እውነትም ዳስ ጣል! እውነትም የሞቱት አሁን ነው!
"መስታወት ውስጥ ያለው ሰው"
ጌታቸው ረዳ
4/20/2026
ሰሞኑን የኪነቱ ሰው ቴድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ያሳተመው የሙዚቃ ቅኝት ማንነታችን መስተዋት ላይ ቆመን እንድንፈትሽ
ከመጠየቁ በላይ፤ ሙዚቃውን ያደመጡ ሁለት ጎራዎች ስሜታቸው እንድናይ
አስችሎናል።
በሁለት ጎራ የተከፈልነው ወገኖች ማለትም በፋሺስት ትግሬዎችና
በናዚ ኦሮሞ ተገንጣዮችና በባንቱስታናዊው (Bantustan rule) መንጋ የሚመራ የአብይ አሕመድ ሥርዓት እየተጨፈጨፈ የተሻለ ቀን በመጠበቅ ላይ
ያለው በኢትዮጰያዊነቱ ጸንቶ ያለው ኢትዮጰያዊ ዜጋ በደስታ ሲቦርቅ በሌላው ጎራ ደግሞ የዜግነትና የሌላ ሃገርነትን የሚመኝ ከኢትዮጵያዊነት
ውጭ የሚያልም በሜንጫ የምትመሰረት ኦሮሚያ ለመመስረት እያለመ ያለው “ኦነጋዊው የፋሺስት መንጋ” ደግሞ እያለቃቀሰ ነው።
ኢትዮጰያዊው ቴድሮስ ካሳሁን እና ዓለም ያደነቀው “The Man in the Mirror" "መስታወት ውስጥ
ያለው ሰው" የሚለው የሟቹ የማይክል
ጃክሰን የሙዚቃ መልዕክት
ተመሳሳይ ይዘት ያላቸው ናቸው። ሁለቱም የሙዚቃ ጠበብቶች ጣታቸውን የቀሰሩት ፍትሕን በሚበድሉ በህዝብ ትክሻ ላይ የቆሙ አምባገነኖች ላይ ነው።
ሁለቱም የኖሩበት ሥርዓት አንዱ የመናገርና የማዜም ነፃነት በሚያከብር አገርና ሥርዓት ውስጥ ሲኖር ፡ አንዱ ደግሞ «ሥልጣንና ምቾት
እንጂ የሃገር ፍቅር የሌለው ፥ በራስ መተማመን የጎደለው፥ ኮሽ ባለ ቁጥር የሚባንንና የሚቃዥ፥ የመናገርና የማዜም ነፃነት የሚያፍን
፥ አሳሪ ፥ ደብዳቢ ፥ ጨፍጫፊ ፥ አሳዳጅ ፥ የተቃወሙትን የዜጎችን ሬሳ አገር ውስጥ እንዳይቀበር የሚከለክል ፥ እጅግ ዘረኛ መሪና
ሥርዓት ያለበት አገር (አትዮጵያ)» የሚኖር ነው።
ቴድሮስ
ካሳሁን በሙዚቃ ብዙ መልዕክት ማስተላለፍ የቻለ በልዩ ጥበብና ግጥም የተካነ ፥ በድምጹና በመልዕክቱ ስሕበት ብዙ ሰዎች ከዕምባቸው
ጋር ትግል እንዲገጥሙ ያደረገ ልዩ ከያኒ ነው።
የሕዝብ ግፍና ልቅሶ ፥ የሃገር መገፋትን የማይወዱ ሞተው አገር ያቀኑ የነገሥታቶች እና የአርበኞችን ስም መዋረድ
ያበገነው ቴዲ የቆምንባት ምድር ተረካቢዎችዋ እንጂ ሰሪዎችዋ እንዳልሆንን እኛን ለማስረዳት ብዙ ርቀት ተጉዟል። አርበኞች በፋሺት
ጣሊያኖች ተረገጣ ወድቃ የነበረቺው ሰንደቅዓላማ አንስተው በክብር ያውለበለቡዋትን የአፍሪካ ኩራትና ዓርማ የሆነችውን ሰንደቅዓላማቸውን
አፈር ላይ ጥለው ፥ ቀዳድደው የሚረግጡ “ኢትዮጰያዊያን መሆናቸውን” የመከሰቱ አስደንጋጭ ክስተት “The
Man in the Mirror" "መስታወት ውስጥ ያለው ሰው" አይነት መልዕክት ያስተላለፈው
አምባገነኖችና ወረበላዎች በአርበኞች ላይ የሚፈጽሙት ወንጀል ራሳቸው እንዲፈትሹ ሲገልጽ ቴዲ እንዲህ ይላል፦
«የኢትዮጵያ አርበኖች የጥንት አናብስቱ
ሲረገጥ ባንዲራው ገና አሁን ሞቱ»
ሲል ሞተው ቆስለውና ድምተው አገር ድምበር አቅንተው ሰፊዋን ኢትዮጵያ ያስረክቡ አርበኞች ሰንደቅዓላማቸው በጣሊያኖች
ሳይሆን ከኢትዮጵያ አንጀት የተፈጠሩ በጠመንጃ ጉልበት ሥልጣኑን በተቆጣጠሩ የኢትዮጵያን መሪዎች እና መንጋዎቻቸው ስትረገጥ
ማየት አርበኞቻችን አገር ለማቅናትና ለመከላከል ሲሉ ከሞቱ ቢቆዩም፤ እውነትም የመሞታቸው መርዶ የሰማነው አርማቸው በውርጋጦች
ስትርገጥ ማየት ያሳምማል።
ይህ ትኩስ መርዶ ለመስማት በያንዳንዳችን ልብ ውስጥ ዳስ ጥለን ብናነባም ሰንደቅዓላማ ረጋጮችን የመታገስ ዝምታው እሰከመቸ
የሚለው ሁላችንን የሚፈትን ጥያቄ ነው። ይህች ዓርማ አርበኞች የጣሊያን ወራሪዎችና የኤርትራ ባንዳዎችን ሲዋጉ “እምባ ሰሎዳ” ተራራ አናት ላይ በድል ብስራት ተተክላ የዓለም
ዓይን የሳበች ደምቃ የተውለበለበች አርማችንን ነው በመንግሥት ተብየውና ተከታዮቻቸው እንድትረገጥና እንድትቀዳደድ እየተደረገ ያለው። ይህ
ድርጊት “ጣሊያን በየት ዞሮ መጣ ካላሰኘ” ሌላ ምን ትርጉም ይሰጠዋል?
ሙዚቀኛው ራሳችንን በመስተዋት እንድናይ እያቀረበልን ያለው ጥያቄ “አንገት ማቀርቀሩን “እሰከመቸ?” የሚለው ጥያቄ እኔ
ካሁን በፊት «የዝምታ ሽክርክሪት»
(spiral of silence) ዝምታና
ጥቃት ስል ያተትኩት ዓይነት ነው። ዝምታን ብቻ ሳይሆን «እኛነታችን ላይ የተዘመተብንን የተቀነባበረ “ራስን” የማርከስ “ኢትዮጵያን” የማንኳሰስ ባሕሪ»
የሚለውን “”ይሁዲዎች” እንጂ ኢትዮጵያዊያን አይደለንም የሚሉትንም ያተተኩበት ፤ እንዲሁም “ለምን ለምን ሞተ!” የሚል ጠያቂ ወጣት በሌለበት አገር ወራሪዎች ማፍረሳቸውን ይቀጥላሉ ፥ አንቀላፊውም
ማንቀላፋቱን የቀጠለ ይመስላል!” የሚለው ጽሑፌም
ያንኑ “ልክ ያለፈ ዝምታ” እና “ራስን የማዋረድ” ክስተትን መፈተሽ እንዳለብን ደጋገሜ ሳሳስብ የነበረውም ለዚህ ነው አሁን ሙዚቀኛው
እያስገነዘበን ያለው።
ለመሆኑ “የሉሲፈር ኮከብ”
ብለው ሰዎች የሚጠሩት አሁን ያለው ወያን የፈጠረው ባንዴራ ማን አጸደቀው? የሕዝብ ይሁንታስ ታክሎበት ነበር? አሁን በሥራ ላይ ያለው ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ ተብየው እንዴት ነበር በሕገ
መንግስቱ የተካተተው? የሚለው ጥያቄ ትጠይቁ ይሆናል። መልሱ ካላወቃችሁት ይህንን “ከፈረሱ አፉ” ላስደምጣችሁ፡
ወያነ እና ኦነግ ሕገ መንግስቱን ከማርቀቅ አንስቶ እስከ ማፅደቅ በነበረው ሂደት ወሳኝ ሚና የነበረው ሰው የወያነና የኦነግ የቀድሞ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ፤ የሰነድ ማስረጃዎችን በመንተራስ ስለ ሕገ መንግስቱና የጸደቀበትን ሂደት የአዲስ
አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ በሰንደቅ ዓላማ ዙሪያ አሁን ለነገሰው አለመግባባት መንስኤው ምን እንደሆነ አነጋግሮት ነበር፡፡
ጋዜጠኛው እንዲህ ሲል ይጠይቃል
አሁን በሥራ ላይ ያለው ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ እንዴት ነበር በሕገ መንግስቱ የተካተተው ?
የነጋሶ ጊዳዳ መልስ፦
እኔ እስከማስታውሰው ድረስ፣ ይሄ ሁሉ የረቂቅ ሂደት ሲከናወን
የሰንደቅ ዓላማ ጉዳይ አልተነሳም ነበር፡፡ ትልቁ ጥያቄ የነበረው ሀገሪቱ ፌደራሊዝም ያስፈልጋታል አያስፈልጋትም የሚለው ነበር እንጂ
የሰንደቅ ዓላማ ጉዳይ እንደ ሌሎቹ አንቀፆች የድጋፍና የተቃውሞ ድምፅ ከሕዝብ አልተሰበሰበበትም፤ ለሕዝብ ውይይትም አልቀረበም ነበር፡፡
ኮሚሽኑ የሰንደቅ ዓላማን ጉዳይ ለሕዝብ ውይይት አላቀረበም።
ለምንድን ነው የሰንደቅ ዓላማ ጉዳይ ለሕዝብ ውይይት ያልቀረበው?
መልስ፡
በወቅቱ ዋናው ትኩረት፣ የሀገሪቱ ስርአት ፌደራል ይሁን አይሁን የሚለውና የብሔር ብሔረሰቦች መብት ጉዳይ ነበር፡፡ ለዚህ
ይመስለኛል የሰንደቅ ዓላማ ጉዳይ ያን ያህል ትኩረት ያላገኘው። አስቀድሜ እንዳልኩት፣ ትኩረቱ የፌደራሊዝም ጉዳይ ላይ ነበር።»
ሲል
ኦነግና ወያነ በጉልበታቸው አስረተው እንካችሁ አውለብልቡት ብለው የሰጡን አሁን ያለው ባንዴራ ነጋሶ ጊዳዳ እንደነገረን
ሕዝቡ ሳይወያየበት ነው ያጸደቅነው ሲል ነግሮናል።
በነገራችን ላይ ይህ ኢሕጋዊ ባንዴራ የፈጠረው የወያኔዎቹ ተባባሪ “ሰዓሊ መስፍን ሃብተማርያም” ይባላል። ሰለዚያ ሌላ ቀን እንመለሰብታለን።
ታዲያ ይህ ሁሉ ወንጀል ተከናንቦ ነው እንግዲህ አርበኞች ከወራሪ ጣሊያኖች ጋር ሲዋደቁ የሞትላትን ስንድቅዓላማን ነው እንደ የጠላት ስንድቅ ታይታ አዲሰ አበባ አደባባይ ላይ በአብይ ኦነጋዊ ፖሊሶች እየተቀዳደደችና እየተረገጠች ያለቺው። ለዚህ ነው ቴድሮስ
«የኢትዮጵያ አርበኖች የጥንት አናብስቱ
ሲረገጥ ባንዲራው ገና አሁን ሞቱ» እያለን ያለው።
አሁን ሥርዓቱን እየመራ ያለው የባንቱስታን ሥርዓተ መንግሥት አስቀጣዩ ባለ ሁለት ምላስ አብይ
አሕመድ ሰለ ባንድራ ሲጠየቅ ምን እንዳለ ታስታውሳላችሁ?
እንዲህ ነበር ያለው፤
“አንድ ኢትዮጵያዊ የፈለገውን ባንዲራ ቢያውለበልብ፥ ያልፈለገውን ቢያቃጥል
ሐሳብን በነፃ ከመናገር የተለየ አይደለም”። ነበር ያለው። ታዲያ ለፖሊሶቹ የሚሰጠው ትዕዛዝ ድግሞ ተቃራኒው ነው።
ቃሉን የጠበቀባት ንግግሩ ግን “ያልፈለገውን ማቃጠል ይችላል” የምትለዋን
ተግባራዊ እንድትሆን አድርጓል። ይህም አርበኞች ጣሊያንን አሸንፈው ዓደዋ ላይ ያውለበለቡዋት የአርበኞችን ሰንድቅዓላማ በተከታዮቹ ብትረገጥና ብትቃጠል ደስ ይለዋል እንጂ
ቅር አይለውም። «ሓሳብን በነፃ መግለጽ» የሚለው ይህንኑን ነው።
ይህንን አስታወሱ፤
«September 26, 2019 –
የደመራ በዓል በሚከበርባቸው ቦታዎች ግጭት ቀስቃሽ ፅሁፎችን እና በህገ
መንግስቱ ከተፈቀደው ሰንደቅ ዓላማ ውጪ የተለያዩ አርማዎችን ይዞ መገኘት አይቻልም- ፌዴራል ፖሊስ» የላል።
እንዲህ ሆኖም ፤ አሁን ያለው የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ የአክሱም ነገሥታትም ሆኑ የትግራይ ተወላጆች የሆኑት የኢትዮጵያ ነገሥታት ተጠቅመውበት አያውቁም ፤ጀማሪው የሸዋው አጼ ምኒሊክ ነው>> እያሉ ድንቁርናቸው ስያስተጋቡ ሰምተናል። እስኪ እውነታውን ካንድ የትግራይ ተወላጅ ከሆነች ተመራማሪት የተጠቀሰው ሰነድ እንመርምር።
<<የኢትዮጵያ ባንዲራ እንዴት እንደተፈጠረ እና የቀለማቶቹ ትርጉም የመጨረሻ ዕልባት አልነበረም እና በሰዎች አመለካከት ላይ ቀጣይነት ያለው ማስተካከያ እየተደረገበት መጥቷል። ሁሉንም የትርጉም ልዩነቶች መከተል በተወሰነ ደረጃ ግራ ያጋባ ቢመስልም። ሆኖም፣ የቀለማቶቹ ዓይነቶች እና መቸ እንደጀመረ እንዲሁም ትርጉማቸው ምን እንደሚመስል ለአብነት ያህል፣ <<የኢትዮጵያ ኢንስቲትዩት ጥናትና ምርምር ረዳት በሆነችው ወይዘሪት ሰሎሜ ገብረ እግዚአብሔር>> የተሰበሰበውን የጥናት እትም በመጥቀስ እንመልከት።
እንዲህ ትላላች፡
<<ቀለሞቹ እና አቀማመጣቸው አሁን እንዳሉ ነበሩ (ነገር ግን አንድ ላይ አልተሰፉም)። የቀለማቶቹም ትርጉም እንደሚከተለው ነው-
አረንጓዴ ለንጉሱ
ቢጫ -
ቀዩ ቀለም ደግሞ ለሠራዊቱ ነበር።
ሰንደቅዓላማው የተጀመረው <<የንግሥት ሳባ እና የንጉሥ ሰለሞን ልጅ የሆነው በቀዳማዊ ምኒሊክ ሰለሞን>>
ንግሥና የተጀመረ ነው። ሆኖም አክሱምን ባጠፋችው “በንግስት ዮዲት” ዘመን ቀለማቱ ትርጉማቸውን ቀይረው
፤
አክሱም ቀይ፣
ላስታ አረንጓዴ
አማራ ቢጫ ወሰደ።
ከዚያም አጼ ይኩኖ አምላክ ቀለማቱን አንድ ላይ አደረጎ ሰፋቸው።
በ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጼ ዮሃንስ
የሠራዊቱን አስፈላጊነት ለማሳየት <<ቀይ ከላይ አስቀምጠው>>፤<<በመሃል ቢጫ ለቤተክርስቲያን>>
<< አረንጓዴ ከታች - ለንጉሱ>> ሰየሙት። ይህ እትም ከቀድመው የበለጠ ጥቅም አለው።» ትላለች ሰሎሜ።
እንግዲህ አክሱም ቀይ፣ ላስታ አረንጓዴ
አማራ ቢጫ ሲወስድ
“ኦሮሞዎች” ለምን አልተሰጡም ብለው ያላዋቂነትየሚጠይቁ ይኖራሉ፡ ሆኖም ኦሮሞዎቹ በወረራ መልክ ወደ ኢትዮጵያ መሃል እየገፉ የተቀላቀሉት በ16ኛ ክ/ዘመን ስለሆነ፤ አልነበሩም እና አልደረሳቸውም።
ለዚህም ነው አሁን ያለው “የዋቆ ጉቱ” (የሶማሊያው ሲያድ ባሬ ወታደር የነበረ፣ በአብይ አህመድ ፈቃጅነት ባሌ ውስጥ አውሮፕላን ማረፊያ በስሙ የተሰየመለት) ፥ ክርስትያኖችን ሲያርድ የነበረው የአብደልከሪም ኢብራሂም ሓሚ (ጃራ አባ ገዳ) ፡ የጃዋር፥ የዲማ ነጐ እና የሌንጮ ትውልዶች «የላቲን ፊደል መርጠው» የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማን «ጠልተው› የግብፅና የዓረቦች ቀለም ያለው ባንዴራ የሚያውለበልቡበት ምክንያት ያ ሰለሆነ ነው።
ያም ሆኖ ከ16ኛው ከ/ዘመን እስካሁን ያለው ዘመን ኢትዮጵያን በመገንባት ወላጆቻቸው ትልቅ ድርሻ ያበረከቱ ቢሆኑም ፤ ያንን በመርሳት የዓረቦችና የጀርመን “የፕሮተስታንት ሚሺነሪዎች” አሽከር ሆነው ወላጆቻቸው ያንበለበለዋትን ሰንደቃላማ ረስተው ኢትዮጰያን በማፍረስ ሂድት ቀዳሚ ተዋነያን ሆነዋል።
እነዚህ የኦሮሞ እና የትግሬ ምሁራን ለሰንደቃላማችን ያላቸው ጥላቻ ለመግለጽ ፤ በሕገመንግሥት መዝገብ ላይ ጥላቻቸውን ካስምዘገቡበት
ቀን ጀምሮ ኢትዮጵያ በቋንቋና በዘር ላይ በተመሰረቱ “ባንቱስታን” ክልልሎች (Homelands) እንድትተዳደር በማድረጋቸው አንዱ
ነገድ ሌላውን እንዲገድል በማዘዝ አገር እንዲፈርስ በማድረጋቸው ሕዝቡ ዳስ መጣል እንዳለበት ቢነገር እውነት ነው።
ጥቂቶቹን መርዶ ላሰማችሁ እና ልሰናበታችሁ፡
መጀምርያ የሻሸመኔ መርዶ እንመልከት፤
ከዚያም እነ አብይ አሕመድ ፥ እነ ጃዋር ፥ እነ ዋቆ ፥ እነ ጃራ ፥ እነ ሌንጮ ለታ ፥ እነ ዲማ ኖጎ ፥ ዳውድ ኢብሳ ፤ ገላሳ ዲልቦ ... ከሩዋንዳ የቀዱት የባሌ አዋጅ፥
ከዚያም የነ መለስ ዜናዊ የነ ገብሩ ፥ እነ ሥየ ፥ እነ አረጋዊ
፥ እነ ሙሉጌታ ሓጎስ ፥ እነ ስብሐት ነጋ እና እነ ደብረጽዮን ያዘነቡት የደም ጎርፍ እንመልከትና ልሰናበታችሁ::
የሻሸመኔው የሽመልስ አብዲሳ አዋጅ
«የሻሸመኔ ከንቲባ ሕዝብ በነገዱ እየታረደ ነው
ንግድ ቤቶች እየነደዱ ነው ብሎ ከንቲባው ለሺመልስ አብዲሳ “ሥልክ ደውሎ” አስቸኳይ እርዳታ ላክልኝ ሲለው፤ ሺመልስ አብዲሳ ከንቲባውን “አያገባህም!
ቤትህ ገብተህ አርፈህ ተኛ ብሎ ተቆጣኝ!” ምንም ማድረግ አልቻልኩም» ብሎ ከንቲባው በአደባባይ ተናገረ።
ሐረር ውስጥ የራስ መኮንን ሐውልት ሲፈርስም ይሁን፤ የሻሸመኔም ይሁን ፥ በወለጋ እና በጂማ የመሳሰሉት አማራዎች ሲታረዱ እነ ሽመልስ አብዲሳ እና አብይ አሕመድ ዕርዳታ ሲጠየቁ “አያገባህም! ቤትህ ገብተህ ተኛ” እያሉ የሚቆጡበት ምክንያት ሩዋንዳ ውስጥ መንግሥት እንዳዘጋጀው የኢንተርሃሙዌው ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥም የኦነግ ተረከዝ የተከተለው አብይ አሕመድ ያዘጋጀው ኦነግ ሸኔ የተባለው "ኦሮማዊ ኢንተርሃሙዌ" የአምሐራን ሕዝብ እያረደ እና እያሳደደ የሚገኘው ይህ መንግሥታዊ የሽብር ቡድን ”በአብይ አሕመድ" ስለሚደገፍ ነው።
የኦነግ ሸኔ መስራች አባሎች ስም ዝርዝር ፡አፈንዲ ሙጠቂ የተባለው “የምስራቅ ኦነግ አባል” ይህንን ምስጢር እንዲህ ይነግረናል፡
“የኦነግ ሸኔ” መስራቾች
እኔ አፍንዲ ሙተቂ ፤ ጃዋር መሐመድ ፤ ኩምሳ ድሪባ (ጃል መሮ) ያያ በሺር ፤ ህዝቄል ገቢሳ፤ ሀምዛ ቦረና ፤ ግርማ ጉተማ፤
ሰለሞን ኡንጋሼ፤ ጋዲሳ ሆማ፤ ነጃት ሀምዛ ነን።
ለምሥረታው የሚያስፈልጉ ግብአቶችን የሚያሟሉልን ደግሞ ዶክተር አብይ እና ለማ መገርሳ ነበሩ።» ይላል መስራች አባል አፍንዲ
ሙተቂ።
“አማራው ቡራዩ ላይ ምን ይሰራል በጭነት መኪና ተጭኖ ወደ ጎጃም ይሂድ” (ታየ ደንዳኣ)
“ነፍጠኛን በቀበረን ቀብረነዋል፤አማራን ሸውደንም ሆነ አሳምነን
በቁጥጥራችን አድርገን መቸም ቢሆን እንደማይነሳ አድርገን ቋንቋውን አጥፍተነዋል፡ ላሚትዋንም ወተትዋንም
እጃችን ውስጥ ገብታለች…..” (የ አብይ
አሕምደ ቀኝ እጅ የኦሮሚያ ባንቱስታን መሪ ሺመልስ አብዲሳ)
የባሌ አዋጅ
በባሌ ክ/ሃገር (ክልል) በሮቤ ከተማ ደግሞ የከተማው ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ በመሃል ሜዳ ቆሞ በብዙ ሺሕ ሰው ፊት “ከባሌ አባ ገዳዎች፤ከሃይማኖት አባቶች፤ከአገር ሽማግሌዎች እና ከቄሮዎች የአቋም መግለጫ ከተንጣለለው የገበያ አደባባይ በቪዲዮና በድምጽ የተቀረጻ አዋጅ ከድምጽ ወደ ጽሑፍ የገለበጥኩትን ላስነብባችሁ፡ ይኼው
እንዲህ ይላል፦
“ዶርዜና ነፍጠኛ ከሚባል ማንም ሰው ግንኙነት አድርጎ የተገኘ ሰው ፈጣሪ መአት እንዲያወርበት በሼኮች የተረገመ ሲሆን ይህንን ትዕዛዝ ተላልፎ የተገኘ ከነፍጠኛ እና ከጠላት ለይተን አናየውም። ይህን በተመለከተ
1) ከዛሬ ቀን ከዚች ሰዓት ጀምሮ ከነፍጠኛ እና ከዶርዜ ንግድ አንገዛም አንሸጥም።
2) ከዛሬ ጀምሮ መግብ መጠጥ ልብስ ሲገበያይ የተገኘ ሰው የተረገመ ይሁን።
3) ከነፍጠኛ እና ከዶርዜ በልተህ ብትገኝ ፈጣሪ በሽታ ያድርግብህ፤
4) ይህ ድርጊት ፈጽሞ በሃይማኖት በሸኮች የተወገዘ ነው።
5) የኪራይ ቤት ወይንም ሱቅ በረንዳ ይህንን የመሳሰሉትን ከዛሬ ጀምራችሁ ካሁንኑ ሰዓት አከራይታችሗቸው ከሆነ እንድትነጥቁዋቸው።ያላከራያችሗቸው ከሆነም እንዳታከራይዋቸው። እንጠይቃችሗለን፡
6) መሬት እና ቤት እንዳትሸጡላቸው።
አሁንም ለመውጣት ተዘጋጅተው ለመሸጥ ከፈለጉም እንዳትገዝዋቸው።
መሬቱ የናንተ ነው፤ቤቱም የናንተ ነው።
7) የእህል ወፍጮ ቤት የንግድ ተቋማትም እንዲሁ የመኪና አገልግሎት የመሳሰሉትን አገልግሎቶች ለነዚህ ሰዎች አትፍቀዱ፤ እናንተም እንዳትጠቀሙ። ይህንን አድርጎ የተገኘ ነፍጠኛ ነው ማለት ነው።
8) ዛሬ ሰልፍ የወጣነው ጀግናችን የቄሮ አባት የሆነው “ኦቦ ጃዋር መሓመድ” ላይ ጠላት ለመግደል ሙከራ ስላደረገበት ድምጽ ሆነንለት ነው። ጃዋርን የሚቃወም መቼም ቢሆን የባሌ ሕዝብ ጠላት ነው።
9) የልጆቻችን ህይወት ያጠፉ የመንግሥት አካል የሆኑ፤ ደሞዝ የሚከፈላቸው መስተዳደሮች፤ ትናንት ልጆቻችንን የገደሉ፤ለፍረድ ይቅረቡልን። ይላል።
ትግራይ
“ገርሁ
ስርናይ” በተባለ ከተማ/ገጠር ትግራይ ውስጥ ነው፡፡ (ትርጉሙም ‘’የስንዴ ጓሮ” ማለት ነው፡፡
<<ጥይት አልቆበት እጅ መስጠቱን የተበሳጨ አንድ ጓድ፤ አውሬ የሆኑ የጁንታው ደጋፊ ሕዝብና ታጣቂ ከነሻለቃው የተሰው ጓዶችን ሬሳ ሰበሰቡ፡፡ ክአስከሬናቸው ላይ ልብሳቸውን አወለቁ፡፡ የሰራዊቱ ክበብ ውስጥ የነበረ ቢራና ልዩ ልዩ መጠጦችን አወጡ፡፡ ራቁቱ ባደረጉት አስከሬን ላይ የሰራዊቱን ቢራ እየጠጡ ፤ ከበሮ እየመቱና የደስ ደስ ጥይት እየተኮሱ ጨፈሩ፡፡ ይህንን ያደረጉት ከሞት የተረፈው ሠራዊት ቆሞ እያየ ነው፡፡ ፍርድ የኢትዮጵያ አምላክ! ይላል ደራሲው “ቻቻው በሐዘን”፡፡
በመቀጠልም፤
“ይህ አልበቃ ሲላቸው እዛው ገርሁ ስርናይ ከተማ እጅ በሰጡ ሴት ወታደሮች ላይ የተሰራው ግፍ ሕሊና ያቆስላል፡፡ እጅ ከሰጡት ውስጥ ሴት ወታደሮችን ልብሳቸውን አስወለቁ፡፡ ወደ ብልታቸው እንጨት እየከተቱ አሰቃዩዋቸው፡፡ ስቃዩን መቋቋም ሲያቅታቸው ለመንፈራገጥ ሲሞክሩ ፅጉራቸውን ይዘው መንገድ ላይ ጎተትዋቸው፡ ይህ አልበቃቸው ሲል ራቁታቸውን እንደሆኑ የከተማው ሕዝብ እያያቸው እንዲሮጡ አደረጉ፡፡ ይህን የሚያደርጉት ክበሮ ይዘው እይጨፈሩና ራቁታቸው የሆኑትን ሴቶች ፎቶ እያነሱ ቪዲዮ እየቀርፁ ነው፡፡
<<ከሠራዊቱ ጋር ሆነው ሲዋጉ የነበሩት የትግራይ ተወላጆች ሾልኮው ከልዩ ሃይሉ ጋር
ሲቀላቀሉ፤ ቆስለው የነበሩት ደግሞ መታወቂያ እያዩ እየመረጡ ሲያወጡ ቆስለው መትረፍ ሊችሉ የነበሩትን የሌላ ብሔር ተወላጆች
የሚያነሳቸው አጥተው ደማቸው እየፈሰሰ እየጮሁ ወድቀው ቀሩ፡፡ በህይወት የቀሩትንም መሳርያ፤ጩቤና ገጀራ የታጠቁት ልዩ ሃይሎች ለናንተ ጥይት አናባክንም በማለት እጃቸው
የሰጡትን ማረድ ጀመሩ፡፡
አምስት ጋዶችን አንገታቸውን እየቆረጡ፤ሆዳቸውን እየዘከዘኩ፤ ዓይናቸውን እያውጡ፤የወንዶችን
ብልት እየቆረጡ፤የሰውን ገላ እንደጨርቅ እየተረተሩ በታተኑት፡፡
ከገደሏቸው ሴት ወታደር ውሰጥ የአስር/አለቃ ስንታየሁ “እውነተኛው አኖሌ” ነው። መጀመሪያ ጡቶቿን ቆረጡ፥ ቀጥሎ አንገትዋን ቆረጡ ፥ አንገቷንና ጡቶቿን ዛፍ ላይ አንጠለጠሉ፡ ይህን ሲያደርጉ ሠራዊቱ ያያል። ድምበር ተሻግረው ወደ ኤርትራ የተሻገሩት ተደራጅተው ተመልሰው እያጠቁ ቦታው ላይ ሲደርሱ እነኚህ የታረዱ የጓዶችን ሬሳ በቦታው ላይ አገኙት፡፡የስንታየሁ ጡትና ጭንቅላትም ዛፍ ላይ እንደተንጠለጠለ ተገኘ፡፡ ይህንን የባድመ ግንባር እየመሩና እያዋጉ የነበሩት "ሪር አድሚራል ክንዱ ገዙ| መስክረዋል፠
>>
እያለ
የተከዳው የሰሜን እዝ ደራሲ የ፶ አለቃ ጋሻዬ ጤናው የተፈጸሙ ወንጀሎች ነግሮናል፡፡ይህ ድርጊት የሩዋንዳ ታሪክ አይደለም፥ ኢትዮጵያ
ውስጥ የተፈጸመ ነው። ይህ ድርጊት አገር ካላፈረሰ ይህ ድርጊት ካላስለቀሰና ዳስ ካላስጣለ ከዚህ ወዲያ መርዶ ምን ሊሆን ይችላል? ለዚህ ሁሉ
ወንጀልና ደም መፍሰስ ተጠያቂው ማን ነው?
ስላም
እንሰንብት
ጌታቸው ረዳ
Ethiopian
Semay
