Monday, April 22, 2024

ክፍል 4 ጌታቸው ረዳ Ethiopian Semay 4/27/24 የወያነ ፍቅር ሰግጦ የያዘው የአማዞንን ገበያ ያጨናነቀው……የያየሰው ሽመልስ መጽሐፍ.... ከሚል ከክፍል 3 የቀጠለ.... ከፍል 4

 

ክፍል 4

ታቸው ረዳ

Ethiopian Semay

4/27/24

የወያነ ፍቅር ሰግጦ የያዘው የአማዞንን ገበያ ያጨናነቀው……የያየሰው ሽመልስ መጽሐፍ.... ከሚል ከክፍል 3 የቀጠለ.... ከፍል 4

ትችቴን ከመቀጠሌ በፊት ለጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ የማስተላልፈው መልዕክት የሚከተለው ነው፦ << ክታች በቪዲዮ ላይ የሚደመጡት የሴት ወታደሮች እመባ ይፋረድህ!  እያልኩ ወደ ከፈል 4 ተችቴ እገባልሁ፡፡

በዚህ ክፍል 4 የምተቸው የዜጠኛ የያየሰው ሽመልስ የሚከተለውን ክሕደት ነው፡፡

<< (ወታደሩ) ሲኖትራክና ታንክ ተነዳበት ወዘተ፣ የሚል ፕሮፓጋንዳ ያመጣው የሕዝብ ልብ ለመግዛት በሚል ነበር፡፡ ደግሞም ተሳክቷል፡፡ ይህ ሁሉ እንዳልተፈጸመ የትግራይ አመራሮች ብቻ ሳይሆኑ ዐብይም ፤ ብርሃኑ ጁላም ሆነ አዳምነህ መንግሥቴ (የሰሜን ዕዝ ሲማረክ ምክትል አዛዠ የነበረው ያውቃል፡፡>> የሚለው “የራ እርካብ የደም መንበር (ገጽ 54)” ፈጣጣ የታሪክና የወንጀል ማዛባት መጽሐፉ ውሰጥ የዘገበበትን  እንመለከታለን፡፡

የሩዋንዳው የሑቱ ‘ዱርየ ቡድን’ ያስናቀ 33 አመት ሙሉ በረ አማራነታቸውና ፀረ ኢትዮጵያነታቸው የታወቁት የባሕር ወደቦቻችን ያስነጠቁን በናዚ መርሐግብር የሚመራው የትግሬ ኢንተርሃሙዌ መሪዎች ትዕዛዝ ምክያት ምንም ባልተተናኮላቸው የሰሜን ዕዝ ሠራዊት የሕዝቡን እህል እያጨደና አምበጣ እያባረረ ውሎ ደክሞት በተኛበት በውድቅት ሌሊት ያደረሱበትን ግፍ  በክፍል 2  ከተጠቀሱት ዘግናኝ ግፎችን ታሰታወሱ እንደሆን ሠራዊቱ ወደ ኤርትራ ድምበር ለማፈግፈግ ሲሞክር የገጠመው በክፍል 2 እና 3 እንዲህ ቀርቦ ነበር፡፡

 <<...በህይወት የቀሩትንም መሳርያ፤ጩና ገጀራ የታጠቁት ልዩ ሃይሎች ለናንተ ጥይት አናባክንም በማለት እጃቸው የሰጡትን ማረድ ጀመሩ፡፡

አምስት ጋዶችን አንገታቸውን እየቆረጡ፤ሆዳቸውን እየዘከዘኩ ፤ ዓይናቸውን እያውጡ ፤ የወንዶችን ብልት እየቆረጡ ፤የሰውን ገላ እንደጨርቅ እየተረተሩ በታተኑት፡፡

ከገደሏቸው ውሰጥ የአስር/አለቃ ስንታየሁ መጀመሪያ ጡቶን ቆረጡ፡፡ቀጥሎ አንገትዋን ቆረጡ አንገንና ጡቶን ዛፍ ላይ አንጠለጠሉ፡ የህን ሲያደርጉ ሠራዊቱ ያያል፡፡ ይህ አልበቃ ሲላቸው እዛው ገርሁ ስርናይ ከተማ  እጅ በሰጡ ሴት ወታደሮች ላይ የተሰራው ግፍ ሕሊና ያቆስላል፡፡ እጅ ከሰጡት ውስጥ ሴት ወታደሮችን ልብሳቸውን አስወለቁ፡፡ ወደ ብልታቸው እንጨት እየከተቱ አሰቃዩዋቸው፡፡ ስቃዩን መቋቋም ሲያቅታቸው ለመንፈራገጥ ሲሞክሩ ፅጉራቸውን ይዘው መንገድ ላይ ጎተትዋቸው፡ ይህ አልበቃቸው ሲል ራቁታቸውን እንደሆኑ የከተማው ሕዝብ እያያቸው እንዲሮጡ አደረጉ፡፡ ይህን የሚያደርጉት ከበሮ ይዘው እይጨፈሩና ራቁታቸው የሆኑትን ሴቶች ፎቶ እያነሱ ቪዲዮ እየቀርፁ ነው፡>> የሚ አይተናል፡፡

በክፈል 3 ደግሞ ብሔር እየለዩ በተለይ በአማራ ወታደሮችና መኮንኖች እንዲሁም ከአማራ ወታደሮች የወለዱ የሠራዊቱ ሚስቶችና ህጻናት ልጆች  ላይ ምን ግፍ እንደፈፀሙ አይተናል (“አማራን እባክህን በእናትህ አይደገመኝም እያለ ‘ዋይ’ ‘ዋይ’ በቃኝ! እስኪል አሰኘነው” እያሉ በወያ የጥላቻ ጡጦ እየጠቡ ያደጉ የትግራይ ኢንተርሃሙው የኪንት ቡድን ሕዝብ ሰብስበው ሲያሰጨፍሩ የሚያሳይ ‘ቪዲዮ’ አባሪ አደር የለጠፍኩትን በከፍል 3 እንዳያችሁት ተስፋ አደርጋለሁ)፡፡  በዚህ ሁሉ ድርጊት ብዙውን የትግራይ ሕዝብ የወያ ባንራ እያወለበለበ እንደዘወትሩ የወያ ደጋፊ በመሆን በጥላቻ ዘመቻና አስፀያፊ የወንጀል ድርጊት ሲካፈል፤ ጨዋ የሆነው የኢሮብ ማሕበረሰብ ግን ሰብአዊ ባሕሪው እንደተላበሰ ያስመሰከረበት “ሠራዊቱ ድንገት በትግ ናዚዎች እንደተጠቃ” እየተታኮሰ ወደ ርትራ ሲያፈገፈግ የነበረውን ሠራዊት እየተንከባከበ ውሃ እየሰጠ መንገድ እየመራ በሠላም እንዲሻገር የረዳ መሆኑን በዚሀ አጋጣሚ ካነበብቸው ሰነዶችና ከተከዳው የሰዝ መፅሐፍ  ላይ የተጠቀሰ መሆኑን ሳልገልጽ አላልፈም፡፡

ያንን መዝግበን ዛሬ ደግሞ ጋዜጠኛ ያየስው ሽመልስ  ለወያኔ ያለው ፍቅር  ያሰምሰከረበትን መጽሐፉ <<የሴራ እርካብ የደም መንበር>> ወሰጥ፦

<< (ወታደሩ) ሲኖትራክና ታንክ ተነዳበት ወዘተ፣ የሚል ፕሮፓጋንዳ ያመጣው የሕዝብ ልብ ለመግዛት በሚል ነበር፡፡  የሚለው ውሸቱን አጋልጣለሁ፡፡

ከታች ያለው ማስረጃ ታፍነው በድል የተረፉ የሰሜን እዝ አባላት <<በህይወት እያሉ ታንክ ተነድቶባቸዋል፤ አስክሬናቸውም አስፋልት ላይ ሲጎተት ተመልክተናል>> በማለት ለ ኢ.ዜ.አ የሰጡት የሴት ወታደሮች  ቃለ መጠይቅ ነው፡፡

በአዲግራት የ11ኛ ክፍለጦር የስታፍ አባል ምክትል አስር አለቃ ደስታ ጌታ፤ መሳሪያ በዙሪያዋ ተደቅኖ በድምጺ ወያነ ቴሌቪዥን ቀርባ ጁንታውን የሚደግፍ ንግግር እንድታደርግ መገደዷን ገልፃለች።

የጁንታው ቡድን ከሰሜን እዝ አባላት እየመረጠ በአይናቸው ላይ በርበሬ በመበተን እያቃጠለ በማሰቃየትና በመግደል ግፍና ጭቃኔ መፈፀሙንም ትናገራለች።

በህይወት እያሉ ታንክ እየተነዳ ግድያ የተፈፀመባቸው የሰሜን እዝ አባላት እንደነበሩም ታስታውሳለች።

የሞቱ የሰራዊቱን አባላት አስከሬናቸው አስፋልት ላይ እንዲጎተትና ከዚያም በአራዊት እንዲበሉ በማድረግ ጭካኔውን አሳይቶናል>> ብላለች።

"አራስ ልጄን ይዤ የታጣቂዎችን አስከሬን ተሸከሙ አሉን"

 "....ቁስለኞችን ሳይቀር ገደሏቸው"

ከዚህም ባለፈ ጡታችንን እየቆረጡ ሊረሽኑን ቀጠሮ ይዘው ባልተጠበቀ ሰዓት የመከላከያ ሰራዊት ኮማንዶ ደርሶ ህይወታችንን ታድጎታል>>  ብለዋል።

ይህ በተጥቂዎቹ ‘ድምፅ’ ከታች የምትሰሙት ቪዲዮ እያለቀሱ የገለጹት የስቃይ ድምጽ በጋጠኛ ያየሰው ብር <<ውሸትና ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ የተነገረ ነው፤አለተፈመም>> ይለናል፡፡

ሎች ማስረጃዎችን ላቅርብ፡

እንትጮ (ዓደዋ) ትግራይ ውስጥ የተደረገ ደግሞ እንዲህ ነበር፦

<<….በቅርብ ርቀት የምትገኘው እንትጮ የምትባለዋ ከተማ ከ3 ሺ በላይ የሚሆን ሕዝብ ከጠላት ታጣቂ ጀርባ ተሰብስቦ ነበር፡፡ብርጌድዋ ዘጠኝ ቀን ሙሉ ትጥቅ አለመፍታትዋ ሕዝቡ አብግኖታል፡፡

....ይህ እንደ አው የሚያደርገው ድምፅ አልባ መሣሪያ ይዞ የመጣው ሕዝብ ባዶ እጁን ሆኖ በጠላት የተከበበውን ሠራዊት ሊውጠው ሊሰለቅጠው ደረሰ፡፡ ሠራዊቱን በድንጋይ ወገሩት፡ በዱላ ቀጠቀጡት፤በጩ ካራና ገጀራ አረዱት፡፡በውጊያ ቆስሎ ወድቆ ለመነሳት የሚፈጨረጨረውን መ/አለቃ ጨባ ጫንቆ የተባለ ድ የእኛው የጋራዥ አባል የነበረ ሻለ/መ/ባሻ መላኩ የተባለ ከሃዲ የትግራይ ተወላጅ በመኪና ጨፍልቆ ከአፈሩ ጋር አመሳሰለው፡፡

 ላው ዓይናቸው እያዩ ጓዳቸው በታንክ ጨፍልቀው ሲገድሉት ያዩ አማራ ተብለው ተለይተው ሊገደሉ ተራቸው ሲጠብቁ ከነበሩት "አ/አለቃ ያድን በላይነህ" እና "ሃ/አለቃ አድማሱ" ለ “የተከዳው የሰዝ” ደራሲ ለጋሻየ ናው እንዲህ ሲል ነግረውታል፡፡  

<< እየተጠሩ ከሚገደሉት መካከል አንደኛው የመሞቻ ተራው ደርሶ ተጠራ፡ ሲጠጋቸው ተኮሱበት፡፡ የተተኮሰበት ጥይት ሙሉ በሙሉ ሰላላገኘው ቆስሎ ለማምለጥ ሮጠ፡፡ በክላሹ ሊጨርሰው ሊተኩስ ሲል ታንክ ውስጥ የነበረው “ተወው” አለውና ታንኩን ነብሱን ለማዳን የሞት ሽረት ትግል ወደ ሚያደርገው ድ አምዘገዘገው፡፡ ከሀዲው የትግራይ ተወላጅ ያለምንም ርህራሄ አብሮት ተራራውን ይወጣ፤ቁልቁለቱን ይወርድ... የነበረውን ቆስሎ ህይወቱን ላማትረፍ የሚንፏቀቀውን ድ <<በታንክ ጨፍልቆ ሳው እንኴ እስከማይታይ ከአቧራው ጋር አመሳሰለው፡፡>> ሲሉ መስክረዋል፡፡

የመሳሰሉት በታንክና በሲኖትራክ እየተደፈጠጡ የተገደሉ የኢትዮጵያ የሠራዊት አባላትን በዓይናቸው ያዩ ምስክሮች ገልጸውታል፡፡ ይህ ወንጀል ተፈጽሞ እያለ ሆን ብሎ ለወያኔዎች ሥስ ልብ ያለው “ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ” በመጽሐፉ ውስጥ የፋሺዝም “አይዲኦሎጂ” የታጠቁት  የትግራይ ታጣቂዎችን ወንጀል በመደበቅ << (ወታደሩ) ሲኖትራክና ታንክ ተነዳበት ወዘተ፣ የሚል ፕሮፓጋንዳ ያመጣው የሕዝብ ልብ ለመግዛት በሚል ነበር፡፡ ደግሞም ተሳክቷል፡፡ ይህ ሁሉ እንዳልተፈጸመ የትግራይ አመራሮች ብቻ ሳይሆኑ ዐብይም ፤ ብርሃኑ ጁላም ሆነ አዳምነህ መንግሥቴ (የሰሜን ዕዝ ሲማረክ ምክትል አዛዠ የነበረው ያውቃል፡፡>> የሚለው “የራ እርካብ የደም መንበር (ገጽ 54)” ሲል አስተባብሏል፡፡ እስኪ አንዳንዱን ማስረጃየን ከታች የለጠፍኩትን ቪዲዮ አድምጡና ፍርዳችሁን አስቀምጡ፡፡

የዚህ ሁሉ ተደጋጋሚ ወንጀል መች ይሆን በኢትዮጵያ ምድር ተጠያቂነት የሚመጣው? ገድሎ ፤ ገድሎ ፤ ጨፍጭፎ ፤ ጨፍጭፎ፤ አስሮ ገርፎ፤ ዘርፎ ተመልሶ ሥልጣን ላይ መቆየት? ይህ ማቆሚያ የለሽ የወንጀል አዙሪትና አሳዛኙ ምባ ማቆሚያው መች ይሆን?

እስካሁን ለተከታተላችሁኝ ምስጋናየ የላቀ ነው፡፡

ጌታቸው ረዳ (Ethiopian Semay አዘጋጅ)