Saturday, January 1, 2022

የማይበገር ድንቁርና፡ ጌታቸው ረዳ ETHIO SEMAY 1/1/2022

 

የማይበገር ድንቁርና፡

ጌታቸው ረዳ

ETHIO SEMAY

1/1/2022

 ካልተሳሳተኩ መሃይምነትና ድንቁርና ትርጉማቸው አንድ ይመስለኛል። ካለመማር የሚመነጭ መሃይም ባሕሪ አለ። ተምሮም ከድንቁርናው የማይወጣ እንዳውምጨካኝ፤ ማፈሪያ፤ ቅጥረኛ፤ ዋሾ፤ ነብሰ ገዳይ፤ አጭበርባሪየሆነ የምሁር ማሃይምም አለ።

ሊቃውንት የተለያዩ ድንቁርናዎች እንዳሉ ይናገራሉ። የትውልድ አገርዋኤርትራድረስ ሄዳ መሪዋን ከልብ የምትወደውንኢሳያስ አፈወርቂንጎብኝታፓስፖርትዋን እና የማንነት ወረቀትዋን ልክ እንደ ሟቹተስፋየ ገብረአብበምስጢርሁሉም ወደ እሚያላግጥባትና የሚግጣትኢትዮጵያ ወደ ወሎ የተመለሰቺዋመነን ሃይለስለ እማነሳው ድንቁርናዳፍንት ድንቁርናየሚለውን ነው።

 “የዓይን ሳይሆን  የሕሊና ዳፍንትአደገኛ ድንቁርና ነው። ዳፍንት የተለያዩ ቀለሞችን በዓይን የማየት ችሎታን ያሳጣል።ዳፍንት ድንቁርናግን ከዓይን ዳፍንትነት የተለየ ነው።

ስለ እዚች ሰላይ የማነሰው ድንቁርናተራው ድንቁርናአይደለም ማለትምተራውድንቁርናብሩህ ድንቁርናሲሆን ባለማወቅህ ለማወቅ የእውቀት ፍላጎትህን ያነሳሳል።  የዚች ልጅ ድንቁርና ግንየማይበገር ድንቁርናነው። የዚህ  ዓይነት ድንቁርና ስታንጸባርቅ የታዘብኳት ይህች ልጅበኢትዮጵያችን የባሕል፤የታሪክ፤የሕግ፤የሰንደቃላማ አክብሮት፤ ጥንቃቄ የሚሹ ባሕሬዎችን ጥሳለች። በአካባቢ ኗሪዎች ነውር የሆኑ የተወገዙና የማይደረጉ የንግግር ነውሮችን በሙሉ ያለምንም የሞራል ጥያቄበድፍርትፈጽማለች።

ይህ እንድትፈጽም የሚገፋፋት ብዙ ምክንያቶች መዘርዘር ቢቻልም በጥቅሉየሞራል ውድቀት ነው” (Moral Depression) ምልክት ነው።

ይህች ልጅ ለበርካታ ወቅቶች ዩቱብ / በሚሰጠው የነፃ ኦምድ በመጠቀምወሎውስጥ ሆና ስታስተላለፍቻው የነበረ እጅግ አደገኛና ዘረኛ ቃላቶች ያለ ምንም የሞራል ስጋት ስታስተላልፍ ቅሬታም  ስጋትም አይታየባትም። 6 ሚሊዮን የያዘ አካባቢ ሕዝብ ያላት ጥላችም ሆነ ንቀት በዘለፋ ስአስተላልፍ እንደአማራሆና ነው። በአማራ ስምኤርትራዊያኖችን እስካስደሰተቻቸው ድረስአዛውንቶች ሕጻናት እናቶች አባቶች ጉዳይ አይሰጣትም።

የተስፈዬ ገብረአብ እና የመነን ሃይለተልዕኮ አንድ ሲሆን በድፍረቷ ግን ትምሕርት ስለሌላት እንጂ ከተስፋየ ገብረአብ የከፋች እጅግ የሚያስደነግጥ ድፍረት አላት።

አንዳንዶቹ ኤርትራኖች እንደሚሉት ከሆነ/ መነን ሃይለኤርትራ ውስጥ ሄዳ በሕግደፍ አፍቃሪነትዋ በዋለጆችዋ የጥንት ርስትሳትመራአንዳልቀረች የሚናገሩ አሉ።

ልጅቷ አሁን ያለው ኦሮሙማ መንግሥት ደጋፊ ካድሬ እና  የነ / አለበል አማረ ጥብቅ ግንኙነት እንዳላት ይነገራል። / አለበል አማረ ማለት አርበኛው አሳምነው ጽጌንካሀዲብሎ የዘለፈወላዋይየሆነ ማፈሪያ ነው።

ልጅቷ ከዚህ / ጋር የሚታማ ግንኙነት እንዳላትም በየፌስቡኩ ሲወራባት የነበረች ልጅ ነች። እንዲያ የሆነው ምናልባት ልክ እንደተስፋዬ የስለላ መረብዋን ለመዘርጋት ከዚህ / ጋር ያደረገቺው ተልዕኮ ይሆን? ማን ያውቃል? ጠርጥር!

ይህች ልጅ ልዩ የሚያደርጋት ደግሞየኔ መሪ ብላ የምታደንቀውአረመኔውየኢሳያስ አፈወርቂን ፎቶግራፍበቤትዋ ግድግዳውስጥ ለጥፋ ወደ ሚዲያ ስትቀርብ የኢሳያስን ፎቶ በጀርባዋ አስተካክላ በመደገንዩቱብላይ እዩልኝ የምትልዳፍንታማዊ ደንቆሮነች።

የመጨረሻ ምክሬን ለማስተላለፍ የምፈልገው፡ አብይ አሕመድ ኢትዮጵያ በኤርትራ ሰላዮች እንድትዋጥ አድርጓል። የናንተየአማራዎችፈንታ ማድረግ ያለባችሁ እንዲህ ያሉ አደገኛ ሰላዮች በጥንቃቄ መከታተል ይኖርባችሗል። በተለይ በማሕበራዊ (ኮሚኒቲ) እና ወታደራዊ ቦታዎች የሚያደርጉት እንቅስቃሴ በጥንቃቄ መከታተል አለባችሁ።

ሁሉም አማራ ነኝ ስላለ አማራዊ ስነምግባር ይከተላል ማለት አይደለም። እንኳን ሰላዮቹ አማራ የሆኑትንም ጸረ አማራ እየሆኑ እያየን ነው። ትምሕርት የጎደላቸው ካድሬዎች ከሆኑ በቀላሉ ሰላዮች መሆናቸው የምታውቁትለኤርትራ ባንዴራእናለኢሳያስከሚያሳዩት እጅግ መረን የለቀቀ ፍቅርና ቅስቀሳ ማወቅ ትችላላችሁ።

አመሰግናለሁ

ጌታቸው ረዳ

ETHIO SEMAY 1/1/2022