡፡ ሞትን በማቆለጳጰስ “መስዋእት” ሉታል፡፡ ይክሩበታል፤ የጨፈሩበታል ፤ ይደሰቱበታል፡፡ ሰውን ድብድቦ አሰቃይቶ ገድሎ ቆሻሻ መጣያ ላይ መጣል በአመጽ ተወለዶ በአምጽ ያደገ ወጣት ሰለሆ መግደልና መሞት ምኑም ማለት አየደለም፡፡

ሞት ተወዳሽ በሆነበት ማሕበረሰብ የተወለደ ወጣት እንን ለጎረቱ ሕይወት ሊያዝን ቀርቶ ለራሱ ሕይወትም የማይጨነቅ  ትግራይ ወስጥ በሺዎቹ አሉ፡፡

ከላይ የጠቀሰኩትና የምታዩት ፎቶገራፍ በ17 አመት የወያኔ የጫካ ጦርነት ዘመን “አማረ ታረቀ” የተባለ የወያኔ ታጋይ በውግያው ውስጥ ግራ እግሩ በከባድ የጥይት አሎሎ ተመትቶ ተቆርጦ በመውደቁ የተቆረጠው ቀኝ እግሩ አንስቶ ወደ ሰማይ በመቀሰር የሞት ብስራቱን በጸጋ በመቀበል ወዲያውኑ ህይወቱ እንዳለፈ ወያኔዎች በኩራት ሲተርኩለትና ቅዱሰ ሞት መሆኑን ለተቀረው የትግራይ ወጣት በፈለጉ እንዲከተል ይሰብካሉ (ለሞተውም ሆነ ለቆሰሉት ቤተሰቦቻቸው ግን አይረዱም፟ የኔን ቤተሰብ ለመሳሌ)  እንዲሀ ሞትን የሚንቅ እንዲገደልና እንዲሞት ሲሰበክ ሞትን የማይፈራ ሞገደኛ ማሕበረሰብ በተለይ “ሲገድልና ሲደፍር ፤ እየደበደበ ሲመረምር የቆየ ከጦርነትና ከጫካ ወደ ከተማና ገጠር (ማሕበረሰብ) የተመለሰ የፖለቲካም ሆነ የጦር አዋጊም ሆነ ተራ ተዋጊ ሕሊናው በደም የተነከረ እንቅልፍ ሲተኛ የሚያባንነው “ድንጉጥ (ሲፍሮዘኒክ) የቀወሰ  ሰለሚሆን የሕሊና ጭንቀቱ ለመወጣት መጠጥ አልያም ያልታከመ “ነበሰ ገዳይ” ሆኖ የጎረቤቱ ለጃገርዶችና ወዳጅ ዘመድ ቢደፍርና  ቢገድል በአእእሮ ሐኪሞች የሚጠበቅ ከሰትተ ነው፡፡

በግፍ ሰለተገደለቺው ምስኪን ታዳጊ ወጣት፤ ባጭር መቀጨትዋ ቢያሳዝንም ትንሽ ብትቆይ ኖሮ እስዋም የዚያ ያልታከመ የወያ ታጣቂ ወጣት ማሕበረሰብ አባል ትሆን እንደነበር የሚያጠራጥር አይሆንም ነበር::

ትግራይ ውስጥ የተለመደ ከሰተት አለ፡፡ሰው ሲገደልና ሲታገት፤ ቶች ሲደፈሩ ውት በማያስገኘው በሰላማዊ ሰልፍ ከመቃወም ይልቅ ሰከን ብሎ ትግራይ ወሰጥ ከ48 አመት በላይ እንክብካ ተደረጎለት በቅሎ ሥር የሰደደው <<የአመጽ ሁሉ እናት>> የሆነው “ኡር ፋሺዝም” እንዲወገድና ወያ የሚባል ድርጅት ከፖለቲካ እንዲታገድ ካልተደረገ ችግሩ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተሸጋገረ ሞት ቅዱስ ሆኖ ቪቫ ሞርቴ” ("ሞት ለዘላለም ይኑር!") እያለች ትግራይ በማትወጣበት ከባድ ማእበልና ጸጸት ትገባለች፡፡

ታቸው ረዳ