Tuesday, April 14, 2026

ዐማራ ሕዝብ ድርጅት (ዐሕድ) ጥብቅና ወቅታዊ ማስገንዘቢያ! 3/14/26 ሚያዚያ ፭ ቀን ፳፼፲፰ ዓ.ም

 

ዐማራ ሕዝብ ድርጅት (ዐሕድ)

ጥብቅና ወቅታዊ ማስገንዘቢያ!

3/14/26 ሚያዚያ ፭ ቀን ፳፼፲፰ ዓ.ም


Image Ethiopian Semay

ያማራ ሕዝብ የሕልዉና የትጥቅ ትግል በድርጅታዊ መልክ በተግባር ያስጀመረዉ ታላቁ አርበኛ እስክንድር ነጋ የዐማራ ሕዝባዊ ግንባር (ዐሕግ) መመሥረትን ይፋ በማድረጉ ነበር። ቀጥሎም በዐማራ ክልል ተብዬው የኦነግ/ኦሕዴድና ወያኔ ትግሬ ምስለኔ ቅጥረኛው ብአዴንን ከመቅፅበት ጃርት የበላው ዱባ ማድረጉ ተመዝግቧል። ስለሆነም ነው የባንቱስታን ክልል የጎሣ በረት የነ አቢይ አሕመድ የጋ&ላ አረመኔ ኦነግ ቅጥረኛ ምስለኔዎች ጋራ ሲሞዳሞዱ የነበሩትን የብአዴን/ኢሕአዴግ ማደጎና የግምቦት ሰባት ፀረ-ዐማራ ስብስብ መናጆ የነበሩትን አሰማርተው የዐሕግን ያማራ ሕዝብ ትግል ለማሰናከል አስበውና አቅደው እንደነበረ የተረጋገጠ ነው።

ቀጥሎም ፋኖ ተብዬ መንደረተኞች ስብስብ የብልጽግና ማደጎዎች ጥርቃሞ የመስመስል ዉጊያ ስልት ይዘዉ የጎጃም፣ የሸዋ የቤተ ዐማራና የሰሜን በጌምድር ዐማራ ገበሬዎችን፣ ሐቀኛ ፋኖዎችን ለወራሪው የአፓርታይዱ አረመኔ መከላከያ ተብዬ ሠራዊት ጭፍጨፋ፣ ሃብት ንብረት ዝርፊያ፣ ሰለባና ጡት ቆረጣ ዳርገዋል።

እነዚህ የብአዴን ምልምል መንደረተኞች ያማራው ፋኖ አንድ ማዕከላዊ ዕዝ መሥርቶ፣ ወደ ዋናው የጠላት ምሽግ ሸዋ ዐዲስ አበባ ለታቀደው ወሳኝ ዘመቻ ደንቃራ ሆነው ቆይተዋል። ከእ በተለይም የጎንድር የብአዴን ብልጥግና አጋሰሶች ጸረ አማራ ሕዝብ የዘረኛው አቢያ አሕመድ አረመኔ ኦነግ/ኦሕዴድ የአጋሚዶ ወያኔ ትግሬ ምልምል ማደጎ ቡችሎች ያማራ ሕዝብ ዋና ጠላቶች መሆናቸው መታወቅ አለበት። ነባራዊ ሁኔታው እንዲህ ፍንትው ብሎ በታየበት ወቅት አወናባጆችና ሴረኞች "ያማራ ፋኖ አንድነት" እያሉ ጠዋት ማታ ሲወሻክቱና ሲያነበንቡ ቆይተዋል። ኧረ! ለመሆኑ እንዴት ተብሎ ነው ከባንዳና ቅጥረኛ ፀረ ዐማራ ጥርቃሞ ጋራ አንድነት የሚፈጠረው? ከእነዚህ ቅጥረኛ ባንዳዎች ጋራ አንድነት አይኖርም፣ ሊኖርም አይገባም።

ሐቀኛ ያማራ ልጆች ብቻ በያሉበት አካባቢ ተባብረው ወራሪ አረመኔ ከምድረ ሸዋ መንጥረው አዲስ አበባ በመግባት ብቻ የሕልዉና ትግሉን በድል ማጠናቀቅ ይኖርባቸዋል።

ምን ይደረግ?

፩ኛ/በሐቀኛው አርበኛ ፊት አውራሪ ደረጅ በላይ አዝማችነት ከፊሉ የሰሜን በጌምደር ፋኖ ሠራዊት አሁኑኑ ወደ ሽዋ ይዝመት።

በበተ ዐማራ ካለው የፋኖ ሠራዊትም ከፊሉ በተመረጡ ጀግና የጦር ዉጊያ ባለሙያቾ እየተመራ ከሰሜን በጌምድር ጋራ ተቀናጅቶ ወደ ሸዋ አራት ኪሎ መናገሻ ይግባ። የጎጃም ፋኖ ከፊሉ ብቻ ከሸዋ መራቤቴ ደራ ጋራ ተባብሮ ፍቼ ሰላሌ አዲስ አበባ መሥመርን ይዞ እንጦጦ ደርሶ አዲስ አበባን ይከባል። በሸዋ የሚገቡትና ከዲስ አበባ አቅረቢያ የሚገኘዉ የሽዋ ፋኖዎች ጥብቅ ሚስጥራዊ ማዘዣ ጣቢያ ተመሥርቶ ወደ አራት ኪሎ ዘመቻን ከአራት አቅጣጫዎች ማድረግን ይመራል። ሁሉንም የፋኖ ሠራዊት አስተባብሮ በአንድ ጊዜና ቅጸበታዊ የማጥቃት ዘመቻ የሕልውና ትግሉ ግቡን ይመታል። አዲስ አበባ ተከባ ስትያዝ ብቻ ነው ጦርነቱ ከሰሜን ወደ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ የሚሆነው። ያማራው የሕልውና ትግል መቁዋጫው በዚህ ስልትና እቅድ ብቻ መሆኑ የተረጋገጠ ነዉ።

፪ኛ/ከሚሥጥራዊው ጠቅላይ አዛዡና ማዕከላዊ እዝ ጣቢያ በሚሰጠዉ የትዛዝ ተዋረድ መሠረት ብቻ የመላው ሸዋ ፋኖ ሠራዊት በምሥራቅ ሸዋ አዋሽ-ፈንታሌ-ናዝሬት- ደብረ ዘይት ደብረ ብርሃን-ሸኖ-ሰንዳፋ-ዐዲስ አበባ ወዘተረፋ አዲስ አበባ መግቢያ መንገዶች ላይ በሚገኙት የኦነግ ኦሕዴድ ታጣቂ ሰፋሪ ጣቢያዎችን መመንጠርና ማስወገድ ቀዳማ ርምጃ ይሆናል። ዉጊያው በፍጥነት ከይፋትና መንዝ፣ ተጉለት ቡልጋ፣ መራቤቴ ወደ መናገሻ የረር፣ ሰላሌ፣ ጨቦ ጉራጌ ወዘተረፈ መዛመት አለበት።

፫ኛ/ማንኛዉም የፋኖ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ የሠራዊት አዛዥና አዝማች የሆነ ሁሉ በአገር ዉስጥም ሆነ በውጭ አገር ነፍሱን በጨርቁ ቆጥሮ ከፈረጠጠው "ዲያስፖራ"/ስደተኛ ተብዬ የብአዴን፣ የወያኔ አጋሚዶ ቤጃ ፣ የኢዜማ /ግምቦት ሰባት፣ የጋ&ላ አረመኔ ኦነግ/ኦሕዴድ ቅጥረኛ ጋራ የስልክ ግንኙነት በአስቸኩዋይ መቆም አለበት። ይህም ለድላችን ብቻም ሳይሆን ለፋኖ መሪ አዝማቾች ሆነ ተዋጊ ሠራዊት ደህንነት እጅግ በጣም ወሳኝ ነገር ስለሆነ ዐሕድ በአጽናኦት ያስጠነቅቃል።

ስለዚህም ያማራውን ሕዝብ ሰቆቃ፣ ዋይታ፣ የዘር ፍጅትና ማጽዳት ሸፍጠዉና ክደዉ በግልጽና በስዉር ለብልጽግና ተብዬው ለሚያሽቃብጡና ዘወትር ሰበር ዜና እያሉ በመወሻከት ቁዋሚ የገቢ ምንጭ ካደረጉት በጣም ወራዳ ወረበሎች ተጠንቀቁ እንላለን። በጠበልም ከናንተ ይርቁ ዘንድ ዐሕድ በጥብቅ ያስጠነቅቃል።ት ለፀረ ዐማራ ቅጥረኞችና ባንዳዎች! ዘላለማዊ ክብር ላማራ ፋኖ ሰማእታት!

ትግሉ ይቀጥላል! ድል አድራጊው ያማራ አንበሳ!

ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ዐምሐራ!

ዐሕድ

ሚያዚያ ቀን ፳፼፲፰ .