Wednesday, May 28, 2008

Eritrean Ethiopians versus Traitors




























ክቡራንና ክቡራት አንባቢዎች ሆይ፡ ወቅቱ ጸረ ኢትዮጵያ ቡድኖች ሻዕቢያና ወያነ ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወቅት በመሆኑ ለአንባቢዎች ሚቀርብ ልዩ ዘገባ ስላለ፤ በፎቶግራፎቹ ብዛት የተነሳ አብሮ መቅረብ የነበረበት ጽሁፍ ለአምዱ ስለማያመች፤ በመጀመሪያ ምዕራፍ ፎቶግራፎቹ እነዲቀርቡ ስለወሰንኩ፤ ፎቶ ግራፎቹ ከተለጠፉ በሗላ ጽሁፉ በሌላ ዝግጅትይከተላል። በፎቶግራፎቹ የሚታዩ ግለሰዎች በሁለት ተጻራሪ ክፍሎች ተሰለፉ ናቸዉ። በሰማያዊ ቀለም የቀረቡት ፎቶግራፎች “ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ ከፍተኛ መስዋእት የከፈሉ የኤርትራ ተወላጆች ሲሆኑ፡ በወርቃማ ሕብር የቀረቡ ፎቶግራፎች ደግሞ በተጻራሪ ቆመዉ ጸረ ኢትዮጵያ አጀንዳ ይዘዉ፤የኢትዮጵያን ህልዉና ተፈታተኑና አሁንም እተፈታተኑ ያሉ የባነዳ ቡድኖች ናቸዉ። ይህነን በሚመለከት አስገራሚ ታሪክ የያዘ የታሪክ ዘገባ ስለሚቀርብ፤ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናቶች ህሊናችሁ በዚሁ ዝግጅት እነድታደርጉ አደራ እያልኩ ፤ለ ኢትዮጵያ አነድነትና ሰላም ለወደቁትና አሁንም እየታገሉ ለሚገኙ ኤርትራዊያን ኢትዮጵአዊያን ሁሉ ከፍተኛ አክብሮታችንና አድናቆታችን በማቅረብ በህይወት ለተለዩን ሁሉ የህሊና ጸሎት እንድናደርግ እጠይቃለሁ። ህዘቦች ሐላፊነት በጎደላቸዉ መሪዎች እንጂ በገዛ ራሳቸዉ አይነጣጠሉም።
ጌታቸዉ ረዳ
ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ







ክቡራንና ክቡራት አንባቢዎች ሆይ፡ ወቅቱ ጸረ ኢትዮጵያ ቡድኖች ሻዕቢያና ወያነ ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወቅት በመሆኑ ለአንባቢዎች ሚቀርብ ልዩ ዘገባ ስላለ፤ በፎቶግራፎቹ ብዛት የተነሳ አብሮ መቅረብ የነበረበት ጽሁፍ ለአምዱ ስለማያመች፤ በመጀመሪያ ምዕራፍ ፎቶግራፎቹ እነዲቀርቡ ስለወሰንኩ፤ ፎቶ ግራፎቹ ከተለጠፉ በሗላ ጽሁፉ በሌላ ዝግጅትይከተላል። በፎቶግራፎቹ የሚታዩ ግለሰዎች በሁለት ተጻራሪ ክፍሎች ተሰለፉ ናቸዉ። በሰማያዊ ቀለም የቀረቡት ፎቶግራፎች “ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ ከፍተኛ መስዋእት የከፈሉ የኤርትራ ተወላጆች ሲሆኑ፡ በወርቃማ ሕብር የቀረቡ ፎቶግራፎች ደግሞ በተጻራሪ ቆመዉ ጸረ ኢትዮጵያ አጀንዳ ይዘዉ፤የኢትዮጵያን ህልዉና ተፈታተኑና አሁንም እተፈታተኑ ያሉ የባነዳ ቡድኖች ናቸዉ። ይህነን በሚመለከት አስገራሚ ታሪክ የያዘ የታሪክ ዘገባ ስለሚቀርብ፤ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናቶች ህሊናችሁ በዚሁ ዝግጅት እነድታደርጉ አደራ እያልኩ ፤ለ ኢትዮጵያ አነድነትና ሰላም ለወደቁትና አሁንም እየታገሉ ለሚገኙ ኤርትራዊያን ኢትዮጵአዊያን ሁሉ ከፍተኛ አክብሮታችንና አድናቆታችን በማቅረብ በህይወት ለተለዩን ሁሉ የህሊና ጸሎት እንድናደርግ እጠይቃለሁ። ህዘቦች ሐላፊነት በጎደላቸዉ መሪዎች እንጂ በገዛ ራሳቸዉ አይነጣጠሉም። ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ

The Patriotic Eritrean Ethiopians Versus the Traitor Group

ክቡራንና ክቡራት አንባቢዎች ሆይ፡ ወቅቱ ጸረ ኢትዮጵያ ቡድኖች ሻዕቢያና ወያነ ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወቅት በመሆኑ ለአንባቢዎች ሚቀርብ ልዩ ዘገባ ስላለ፤ በፎቶግራፎቹ ብዛት የተነሳ አብሮ መቅረብ የነበረበት ጽሁፍ ለአምዱ ስለማያመች፤ በመጀመሪያ ምዕራፍ ፎቶግራፎቹ እነዲቀርቡ ስለወሰንኩ፤ ፎቶ ግራፎቹ ከተለጠፉ በሗላ ጽሁፉ በሌላ ዝግጅትይከተላል። በፎቶግራፎቹ የሚታዩ ግለሰዎች በሁለት ተጻራሪ ክፍሎች ተሰለፉ ናቸዉ። በሰማያዊ ቀለም የቀረቡት ፎቶግራፎች “ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ ከፍተኛ መስዋእት የከፈሉ የኤርትራ ተወላጆች ሲሆኑ፡ በወርቃማ ሕብር የቀረቡ ፎቶግራፎች ደግሞ በተጻራሪ ቆመዉ ጸረ ኢትዮጵያ አጀንዳ ይዘዉ፤የኢትዮጵያን ህልዉና ተፈታተኑና አሁንም እተፈታተኑ ያሉ የባነዳ ቡድኖች ናቸዉ። ይህነን በሚመለከት አስገራሚ ታሪክ የያዘ የታሪክ ዘገባ ስለሚቀርብ፤ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናቶች ህሊናችሁ በዚሁ ዝግጅት እነድታደርጉ አደራ እያልኩ ፤ለ ኢትዮጵያ አነድነትና ሰላም ለወደቁትና አሁንም እየታገሉ ለሚገኙ ኤርትራዊያን ኢትዮጵአዊያን ሁሉ ከፍተኛ አክብሮታችንና አድናቆታችን በማቅረብ በህይወት ለተለዩን ሁሉ የህሊና ጸሎት እንድናደርግ እጠይቃለሁ። ህዘቦች ሐላፊነት በጎደላቸዉ መሪዎች እንጂ በገዛ ራሳቸዉ አይነጣጠሉም። ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ

Wednesday, May 21, 2008

The Record of TPLF Defending EPLF for Abusing Ethiopians in Eritrea




-



ኢትዮጵያዊያን አሥመራ ዉስጥ በጥይትና በዱላ ሲደበደቡ
ወያነ ትግራይ “እሰየዉ!” ያለበት የታሪክ ማሕደር

የፎቶግራፍ ማሕደር (1) በ1983 ዓ/ም ከኤርትራ የተባረሩ ኢትዮጵያዊያን
ኤርትራ ብትገነጠል ጦርነትና ስቃይ ይቆማል ሲሉ የዋሹንን የዉሸታቸዉ ማስረጃ የሆነዉ ማህደርና ለስደቱና ለመከራዉ አማራ ነዉ እያሉ ሲከሱት የነበሩትን ዛሬ አማራ ኤርትራ ዉስጥ በሌለበት ጊዜ ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ ወዳዘችኛዋ “ጥይት” ወደ ተኮሱባት አገር “ኢትዮጵያ” በሺዎቹ ተሰድደዉ በትግራይ መጠለያ ዉስጥ የሚኖሩ ናቸዉ። 3ኛዉ ፎቶግራፍ፤- የስነልቦና ምህርት ወ/ሮ ትዝታ ገብሩ ናቸዉ።በ1983 የተፈናቀሉትን ኢትዮጵያዊያን ለመርዳት ከዉጭ አገር ወደ ኢትዮጵያ ሄደዉ ያዩት አሳዛኝ ሁኔታ ያብራራሉ። ወደ ታሪኩ እንግባ።


“አህያን የጦር ሠራዊት ልብስ አልብሰዉ
የጦር ሠራዊት ጫማ አድርገዉለት ቼ በለዉ ዉሽ
እያሉ ኢትዮጵያዉያኖችን አህያዉን እያሳዩ ነበር
የሚደበድቡን……”
(ከኤርትራ በግፍ እንዲወጡ የተደረጉ ኢትዮጵያዊን)

“እንባ እንባ ይለኛል ይተናነቀኛል
ግን እንባ ከየት አባቱ!
ርቋል ከረጢቱ
ሳቅ ሳቅም ይለኛል
ስቆ ላይስቅ ጥርሴ
ስቃ እያለቀሰች
መከረኛ ነብሴ።”
(ደራሲ በአሉ ግርማ ከኦሮማይ መጽሃፍ።)

ወሩ ግንቦት ነዉ። ወያኔ የተባለ ጸረ ኢትዮጵያ ቡድን ኢትዮጵያን የተቆታጠረበት ወር። ጊዜ ያረጃል ይላሉ። እያረጀ በሄደ ቁጥር አስታዋሽ ሲያጣ በሂደቱ (በወቅቱ) የተፈጸሙ ወንጀሎችና የድርጊቱ ፈጻሚዎች፤ በህዝቡ ሕሊና አየተረሱ መሄዳቸዉ እርግጥ ነዉ። ወያኔዎችና ሻዕብያዎች በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የፈጸሙት ከባድ ወንጀልና ክህደት አስታዋሽ እያጡ በተረሱ ቁጥር፡ ወያኔዎቹ መኩራራቱን እየቃጣቸው ነዉ። የዋሃን አድናቂዎቻቸዉም “ስለ ኢትዮጵያዊያን ቤዛ የሚሄዱ፤ የሰላም ሰዎች” እያሉ ያሞጉሱዋቸዋል (መታደል ይሉታል ይሄ ነዉ!)። ስለዚህም ተቸግረናል። ማሕደሮች ህያዉ አስካልሆኑ ድረስ አዲሱ ትዉልድ ከመረጃ እጦትና ከማንበብ ልምድ አንጻር ደካማ በመሆኑ የወንጀለኞቹ ድርጊቶች ደጋግመን ማስተወስ ሊኖርብን ነዉ። ለዚህም ነዉ በዚህ ዓመድ ባለፉት ጊዜያቶች የተፈጸሙ ብሄራዊ የታሪክ ክህደቶችና ወንጀሎች ደግመን ላላወቁ መልሰን ለማሳወቅ፤ላወቁትም ቢሆን በቸልተኝነት እንደቀላል ነገር ተደርጎ ከህሊናቸዉ አንዳይረሳ ለማስታወስ ዋና ዋናዎቹ ወንጀሎቻቸዉን እየመረጥን ለአንባቢዎች እናስተናግዳለን።

በዛሬዉ ዓምድ የቀረበዉ የወየኔና የሻዕብያ የወንጀል ማሕደር ሪፖረተር መጽሄት መስከረም 1991 ዓ/ም ዕትሙ ላይ “ተፈናቃይነታችንን መንግሥት በግልጽ የተቀበለዉ አይመስልም” በሚል “የኤርትራ ተፈናቃዮች ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ” ለሕዝብ ያስተላለፈዉ ኡሮሮ/አቤቱታ ከመለስ ዜናዊ እና ከኢሕአዴግ የተሰጠ መግለጫ አንኳር ነጥቦችን እያጣቀስን ወያኔ ለኤርትራ ሕዝብ እንጂ ለኢትዮጵያ ሕዝብ እንዳልቆመ ከማስረጃ ጋር ታሪክ የዘገበዉ ድርጊታቸዉን እናቀርባለን። አያይዞም ተፈናቃዮቹ አዲስ አበባ እንደገቡ ለስሙ መጠለያ ተብሎ እንድያርፉበት የተመደበላቸዉ ከፕላስቲክና ከቡትቶ ጨረቅ የተጠጋገነ “ገሳ” (“ጋሳ”) መሳይ መጠለያ ቤቶች ዉስጥ በተፈናቃዮች ላይ የደረሰ አሰቃቂ ሕይወት በወቅቱ የዓይን ምስክሮች ከዘገቡት አብሮ ይቀርባል። እዚህ የቀረበዉ ላንባቢያን እንደሚመች የተቀነጨበ እንጂ ሙሉዉን አይደለም።

ይህ ዓምድ ሊቀርብ ምክንያት ከሆኑት አንዱ ምክንያት “በጉንበት ወር” ዉስጥ በወያኔ የተፈሙ ወንጀሎች ለማስታወስ ሲሆን፤ ሌላናዉ ደግሞ 28 የጎንደር ገበሬዎች በሱዳን መንግሥት ወታደሮች ታፍነዉ ወደ ሱዳን እስርቤት ተወርዉረዉ በረሃብ ሲሰቃዩ፤ በዉጭ አገር የምንኖር ዜጎች የድረሱላቸዉ አቤቱታ ስናሰማ የመለስ ዜናዊ የዉጭ ጉዳይ ሚኒሰትር “ሀሰት” በማለት ሁኔታዉ ከማጣጣሉ በላይ፤ተቃቀወሚዉን “በሬ ወለደ” ብሎ በኮነነነበት ምላሱ፤ሊደብቀዉ የሞከረዉን ዜና በአገር ወዳዶች ጠንካራ ትግል የዜናዉ እዉነተኛነት ሊያምን ተገድዷል። ተቃዋሚዉን ክፍል “በሬ ወለደ” እያሉ ያልሆነ ሆኗል እያሉ ያወራሉ ሲል ተቃዋሚን የመኮነኑን ሱስ ፤በጎንደሩ ሁኔታ ብቻ ሳይሆን በ1983 ዓ/ም ጭምር በሻዕቢያ መንግስት (ተብየዉ) ህፃናት በያዙ እናቶች ላይ ጥይት በጠራራ ፀሃይ እየተተኮሰባቸዉ በእሩምታ እየተገደሉ፤ የተቀሩት እየተደበደቡ፤ምራቅ እየተተፋባቸዉ፤እየተሰደቡ፤ተዋረደውና ተገፍተዉ ንብረታቸዉ እየተቀሙ የተባረሩት ኢትዮጵያዊያን ሠላማዊ ዜጎች (ትግሬዎችም ጭምር) መለስ ዜናዊና ድርጅቱ ስለድርጊቱ እዉነተኛነት እንዲያብራራ ሲጠየቅ “በሬ ወለደ” የተቃዋሚዎች ወሬ ነዉ፤ግፍ አልተፈጸመም (“ሀሰት”) ከማለቱ በላይ ፡የተባረሩትም ሰላማዊ ዜጎች ሳይሆኑ የ “ቲ.ጂ” የስለላና የግድያ ቡድን የነበሩ ናቸዉ። በማለት ሁንታዉ ለመደበቅ እነደሞከረ ይታወሳል። የዚህ ቡድን ድብቅ ምስጢሮችና ወንጀሎች ወደ ሗላ በወቅቱ የተዘገቡትን የታሪክ ማሕደሮች ምን እነደዘገቡ እንደገና መመልከቱ ስለሚረዳ፤ ያለቻችሁን ትንሽ የመዝናኛ ጊዜችሁን “መስዋእት” (ተዘጋጅቶ ቀረበላችሁን የሕዘባችሁ ግፍ በነፃ “ማንበብ” መስዋዕት ከተባለ ማለቴ ነዉ) በማድረግ የሕዘባቸሁን ግፍ አንድታስታዉሱ ይረዳችሁ ዘንድ እነሆ እነድታነብቡ እጋብዛለሁ።

በዚህ አጋጣሚ የተፈናቃዮቹን እሮሮ በመጽሄቱ ላይ አሳትሞ ለሕዝብ እንዲዳረስ ላደረገዉ ለሪፖርተር መጽሄት ምስጋና እናቀርባለን። በወቅቱ የተዘገበዉ የተፈናቃዮቹ እሮሮ ታሪክ አንዲህ የሚል ነበር።

<<በ1983 ዓ.ም በኤርትራ በነበረ ሁኔታ የመንግሥት ለዉጥ ሲደረግ የኤርትራ ሕዝብና መንግሥት በተለይም ሻዕብያ እዚያ የነበርነዉ ኢትዮጵያዉያንን በከፍተኛ ግፍና በደል ነዉ ያባረረን። ይኸዉም በጥይትና በዱላ እየጨፈጨፈ ነዉ ከሃገሩ እንድንወጣ ያደረገንኤርትራ ለኤርትራዉያን !ኢትዮጵያዉያን ከአገራችን ይዉጡ! አስከዛሬ የተቀመጣችሁት ይበቃል፤ በሃገራችን ላይ ሃብትና ንብረት አፍርታችሗል። ጆንያ እንኳን መያዝ አትችሉም። በማለት እየጠፈጠፉና እየደበደቡ ነዉ ያስወጡን። ትንሽም ንብረት የያዘዉን ሰዉ ቪድዮ እያስነሱና መኪና ላይ ከተጫነ በሗላ በረሃ ላይ ሲደርስ አዉርደዉ ባዶ እጁን ነበር የሚያባርሩት። እና ባገራቸዉ ላይ ከዉስጥ ብረት ከላይ ጎማ በለበሰ ዱላ ነበር የሚጨፈጨፉን። <<አህያ የጦር ሰራዊት ልብስ አልብሰዉ የጦር ሠራዊት ጫማ አድርገዉ ቼ በለዉ ዉሽ እያሉ ኢትዮጵያዊያኖችን አህያዉን እያሳዩ ነበር የሚደበድቡን>>።

· እና በግፍ በመከራ በሞት ነዉ የወጣነዉ። በአሁኑ ሰዓት ተርፈን ያለነዉን ነዉ። በዚያ ሰዓት የተሰራዉ ግፍ ይህ ነዉ አይባልም። ያለ ቀለብ ሦስት አራት ቀን ሜዳ ላይ እንድንቀመጥ ከተሰቃየን በሗላ ነበር እየጨፈጨፉ የሚያባርሩን።ስለዚህ <ከዱላ’ና ከጥይት> የተረፈዉ መንገድ ላይ እየንተጠባጠበ እንዲሞት የሚያዳክሙበት ዘዴ ነበር።ሕዘቡ አየዘፈነ <በስድብ በዱላ> እየደበደበን፤ <የ10 አመት ልጅ የወደቀ ክላሽ አነስቶ ነበር ሰዉየሚገድለዉ”>።

· እና በዚህ ሰዓት እናት አባት ልጅ እህት ተለያይተዉ በየሜዳዉ ላይ ነዉ የቀሩት። እናት ህፃን ልጇን ታዝላ ስትሄድ ከመንገድ ርቀትና ካሳሩ ከምሬቱ የተነሳ ልጇን ጥላ ከበረሃ በስቃይ ነዉ የወጣችዉ። እና ብዙ ግፍ ነዉ የተሰራዉ።

· በተለይም የጦር ሰራዊት ቤተሰብ ከሆነ ከተማ ዉስጥ እያዞሩ ከሗላዉ ህጻናቶች እየዘፈኑ ምራቅ እየተፉበት እየተዋረደ በዱላ እየተደበደበ ነበር የወጣዉከሰዉ ልጅ የማይጠበቅ ከእንሰሳ ያልተሻለ አስተሳሰብ የነበራቸዉ ያን ጊዜ ነዉ።ሲማቱ አንገት እግር እጅ አይሉም ዝም ብለዉ ነዉ ያገኙበት ቦታ ላይ ብቻ <<አድጊ>> ትግሬዉን <<ቅማላም>> አማራዉን አህያ እያሉ ነበር።

በዚያ ሰዓት አርምጃዉ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ላይ ነበር፡በተለይም በመጀመሪያዉ ወቅት። በተለይ ትኩረት ተሰጥቶት የነበረዉ በአማራዉ እና በትግሬዉ ቤተሰብ ላይ እንዲሁም በሰራዊት ቤተስብ ላይ ነበር። አጋሜዎች አዉጡልን። ነዉ ያሉት ገና እንደመጡ።ከፍተኛ ጥላቻ ነበራቸዉ። ጥላቻቸዉ ደግሞ ከሻዕብያ አቀራረጽ የመጣ ነዉ። ህዘቡ ተቀርጿል። በተለይም ወጣቱ ክፍል።ወጣቱ ክፍል ገና ሻዓብያ ሲቃረብ ነዉ ጥላቻዉ የታየዉ። ምፅዋ ከተያዘ ጀምሮ ጥሩ አመለካከት አልነበራቸዉም። የጅምላ “ዉጣ!” ነበር።

ወደ ኢትዮጵያ ድምበር በገባን ጊዜ የህወሓት ሰራዊት ወደ መሃል አገር ስለነበር አላጋጠመንም። የትግራይ ህዝብ ነዉ የተቀበለን። ቁም ነገረኛ ህዝበ ነዉ። ያለዉ እያካፈለ እንኳን ወደ ሀገራችሁ ምድር እግዚአብሔር አበቃችሁ ነበር ያለን። እና የ አካባቢ ሚሊሽያ አንጂ ሰራዊት አልነበረም። አገባባችን ብትንትነ ያለ ነበር፡ ግማሹ በዛላምበሳ ፤ ግማሹ በራማ ነበር የገባነዉ።ከአዲግራት አዲስ አበባ የገባነዉ ሐምሌ 18/1983 ዓ/ም ሲሆን የመጀመርያ ተፈናቃይ ጃንሜዳ የደረሰዉና ድንኳን የተከለዉ።ከመንግስት የቀረበዉ ጥያቄ ግን ያልጠበቅነዉ ነበር።የኤርትራ መንግስት ከ60.000 በላይ አፈናቅሎብኛል የሚል ጥያቄ ለኢትዬጵያ ሕዝብ አቤቱታና ሪፖርት ያቀርባል ብለን ስንጠብቅ በአስቸኳይ መኪና ያቀርባል፤መጠለያ እዛ ስላለ ትሄዳላችሁ ተባልን። አዚያ በረሃ ዉስጥ ለዳግም መፈናቀል ስንጋበዝ በእዉነቱ መራራ ሀዘን ነበር የተሰማን። ይህንን በሰላማዊ መንገድ ለመንግሥት አቤቱታ ብናቀርብም ምላሽ አጥተን ከነበርንበት መጠለያ ከጃንሜዳ ከማዕከላዊ ግቢ ዉስጥ በዱላ ተባረርን። ተፈናቃዩ ገና ደሴ ያለዉ ወደ አዲስ አበባ እየተጠጋ ነዉ፤መቀሌ ያለዉ ወደ ደሴ እየተጠጋ ነዉ፤ አዚህ ያለዉ ደግሞ እየተባረረ ነዉ።ግን ያን ዱላ ስናይ፤ መንግሥት ይህ ጉዳይ ያዉቀዋል ወይስ አያዉቀዉም? ኢትዮጵያ ነን ወይስ አይደለንም? ነበር ያልነዉ።በወቅቱ የኢትዮጵያ ዜጎች ካልሆን በሩ ተከፍቶልን ጥገኝነት ወደምንጠይቅበት መሄድ እንፈልጋለን።ብለን በሰላማዊ ሰልፍ ጠየቀን ነበር። በጠ/ሚ/ር ልዩ ጸ’ቤት የነበሩ አቶ ሰገድ ደባልቀዉ የተባሉ ሁኔታዉን በአስቸኳይ በማጤን አሁን በምታየዉ 21 መጠለያ ዉስጥ እልባት አስኪሰጣቸዉ ድረስ እነዲቀመጡ በማለት ትዕዛዝ ሰጡልን።

በተቀመጥነዉ 7 ዓመታት ግን የአማራዉ ልማት፤የትግራይ ልማት እየተባለ ቴሌ ቶን እተዘገጀ አስፈላጊዉ ልማት መቋቋም ሲደረግ በአዲስ አበባ ዉስጥ እናያለን።ከ57.000 ያላነሰ ተፈናቃይ ለሰዉ ልጅ በማይገባ የእህል መጋዘን በተሰራ ቤት ዉስጥ ታጭቆ በተስቦ ብሽታ በቀን ሦስትና አራት ሰዉ እየረገፈ ኢትዮጵያ ሕዝብ በመገናኛ ብዙሃን ይሄን ያህል ተፈናቃይ አለ፤ ይሄን ተፈናቃይ ህዝብ ለመርዳት እንረባረብ የሚል ጥያቄ አልቀረበም።
ይሄ የተፈናቃይ ስራ ስፈጻሚ ኮሚቴ በጣም ነዉ የተሰማዉ።

…….እጅግ የሚያሳዝነዉ የተለያዩ ድርጅቶች ብራቸዉን የዘዉ ቢሮአችን ድረስ መጥተዉ መሬት ስጡን ቤት እንስራላቸዉ ብለዉ ጠይቀዋልለነሱ መሬት የምንሰጠዉ የለንም። ከአዲስ አበባ ይዉጡ ነዉ የምንባለዉ።እርግጥ መዉጣቱ እንፈልገዋለን፤ ሰርተን መብላት እንፈልጋለን። ክልሎቹ ደግሞ አንቀበላችሁም ብለዉናል። ይህነን አቶ ስምኦን መቻሌ በቅርብ መግለጫ ሰጥተዉበታል። የተወስኑ ክልሎች እንቀበላለን ሲሉ የተወሰኑ ደግሞ አንቀበልም ብለዋል። እና አቅጣጫችን ጉዞአችንም የጨለመብን ህዝቦች ነን።ባለቤት ለንም።………..በአሁኑ ጊዜ ቁጭ ብላችሁ መብላት አትችሉም ፤ባምስቱ አመቱ መርሃ ግብር መሰረት ሰርታችሁ መብላት አለባችሁ ብለዉ በምግብ ለስራ ፕሮግራም አዲስ አበባ ወረዳዎች ዉስጥ ያሉ የፈነዱ ሽንት ቤቶችና የዉሃ ቱቦዎች ሕዘቡ አጎንብሶ እየሰራ ነዉና ስሩ አሉን። እሺ ብለን ሰራን። አራት ወር ሙሉ ክፍያ የለዉም! አቤት ብንልም ሰሚ የለም። በረሃብ ላይ ነን ያለነዉ።ቀን ምግብ ለስራ ያለክፍያ እንሰራለን ማታ ማታ በየቤተ ክርስትያኑ ሄደን እንለምናለን።እና ህይወታችን የተመሰቃቀለ ነዉ፤ ሚመለከተን ባለቤት ያጣን በመሆናችን ችግር ላይ ነን። ባጠቃላይ መንግስት ተፈናቃይነታችን በግልጽ የተቀበለዉ አይመስለንም።ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ፍቅር በነበረችበት ወቅት ኢሳያስ አፈወርቅ አዲስ አበባ መጥተዉ በነበረበት ወቅት ኤርትራ ያፈናቀለችዉ ሰዉ የለም፡ ሲሉ የኛም ባለስልጣኖች ትክክለኛ ናቸዉ ብለዉ ነበር ያረጋገጡላቸዉ።ልምን ይዋሻሉ? ሲፈልጉ የሰዉ አገር ልትዘርፉ ነዉ ሄዳችሁት ይሉናል። ሲፈልጉ ወራሪዎች ናችሁ ይሉናል። ትላንትና አንድ የነበረ አገር ነዉ። ቪዛ የማይጠየቅበት ፤ፓስፖረት የማይጠየቅበት አገር ለምን ሄዳችሁ እንዴት እንባለላን? እና በጣም ነዉ የሚያሳዝነዉ።>>

__________________
ከዚህ ቀጥሎ ደግሞ ሻዕቢያዎች አስመራን እንደያዙ ______________
በኢትዮጵያዊያን ላይ ስለፈጸሙት ግፍ ወያኔዎች የሰጡት መግላጫ ባጭር ባጭሩ አንመልከት


<<የኤርትራ ጊዜዊ መንግስት በኤርትራ ዉስጥ የነበሩ የደርግ መንግሥት ያፈናና የጭፍጨፋ መሳሪያዎችን ከኤርትራ የሚያስወጣ ፖሊሲ አዉጥቷል። በዚሀ ፖሊሲ መሰረት ከኤርትራ የመዉጣት ግዴታ በተጫነባቸዉ የደርግ ሠራዊት አባላት፡ የደርግ ያፈናና የጭፍጨፋ ተቋሞች ሠራተኞች፤የተስፋየ ገብረኪዳን ቦዘኔዎች ያደራጃቸዉ የቲ.ጂ ግሩፕ አባላት ናቸዉ።>>

<<ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ወታደሮች የደህንነት ሠራተኞችና የተስፋ ገ/ኪዳን የማፍያ ቡድኖች እንደመጡ የመጠለያ እና የምግብ ችግር ለጥቂት ጊዜ አጋጥሟቸዋል።>>

<< የኤርትራ ጊዜያዊ መንግስት ከሰብአዊነት ዉጭ የሆነ እርምጃ እንደወሰደባቸዉ አስመስለዉ አቅርበዋል። በኤርትራ ዉስጥ በደርግ ስርዓት ተልእኮዎቹን ልያስፈጽሙ በተላኩ ሃይሎች በህዝቡ ላይ የደረሰዉን በደል ወደ ጎን ትተዉ ብዙ ሰዉ ከጥፋቱ እንዲድን ተብሎ የተወሰደዉን እርምጃ አጥላልተዉ አቀርቡታል።>>

<< አብዛኛዎቹ ከደርግ ስርዓት ጋር ባንድ ወይም በሌላ መልኩ የተነካኩ ስለነበር ደርግ ይሰራበት የነበረዉን ፖሊሲ በእምነትም በግድም ተቀብለዉ የቆዩ ናቸዉ። የደርግ ተልእኮ ለማስፈጸም ተንቀሳቅሰዉ በህዝቡ ላይ በደል ያደረሱ ናቸዉ። ይ እርምጃ በተወሰደበት ጊዜም ምናልባት አንዳንዶቹ ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ከሕዝብ ላይ የወሰዱት ሃብት ንብረት ቀርቶባቸዋል።ባንድ ወይም በሌላ መልኩ የኤርትራ ጊዜዊ መንግስት ያባረራቸዉ የኤርትራን ህዝብ የበደሉ ብቻ ናቸዉ>> ( “ቅማላም አጋሜ፤ “አማራ-አድጊ”እየተባሉ ግፍ የተፈጸመባቸዉን በሺዎች የሚቆጠሩት ተፈናቃዩች ግፍ የፈጸሙ ወንጀለኞች ወይንም “ዘራፊዎች” ብሎ ዜጎቹን ሲሰድብ ይህ ኢትዮጵያዊ መንግሥት ነዉ፡ ብሎ ማለት ይቻላል? አይገርምም ወይ?ይህ ብሎ ሳያበቃ ከታች የተመለከተዉን ለሻዓብያ የተከላከለለትን ደግሞ ተመልከቱት)
<<በኤርትራ ጊዜዊ መንግስት በኩል በመልካም የተወሰደዉ እርምጃ ባጠቃላይ መልኩ በመልካም ፍላጎት የተመሰረተ ነዉ።>>

<<ማንም እንደሚያዉቀዉ፤ ብዙዎቹ በኤርትራዉ መንግስት በማንኛዉም መልኩ የሚቋቋም መንግሥት የኢትዮጵያን የባህር በር ዘግቶ ለስቃይ ይዳርገናል ሲባል ለነበረዉ አስመሳይ ፕሮፖጋንዳ ሰለባ ፣ ሆነን ነበር። ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ የተፈጠረዉ ሁኔታ ይህ ስጋት መሰረተ ቢስ እንደነበር በአጭር ጌዜ አረጋግጠናል። የአሰብ ወደብ ለኢትዮጵያ ነፃ አገልግሎት እንዲሰጥ የተፈቀደበት ስምመነትና ትብብር ብቻ ለዚሁ ታላቅ ምስክር ነዉ።>>

<<ግፋ እያሉ በመሃል አገር አካባቢ የሚናፈሱ ጎጆ አስማሚዎች ተበራክተዋል።
በኤርትራ ጊዜያዊ መንግሰት የወሰደዉ እርመጃ አሉባልታዎች በመዛመት ላይ ይገኛሉ።>> (እዚህ ላይ ደግሞ አሉባልታ ብሎታል)

<<የኢትዮጵያ የሽግግር መንግስትና የኤርትራ ጊዜዊ መንግስት የሚወስዷቸዉ ገንቢ እርምጃች የሚያጥላሉበት ጉድለት ቢያጡባቸዉ በበሬ ወለደ ቅጥፈት ተሰማርተዋል።>>

_አሁን ደግሞ በመጠለያ ዉስጥ በተፈናቃዮች ላይ አዲስ አበባ
ዉስጥ የደረሰባቸዉ መከራ፤ የዓይን ምስክሮች በወቅቱ የታዘቡትን እንመልከት

ወ/ሮ ትዝታ ገብሩ ይባላሉ።ክሊኒካል ሳይኮሎጂስት ናቸዉ።የሚኖሩት ሆላንድ ነዉ።TPO (transcultural psychosocial Organization) ዉስጥ በሙያቸዉ ለማገልገል በወቅቱ ወደ ኢትዮጵያ ሄደዉ የነበሩ ናቸዉ።በ1983 ዓ/ም መጨረሻ ከ ኤርትራ የተፈናቀሉ ኢትዮጵያዊያን የደረሰባቸዉን የስነልቦና ቀዉስ ለመቅረፍ የተሰማሩ ናቸዉ። የስነ ልቦና ሃኪሟ በወቅቱ እንዲህ ብለዉ ነበር።

<< እኔ መፈናቀል ለሚፈጥረዉ የዉስጥ ችግር ልሰራ ተዘጋጅቼ ነበር የመጣሁት እነጂ ሊሞት የደረሰ ሰዉ ያጋጥመኛል ብየ በፍጹም አልጠረጠርኩም።>>

<<በ21 መጠለያ ተፈናቃዮች መኖራቸዉን ሳይ ደነገጥኩኝ ።>>


<<ህክምና በተመለከተ ከቤተ ዛታ ክልኒክ ዶ/ር ኤርምያስ ሙሉጌታ ለሚባል ሰዉ ችግሩን ገልጨለት ፈቃደኛ በመሆን ባንድ ቀን ዉሰጥ ከ235 ሰዉ በላይ አከመልን። ህክምና ካገኙ በሗላ ሰዉነታቸዉ ደህና እየሆነ መጣ። የድሮ ቆዳቸዉ ሲመለሰ ፊታቸዉ ጠርቶ ሰዉ ሲመስሉ ስናይ የነዚህ ሰዎች ችግር ከዉስጣዊ ይልቅ የዉጫዊዉ ጉልህ እነደሆነ ተገነዘብን። ይህ ችግር ለማቃለል ወደ እርዳታ ድርጅት (ማልም) መሯሯጥ እንዳለብን አመንን።ሄደን ያገኘነዉ መልስ ግን አነሱን እንድንረዳ አይፈቀድልንም የሚል ነበር። >>

<<እኔ እነደታዘብኩት እንደስደተኛም/ተፈናቃዮችም የሚታዩ አልመሰለኝም። እኔ ረሴ ከስዊድን ልመጣ ስል ሊሰናቡን ከመጡ ወዳጆቼ አንዱ፡“ምነድ ነዉ የምታደርጊዉ ሄደሽ?” አለኝ “ተፈናቃዮች ጋር አልኩት” “የትኞቹ ተፈናቃዮች?” “የኤርትራ ተፈናቃዮች ጋር” አልኩት። “እንዴ ዘመዶቼ ከገደሉት ጋር ነሽ አብረሽ የምትሰሪዉ”? ብሎ ካጠገቤ ተነስቶ ሄደ።>>

<<የተፈናቃይ ሁለት የለዉም። ዛሬ ባይሆን ነገ ልጆቻቸዉ ኢትዮጵያን ይጠይቃሉ። የዛሬዉን እያዩ ነዉና የሚያድጉት።ምንም ሳያደርጉ ሊቀጡ አይገባም።>>

<<ስለ ተፈናቃዮች ያለዉ ግንዛቤ የተሳሳተ ይመስለኛል።እየተሰራ ያለዉ ሁሉ የግብር ይዉጣ ነዉ የሚመስለዉ።>>

<<የሚኖሩበት ቦታ እጅግ ይዘገንናል። መሬቱ ረግረግ በመሆኑ ዝናብ ብቻ አይደለም፡ ከስር ዪፈልቀዉንም ዉሃ መቋቋም አልቻሉም። ሰባት ዓመት በፕላስቲክ ቤት መኖር በጣም ከባድ ነዉ።>>

<<ካየሁት አሳዛኝ ገጠመኝ ልንገርህ። አዛዉነቶች አሉ፤ ታመሙ ፤ራሳቸዉ እንጀራ ቆርሰዉ መመገብ የማይችሉ፤ ማንም የማይረዳቸዉ አሉባቸዉ።ሰዉ በበሽታ እንጂ በችገር ሲሞት በጣም አበሳ ነዉ።አንዲት ሴት ነበሩ፡ አጥንታቸዉ ወትቷል።መናገር አይችሉም።በረሃብ የተነሳ አጥንት ብቻ ሰለቀሩ፡ መርፌ የሚወጋ ሰዉ፤ ወ/ሮ ትዝታ አጥንት ብቻ ስለሆኑ ምወጋዉ ሰዉነት የለም አለኝ።ያኔ እኔ አዲስ ነኝ።ልክ መጠለያዉ ጋ ስገባ ትዝታ መጣች ሲሉ እሰማለሁ። ሴትየዋ እኔን በሆነ መንገድ ከተስፋ ጋር ያዙኝና ልክ ስመጣ ነዉ ሴትዮዋ ያረፉት። የመቀበሪያ ገንዘብ ስላልነበራቸዉ ለቤተክርስትያን የሚከፈለዉ ሰባት ብር በእጃቸዉ ስላልገባ የሙት ሴቲቱን እሬሳ ጥለዉ ሲሄዱ ማየት በጣም አሰቃቂ ነበር። ሴት ልጃቸዉ “አዴ ማሬ” እያለች ትንፈረፈር ጀመር። ሕይወታቸዉ ስላለፈ ብቻ ሳይሆን፤ ዉድ እናቷን መቅበርያ በማጣቷ! ፍታት ያለ ገንዘብ የለምና! ለቅሶ የመጡት ሞት ሞታቸዉን ሲያዩት ማየቴ አዘገነነኝ።

ከበሩ ዉጭ ቁጭ ብለዉ ድርቅ ብለዉ ቀሩ። ገንዘቡ ቢሰበሰብ ከ53 ብር በላይ ሊያገኝ አልቻሉም። ለፍታቱ ተከፍሎ ለሬሳ ሣጥን 80 ብር ድረስ አስፈለገ። ዝናብ ስለነበረ ለታክሲ 20 ብር ተጨማሪ አስፈለገ። ንፍሮዉስ ኬት ይምጣ? ተፈናቃቹ በስንዴ መልክ የሚሰጣቸዉ ደመወዛቸዉን ካገኙ 8 ወር አልፎ ስለነበር የሚሰጡት ሳንቲም አልነበራቸዉም። አዎን ሴትዮዋ ተቀበሩ። ለቀብር የመጡት ሴቶች፡ ለኔም ሰዉ ደረሰላት አሰኘልኝ እያሉ ሲያለቅሱ የተሰማኝ ስሜት ልቤን ይቆነጥጠኛል ፤ልረሳዉ አልችልም፡ መርሳቱንም አልሻም።ወጣት ልጂቱም ከጥቂት ጊዜ በሗላ አረፈች።ስታሰታምማቸዉ የነበረችዉ እሷም በረሃብ ነበር የሞተችዉ። ሰዉ ሞቀበርበት ሳጥን ሲያጣ የሞት ሞት ነዉ።ምን ያህል እነኚህ ሰዎች እንደወደቁና ምን ያህል እንደተረሱ ያስደነገጠኝና ያሳሰበኝ ወቅት ነዉ።>>

አሁን እንኳ በቅርቡ <<የህይወት ጉባኤ>> የሚባል ድራማ በተፈናቃዮች የተዘጋጀ ነበር፡የተፈናቃዮችን ችግር የሚያንጸባርቅ። የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን መጥቶ ቀርጾታል። ሙሉዉን ለሕዝብ እንደሚያሳዩ ነበር የተናገሩት። ይሄም ለኔም ሥራ ለተፈናቃዮቹም ትልቅ ተስፋ ነበር። ግን በዜና ብቻ ተናግረዉ ሳያሳዩት ቀሩ። ለምን እንደሆነ አልገባንም። ህዝቡና መንግሥት ችግራችነን ሲያይ እንደ መፍትሄ ይዘይድልናል ብለዉ ተስፋ አድርገዉ ነበር። ሳይሆን ቀረ። ለካ መንግሥት በኛ ቂም አለዉ፤ እኛን አይወደንም ነዉ ያሉት።ከዚህ በተረፈ ልሰራ የመጣሁበት ዓላማ በአሁኑ ሰአዓት ተግባራዊ ለማድረግ በጣም ከባድ ነዉ። ያለኝ ምርጫ ወይ እንደነሱ ተስፋ መቁረጥ ነዉ።.>>
ታሪክ ይዘግባል ፤የሰዉ ልጆች ሕይወት ያልፋል፤ የተዘገበዉ ታሪክ ግን አያልፍም።
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር
ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ
ካሊፎርንያ አሜሪካ
ግንቦት 2000ዓ/ም















The Record of TPLF Defending EPLF for Abusing Ethiopians in Eritrea

ኢትዮጵያዊያን አሥመራ ዉስጥ በጥይትና በዱላ ሲደበደቡ ወያነ ትግራይ “እሰየዉ!” ያለበት የታሪክ ማሕደር
የፎቶግራፍ ማሕደር (1) በ1983 ዓ/ም ከኤርትራ የተባረሩ ኢትዮጵያዊያን ኤርትራ ብትገነጠል ጦርነትና ስቃይ ይቆማል ሲሉ የዋሹንን የዉሸታቸዉ ማስረጃ የሆነዉ ማህደርና ለስደቱና ለመከራዉ አማራ ነዉ እያሉ ሲከሱት የነበሩትን ዛሬ አማራ ኤርትራ ዉስጥ በሌለበት ጊዜ ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ ወዳዘችኛዋ “ጥይት” ወደ ተኮሱባት አገር “ኢትዮጵያ” በሺዎቹ ተሰድደዉ በትግራይ መጠለያ ዉስጥ የሚኖሩ ናቸዉ። 3ኛዉ ፎቶግራፍ፤- የስነልቦና ምህርት ወ/ሮ ትዝታ ገብሩ ናቸዉ።በ1983 የተፈናቀሉትን ኢትዮጵያዊያን ለመርዳት ከዉጭ አገር ወደ ኢትዮጵያ ሄደዉ ያዩት አሳዛኝ ሁኔታ ያብራራሉ። ወደ ታሪኩ እንግባ። “አህያን የጦር ሠራዊት ልብስ አልብሰዉ የጦር ሠራዊት ጫማ አድርገዉለት ቼ በለዉ ዉሽ እያሉ ኢትዮጵያዉያኖችን አህያዉን እያሳዩ ነበር የሚደበድቡን……”
ከኤርትራ በግፍ እንዲወጡ የተደረጉ ኢትዮጵያዊን “እንባ እንባ ይለኛል ይተናነቀኛል ግን እንባ ከየት አባቱ! ርቋል ከረጢቱ ሳቅ ሳቅም ይለኛል ስቆ ላይስቅ ጥርሴ ስቃ እያለቀሰች መከረኛ ነብሴ።” (ደራሲ በአሉ ግርማ ከኦሮማይ መጽሃፍ።) ወሩ ግንቦት ነዉ። ወያኔ የተባለ ጸረ ኢትዮጵያ ቡድን ኢትዮጵያን የተቆታጠረበት ወር። ጊዜ ያረጃል ይላሉ። እያረጀ በሄደ ቁጥር አስታዋሽ ሲያጣ በሂደቱ (በወቅቱ) የተፈጸሙ ወንጀሎችና የድርጊቱ ፈጻሚዎች፤ በህዝቡ ሕሊና አየተረሱ መሄዳቸዉ እርግጥ ነዉ። ወያኔዎችና ሻዕብያዎች በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የፈጸሙት ከባድ ወንጀልና ክህደት አስታዋሽ እያጡ በተረሱ ቁጥር፡ ወያኔዎቹ መኩራራቱን እየቃጣቸው ነዉ። የዋሃን አድናቂዎቻቸዉም “ስለ ኢትዮጵያዊያን ቤዛ የሚሄዱ፤ የሰላም ሰዎች” እያሉ ያሞጉሱዋቸዋል (መታደል ይሉታል ይሄ ነዉ!)። ስለዚህም ተቸግረናል። ማሕደሮች ህያዉ አስካልሆኑ ድረስ አዲሱ ትዉልድ ከመረጃ እጦትና ከማንበብ ልምድ አንጻር ደካማ በመሆኑ የወንጀለኞቹ ድርጊቶች ደጋግመን ማስተወስ ሊኖርብን ነዉ። ለዚህም ነዉ በዚህ ዓመድ ባለፉት ጊዜያቶች የተፈጸሙ ብሄራዊ የታሪክ ክህደቶችና ወንጀሎች ደግመን ላላወቁ መልሰን ለማሳወቅ፤ላወቁትም ቢሆን በቸልተኝነት እንደቀላል ነገር ተደርጎ ከህሊናቸዉ አንዳይረሳ ለማስታወስ ዋና ዋናዎቹ ወንጀሎቻቸዉን እየመረጥን ለአንባቢዎች እናስተናግዳለን። በዛሬዉ ዓምድ የቀረበዉ የወየኔና የሻዕብያ የወንጀል ማሕደር ሪፖረተር መጽሄት መስከረም 1991 ዓ/ም ዕትሙ ላይ “ተፈናቃይነታችንን መንግሥት በግልጽ የተቀበለዉ አይመስልም” በሚል “የኤርትራ ተፈናቃዮች ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ” ለሕዝብ ያስተላለፈዉ ኡሮሮ/አቤቱታ ከመለስ ዜናዊ እና ከኢሕአዴግ የተሰጠ መግለጫ አንኳር ነጥቦችን እያጣቀስን ወያኔ ለኤርትራ ሕዝብ እንጂ ለኢትዮጵያ ሕዝብ እንዳልቆመ ከማስረጃ ጋር ታሪክ የዘገበዉ ድርጊታቸዉን እናቀርባለን። አያይዞም ተፈናቃዮቹ አዲስ አበባ እንደገቡ ለስሙ መጠለያ ተብሎ እንድያርፉበት የተመደበላቸዉ ከፕላስቲክና ከቡትቶ ጨረቅ የተጠጋገነ “ገሳ” (“ጋሳ”) መሳይ መጠለያ ቤቶች ዉስጥ በተፈናቃዮች ላይ የደረሰ አሰቃቂ ሕይወት በወቅቱ የዓይን ምስክሮች ከዘገቡት አብሮ ይቀርባል። እዚህ የቀረበዉ ላንባቢያን እንደሚመች የተቀነጨበ እንጂ ሙሉዉን አይደለም። ይህ ዓምድ ሊቀርብ ምክንያት ከሆኑት አንዱ ምክንያት “በጉንበት ወር” ዉስጥ በወያኔ የተፈሙ ወንጀሎች ለማስታወስ ሲሆን፤ ሌላናዉ ደግሞ 28 የጎንደር ገበሬዎች በሱዳን መንግሥት ወታደሮች ታፍነዉ ወደ ሱዳን እስርቤት ተወርዉረዉ በረሃብ ሲሰቃዩ፤ በዉጭ አገር የምንኖር ዜጎች የድረሱላቸዉ አቤቱታ ስናሰማ የመለስ ዜናዊ የዉጭ ጉዳይ ሚኒሰትር “ሀሰት” በማለት ሁኔታዉ ከማጣጣሉ በላይ፤ተቃቀወሚዉን “በሬ ወለደ” ብሎ በኮነነነበት ምላሱ፤ሊደብቀዉ የሞከረዉን ዜና በአገር ወዳዶች ጠንካራ ትግል የዜናዉ እዉነተኛነት ሊያምን ተገድዷል። ተቃዋሚዉን ክፍል “በሬ ወለደ” እያሉ ያልሆነ ሆኗል እያሉ ያወራሉ ሲል ተቃዋሚን የመኮነኑን ሱስ ፤በጎንደሩ ሁኔታ ብቻ ሳይሆን በ1983 ዓ/ም ጭምር በሻዕቢያ መንግስት (ተብየዉ) ህፃናት በያዙ እናቶች ላይ ጥይት በጠራራ ፀሃይ እየተተኮሰባቸዉ በእሩምታ እየተገደሉ፤ የተቀሩት እየተደበደቡ፤ምራቅ እየተተፋባቸዉ፤እየተሰደቡ፤ተዋረደውና ተገፍተዉ ንብረታቸዉ እየተቀሙ የተባረሩት ኢትዮጵያዊያን ሠላማዊ ዜጎች (ትግሬዎችም ጭምር) መለስ ዜናዊና ድርጅቱ ስለድርጊቱ እዉነተኛነት እንዲያብራራ ሲጠየቅ “በሬ ወለደ” የተቃዋሚዎች ወሬ ነዉ፤ግፍ አልተፈጸመም (“ሀሰት”) ከማለቱ በላይ ፡የተባረሩትም ሰላማዊ ዜጎች ሳይሆኑ የ “ቲ.ጂ” የስለላና የግድያ ቡድን የነበሩ ናቸዉ። በማለት ሁንታዉ ለመደበቅ እነደሞከረ ይታወሳል። የዚህ ቡድን ድብቅ ምስጢሮችና ወንጀሎች ወደ ሗላ በወቅቱ የተዘገቡትን የታሪክ ማሕደሮች ምን እነደዘገቡ እንደገና መመልከቱ ስለሚረዳ፤ ያለቻችሁን ትንሽ የመዝናኛ ጊዜችሁን “መስዋእት” (ተዘጋጅቶ ቀረበላችሁን የሕዘባችሁ ግፍ በነፃ “ማንበብ” መስዋዕት ከተባለ ማለቴ ነዉ) በማድረግ የሕዘባቸሁን ግፍ አንድታስታዉሱ ይረዳችሁ ዘንድ እነሆ እነድታነብቡ እጋብዛለሁ። በዚህ አጋጣሚ የተፈናቃዮቹን እሮሮ በመጽሄቱ ላይ አሳትሞ ለሕዝብ እንዲዳረስ ላደረገዉ ለሪፖርተር መጽሄት ምስጋና እናቀርባለን። በወቅቱ የተዘገበዉ የተፈናቃዮቹ እሮሮ ታሪክ አንዲህ የሚል ነበር። <<በ1983 ዓ.ም በኤርትራ በነበረ ሁኔታ የመንግሥት ለዉጥ ሲደረግ የኤርትራ ሕዝብና መንግሥት በተለይም ሻዕብያ እዚያ የነበርነዉ ኢትዮጵያዉያንን በከፍተኛ ግፍና በደል ነዉ ያባረረን። ይኸዉም በጥይትና በዱላ እየጨፈጨፈ ነዉ ከሃገሩ እንድንወጣ ያደረገን። ኤርትራ ለኤርትራዉያን !ኢትዮጵያዉያን ከአገራችን ይዉጡ! አስከዛሬ የተቀመጣችሁት ይበቃል፤ በሃገራችን ላይ ሃብትና ንብረት አፍርታችሗል። ጆንያ እንኳን መያዝ አትችሉም። በማለት እየጠፈጠፉና እየደበደቡ ነዉ ያስወጡን። ትንሽም ንብረት የያዘዉን ሰዉ ቪድዮ እያስነሱና መኪና ላይ ከተጫነ በሗላ በረሃ ላይ ሲደርስ አዉርደዉ ባዶ እጁን ነበር የሚያባርሩት። እና ባገራቸዉ ላይ ከዉስጥ ብረት ከላይ ጎማ በለበሰ ዱላ ነበር የሚጨፈጨፉን። <<አህያ የጦር ሰራዊት ልብስ አልብሰዉ የጦር ሠራዊት ጫማ አድርገዉ ቼ በለዉ ዉሽ እያሉ ኢትዮጵያዊያኖችን አህያዉን እያሳዩ ነበር የሚደበድቡን>>· እና በግፍ በመከራ በሞት ነዉ የወጣነዉ። በአሁኑ ሰዓት ተርፈን ያለነዉን ነዉ። በዚያ ሰዓት የተሰራዉ ግፍ ይህ ነዉ አይባልም። ያለ ቀለብ ሦስት አራት ቀን ሜዳ ላይ እንድንቀመጥ ከተሰቃየን በሗላ ነበር እየጨፈጨፉ የሚያባርሩን።ስለዚህ <ከዱላ’ና ከጥይት> የተረፈዉ መንገድ ላይ እየንተጠባጠበ እንዲሞት የሚያዳክሙበት ዘዴ ነበር።ሕዘቡ አየዘፈነ <በስድብ በዱላ> እየደበደበን፤ <የ10 አመት ልጅ የወደቀ ክላሽ አነስቶ ነበር ሰዉ “የሚገድለዉ”>። · እና በዚህ ሰዓት እናት አባት ልጅ እህት ተለያይተዉ በየሜዳዉ ላይ ነዉ የቀሩት። እናት ህፃን ልጇን ታዝላ ስትሄድ ከመንገድ ርቀትና ካሳሩ ከምሬቱ የተነሳ ልጇን ጥላ ከበረሃ በስቃይ ነዉ የወጣችዉ። እና ብዙ ግፍ ግፍ ነዉ የተሰራዉ። · በተለይም የጦር ሰራዊት ቤተሰብ ከሆነ ከተማ ዉስጥ እያዞሩ ከሗላዉ ህጻናቶች እየዘፈኑ ምራቅ እየተፉበት እየተዋረደ በዱላ እየተደበደበ ነበር የወጣዉከሰዉ ልጅ የማይጠበቅ ከእንሰሳ ያልተሻለ አስተሳሰብ የነበራቸዉ ያን ጊዜ ነዉሲማቱ አንገት እግር እጅ አይሉም ዝም ብለዉ ነዉ ያገኙበት ቦታ ላይ ብቻ <<አድጊ>> ትግሬዉን <<ቅማላም>> አማራዉን አህያ እያሉ ነበር። በዚያ ሰዓት አርምጃዉ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ላይ ነበር፡በተለይም በመጀመሪያዉ ወቅት። በተለይ ትኩረት ተሰጥቶት የነበረዉ በአማራዉ እና በትግሬዉ ቤተሰብ ላይ እንዲሁም በሰራዊት ቤተስብ ላይ ነበር። አጋሜዎች አዉጡልን። ነዉ ያሉት ገና እንደመጡ።ከፍተኛ ጥላቻ ነበራቸዉ። ጥላቻቸዉ ደግሞ ከሻዕብያ አቀራረጽ የመጣ ነዉ። ህዘቡ ተቀርጿል። በተለይም ወጣቱ ክፍል።ወጣቱ ክፍል ገና ሻዓብያ ሲቃረብ ነዉ ጥላቻዉ የታየዉ። ምፅዋ ከተያዘ ጀምሮ ጥሩ አመለካከት አልነበራቸዉም። የጅምላ “ዉጣ!” ነበር። ወደ ኢትዮጵያ ድምበር በገባን ጊዜ የህወሓት ሰራዊት ወደ መሃል አገር ስለነበር አላጋጠመንም። የትግራይ ህዝብ ነዉ የተቀበለን። ቁም ነገረኛ ህዝበ ነዉ። ያለዉ እያካፈለ እንኳን ወደ ሀገራችሁ ምድር እግዚአብሔር አበቃችሁ ነበር ያለን። እና የ አካባቢ ሚሊሽያ አንጂ ሰራዊት አልነበረም። አገባባችን ብትንትነ ያለ ነበር፡ ግማሹ በዛላምበሳ ፤ ግማሹ በራማ ነበር የገባነዉ።ከአዲግራት አዲስ አበባ የገባነዉ ሐምሌ 18/1983 ዓ/ም ሲሆን የመጀመርያ ተፈናቃይ ጃንሜዳ የደረሰዉና ድንኳን የተከለዉ።ከመንግስት የቀረበዉ ጥያቄ ግን ያልጠበቅነዉ ነበር።የኤርትራ መንግስት ከ60.000 በላይ አፈናቅሎብኛል የሚል ጥያቄ ለኢትዬጵያ ሕዝብ አቤቱታና ሪፖርት ያቀርባል ብለን ስንጠብቅ በአስቸኳይ መኪና ያቀርባል፤መጠለያ እዛ ስላለ ትሄዳላችሁ ተባልን። አዚያ በረሃ ዉስጥ ለዳግም መፈናቀል ስንጋበዝ በእዉነቱ መራራ ሀዘን ነበር የተሰማን። ይህንን በሰላማዊ መንገድ ለመንግሥት አቤቱታ ብናቀርብም ምላሽ አጥተን ከነበርንበት መጠለያ ከጃንሜዳ ከማዕከላዊ ግቢ ዉስጥ በዱላ ተባረርን። ተፈናቃዩ ገና ደሴ ያለዉ ወደ አዲስ አበባ እየተጠጋ ነዉ፤መቀሌ ያለዉ ወደ ደሴ እየተጠጋ ነዉ፤ አዚህ ያለዉ ደግሞ እየተባረረ ነዉ።ግን ያን ዱላ ስናይ፤ መንግሥት ይህ ጉዳይ ያዉቀዋል ወይስ አያዉቀዉም? ኢትዮጵያ ነን ወይስ አይደለንም? ነበር ያልነዉ።በወቅቱ የኢትዮጵያ ዜጎች ካልሆን በሩ ተከፍቶልን ጥገኝነት ወደምንጠይቅበት መሄድ እንፈልጋለን።ብለን በሰላማዊ ሰልፍ ጠየቀን ነበር። በጠ/ሚ/ር ልዩ ጸ’ቤት የነበሩ አቶ ሰገድ ደባልቀዉ የተባሉ ሁኔታዉን በአስቸኳይ በማጤን አሁን በምታየዉ 21 መጠለያ ዉስጥ እልባት አስኪሰጣቸዉ ድረስ እነዲቀመጡ በማለት ትዕዛዝ ሰጡልን። በተቀመጥነዉ 7 ዓመታት ግን የአማራዉ ልማት፤የትግራይ ልማት እየተባለ ቴሌ ቶን እተዘገጀ አስፈላጊዉ ልማት መቋቋም ሲደረግ በአዲስ አበባ ዉስጥ እናያለን።ከ57.000 ያላነሰ ተፈናቃይ ለሰዉ ልጅ በማይገባ የእህል መጋዘን በተሰራ ቤት ዉስጥ ታጭቆ በተስቦ ብሽታ በቀን ሦስትና አራት ሰዉ እየረገፈ ኢትዮጵያ ሕዝብ በመገናኛ ብዙሃን ይሄን ያህል ተፈናቃይ አለ፤ ይሄን ተፈናቃይ ህዝብ ለመርዳት እንረባረብ የሚል ጥያቄ አልቀረበም።ይሄ የተፈናቃይ ስራ ስፈጻሚ ኮሚቴ በጣም ነዉ የተሰማዉ። …….እጅግ የሚያሳዝነዉ የተለያዩ ድርጅቶች ብራቸዉን የዘዉ ቢሮአችን ድረስ መጥተዉ መሬት ስጡን ቤት እንስራላቸዉ ብለዉ ጠይቀዋል። ለነሱ መሬት የምንሰጠዉ የለንም። ከአዲስ አበባ ይዉጡ ነዉ የምንባለዉ።እርግጥ መዉጣቱ እንፈልገዋለን፤ ሰርተን መብላት እንፈልጋለን። ክልሎቹ ደግሞ አንቀበላችሁም ብለዉናል። ይህነን አቶ ስምኦን መቻሌ በቅርብ መግለጫ ሰጥተዉበታል። የተወስኑ ክልሎች እንቀበላለን ሲሉ የተወሰኑ ደግሞ አንቀበልም ብለዋል።እና አቅጣጫችን ጉዞአችንም የጨለመብን ህዝቦች ነን።ባለቤት ለንም።………..በአሁኑ ጊዜ ቁጭ ብላችሁ መብላት አትችሉም ፤ባምስቱ አመቱ መርሃ ግብር መሰረት ሰርታችሁ መብላት አለባችሁ ብለዉ በምግብ ለስራ ፕሮግራም አዲስ አበባ ወረዳዎች ዉስጥ ያሉ የፈነዱ ሽንት ቤቶችና የዉሃ ቱቦዎች ሕዘቡ አጎንብሶ እየሰራ ነዉና ስሩ አሉን። እሺ ብለን ሰራን። አራት ወር ሙሉ ክፍያ የለዉም! አቤት ብንልም ሰሚ የለም። በረሃብ ላይ ነን ያለነዉ።ቀን ምግብ ለስራ ያለክፍያ እንሰራለን ማታ ማታ በየቤተ ክርስትያኑ ሄደን እንለምናለን።እና ህይወታችን የተመሰቃቀለ ነዉ፤ ሚመለከተን ባለቤት ያጣን በመሆናችን ችግር ላይ ነን። ባጠቃላይ መንግስት ተፈናቃይነታችን በግልጽ የተቀበለዉ አይመስለንም።ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ፍቅር በነበረችበት ወቅትኢሳያስ አፈወርቅ አዲስ አበባ መጥተዉ በነበረበት ወቅት ኤርትራ ያፈናቀለችዉ ሰዉ የለም፡ ሲሉ የኛም ባለስልጣኖች ትክክለኛ ናቸዉ ብለዉ ነበር ያረጋገጡላቸዉ።ልምን ይዋሻሉ? ሲፈልጉ የሰዉ አገር ልትዘርፉ ነዉ ሄዳችሁት ይሉናል። ሲፈልጉ ወራሪዎች ናችሁ ይሉናል። ትላንትና አንድ የነበረ አገር ነዉ። ቪዛ የማይጠየቅበት ፤ፓስፖረት የማይጠየቅበት አገር ለምን ሄዳችሁ እንዴት እንባለላን? እና በጣም ነዉ የሚያሳዝነዉ።>> ከዚህ ቀጥሎ ደግሞ ሻዕቢያዎች አስመራን እንደያዙ በኢትዮጵያዊያን ላይ ስለፈጸሙት ግፍ ወያኔዎች የሰጡት መግላጫ ባጭር ባጭሩ አንመልከት። <<የኤርትራ ጊዜዊ መንግስት በኤርትራ ዉስጥ የነበሩ የደርግ መንግሥት ያፈናና የጭፍጨፋ መሳሪያዎችን ከኤርትራ የሚያስወጣ ፖሊሲ አዉጥቷል። በዚሀ ፖሊሲ መሰረት ከኤርትራ የመዉጣት ግዴታ በተጫነባቸዉ የደርግ ሠራዊት አባላት፡ የደርግ ያፈናና የጭፍጨፋ ተቋሞች ሠራተኞች፤የተስፋየ ገብረኪዳን ቦዘኔዎች ያደራጃቸዉ የቲ.ጂ ግሩፕ አባላት ናቸዉ።>> <<ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ወታደሮች የደህንነት ሠራተኞችና የተስፋ ገ/ኪዳን የማፍያ ቡድኖች እንደመጡ የመጠለያ እና የምግብ ችግር ለጥቂት ጊዜ አጋጥሟቸዋል።>> << የኤርትራ ጊዜያዊ መንግስት ከሰብአዊነት ዉጭ የሆነ እርምጃ እንደወሰደባቸዉ አስመስለዉ አቅርበዋል። በኤርትራ ዉስጥ በደርግ ስርዓት ተልእኮዎቹን ልያስፈጽሙ በተላኩ ሃይሎች በህዝቡ ላይ የደረሰዉን በደል ወደ ጎን ትተዉ ብዙ ሰዉ ከጥፋቱ እንዲድን ተብሎ የተወሰደዉን እርምጃ አጥላልተዉ አቀርቡታል።>> << አብዛኛዎቹ ከደርግ ስርዓት ጋር ባንድ ወይም በሌላ መልኩ የተነካኩ ስለነበር ደርግ ይሰራበት የነበረዉን ፖሊሲ በእምነትም በግድም ተቀብለዉ የቆዩ ናቸዉ። የደርግ ተልእኮ ለማስፈጸም ተንቀሳቅሰዉ በህዝቡ ላይ በደል ያደረሱ ናቸዉ። ይ እርምጃ በተወሰደበት ጊዜም ምናልባት አንዳንዶቹ ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ከሕዝብ ላይ የወሰዱት ሃብት ንብረት ቀርቶባቸዋል።ባንድ ወይም በሌላ መልኩ የኤርትራ ጊዜዊ መንግስት ያባረራቸዉ የኤርትራን ህዝብ የበደሉ ብቻ ናቸዉ>> ( “ቅማላም አጋሜ፤ “አማራ-አድጊ”እየተባሉ ግፍ የተፈጸመባቸዉን በሺዎች የሚቆጠሩት ተፈናቃዩች ግፍ የፈጸሙ ወንጀለኞች ወይንም “ዘራፊዎች” ብሎ ዜጎቹን ሲሰድብ ይህ ኢትዮጵያዊ መንግሥት ነዉ፡ ብሎ ማለት ይቻላል? አይገርምም ወይ?ይህ ብሎ ሳያበቃ ከታች የተመለከተዉን ለሻዓብያ የተከላከለለትን ደግሞ ተመልከቱት) <<በኤርትራ ጊዜዊ መንግስት በኩል በመልካም የተወሰደዉ እርምጃ ባጠቃላይ መልኩ በመልካም ፍላጎት የተመሰረተ ነዉ።>> <<ማንም እንደሚያዉቀዉ፤ ብዙዎቹ በኤርትራዉ መንግስት በማንኛዉም መልኩ የሚቋቋም መንግሥት የኢትዮጵያን የባህር በር ዘግቶ ለስቃይ ይዳርገናል ሲባል ለነበረዉ አስመሳይ ፕሮፖጋንዳ ሰለባ ፣ ሆነን ነበር። ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ የተፈጠረዉ ሁኔታ ይህ ስጋት መሰረተ ቢስ እንደነበር በአጭር ጌዜ አረጋግጠናል። የአሰብ ወደብ ለኢትዮጵያ ነፃ አገልግሎት እንዲሰጥ የተፈቀደበት ስምመነትና ትብብር ብቻ ለዚሁ ታላቅ ምስክር ነዉ።>> <<ግፋ እያሉ በመሃል አገር አካባቢ የሚናፈሱ ጎጆ አስማሚዎች ተበራክተዋል። በኤርትራ ጊዜያዊ መንግሰት የወሰደዉ እርመጃ አሉባልታዎች በመዛመት ላይ ይገኛሉ።>> (እዚህ ላይ ደግሞ አሉባልታ ብሎታል) <<የኢትዮጵያ የሽግግር መንግስትና የኤርትራ ጊዜዊ መንግስት የሚወስዷቸዉ ገንቢ እርምጃች የሚያጥላሉበት ጉድለት ቢያጡባቸዉ በበሬ ወለደ ቅጥፈት ተሰማርተዋል።>> አሁን ደግሞ በመጠለያ ዉስጥ በተፈናቃዮች ላይ አዲስ አበባ ዉስጥ የደረሰባቸዉ መከራ፤ የዓይን ምስክሮች በወቅቱ የታዘቡትን እንመልከት። ወ/ሮ ትዝታ ገብሩ ይባላሉ።ክሊኒካል ሳይኮሎጂስት ናቸዉ።የሚኖሩት ሆላንድ ነዉ።TPO (transcultural psychosocial Organization) ዉስጥ በሙያቸዉ ለማገልገል በወቅቱ ወደ ኢትዮጵያ ሄደዉ የነበሩ ናቸዉ።በ1983 ዓ/ም መጨረሻ ከ ኤርትራ የተፈናቀሉ ኢትዮጵያዊያን የደረሰባቸዉን የስነልቦና ቀዉስ ለመቅረፍ የተሰማሩ ናቸዉ። የስነ ልቦና ሃኪሟ በወቅቱ እንዲህ ብለዉ ነበር። << እኔ መፈናቀል ለሚፈጥረዉ የዉስጥ ችግር ልሰራ ተዘጋጅቼ ነበር የመጣሁት እነጂ ሊሞት የደረሰ ሰዉ ያጋጥመኛል ብየ በፍጹም አልጠረጠርኩም።>> <<በ21 መጠለያ ተፈናቃዮች መኖራቸዉን ሳይ ደነገጥኩኝ>> <<ህክምና በተመለከተ ከቤተ ዛታ ክልኒክ ዶ/ር ኤርምያስ ሙሉጌታ ለሚባል ሰዉ ችግሩን ገልጨለት ፈቃደኛ በመሆን ባንድ ቀን ዉሰጥ ከ235 ሰዉ በላይ አከመልን። ህክምና ካገኙ በሗላ ሰዉነታቸዉ ደህና እየሆነ መጣ። የድሮ ቆዳቸዉ ሲመለሰ ፊታቸዉ ጠርቶ ሰዉ ሲመስሉ ስናይ የነዚህ ሰዎች ችግር ከዉስጣዊ ይልቅ የዉጫዊዉ ጉልህ እነደሆነ ተገነዘብን። ይህ ችግር ለማቃለል ወደ እርዳታ ድርጅት (ማልም) መሯሯጥ እንዳለብን አመንን።ሄደን ያገኘነዉ መልስ ግን አነሱን እንድንረዳ አይፈቀድልንም የሚል ነበር።>> <<እኔ እነደታዘብኩት እንደስደተኛም/ተፈናቃዮችም የሚታዩ አልመሰለኝም። እኔ ረሴ ከስዊድን ልመጣ ስል ሊሰናቡን ከመጡ ወዳጆቼ አንዱ፡“ምነድ ነዉ የምታደርጊዉ ሄደሽ?” አለኝ “ተፈናቃዮች ጋር አልኩት” “የትኞቹ ተፈናቃዮች?” “የኤርትራ ተፈናቃዮች ጋር” አልኩት። “እንዴ ዘመዶቼ ከገደሉት ጋር ነሽ አብረሽ የምትሰሪዉ”? ብሎ ካጠገቤ ተነስቶ ሄደ።>> <<የተፈናቃይ ሁለት የለዉም። ዛሬ ባይሆን ነገ ልጆቻቸዉ ኢትዮጵያን ይጠይቃሉ። የዛሬዉን እያዩ ነዉና የሚያድጉት።ምንም ሳያደርጉ ሊቀጡ አይገባም።>> <<ስለ ተፈናቃዮች ያለዉ ግንዛቤ የተሳሳተ ይመስለኛል።እየተሰራ ያለዉ ሁሉ የግብር ይዉጣ ነዉ የሚመስለዉ።>> <<የሚኖሩበት ቦታ እጅግ ይዘገንናል። መሬቱ ረግረግ በመሆኑ ዝናብ ብቻ አይደለም፡ ከስር ዪፈልቀዉንም ዉሃ መቋቋም አልቻሉም። ሰባት ዓመት በፕላስቲክ ቤት መኖር በጣም ከባድ ነዉ።>> <<ካየሁት አሳዛኝ ገጠመኝ ልንገርህ። አዛዉነቶች አሉ፤ ታመሙ ፤ራሳቸዉ እንጀራ ቆርሰዉ መመገብ የማይችሉ፤ ማንም የማይረዳቸዉ አሉባቸዉ።ሰዉ በበሽታ እንጂ በችገር ሲሞት በጣም አበሳ ነዉ።አንዲት ሴት ነበሩ፡ አጥንታቸዉ ወትቷል።መናገር አይችሉም።በረሃብ የተነሳ አጥንት ብቻ ሰለቀሩ፡ መርፌ የሚወጋ ሰዉ፤ ወ/ሮ ትዝታ አጥንት ብቻ ስለሆኑ ምወጋዉ ሰዉነት የለም አለኝ።ያኔ እኔ አዲስ ነኝ።ልክ መጠለያዉ ጋ ስገባ ትዝታ መጣች ሲሉ እሰማለሁ። ሴትየዋ እኔን በሆነ መንገድ ከተስፋ ጋር ያዙኝና ልክ ስመጣ ነዉ ሴትዮዋ ያረፉት። የመቀበሪያ ገንዘብ ስላልነበራቸዉ ለቤተክርስትያን የሚከፈለዉ ሰባት ብር በእጃቸዉ ስላልገባ የሙት ሴቲቱን እሬሳ ጥለዉ ሲሄዱ ማየት በጣም አሰቃቂ ነበር። ሴት ልጃቸዉ “አዴ ማሬ” እያለች ትንፈረፈር ጀመር። ሕይወታቸዉ ስላለፈ ብቻ ሳይሆን፤ ዉድ እናቷን መቅበርያ በማጣቷ! ፍታት ያለ ገንዘብ የለምና! ለቅሶ የመጡት ሞት ሞታቸዉን ሲያዩት ማየቴ አዘገነነኝ። ከበሩ ዉጭ ቁጭ ብለዉ ድርቅ ብለዉ ቀሩ። ገንዘቡ ቢሰበሰብ ከ53 ብር በላይ ሊያገኝ አልቻሉም። ለፍታቱ ተከፍሎ ለሬሳ ሣጥን 80 ብር ድረስ አስፈለገ። ዝናብ ስለነበረ ለታክሲ 20 ብር ተጨማሪ አስፈለገ። ንፍሮዉስ ኬት ይምጣ? ተፈናቃቹ በስንዴ መልክ የሚሰጣቸዉ ደመወዛቸዉን ካገኙ 8 ወር አልፎ ስለነበር የሚሰጡት ሳንቲም አልነበራቸዉም። አዎን ሴትዮዋ ተቀበሩ። ለቀብር የመጡት ሴቶች፡ ለኔም ሰዉ ደረሰላት አሰኘልኝ እያሉ ሲያለቅሱ የተሰማኝ ስሜት ልቤን ይቆነጥጠኛል ፤ልረሳዉ አልችልም፡ መርሳቱንም አልሻም።ወጣት ልጂቱም ከጥቂት ጊዜ በሗላ አረፈች።ስታሰታምማቸዉ የነበረችዉ እሷም በረሃብ ነበር የሞተችዉ። ሰዉ ሞቀበርበት ሳጥን ሲያጣ የሞት ሞት ነዉ።ምን ያህል እነኚህ ሰዎች እንደወደቁና ምን ያህል እንደተረሱ ያስደነገጠኝና ያሳሰበኝ ወቅት ነዉ።>> አሁን እንኳ በቅርቡ <<የህይወት ጉባኤ>> የሚባል ድራማ በተፈናቃዮች የተዘጋጀ ነበር፡የተፈናቃዮችን ችግር የሚያንጸባርቅ። የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን መጥቶ ቀርጾታል። ሙሉዉን ለሕዝብ እንደሚያሳዩ ነበር የተናገሩት። ይሄም ለኔም ሥራ ለተፈናቃዮቹም ትልቅ ተስፋ ነበር። ግን በዜና ብቻ ተናግረዉ ሳያሳዩት ቀሩ። ለምን እንደሆነ አልገባንም። ህዝቡና መንግሥት ችግራችነን ሲያይ እንደ መፍትሄ ይዘይድልናል ብለዉ ተስፋ አድርገዉ ነበር። ሳይሆን ቀረ። ለካ መንግሥት በኛ ቂም አለዉ፤ እኛን አይወደንም ነዉ ያሉት።ከዚህ በተረፈ ልሰራ የመጣሁበት ዓላማ በአሁኑ ሰአዓት ተግባራዊ ለማድረግ በጣም ከባድ ነዉ። ያለኝ ምርጫ ወይ እንደነሱ ተስፋ መቁረጥ ነዉ።.>> ታሪክ ይዘግባል ፤የሰዉ ልጆች ሕይወት ያልፋል፤ የተዘገበዉ ታሪክ ግን አያልፍም። ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ ካሊፎርንያ አሜሪካ ግንቦት 2000ዓ/ም

Saturday, May 17, 2008

The Treasonous TPLF is the Worst banda (ባንዳ) ever Lived in Ethiopian History!








ብጥልመት ዝጠልቀየ ወያነ ትግራይ!

“ሓቢስካዮ ዘይኸይድ ጠቃር ” በለ “ዳዲሽ ሐወይ” ትብል አደይ ወላዲተይ ከም ወየነ ዝበለ “ጠቃር!!” መጠቀሪ ታሪኽ እንትገጥማ።

እንበለ ሕፍረት- ብሽም አሉላ ይምሕል ፤ብሽም ዮሓንስ ይጥሕል፡ “ግናኸ” ቅያ አሉላ ዝጻባእ፤ዘበልል፤ ዘፍርስ፤”ብጥልመት ዝጠለቀየ” ወየነ ትግራይ ዝፈጸሞሥራሕ ባንዳታት ደጊምና ደጋጊምና ዝገለጽናዮ እዩ። ‘ቶም ቀንዲ ነዚ ጥልመት እዚ ዝመርሑዎ ዘለዉ አብ’ቲ ጭፍራ’ቲ ተሓዋዊሶም ብሻሽ ተጋሩ ዝሽቅጡ መዳናገርቲ ዝኾኑ ባንዳታትን ኮራኹሮምን ወደባት ሀገርና ዓጽዮም ቅሳነት ዘለዎ ታሪኽ ክጉልበቡ እንተፈተኑ’ዉን ሉኣላዊነት ሀገርና ኣሕሊፎም ብፍታዎም ንጸላእቲ ሀገርና ኣሕሊፎም ስለዝሃቡ ታሪኽ ንሓዋሩ ብታርጋ ዑስብነት ከምዝግቦም እዩ።

ናይ ወየነ ዱኹም ሕልናን ጉዑዙይን ቆራይ ታሪኹን ጥለመቱን እንትሓስብ በየንኡ ናይ ክሕደት ሽሙ ክጽዖ ከምዘለኒ ይገርመኒሞ ገበኑ ምዝርዛር አንትጅምር ሕልናዊ ዓብለቕለቕ (overwhelming) አብ አእሙሮይ ይስገደኒ።አብመደምደምታ፤አቲ
ኩሉ“ዱኹምነቱ፤ጠላምነቱ፤ሓሶቱ፤ተንኮሉ፤ዑስብነቱን ተምበርካኺነቱን ……፦ ሓንቲ
ሐረግ መሪጽና “ብጥልመት ዝጠልቀየ ወለዶ!” ኢልና ተሰመናዮ’ዉን ምስቲ ኹሉ ዘጥፋኦ ናይ ተጋሩን ካልኦት ኣሕዋትናን ህይወትን መናባብሮን፤ ምስቲ ኩሉ ገበናት ሰብአዊ ግህሰት፡ ብሓዊ ዝጠበሶም አረጋዊያንን ህፃዉንቲን እንትትመዝኖ “ብጥልመት ዝጠልቀየ ወለዶ” ኢሊካ ብቐሊሉ ብምግላጽ ክሕለፍ ዝካአል አይመስለንን።

ትግራይ! ትግራይ! አንትብል ክሳብ እዝንኹም ዝዑኮኽ ሰሚዕኩሞ ትኾኑ። ኣሉላ! ኣሉላ! አንትብል ሰሚዕኩሞ ፀሚምኩም ትኾኑ።ክሳብ ዝገርመኩም ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! እንትብል ሰሚዕኩሞ ኢኹም “ዝሓልየላ እንትመስል”። መልሓሱ ምስቲ ግብሩ ፈጺሙ “ዘይጋነ” መልቲ ሙኻኑ ካብቲ ደርዘን ጊዜታት ዝተጋላበጦ መልሓሱን ግበሩን ክትዕዘቡ ቀሊል እዩ።

ትግራይ! ትግራይ! እንትብል ትግራይ አትባሃል ከባቢን ህዝብን ዘይነበረ፤ ባዕሉ ካብ “ጭቃ-ወየነ” ዝባሃል አድቦለቢሉ ጠፍጢፉ ዝሰርሓ እዩ ዝመስሎ።ክልቲኦም “በጋሚዶታይ” ሻዕቢያን፤ “ጭፍራ” ወየነን (ጋንግሰተራት -ወየነን) ዝፈጠሩወን “ሓዳሰ ኤርትራን፤ ሓዳስ ትግራይን” ብዓይንኹም ዝራኣኹሞ ፍሽለትን ሕሶትን ንክልቲኡ ህዝቢ ናበይን ናብ ከመይ ዝበለ ጉህሚ ሞትን ጸበባን ከምዝመርሑዎ ክሳብ ሕዚ ካብ ዓይንኹም ዘይተኸወለ ዝራኣይ ዘሎ ማስረጃና እዩ። ክልቲኦም ዝፈጠሩዎ ዘራጸሙና ኣሕዋትና አብ ባድመን ጾሮናን ዘወድኡዎም ንጎኒ ገዲፍና፡(አብ ሽመልባን ከባቢ ትግራይን ዘሎ መዑቆቢ ሱዱዳትን ምርአይ ሓሰዉቲ ሙኻኖም ማስረጃ እዩ። ተጋሩን ካልኦት ኢትጵያዊያዊያንን ክሳብ ፎቖዶ ሀገር ዓዕራብ ብሕጋዊ ባርነት እነዳሸጡዎም፤ ከምኡ’ዉን ናብ ስደት አብ ሊብያን አብ ሳሃራ ምድረበዳ ይሞቱን ይሳቐዩን ይስደዱን ከምዘለዉ፤ አብ ዝሓለፈ መደበይ አቕሪበዮ ከምዝነበርኩ ይዝከር)።

“ጎበዝ አድሪ” ፎቖዶ ጣሻ ን17 ዓመት ዓሪዱ ብጥይት እንዳፋጸየ ሕዝቢ “አሸቢሩ” “ተይፈተና ንጉስና” ህዘቢ ርዒዱ ኢዱ ከምዝሀበ ዝፍለጥ ሐቂ ሙኻኑ ተአንዲድና ምሰቶም ዝሕስዉ ጭፈራታቶም ክንምጉቶም ብቑዕ መረዳእታታት አለዉና። ሃየ!! (አነ አለኹ ነወየን ክጣበቕ እየ፤ ወየነ ሰብኣዊነት አለዎ፤ ገበን የብሉን፤ጠላም አይኮነን) ዝብል ተማጓታይ አብዚ መድረኽ’ዚ ክዕድሞ ምሳይ ኮነ ምስካልኦት ክማጎት ይዳለዉ! ሃየ! እኒሄ ማይዳ አነሆ ፈረስ!።ወየነ ዝጠልቀየ ገበነኛ ስለዝኾነ መሸፈኒ ገበን ሳዓብቱ “ወግዒ ድፋዕ” ‘፤“ወግዒ ቅትለትን ብርሰትን” ብደርፊ “ላለይሞየ” ተሰንዩ “ብሓምባር በሎም’ንዶየ፤ ብሓምባር በሎም’ንዶየ” ጃህራ ሓላፍነትን ሰብአዊነትን ብስለትን ዘይተላበሰ ኣሻሓት ዘወደአ ዑዉር “ህጁም” ዕላል ዉግእ ከዕልሉ ተዘይኮይኖም “ብሰብአዊነት፤ ብሰናይ ግበሪ፤ ብዲሞክራሲአዊነቱ ብሀገራዊነቱ” ክጣበቑሉ ከምዘይኽእሉ ይፈልጡ’ዮም። ሰብ ይብድል፤ይገፍዕ፤ ናይ ንጹሃት ደም የፍስስ ከምዝነበረይገርፍ፤ የሳራጥይ ከምዝነበረ ይፈልጡ እዮም።

አቲ ሕዚ ዝዋፈሮሉ ዘሎ ህጸጽ መሕብኢ ንፈልጦ ኢና። ነገራት ኣሸበሸብ ዝኹርኩሕ ኮይኑ ኣዱንያ ተጠለመቶም “ያኢ፡ ትግራይስ መሕቢቶም ንክትኮን ” “ሪፓብሊካዊት ትግራይ” ክምስረተለይ “ጉያ” “ወሸለ ልምዓት” ተታሒዙለይ ዝህንፈጾ ዘሎ “ስርቂን ገፈፈን” ንዕዘቦ ኣለና ኢና። እኒ “ወዲ’ፍተራሪ ነጋ” በቲ “ገጻብ ሕልንኡ” (በቲ ጎጣይ መንፈሱ) ንሕና ተዘይገዚእናያ ኢትዮጵያ እትባሃል ሀገር አይክትህሉን፤ ነናብ መንደርና ክንባታተን ኢና! ኢሉ ዝምድሮ ዘሎ መንፈስ፤ ካብቶም ቅድሚ ሕዚ ንትግራይን ንኢትዮጵያን ጠሊሞም ምስ ጣላይን ተዓሲቦም ሀገሮም ክትባታተተን ዝገበሩ፤ “ባንዳታት ተጋሩ” “መቐጸልታ ኢዩ” (2nd Episod) (ካልኣይ ወያነ) ዘይኮነስ ካልኣይ ክፋል - ባንዳነት እዮ)። ካብቶም ቀዳሞት መሳፍንቲ ትግራይ ገሊኦም ከምቶም ናይ ሎሚ “መኳንንቲ ካልኣይ ወያነ” ንዖዖም ተዘይኮይና በቲንናያ ንሙት ዝብሉ ባንዳታት ከምዝነበሩዋ ክትዝክሩ ይግባእ።

“ መኳንንቲ ካልኣይ ወያነ” “ቤኒቶ ሙሶሎኑ” ዝገደፈሎም ካርታ “ግዝኣት-እምብራጦርያ” ደኒኖም፤ ኢድ ነሲኦም፤ንሴብሆ ኢሎም ተቐቢሎም፤ አብ ዓለም ቤት ፈርዲ ወሲዶም “ጭፈራ ወያነ” ተማጓታይን ጠበቓ ኤርትራዊያን ኮይኑ ወደባታትና ዘመንጠለና ምኽንያትን ተመሊሱ ድማ “ባድመን ኢሮብን ባዳን…..” ሂቡ ሕዚ አብገልታዕታዕ ህዝብና ዘእትዎ ዘሎ ስራሕቱ ኩሉ ስራሕ ባንዳታት ሙኻኑ ክትርድኡዎ አለኩም።

ገሌኹም ምሰቲ ዘሎ ምድንጋራት ሳሕቢ ከባቢያዊ ጎጣይነትን “ሆሆ” ዘይክትርድኡኒ ትኽእሉ፤ ዳሓር ግን ወየነ’ዉን ከምቶም ካልኦት ብጥልመት ምስተፈረደሉ፤ ምስ እዚ ጽሑፈይ እዚ ከምትዝክሩኒን “ሓቅኻ” ከምትብሉ አይጣራጠርን! እዚ ክድዓት እዚ እንትፍጸም ፡ ከም ፎኪስ ገይረካ ምርኣይ “ያዕ” ዘይምባል ገበን እዩ።

“ነዊቱን” “ዱጉሩን” ጥለመትን ምድንጋርን ከም መጋርያ ግይሩ ብሕልናዊ ባህረታት አሳራራሓ እምነት መሳፍንቲ ዝዉነን “ጭፍራ ካልኣይ ወያነ ትግራይ” እኒ ስብሓት፤ እኒ መለስ፤ እኒ ስዩም እኒ……እኒ….ዘመሳሰሉ ማሳፍንቲ ትግራይ ነቲ ህዝቢን ነታ ሀገርን ብጎይታን ብጊላን ብብረት ኣሸቢሮም ይገዝኡዋ ከምዘለዉ ንፈልጥ።መሳፍንቲ ካልኣይ ወየነ ዝብሉና ዘለዉ መፋራሪሒ ፈኸራ “ንኢትዮጵያ ምዉናን ተዘይቀጺልና ክንብትና ኢና! ዝብል ፈኸራ ናይ ወለዶም ናይቶም ዝራኣናዮም አብ ትግራይና ዝነበሩ ባንዳታት መሳፍንቲ መቐጸልታ ባህረታቶም ሙኻኑ ንድሕሪት ተመሊስና ንስልጣንን ብዓመፅ ንዝእከብ ጥሪትን ክብሉ ንሀገሮም ዝጠለሙ ፤ምስ ጸላእቲ ዘሻረዉ ታሪኽ ብጥለመት ዘጠልቀዮም እኒመን ክምዝነበሩና ንድሕሪት ሃሰስ ምባል ኣድላይ ይመስለኒ። አነሆ፦

ወያነ፤ ትግራይ ንተጋሩን ብተጋሩን ጥራሕ እንትብል፤ አንጻር አምሓራነት አንዳጨረሐ፤ ን ሓረስታይ ትገራኢ ድከቱ አስቲዮም ናብ ሀሞኹሽቲ ህይወት ዝልዉጥዎ ዝነበሩ ሰብ ጉልቲ ዝነበሩ መኳንነቲ ትገራይ ገበኖም ሸፊኑ ጥራሕ ናብ አምሓራ ክጥምት ምግባሩ ንስልጣን ምንሕናሕ ዝገብሩዎ ዝነበሩ ናይቶም ቀዳሞት መኳንንቲ ትግራይ “መንየ አነ!!” ዝብል ጉለታዊ ባህረ ዑቡይነት ሎሚ ወያነ ክምመስመር ዝቃለሰሉ ዘሎ በሙዃኑ ልቢ በሉ። “ሽዋ”ን፡“ሸዋዉያን ተጋሩን” እንትብል “ብዘይካ” መራሕቲ “ካልኣይ ወየነ’ “ካሊእ ትግራዋይ” ኮነ “ኢትዮጵያዊ” ብዛዕባ “ትግራይ” ክዉክል ክዝቲ፤ክመርሕ ከስተንትን ሓላፍነትን መሰልን ከምዘይብሉ ይምድር (ቶም ናቱ ጭፍራታት ግን ፎቖዶ ክፍላተሃገራት መዲቡ ከምዝመርሑ ገይሩ እዩ) ። ከምታ ሎሚ መሳፍንቲ ወያነ ከባቢ ትግራይ ወናናይ ፤ገባሪ ሓዳጊ፤ አነ እየ! ዝብለና ዘለና ዘሎ ፡ እቶም መስፍናዊነት ዓኽሊል ደፊኦም፡ ካሊእ ክሽወም የብሉን ተዘይኮይኑ ግና ትግራይ አፍሪሰ ምስ ጸላእቲ ክስለፍ እየ ዝብሉ ዝነበሩ አኒ ደጃች ደበብ አርኣያ፤ አኒ ደጃች ሃይለስላሰ ጉግሳ፤ አቡነ አብራሃም፤ ራዕሲ ስሑል ሚካኤል (notorious power hunger individual) ተባሂሎም ዝፍለጡ፤ በ1761 እንደራሴ ዝብል ዉክልና ሽመት ንዝሸሙዎም አፄ ኢዮኣስ (ጎንደር) “ብሻሽ ክሕነቑ” ገይሮም (ኩዴታ) 70 ዓመት እታ ሀገር ብትንትን ብዝበለ ምምሕዳር ክትኣቱ ገፊሕ በሪ ዝኸፈቱ ፤ከምኡዉን እኒ አፄ የሐንስ ዋለ’ኳ ሀገራዊን ሐርበኛነቶም ዝናኣድን ዝኽበርን እነተኾነ’ዉን ሀገረዊ ጥልመት’ዉን ፈጺሞም እዮም (ንአፄ ቴድሮስ ከዉግዱዝተጠቐሙሉ ስልቲ ምስ እንግሊዝ ምስ ጀኔራል ናፔር ተማሳጢሮም 12 መድፍዕ 900 ሰናድርን ሽጓጉጢን ጠያይቲን ተረኪቦም ነቲ ምስ ጸላኢ ባዕዳዊ ዝኾነ ክወርር ዝመጸ ሠራዊት እንግሊዝ ዝገበሩዎ ምሕዝነትን፤ልግስናን ዘርኣይዎ ንሀገሮም ንህዝቦምን ጥልመት “ሕንዳ” (ፌቨር) ንዝተኸፈሎም (ባዕሎም ዝሐተቱዎ) ኣጽዋር ዉግእ፤ ንሰራዊቶም ዘሰልጥኑሎም እንግሊዛዊያን እኒ ከርካሃምን እኒ ልዊ ዝባሃሉ መሰልጠንቲ ተቐቢሎም እዮም። አፄ ዮሐንስ ነቲ ዕስለ ሰራዊት እንግሊዝ በሪ ጋሕጊሖም ከፊቶም ካብ ሰንዓፈ ብዓጋመ አዉራጃ ብእንደርታ ሕንጣሎ (ሜስ አፍሲሶም ፤አማኣት ኣላሕም ሓሪዶም ዳስን ኬንዳን ዘርጊሖም አጽሊሎም አንጊዶም) ክሳብ ወሎ ሣንሣራ ዝበሃል፤ ምስ ናይ ላሰታ ሽሟሙንቲ ተማሳጢሮም መግቢ፤ መራሒ መንገዲ፤ ሰለይቲ መዲቦም ንሐድነት ዝተቓለሱ ከምኦም ንዝበሉ ንጉስ አቲዮጵያዊ ተጋሂሶም(አፄ ቴድሮስ)፤ ባዓልቲ እንዳኦም ፤ ወዶም ፤ንብረትን ጥሪትን ጥንታዊ አቑሑትን ታቦትን ብእንግሊዝ ክግፈፍ ክባሳበስ ገበን ፈጸሞም እዮም( እዚ ገበን አዚ፦አብ ወፍሪ ቅድሚ ምስ ድርቡሽ ምግጣሞም እግሪ መንገዶም አብ ልዕሊ ህዝቢ ጎጃም ዝፈፀሙዎ ባዕሎም ብጽሑፍ ዝአመኑሉ ግፍዒ ገበኖም ንጎኒ ገዲፍና ማለተይ እየ)። ሓደ በሉ!

ብጥለመት ዝጠልቀየ ደቂ መሳፍንቲ ዝመርሕዎን ዝዉንንዎን እኒ ወዲ ፍተራሪ ነጋን ወዲ አቶ ዜናዊ አስረስን፤ ኣምባየን ኮራኹሮምን ዝደገዩሑዎ ዘለዉ ጉልታዊ ሕልና፤ካብቶም ቀደምቶም ዝነበሩ “መሳፍንቲ ትግራይ” ዝተፈለዩ አይኮኑን። ኩላትና ንፋለጥ ኢና ፤ተጋሩ ኢና፤ ታሪኽ አይካሓድን።ብዋጭዋጭ ገበን ባንዳታት መሳፍንቲ ተጋሩ ክትሽፍኑ ምጽዓር ቁልዕነት እዩ።

ናይ ቀደም መዋእል ታሪኽ ባንዳታት ንጎኒ ገዲፍና ናይ ቀረባ መዋእልና፤ ምስ ናይ ወራር ታሪኽ ጥልያንን ታሪኽ መሳፍንቲ ትግራይ ዘርኣይዎ ስራሕቲ ባንዳ ከዘክረኩም’ ሞ ክሳናበተኩም።

ደጃች ደበብ ኣርኣያ ወዲ ራዕሲ ኣርኣያ ድምጹ እዮም።ደበብ ንአፄ ዮሐንስ ወዲ ኣኮኦም አዮም (“ስላስ” ወላዲት ዮሐንስ ሐፍቲ አርአያ ድመጹን እየን፡ አርአያ አኮኦም ንዮሐንስ አዮም ማለት እዩ)።ደበብ ናይ ሥጋ ቅርበት ዉራይ አይሃበሉዎን። እታ ሕለሞም ስልጣን እያ ነይራ። ከምቲ ካልኣይ ወያነ ንሀገሩ ንኢትየጵያን ንህዘቢ ትግራይን ጠሊሙ ምስ ጸላእቲ ተሰሊፉ ንኢትዮጵያዊያን ወጊኡ ቀቲሉ፤ማሪኹ ገፊዑ “ንኤርትራዊያን አዳሊዉ” ወደባት ንጸላኢና ንሻዕቢያ ዘበርከተ፤
--ደጃች ደበብ’ዉን ጥልያን ገና አብ ማሳዋ እንትቕልቀል ኣትሒዞም ብዑሱበነት ተዓሲቦም ንጥልያን ጎቲቶም ኣምጺኦም፤ አጼ ዮሐንስ ንመተማ ምስተዋፈሩ ንኣሉላ ረፊቶም (ገበን!!) ንኤርትራ ከማሓድሩ ዝሸሙዎም ንደጃች ሃይለስላሰ (ራዕሲ አሉላ ጓል ደጃች ሃለስላሰ ተመርዒዮም እዮም) ቀቲሎም ጥልያን ሰተት ኢሉ ከመጽእ ዓብይ ገበን ዝፈጸሙ እዮም። አዚ ኹሉ ዝገበሩሉ ምኽንያት ጥልያን ሽመት ንትግራይ ክህበካ እየ አንተዳኣ ሐጊዝካና ስለዝበሎምን፤ ሽመት ንዓይ እዩ ዝግባእ እመበር ንማንም አይግባእን! ተዘይኮነ ግና ሀገር ትበተን፤ ትብረስ፤ ሒዘያ ገደል ንእቶ ኢሎም አብ ጥልመት ተኣሊኾም።

ደጀች ሃይለስላሰ ጉግሳ’ዉን ምንሊክ ምስሞቱ
ራስ ተፈሪ (ቀዳማዊ ሃይለስላሴ) ዙፋን ምስሓዙ፤ መሳፍንቲ ትግራይ ስልጣን ከይጻብኡዎም ኢሎም፤ምምሕዳር ምብራቕን፤ምፅዳቕን ኢሎም አብክልተ ዞባ ንትግራይ ከፊሎም ፡ንራዕሲ ሥዩምን፤ ንሃይለስላሰ ጉግሳን ክገዝኡዋ ሸይሞም ጓሎም እዉን ንጉግሳ አመርዒዮም። ብከምዚ አንትቕጽል፤ ሃይለስላሰ ጉግሳ ሽመት ንበይነይ እየ ዝሕዝ ኢሎም ንሀገሮም ጠሊሞም ምስ ጥልያን ወጊኖም 30,000 ወታደር ክህበካ እየ። ንትግራይ መጻኢኻ ዉረራ ኢሎም ኢዶም ንጥልያን ሂቦም፤ እቲ ምስጢራት ኩሉ፤ ብዝሒ ወታደራት ሀገሮም ክንደይ ከምዘሓዘን በበይን አበየናይን ክመዝዓረደን ንጸላኢ ሓቢሮም፤ ኣቃሊዖም ተፏሒኹ ካብ ኤርትራ ንትግራይ ኣትዩ። ብርሰት ኣዉሪዱ። ዋላ ወሪሩናወ’ን ባሕርና ካብ ምጥቃም አይተኸልከልናን ነይርና። ታሪኽ ዝመዝገቦ “ብጥልመት ዝጠልቀየ ወያነ ትግራይ” ግና ብዉግእ አሰኲኑ እንዳሃለወ ከምተስኮነ ኮይኑ ሉአላዊነት ሀገርና አግሂስዎ (ኮነ ኢሉ!!)። ናይ ጊዜ ጉዳይ እመበር ከምቶም ዝዓረቡ ናብ መዕረቢኡ ምዕራቡ ዘይተርፍ እዩ። አዚ ኩሉ ገበን ብሄራዊ ወንጀል አነትፍጽም ዘንጨብጨቡ ፤እቶም ምስኡ ከም ሜዳቑ ዘኹረምብጡ ዘለዉ’ዉን ብገበኖም ሓፊሮም ምንሳሖም ዘይተርፍ እዩ።

ታሪኽ ዝመዝገቦ ክንሓኮ አይካኣለናን!
ጌታቸዉ ረዳ
ሳን ሆዘ ካሊፎርንያ
ጉንበት 2000ዓ.ም

TreasonousTPLF is the Worst (ባንዳ) ever Lived in the Ethiopian History!

ብጥልመት ዝጠልቀየ ወያነ ትግራይ! “ሓቢስካዮ ዘይኸይድ ጠቃር ” በለ “ዳዲሽ ሐወይ” ትብል አደይ ወላዲተይ ከም ወየነ ዝበለ “ጠቃር!!” መጠቀሪ ታሪኽ እንትገጥማ። እንበለ ሕፍረት- ብሽም አሉላ ይምሕል ፤ብሽም ዮሓንስ ይጥሕል፡ “ግናኸ” ቅያ አሉላ ዝጻባእ፤ዘበልል፤ ዘፍርስ፤”ብጥልመት ዝጠለቀየ” ወየነ ትግራይ ዝፈጸሞሥራሕ ባንዳታት ደጊምና ደጋጊምና ዝገለጽናዮ እዩ። ‘ቶም ቀንዲ ነዚ ጥልመት እዚ ዝመርሑዎ ዘለዉ አብ’ቲ ጭፍራ’ቲ ተሓዋዊሶም ብሻሽ ተጋሩ ዝሽቅጡ መዳናገርቲ ዝኾኑ ባንዳታትን ኮራኹሮምን ወደባት ሀገርና ዓጽዮም ቅሳነት ዘለዎ ታሪኽ ክጉልበቡ እንተፈተኑ’ዉን ሉኣላዊነት ሀገርና ኣሕሊፎም ብፍታዎም ንጸላእቲ ሀገርና ኣሕሊፎም ስለዝሃቡ ታሪኽ ንሓዋሩ ብታርጋ ዑስብነት ከምዝግቦም እዩ። ናይ ወየነ ዱኹም ሕልናን ጉዑዙይን ቆራይ ታሪኹን ጥለመቱን እንትሓስብ በየንኡ ናይ ክሕደት ሽሙ ክጽዖ ከምዘለኒ ይገርመኒሞ ገበኑ ምዝርዛር አንትጅምር ሕልናዊ ዓብለቕለቕ (overwhelming) አብ አእሙሮይ ይስገደኒ።አብመደምደምታ፤አቲ ኩሉ“ዱኹምነቱ፤ጠላምነቱ፤ሓሶቱ፤ተንኮሉ፤ዑስብነቱን ተምበርካኺነቱን ……፦ ሓንቲ ሐረግ መሪጽና “ብጥልመት ዝጠልቀየ ወለዶ!” ኢልና ተሰመናዮ’ዉን ምስቲ ኹሉ ዘጥፋኦ ናይ ተጋሩን ካልኦት ኣሕዋትናን ህይወትን መናባብሮን፤ ምስቲ ኩሉ ገበናት ሰብአዊ ግህሰት፡ ብሓዊ ዝጠበሶም አረጋዊያንን ህፃዉንቲን እንትትመዝኖ “ብጥልመት ዝጠልቀየ ወለዶ” ኢሊካ ብቐሊሉ ብምግላጽ ክሕለፍ ዝካአል አይመስለንን። ትግራይ! ትግራይ! አንትብል ክሳብ እዝንኹም ዝዑኮኽ ሰሚዕኩሞ ትኾኑ። ኣሉላ! ኣሉላ! አንትብል ሰሚዕኩሞ ፀሚምኩም ትኾኑ።ክሳብ ዝገርመኩም ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! እንትብል ሰሚዕኩሞ ኢኹም “ዝሓልየላ እንትመስል”። መልሓሱ ምስቲ ግብሩ ፈጺሙ “ዘይጋነ” መልቲ ሙኻኑ ካብቲ ደርዘን ጊዜታት ዝተጋላበጦ መልሓሱን ግበሩን ክትዕዘቡ ቀሊል እዩ። ትግራይ! ትግራይ! እንትብል ትግራይ አትባሃል ከባቢን ህዝብን ዘይነበረ፤ ባዕሉ ካብ “ጭቃ-ወየነ” ዝባሃል አድቦለቢሉ ጠፍጢፉ ዝሰርሓ እዩ ዝመስሎ።ክልቲኦም “በጋሚዶታይ” ሻዕቢያን፤ “ጭፍራ” ወየነን (ጋንግሰተራት -ወየነን) ዝፈጠሩወን “ሓዳሰ ኤርትራን፤ ሓዳስ ትግራይን” ብዓይንኹም ዝራኣኹሞ ፍሽለትን ሕሶትን ንክልቲኡ ህዝቢ ናበይን ናብ ከመይ ዝበለ ጉህሚ ሞትን ጸበባን ከምዝመርሑዎ ክሳብ ሕዚ ካብ ዓይንኹም ዘይተኸወለ ዝራኣይ ዘሎ ማስረጃና እዩ። ክልቲኦም ዝፈጠሩዎ ዘራጸሙና ኣሕዋትና አብ ባድመን ጾሮናን ዘወድኡዎም ንጎኒ ገዲፍና፡(አብ ሽመልባን ከባቢ ትግራይን ዘሎ መዑቆቢ ሱዱዳትን ምርአይ ሓሰዉቲ ሙኻኖም ማስረጃ እዩ። ተጋሩን ካልኦት ኢትጵያዊያዊያንን ክሳብ ፎቖዶ ሀገር ዓዕራብ ብሕጋዊ ባርነት እነዳሸጡዎም፤ ከምኡ’ዉን ናብ ስደት አብ ሊብያን አብ ሳሃራ ምድረበዳ ይሞቱን ይሳቐዩን ይስደዱን ከምዘለዉ፤ አብ ዝሓለፈ መደበይ አቕሪበዮ ከምዝነበርኩ ይዝከር)። “ጎበዝ አድሪ” ፎቖዶ ጣሻ ን17 ዓመት ዓሪዱ ብጥይት እንዳፋጸየ ሕዝቢ “አሸቢሩ” “ተይፈተና ንጉስና” ህዘቢ ርዒዱ ኢዱ ከምዝሀበ ዝፍለጥ ሐቂ ሙኻኑ ተአንዲድና ምሰቶም ዝሕስዉ ጭፈራታቶም ክንምጉቶም ብቑዕ መረዳእታታት አለዉና። ሃየ!! (አነ አለኹ ነወየን ክጣበቕ እየ፤ ወየነ ሰብኣዊነት አለዎ፤ ገበን የብሉን፤ጠላም አይኮነን) ዝብል ተማጓታይ አብዚ መድረኽ’ዚ ክዕድሞ ምሳይ ኮነ ምስካልኦት ክማጎት ይዳለዉ! ሃየ! እኒሄ ማይዳ አነሆ ፈረስ!።ወየነ ዝጠልቀየ ገበነኛ ስለዝኾነ መሸፈኒ ገበን ሳዓብቱ “ወግዒ ድፋዕ” ‘፤“ወግዒ ቅትለትን ብርሰትን” ብደርፊ “ላለይሞየ” ተሰንዩ “ብሓምባር በሎም’ንዶየ፤ ብሓምባር በሎም’ንዶየ” ጃህራ ሓላፍነትን ሰብአዊነትን ብስለትን ዘይተላበሰ ኣሻሓት ዘወደአ ዑዉር “ህጁም” ዕላል ዉግእ ከዕልሉ ተዘይኮይኖም “ብሰብአዊነት፤ ብሰናይ ግበሪ፤ ብዲሞክራሲአዊነቱ ብሀገራዊነቱ” ክጣበቑሉ ከምዘይኽእሉ ይፈልጡ’ዮም። ሰብ ይብድል፤ይገፍዕ፤ ናይ ንጹሃት ደም የፍስስ ከምዝነበረይገርፍ፤ የሳራጥይ ከምዝነበረ ይፈልጡ እዮም። አቲ ሕዚ ዝዋፈሮሉ ዘሎ ህጸጽ መሕብኢ ንፈልጦ ኢና። ነገራት ኣሸበሸብ ዝኹርኩሕ ኮይኑ ኣዱንያ ተጠለመቶም “ያኢ፡ ትግራይስ መሕቢቶም ንክትኮን ” “ሪፓብሊካዊት ትግራይ” ክምስረተለይ “ጉያ” “ወሸለ ልምዓት” ተታሒዙለይ ዝህንፈጾ ዘሎ “ስርቂን ገፈፈን” ንዕዘቦ ኣለና ኢና። እኒ “ወዲ’ፍተራሪ ነጋ” በቲ “ገጻብ ሕልንኡ” (በቲ ጎጣይ መንፈሱ) ንሕና ተዘይገዚእናያ ኢትዮጵያ እትባሃል ሀገር አይክትህሉን፤ ነናብ መንደርና ክንባታተን ኢና! ኢሉ ዝምድሮ ዘሎ መንፈስ፤ ካብቶም ቅድሚ ሕዚ ንትግራይን ንኢትዮጵያን ጠሊሞም ምስ ጣላይን ተዓሲቦም ሀገሮም ክትባታተተን ዝገበሩ፤ “ባንዳታት ተጋሩ” “መቐጸልታ ኢዩ” (2nd Episod) (ካልኣይ ወያነ) ዘይኮነስ ካልኣይ ክፋል - ባንዳነት እዮ)። ካብቶም ቀዳሞት መሳፍንቲ ትግራይ ገሊኦም ከምቶም ናይ ሎሚ “መኳንንቲ ካልኣይ ወያነ” ንዖዖም ተዘይኮይና በቲንናያ ንሙት ዝብሉ ባንዳታት ከምዝነበሩዋ ክትዝክሩ ይግባእ። “ መኳንንቲ ካልኣይ ወያነ” “ቤኒቶ ሙሶሎኑ” ዝገደፈሎም ካርታ “ግዝኣት-እምብራጦርያ” ደኒኖም፤ ኢድ ነሲኦም፤ንሴብሆ ኢሎም ተቐቢሎም፤ አብ ዓለም ቤት ፈርዲ ወሲዶም “ጭፈራ ወያነ” ተማጓታይን ጠበቓ ኤርትራዊያን ኮይኑ ወደባታትና ዘመንጠለና ምኽንያትን ተመሊሱ ድማ “ባድመን ኢሮብን ባዳን…..” ሂቡ ሕዚ አብገልታዕታዕ ህዝብና ዘእትዎ ዘሎ ስራሕቱ ኩሉ ስራሕ ባንዳታት ሙኻኑ ክትርድኡዎ አለኩም። ገሌኹም ምሰቲ ዘሎ ምድንጋራት ሳሕቢ ከባቢያዊ ጎጣይነትን “ሆሆ” ዘይክትርድኡኒ ትኽእሉ፤ ዳሓር ግን ወየነ’ዉን ከምቶም ካልኦት ብጥልመት ምስተፈረደሉ፤ ምስ እዚ ጽሑፈይ እዚ ከምትዝክሩኒን “ሓቅኻ” ከምትብሉ አይጣራጠርን! እዚ ክድዓት እዚ እንትፍጸም ፡ ከም ፎኪስ ገይረካ ምርኣይ “ያዕ” ዘይምባል ገበን እዩ። “ነዊቱን” “ዱጉሩን” ጥለመትን ምድንጋርን ከም መጋርያ ግይሩ ብሕልናዊ ባህረታት አሳራራሓ እምነት መሳፍንቲ ዝዉነን “ጭፍራ ካልኣይ ወያነ ትግራይ” እኒ ስብሓት፤ እኒ መለስ፤ እኒ ስዩም እኒ……እኒ….ዘመሳሰሉ ማሳፍንቲ ትግራይ ነቲ ህዝቢን ነታ ሀገርን ብጎይታን ብጊላን ብብረት ኣሸቢሮም ይገዝኡዋ ከምዘለዉ ንፈልጥ።መሳፍንቲ ካልኣይ ወየነ ዝብሉና ዘለዉ መፋራሪሒ ፈኸራ “ንኢትዮጵያ ምዉናን ተዘይቀጺልና ክንብትና ኢና! ዝብል ፈኸራ ናይ ወለዶም ናይቶም ዝራኣናዮም አብ ትግራይና ዝነበሩ ባንዳታት መሳፍንቲ መቐጸልታ ባህረታቶም ሙኻኑ ንድሕሪት ተመሊስና ንስልጣንን ብዓመፅ ንዝእከብ ጥሪትን ክብሉ ንሀገሮም ዝጠለሙ ፤ምስ ጸላእቲ ዘሻረዉ ታሪኽ ብጥለመት ዘጠልቀዮም እኒመን ክምዝነበሩና ንድሕሪት ሃሰስ ምባል ኣድላይ ይመስለኒ። አነሆ፦ ወያነ፤ ትግራይ ንተጋሩን ብተጋሩን ጥራሕ እንትብል፤ አንጻር አምሓራነት አንዳጨረሐ፤ ን ሓረስታይ ትገራኢ ድከቱ አስቲዮም ናብ ሀሞኹሽቲ ህይወት ዝልዉጥዎ ዝነበሩ ሰብ ጉልቲ ዝነበሩ መኳንነቲ ትገራይ ገበኖም ሸፊኑ ጥራሕ ናብ አምሓራ ክጥምት ምግባሩ ንስልጣን ምንሕናሕ ዝገብሩዎ ዝነበሩ ናይቶም ቀዳሞት መኳንንቲ ትግራይ “መንየ አነ!!” ዝብል ጉለታዊ ባህረ ዑቡይነት ሎሚ ወያነ ክምመስመር ዝቃለሰሉ ዘሎ በሙዃኑ ልቢ በሉ። “ሽዋ”ን፡“ሸዋዉያን ተጋሩን” እንትብል “ብዘይካ” መራሕቲ “ካልኣይ ወየነ’ “ካሊእ ትግራዋይ” ኮነ “ኢትዮጵያዊ” ብዛዕባ “ትግራይ” ክዉክል ክዝቲ፤ክመርሕ ከስተንትን ሓላፍነትን መሰልን ከምዘይብሉ ይምድር (ቶም ናቱ ጭፍራታት ግን ፎቖዶ ክፍላተሃገራት መዲቡ ከምዝመርሑ ገይሩ እዩ) ። ከምታ ሎሚ መሳፍንቲ ወያነ ከባቢ ትግራይ ወናናይ ፤ገባሪ ሓዳጊ፤ አነ እየ! ዝብለና ዘለና ዘሎ ፡ እቶም መስፍናዊነት ዓኽሊል ደፊኦም፡ ካሊእ ክሽወም የብሉን ተዘይኮይኑ ግና ትግራይ አፍሪሰ ምስ ጸላእቲ ክስለፍ እየ ዝብሉ ዝነበሩ አኒ ደጃች ደበብ አርኣያ፤ አኒ ደጃች ሃይለስላሰ ጉግሳ፤ አቡነ አብራሃም፤ ራዕሲ ስሑል ሚካኤል (notorious power hunger individual) ተባሂሎም ዝፍለጡ፤ በ1761 እንደራሴ ዝብል ዉክልና ሽመት ንዝሸሙዎም አፄ ኢዮኣስ (ጎንደር) “ብሻሽ ክሕነቑ” ገይሮም (ኩዴታ) 70 ዓመት እታ ሀገር ብትንትን ብዝበለ ምምሕዳር ክትኣቱ ገፊሕ በሪ ዝኸፈቱ ፤ከምኡዉን እኒ አፄ የሐንስ ዋለ’ኳ ሀገራዊን ሐርበኛነቶም ዝናኣድን ዝኽበርን እነተኾነ’ዉን ሀገረዊ ጥልመት’ዉን ፈጺሞም እዮም (ንአፄ ቴድሮስ ከዉግዱዝተጠቐሙሉ ስልቲ ምስ እንግሊዝ ምስ ጀኔራል ናፔር ተማሳጢሮም 12 መድፍዕ 900 ሰናድርን ሽጓጉጢን ጠያይቲን ተረኪቦም ነቲ ምስ ጸላኢ ባዕዳዊ ዝኾነ ክወርር ዝመጸ ሠራዊት እንግሊዝ ዝገበሩዎ ምሕዝነትን፤ልግስናን ዘርኣይዎ ንሀገሮም ንህዝቦምን ጥልመት “ሕንዳ” (ፌቨር) ንዝተኸፈሎም (ባዕሎም ዝሐተቱዎ) ኣጽዋር ዉግእ፤ ንሰራዊቶም ዘሰልጥኑሎም እንግሊዛዊያን እኒ ከርካሃምን እኒ ልዊ ዝባሃሉ መሰልጠንቲ ተቐቢሎም እዮም። አፄ ዮሐንስ ነቲ ዕስለ ሰራዊት እንግሊዝ በሪ ጋሕጊሖም ከፊቶም ካብ ሰንዓፈ ብዓጋመ አዉራጃ ብእንደርታ ሕንጣሎ (ሜስ አፍሲሶም ፤አማኣት ኣላሕም ሓሪዶም ዳስን ኬንዳን ዘርጊሖም አጽሊሎም አንጊዶም) ክሳብ ወሎ ሣንሣራ ዝበሃል፤ ምስ ናይ ላሰታ ሽሟሙንቲ ተማሳጢሮም መግቢ፤ መራሒ መንገዲ፤ ሰለይቲ መዲቦም ንሐድነት ዝተቓለሱ ከምኦም ንዝበሉ ንጉስ አቲዮጵያዊ ተጋሂሶም(አፄ ቴድሮስ)፤ ባዓልቲ እንዳኦም ፤ ወዶም ፤ንብረትን ጥሪትን ጥንታዊ አቑሑትን ታቦትን ብእንግሊዝ ክግፈፍ ክባሳበስ ገበን ፈጸሞም እዮም( እዚ ገበን አዚ፦አብ ወፍሪ ቅድሚ ምስ ድርቡሽ ምግጣሞም እግሪ መንገዶም አብ ልዕሊ ህዝቢ ጎጃም ዝፈፀሙዎ ባዕሎም ብጽሑፍ ዝአመኑሉ ግፍዒ ገበኖም ንጎኒ ገዲፍና ማለተይ እየ)። ሓደ በሉ! ብጥለመት ዝጠልቀየ ደቂ መሳፍንቲ ዝመርሕዎን ዝዉንንዎን እኒ ወዲ ፍተራሪ ነጋን ወዲ አቶ ዜናዊ አስረስን፤ ኣምባየን ኮራኹሮምን ዝደገዩሑዎ ዘለዉ ጉልታዊ ሕልና፤ካብቶም ቀደምቶም ዝነበሩ “መሳፍንቲ ትግራይ” ዝተፈለዩ አይኮኑን። ኩላትና ንፋለጥ ኢና ፤ተጋሩ ኢና፤ ታሪኽ አይካሓድን።ብዋጭዋጭ ገበን ባንዳታት መሳፍንቲ ተጋሩ ክትሽፍኑ ምጽዓር ቁልዕነት እዩ። ናይ ቀደም መዋእል ታሪኽ ባንዳታት ንጎኒ ገዲፍና ናይ ቀረባ መዋእልና፤ ምስ ናይ ወራር ታሪኽ ጥልያንን ታሪኽ መሳፍንቲ ትግራይ ዘርኣይዎ ስራሕቲ ባንዳ ከዘክረኩም’ ሞ ክሳናበተኩም። ደጃች ደበብ ኣርኣያ ወዲ ራዕሲ ኣርኣያ ድምጹ እዮም።ደበብ ንአፄ ዮሐንስ ወዲ ኣኮኦም አዮም (“ስላስ” ወላዲት ዮሐንስ ሐፍቲ አርአያ ድመጹን እየን፡ አርአያ አኮኦም ንዮሐንስ አዮም ማለት እዩ)።ደበብ ናይ ሥጋ ቅርበት ዉራይ አይሃበሉዎን። እታ ሕለሞም ስልጣን እያ ነይራ። ከምቲ ካልኣይ ወያነ ንሀገሩ ንኢትየጵያን ንህዘቢ ትግራይን ጠሊሙ ምስ ጸላእቲ ተሰሊፉ ንኢትዮጵያዊያን ወጊኡ ቀቲሉ፤ማሪኹ ገፊዑ “ንኤርትራዊያን አዳሊዉ” ወደባት ንጸላኢና ንሻዕቢያ ዘበርከተ፤ --ደጃች ደበብ’ዉን ጥልያን ገና አብ ማሳዋ እንትቕልቀል ኣትሒዞም ብዑሱበነት ተዓሲቦም ንጥልያን ጎቲቶም ኣምጺኦም፤ አጼ ዮሐንስ ንመተማ ምስተዋፈሩ ንኣሉላ ረፊቶም (ገበን!!) ንኤርትራ ከማሓድሩ ዝሸሙዎም ንደጃች ሃይለስላሰ (ራዕሲ አሉላ ጓል ደጃች ሃለስላሰ ተመርዒዮም እዮም) ቀቲሎም ጥልያን ሰተት ኢሉ ከመጽእ ዓብይ ገበን ዝፈጸሙ እዮም። አዚ ኹሉ ዝገበሩሉ ምኽንያት ጥልያን ሽመት ንትግራይ ክህበካ እየ አንተዳኣ ሐጊዝካና ስለዝበሎምን፤ ሽመት ንዓይ እዩ ዝግባእ እመበር ንማንም አይግባእን! ተዘይኮነ ግና ሀገር ትበተን፤ ትብረስ፤ ሒዘያ ገደል ንእቶ ኢሎም አብ ጥልመት ተኣሊኾም። ደጀች ሃይለስላሰ ጉግሳ’ዉን ምንሊክ ምስሞቱ ራስ ተፈሪ (ቀዳማዊ ሃይለስላሴ) ዙፋን ምስሓዙ፤ መሳፍንቲ ትግራይ ስልጣን ከይጻብኡዎም ኢሎም፤ምምሕዳር ምብራቕን፤ምፅዳቕን ኢሎም አብክልተ ዞባ ንትግራይ ከፊሎም ፡ንራዕሲ ሥዩምን፤ ንሃይለስላሰ ጉግሳን ክገዝኡዋ ሸይሞም ጓሎም እዉን ንጉግሳ አመርዒዮም። ብከምዚ አንትቕጽል፤ ሃይለስላሰ ጉግሳ ሽመት ንበይነይ እየ ዝሕዝ ኢሎም ንሀገሮም ጠሊሞም ምስ ጥልያን ወጊኖም 30,000 ወታደር ክህበካ እየ። ንትግራይ መጻኢኻ ዉረራ ኢሎም ኢዶም ንጥልያን ሂቦም፤ እቲ ምስጢራት ኩሉ፤ ብዝሒ ወታደራት ሀገሮም ክንደይ ከምዘሓዘን በበይን አበየናይን ክመዝዓረደን ንጸላኢ ሓቢሮም፤ ኣቃሊዖም ተፏሒኹ ካብ ኤርትራ ንትግራይ ኣትዩ። ብርሰት ኣዉሪዱ። ዋላ ወሪሩናወ’ን ባሕርና ካብ ምጥቃም አይተኸልከልናን ነይርና። ታሪኽ ዝመዝገቦ “ብጥልመት ዝጠልቀየ ወያነ ትግራይ” ግና ብዉግእ አሰኲኑ እንዳሃለወ ከምተስኮነ ኮይኑ ሉአላዊነት ሀገርና አግሂስዎ (ኮነ ኢሉ!!)። ናይ ጊዜ ጉዳይ እመበር ከምቶም ዝዓረቡ ናብ መዕረቢኡ ምዕራቡ ዘይተርፍ እዩ። አዚ ኩሉ ገበን ብሄራዊ ወንጀል አነትፍጽም ዘንጨብጨቡ ፤እቶም ምስኡ ከም ሜዳቑ ዘኹረምብጡ ዘለዉ’ዉን ብገበኖም ሓፊሮም ምንሳሖም ዘይተርፍ እዩ። ታሪኽ ዝመዝገቦ ክንሓኮ አይካኣለናን! ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ ካሊፎርንያ ጉንበት 2000ዓ.ም

TPLF worst (ባንዳ) ever lived soaked with treason

ብጥልመት ዝጠልቀየ ወያነ ትግራይ! “ሓቢስካዮ ዘይኸይድ ጠቃር ” በለ “ዳዲሽ ሐወይ” ትብል አደይ ወላዲተይ ከም ወየነ ዝበለ “ጠቃር!!” መጠቀሪ ታሪኽ እንትገጥማ። እንበለ ሕፍረት- ብሽም አሉላ ይምሕል ፤ብሽም ዮሓንስ ይጥሕል፡ “ግናኸ” ቅያ አሉላ ዝጻባእ፤ዘበልል፤ ዘፍርስ፤”ብጥልመት ዝጠለቀየ” ወየነ ትግራይ ዝ ዉዲጸሞሥራሕ ባንዳታት ደጊምና ደጋጊምና ዝገለጽናዮ እዩ። ‘ቶም ቀንዲ ነዚ ጥልመት እዚ ዝመርሑዎ ዘለዉ አብ’ቲ ጭፍራ’ቲ ተሓዋዊሶም ብሻሽ ተጋሩ ዝሽቅጡ መዳናገርቲ ዝኾኑ ባንዳታትን ኮራኹሮምን ወደባት ሀገርና ዓጽዮም ቅሳነት ዘለዎ ታሪኽ ክጉልበቡ እንተፈተኑ’ዉን ሉኣላዊነት ሀገርና ኣሕሊፎም ብፍታዎም ንጸላእቲ ሀገርና ኣሕሊፎም ስለዝሃቡ ታሪኽ ንሓዋሩ ብታርጋ ዑስብነት ከምዝግቦም እዩ። ናይ ወየነ ዱኹም ሕልናን ጉዑዙይን ቆራይ ታሪኹን ጥለመቱን እንትሓስብ በየንኡ ናይ ክሕደት ሽሙ ክጽዖ ከምዘለኒ ይገርመኒሞ ገበኑ ምዝርዛር አንትጅምር ሕልናዊ ዓብለቕለቕ (overwhelming) አብ አእሙሮይ ይስገደኒ።አብመደምደምታ፤አቲ ኩሉ“ዱኹምነቱ፤ጠላምነቱ፤ሓሶቱ፤ተንኮሉ፤ዑስብነቱን ተምበርካኺነቱን ……፦ ሓንቲ ሐረግ መሪጽና “ብጥልመት ዝጠልቀየ ወለዶ!” ኢልና ተሰመናዮ’ዉን ምስቲ ኹሉ ዘጥፋኦ ናይ ተጋሩን ካልኦት ኣሕዋትናን ህይወትን መናባብሮን፤ ምስቲ ኩሉ ገበናት ሰብአዊ ግህሰት፡ ብሓዊ ዝጠበሶም አረጋዊያንን ህፃዉንቲን እንትትመዝኖ “ብጥልመት ዝጠልቀየ ወለዶ” ኢሊካ ብቐሊሉ ብምግላጽ ክሕለፍ ዝካአል አይመስለንን። ትግራይ! ትግራይ! አንትብል ክሳብ እዝንኹም ዝዑኮኽ ሰሚዕኩሞ ትኾኑ። ኣሉላ! ኣሉላ! አንትብል ሰሚዕኩሞ ፀሚምኩም ትኾኑ።ክሳብ ዝገርመኩም ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! እንትብል ሰሚዕኩሞ ኢኹም “ዝሓልየላ እንትመስል”። መልሓሱ ምስቲ ግብሩ ፈጺሙ “ዘይጋነ” መልቲ ሙኻኑ ካብቲ ደርዘን ጊዜታት ዝተጋላበጦ መልሓሱን ግበሩን ክትዕዘቡ ቀሊል እዩ። ትግራይ! ትግራይ! እንትብል ትግራይ አትባሃል ከባቢን ህዝብን ዘይነበረ፤ ባዕሉ ካብ “ጭቃ-ወየነ” ዝባሃል አድቦለቢሉ ጠፍጢፉ ዝሰርሓ እዩ ዝመስሎ።ክልቲኦም “በጋሚዶታይ” ሻዕቢያን፤ “ጭፍራ” ወየነን (ጋንግሰተራት -ወየነን) ዝፈጠሩወን “ሓዳሰ ኤርትራን፤ ሓዳስ ትግራይን” ብዓይንኹም ዝራኣኹሞ ፍሽለትን ሕሶትን ንክልቲኡ ህዝቢ ናበይን ናብ ከመይ ዝበለ ጉህሚ ሞትን ጸበባን ከምዝመርሑዎ ክሳብ ሕዚ ካብ ዓይንኹም ዘይተኸወለ ዝራኣይ ዘሎ ማስረጃና እዩ። ክልቲኦም ዝፈጠሩዎ ዘራጸሙና ኣሕዋትና አብ ባድመን ጾሮናን ዘወድኡዎም ንጎኒ ገዲፍና፡(አብ ሽመልባን ከባቢ ትግራይን ዘሎ መዑቆቢ ሱዱዳትን ምርአይ ሓሰዉቲ ሙኻኖም ማስረጃ እዩ። ተጋሩን ካልኦት ኢትጵያዊያዊያንን ክሳብ ፎቖዶ ሀገር ዓዕራብ ብሕጋዊ ባርነት እነዳሸጡዎም፤ ከምኡ’ዉን ናብ ስደት አብ ሊብያን አብ ሳሃራ ምድረበዳ ይሞቱን ይሳቐዩን ይስደዱን ከምዘለዉ፤ አብ ዝሓለፈ መደበይ አቕሪበዮ ከምዝነበርኩ ይዝከር)። “ጎበዝ አድሪ” ፎቖዶ ጣሻ ን17 ዓመት ዓሪዱ ብጥይት እንዳፋጸየ ሕዝቢ “አሸቢሩ” “ተይፈተና ንጉስና” ህዘቢ ርዒዱ ኢዱ ከምዝሀበ ዝፍለጥ ሐቂ ሙኻኑ ተአንዲድና ምሰቶም ዝሕስዉ ጭፈራታቶም ክንምጉቶም ብቑዕ መረዳእታታት አለዉና። ሃየ!! (አነ አለኹ ነወየን ክጣበቕ እየ፤ ወየነ ሰብኣዊነት አለዎ፤ ገበን የብሉን፤ጠላም አይኮነን) ዝብል ተማጓታይ አብዚ መድረኽ’ዚ ክዕድሞ ምሳይ ኮነ ምስካልኦት ክማጎት ይዳለዉ! ሃየ! እኒሄ ማይዳ አነሆ ፈረስ!።ወየነ ዝጠልቀየ ገበነኛ ስለዝኾነ መሸፈኒ ገበን ሳዓብቱ “ወግዒ ድፋዕ” ‘፤“ወግዒ ቅትለትን ብርሰትን” ብደርፊ “ላለይሞየ” ተሰንዩ “ብሓምባር በሎም’ንዶየ፤ ብሓምባር በሎም’ንዶየ” ጃህራ ሓላፍነትን ሰብአዊነትን ብስለትን ዘይተላበሰ ኣሻሓት ዘወደአ ዑዉር “ህጁም” ዕላል ዉግእ ከዕልሉ ተዘይኮይኖም “ብሰብአዊነት፤ ብሰናይ ግበሪ፤ ብዲሞክራሲአዊነቱ ብሀገራዊነቱ” ክጣበቑሉ ከምዘይኽእሉ ይፈልጡ’ዮም። ሰብ ይብድል፤ይገፍዕ፤ ናይ ንጹሃት ደም የፍስስ ከምዝነበረይገርፍ፤ የሳራጥይ ከምዝነበረ ይፈልጡ እዮም። አቲ ሕዚ ዝዋፈሮሉ ዘሎ ህጸጽ መሕብኢ ንፈልጦ ኢና። ነገራት ኣሸበሸብ ዝኹርኩሕ ኮይኑ ኣዱንያ ተጠለመቶም “ያኢ፡ ትግራይስ መሕቢቶም ንክትኮን ” “ሪፓብሊካዊት ትግራይ” ክምስረተለይ “ጉያ” “ወሸለ ልምዓት” ተታሒዙለይ ዝህንፈጾ ዘሎ “ስርቂን ገፈፈን” ንዕዘቦ ኣለና ኢና። እኒ “ወዲ’ፍተራሪ ነጋ” በቲ “ገጻብ ሕልንኡ” (በቲ ጎጣይ መንፈሱ) ንሕና ተዘይገዚእናያ ኢትዮጵያ እትባሃል ሀገር አይክትህሉን፤ ነናብ መንደርና ክንባታተን ኢና! ኢሉ ዝምድሮ ዘሎ መንፈስ፤ ካብቶም ቅድሚ ሕዚ ንትግራይን ንኢትዮጵያን ጠሊሞም ምስ ጣላይን ተዓሲቦም ሀገሮም ክትባታተተን ዝገበሩ፤ “ባንዳታት ተጋሩ” “መቐጸልታ ኢዩ” (2nd Episod) (ካልኣይ ወያነ) ዘይኮነስ ካልኣይ ክፋል - ባንዳነት እዮ)። ካብቶም ቀዳሞት መሳፍንቲ ትግራይ ገሊኦም ከምቶም ናይ ሎሚ “መኳንንቲ ካልኣይ ወያነ” ንዖዖም ተዘይኮይና በቲንናያ ንሙት ዝብሉ ባንዳታት ከምዝነበሩዋ ክትዝክሩ ይግባእ። “ መኳንንቲ ካልኣይ ወያነ” “ቤኒቶ ሙሶሎኑ” ዝገደፈሎም ካርታ “ግዝኣት-እምብራጦርያ” ደኒኖም፤ ኢድ ነሲኦም፤ንሴብሆ ኢሎም ተቐቢሎም፤ አብ ዓለም ቤት ፈርዲ ወሲዶም “ጭፈራ ወያነ” ተማጓታይን ጠበቓ ኤርትራዊያን ኮይኑ ወደባታትና ዘመንጠለና ምኽንያትን ተመሊሱ ድማ “ባድመን ኢሮብን ባዳን…..” ሂቡ ሕዚ አብገልታዕታዕ ህዝብና ዘእትዎ ዘሎ ስራሕቱ ኩሉ ስራሕ ባንዳታት ሙኻኑ ክትርድኡዎ አለኩም። ገሌኹም ምሰቲ ዘሎ ምድንጋራት ሳሕቢ ከባቢያዊ ጎጣይነትን “ሆሆ” ዘይክትርድኡኒ ትኽእሉ፤ ዳሓር ግን ወየነ’ዉን ከምቶም ካልኦት ብጥልመት ምስተፈረደሉ፤ ምስ እዚ ጽሑፈይ እዚ ከምትዝክሩኒን “ሓቅኻ” ከምትብሉ አይጣራጠርን! እዚ ክድዓት እዚ እንትፍጸም ፡ ከም ፎኪስ ገይረካ ምርኣይ “ያዕ” ዘይምባል ገበን እዩ። “ነዊቱን” “ዱጉሩን” ጥለመትን ምድንጋርን ከም መጋርያ ግይሩ ብሕልናዊ ባህረታት አሳራራሓ እምነት መሳፍንቲ ዝዉነን “ጭፍራ ካልኣይ ወያነ ትግራይ” እኒ ስብሓት፤ እኒ መለስ፤ እኒ ስዩም እኒ……እኒ….ዘመሳሰሉ ማሳፍንቲ ትግራይ ነቲ ህዝቢን ነታ ሀገርን ብጎይታን ብጊላን ብብረት ኣሸቢሮም ይገዝኡዋ ከምዘለዉ ንፈልጥ።መሳፍንቲ ካልኣይ ወየነ ዝብሉና ዘለዉ መፋራሪሒ ፈኸራ “ንኢትዮጵያ ምዉናን ተዘይቀጺልና ክንብትና ኢና! ዝብል ፈኸራ ናይ ወለዶም ናይቶም ዝራኣናዮም አብ ትግራይና ዝነበሩ ባንዳታት መሳፍንቲ መቐጸልታ ባህረታቶም ሙኻኑ ንድሕሪት ተመሊስና ንስልጣንን ብዓመፅ ንዝእከብ ጥሪትን ክብሉ ንሀገሮም ዝጠለሙ ፤ምስ ጸላእቲ ዘሻረዉ ታሪኽ ብጥለመት ዘጠልቀዮም እኒመን ክምዝነበሩና ንድሕሪት ሃሰስ ምባል ኣድላይ ይመስለኒ። አነሆ፦ ወያነ፤ ትግራይ ንተጋሩን ብተጋሩን ጥራሕ እንትብል፤ አንጻር አምሓራነት አንዳጨረሐ፤ ን ሓረስታይ ትገራኢ ድከቱ አስቲዮም ናብ ሀሞኹሽቲ ህይወት ዝልዉጥዎ ዝነበሩ ሰብ ጉልቲ ዝነበሩ መኳንነቲ ትገራይ ገበኖም ሸፊኑ ጥራሕ ናብ አምሓራ ክጥምት ምግባሩ ንስልጣን ምንሕናሕ ዝገብሩዎ ዝነበሩ ናይቶም ቀዳሞት መኳንንቲ ትግራይ “መንየ አነ!!” ዝብል ጉለታዊ ባህረ ዑቡይነት ሎሚ ወያነ ክምመስመር ዝቃለሰሉ ዘሎ በሙዃኑ ልቢ በሉ። “ሽዋ”ን፡“ሸዋዉያን ተጋሩን” እንትብል “ብዘይካ” መራሕቲ “ካልኣይ ወየነ’ “ካሊእ ትግራዋይ” ኮነ “ኢትዮጵያዊ” ብዛዕባ “ትግራይ” ክዉክል ክዝቲ፤ክመርሕ ከስተንትን ሓላፍነትን መሰልን ከምዘይብሉ ይምድር (ቶም ናቱ ጭፍራታት ግን ፎቖዶ ክፍላተሃገራት መዲቡ ከምዝመርሑ ገይሩ እዩ) ። ከምታ ሎሚ መሳፍንቲ ወያነ ከባቢ ትግራይ ወናናይ ፤ገባሪ ሓዳጊ፤ አነ እየ! ዝብለና ዘለና ዘሎ ፡ እቶም መስፍናዊነት ዓኽሊል ደፊኦም፡ ካሊእ ክሽወም የብሉን ተዘይኮይኑ ግና ትግራይ አፍሪሰ ምስ ጸላእቲ ክስለፍ እየ ዝብሉ ዝነበሩ አኒ ደጃች ደበብ አርኣያ፤ አኒ ደጃች ሃይለስላሰ ጉግሳ፤ አቡነ አብራሃም፤ ራዕሲ ስሑል ሚካኤል (notorious power hunger individual) ተባሂሎም ዝፍለጡ፤ በ1761 እንደራሴ ዝብል ዉክልና ሽመት ንዝሸሙዎም አፄ ኢዮኣስ (ጎንደር) “ብሻሽ ክሕነቑ” ገይሮም (ኩዴታ) 70 ዓመት እታ ሀገር ብትንትን ብዝበለ ምምሕዳር ክትኣቱ ገፊሕ በሪ ዝኸፈቱ ፤ከምኡዉን እኒ አፄ የሐንስ ዋለ’ኳ ሀገራዊን ሐርበኛነቶም ዝናኣድን ዝኽበርን እነተኾነ’ዉን ሀገረዊ ጥልመት’ዉን ፈጺሞም እዮም (ንአፄ ቴድሮስ ከዉግዱዝተጠቐሙሉ ስልቲ ምስ እንግሊዝ ምስ ጀኔራል ናፔር ተማሳጢሮም 12 መድፍዕ 900 ሰናድርን ሽጓጉጢን ጠያይቲን ተረኪቦም ነቲ ምስ ጸላኢ ባዕዳዊ ዝኾነ ክወርር ዝመጸ ሠራዊት እንግሊዝ ዝገበሩዎ ምሕዝነትን፤ልግስናን ዘርኣይዎ ንሀገሮም ንህዝቦምን ጥልመት “ሕንዳ” (ፌቨር) ንዝተኸፈሎም (ባዕሎም ዝሐተቱዎ) ኣጽዋር ዉግእ፤ ንሰራዊቶም ዘሰልጥኑሎም እንግሊዛዊያን እኒ ከርካሃምን እኒ ልዊ ዝባሃሉ መሰልጠንቲ ተቐቢሎም እዮም። አፄ ዮሐንስ ነቲ ዕስለ ሰራዊት እንግሊዝ በሪ ጋሕጊሖም ከፊቶም ካብ ሰንዓፈ ብዓጋመ አዉራጃ ብእንደርታ ሕንጣሎ (ሜስ አፍሲሶም ፤አማኣት ኣላሕም ሓሪዶም ዳስን ኬንዳን ዘርጊሖም አጽሊሎም አንጊዶም) ክሳብ ወሎ ሣንሣራ ዝበሃል፤ ምስ ናይ ላሰታ ሽሟሙንቲ ተማሳጢሮም መግቢ፤ መራሒ መንገዲ፤ ሰለይቲ መዲቦም ንሐድነት ዝተቓለሱ ከምኦም ንዝበሉ ንጉስ አቲዮጵያዊ ተጋሂሶም(አፄ ቴድሮስ)፤ ባዓልቲ እንዳኦም ፤ ወዶም ፤ንብረትን ጥሪትን ጥንታዊ አቑሑትን ታቦትን ብእንግሊዝ ክግፈፍ ክባሳበስ ገበን ፈጸሞም እዮም( እዚ ገበን አዚ፦አብ ወፍሪ ቅድሚ ምስ ድርቡሽ ምግጣሞም እግሪ መንገዶም አብ ልዕሊ ህዝቢ ጎጃም ዝፈፀሙዎ ባዕሎም ብጽሑፍ ዝአመኑሉ ግፍዒ ገበኖም ንጎኒ ገዲፍና ማለተይ እየ)። ሓደ በሉ! ብጥለመት ዝጠልቀየ ደቂ መሳፍንቲ ዝመርሕዎን ዝዉንንዎን እኒ ወዲ ፍተራሪ ነጋን ወዲ አቶ ዜናዊ አስረስን፤ ኣምባየን ኮራኹሮምን ዝደገዩሑዎ ዘለዉ ጉልታዊ ሕልና፤ካብቶም ቀደምቶም ዝነበሩ “መሳፍንቲ ትግራይ” ዝተፈለዩ አይኮኑን። ኩላትና ንፋለጥ ኢና ፤ተጋሩ ኢና፤ ታሪኽ አይካሓድን።ብዋጭዋጭ ገበን ባንዳታት መሳፍንቲ ተጋሩ ክትሽፍኑ ምጽዓር ቁልዕነት እዩ። ናይ ቀደም መዋእል ታሪኽ ባንዳታት ንጎኒ ገዲፍና ናይ ቀረባ መዋእልና፤ ምስ ናይ ወራር ታሪኽ ጥልያንን ታሪኽ መሳፍንቲ ትግራይ ዘርኣይዎ ስራሕቲ ባንዳ ከዘክረኩም’ ሞ ክሳናበተኩም። ደጃች ደበብ ኣርኣያ ወዲ ራዕሲ ኣርኣያ ድምጹ እዮም።ደበብ ንአፄ ዮሐንስ ወዲ ኣኮኦም አዮም (“ስላስ” ወላዲት ዮሐንስ ሐፍቲ አርአያ ድመጹን እየን፡ አርአያ አኮኦም ንዮሐንስ አዮም ማለት እዩ)።ደበብ ናይ ሥጋ ቅርበት ዉራይ አይሃበሉዎን። እታ ሕለሞም ስልጣን እያ ነይራ። ከምቲ ካልኣይ ወያነ ንሀገሩ ንኢትየጵያን ንህዘቢ ትግራይን ጠሊሙ ምስ ጸላእቲ ተሰሊፉ ንኢትዮጵያዊያን ወጊኡ ቀቲሉ፤ማሪኹ ገፊዑ “ንኤርትራዊያን አዳሊዉ” ወደባት ንጸላኢና ንሻዕቢያ ዘበርከተ፤ --ደጃች ደበብ’ዉን ጥልያን ገና አብ ማሳዋ እንትቕልቀል ኣትሒዞም ብዑሱበነት ተዓሲቦም ንጥልያን ጎቲቶም ኣምጺኦም፤ አጼ ዮሐንስ ንመተማ ምስተዋፈሩ ንኣሉላ ረፊቶም (ገበን!!) ንኤርትራ ከማሓድሩ ዝሸሙዎም ንደጃች ሃይለስላሰ (ራዕሲ አሉላ ጓል ደጃች ሃለስላሰ ተመርዒዮም እዮም) ቀቲሎም ጥልያን ሰተት ኢሉ ከመጽእ ዓብይ ገበን ዝፈጸሙ እዮም። አዚ ኹሉ ዝገበሩሉ ምኽንያት ጥልያን ሽመት ንትግራይ ክህበካ እየ አንተዳኣ ሐጊዝካና ስለዝበሎምን፤ ሽመት ንዓይ እዩ ዝግባእ እመበር ንማንም አይግባእን! ተዘይኮነ ግና ሀገር ትበተን፤ ትብረስ፤ ሒዘያ ገደል ንእቶ ኢሎም አብ ጥልመት ተኣሊኾም። ደጀች ሃይለስላሰ ጉግሳ’ዉን ምንሊክ ምስሞቱ ራስ ተፈሪ (ቀዳማዊ ሃይለስላሴ) ዙፋን ምስሓዙ፤ መሳፍንቲ ትግራይ ስልጣን ከይጻብኡዎም ኢሎም፤ምምሕዳር ምብራቕን፤ምፅዳቕን ኢሎም አብክልተ ዞባ ንትግራይ ከፊሎም ፡ንራዕሲ ሥዩምን፤ ንሃይለስላሰ ጉግሳን ክገዝኡዋ ሸይሞም ጓሎም እዉን ንጉግሳ አመርዒዮም። ብከምዚ አንትቕጽል፤ ሃይለስላሰ ጉግሳ ሽመት ንበይነይ እየ ዝሕዝ ኢሎም ንሀገሮም ጠሊሞም ምስ ጥልያን ወጊኖም 30,000 ወታደር ክህበካ እየ። ንትግራይ መጻኢኻ ዉረራ ኢሎም ኢዶም ንጥልያን ሂቦም፤ እቲ ምስጢራት ኩሉ፤ ብዝሒ ወታደራት ሀገሮም ክንደይ ከምዘሓዘን በበይን አበየናይን ክመዝዓረደን ንጸላኢ ሓቢሮም፤ ኣቃሊዖም ተፏሒኹ ካብ ኤርትራ ንትግራይ ኣትዩ። ብርሰት ኣዉሪዱ። ዋላ ወሪሩናወ’ን ባሕርና ካብ ምጥቃም አይተኸልከልናን ነይርና። ታሪኽ ዝመዝገቦ “ብጥልመት ዝጠልቀየ ወያነ ትግራይ” ግና ብዉግእ አሰኲኑ እንዳሃለወ ከምተስኮነ ኮይኑ ሉአላዊነት ሀገርና አግሂስዎ (ኮነ ኢሉ!!)። ናይ ጊዜ ጉዳይ እመበር ከምቶም ዝዓረቡ ናብ መዕረቢኡ ምዕራቡ ዘይተርፍ እዩ። አዚ ኩሉ ገበን ብሄራዊ ወንጀል አነትፍጽም ዘንጨብጨቡ ፤እቶም ምስኡ ከም ሜዳቑ ዘኹረምብጡ ዘለዉ’ዉን ብገበኖም ሓፊሮም ምንሳሖም ዘይተርፍ እዩ። ታሪኽ ዝመዝገቦ ክንሓኮ አይካኣለናን! ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ ካሊፎርንያ ጉንበት 2000ዓ.ም

Sunday, May 11, 2008

The 1941 Miracle in “Omedla” where the Flag & the king was encircled at a touch of a distance by a Rainbow. Miracle? Indeed










ጀግኖች ሆይ ሰማዩ ስለኛ ምን ይላል?




<አፄ ሃይለሥላሴም ሆኑ አፄ አምሃሥላሴ የምንመለከታቸዉ እንደተራ ሰዉ ነዉ።የአፄ ሃይለሥለሴ ቀብርም እንደተራ ሰዉ ሊፈፀም ይችላል። አፄ አምሃሥላሴም እንደተራ ሰዉ ሀገራቸዉ ሊገቡ ይችላሉ። ለመኖሪያቸዉም ሆነ ለጥበቃቸዉ ሃላፊነት የለብንም። የራሳቸዉ ጉዳይ ነዉ>>>> መለስ ዜናዊ -የህዋሕት መሪ (ምንጭ ዶክተር ጌታቸዉ መካሻ፦ ምንሊክ ቅፅ 2 ቁጥር 18 ጥቅምት 1993)






<<በማይጨዉ በመቀሌ በኩል…. መች ይገባ ነበር፤ በሰማይ ላይ መጣ በማናዉቀዉ አገር!>>




አንዳንድ ሰዎች አባቶቻችን ከወራሪ ጠላት ጋር ተናንቀው በድል የገቡበትን የድሉ ወራት የሚቆጥሩት ሰንደቅ ዓላማችን “ኦሜድላ” ጎጃም ዉስጥ በሱዳን ድመበር አጠገብ በንጉሱ እጅ የተሰቀለችበት ጥር 12 1933 ሲሆን፤ የሚከበረዉ ግን ሚያዚያ 27/1933 ዓ.ም ነዉ። ሁሉም የየራሳቸዉ ምክንያቶች ቢኖራቸዉም፤ ጣልያን ዉድ አገራችን ኢትዮጵያን ለመዉረር ሁለቴ ሞክሮ በጀግኖች ልጆቿና መሪዎቿ ተጋድሎ አልተሳካለትም። ጠlላት “ኤፒሪት” የተባለ በበርሜል የታሸገ መርዛማ ጋዝና የተለያዩ መረዛማ የዘይት ቦምቦች ከሰማይ በአይሮጵላን እንደ ዝናብ ባለማቋረጥ እየረጨና እየደበደበ ህዝቡንና አርበኞቹን ቢያፍንም ብዙ መከራ ችሎ መጨረሻ ላይ ድል ተመታ።




ይህ በአርዕስቱ ላይ የቀረበዉ ሽለላ (ቀረርቶ) በወቅቱ ካንድ ስሙ ባልታወቀ ኢትዮያዊ አረበኛ በጦር ሜዳ ሲዋጉ የተደመጠ ነበር።ፋሽስት ጣልያን በረጨዉ የኤፕሪት መርዝ ምክንያት የመጠጥ ዉሃ፤ወንዝ፤ሰብል ተመርዞ በብዙ ሺህ የሚገመት ሰዉ አለቀ።ዕጽዋቶች ስለተመረዙ ጠወለጉ፤ደረቁ፤ አገሪቱ ወደ ምድረበዳ ተለዉጣ፤ገጠሮች ጭር ፤ብለዉ ቤቶች ተዘግተዉ፤ ፊቷ ገርጥቷል።ከባድ ድንጋጤና ሞትን አስከተለ። ብዙ ስቃይ አለፈ።አርበኞች ሲወድቁ፤ ባንዳዎች ከጣልያን ጋር ሆነዉ የገዛ አገራቸዉን ወጉ (የዛሬ ወያኔዎች “ናቕፋና ምፅዋ” ላይ ከኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር ሆነዉ ኢትጵያዊያን አርበኞች ወታደሮችን በዉስጥ ቅጥረኞች ተንኮል ሸርበዉ ፈጅተዉ የጠላቶቻችን የኤርትራ ወንበዴዎችን ሰማያዊ ባንዴራ ታቅፈዉ በየዓለማቱ እየዞሩ “ሓዳስ ኤርትራ” እያሉ ሲያዜሙ የጨፈሩት ዓይነት ክህደት!!)


ኦሜድላ፦ጃንሆይ ከስደት አገር በድል አድራጊነት ወደ አገራቸዉ ሲገቡ ጣልያን ኢትዮጵያን ከወረረ አራት ዓመት ከስምንት ወር በሗላ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ጥር 12 ቀን 1933 ዓ/ም የሰቀሉበት ቦታ ነዉ። በዚህ ታሪካዊ ቦታ፡ በጠላት እጅ ወድቃ የነበረችዉ ሰንደቃላመችን ለመጀመርያ ጊዜ ስትወለበለብ በዕለቱ በኦሜድላ የታየ ተአምር ግርማዊ ቀዳማዊ ሃይለስላሴ የተነጋሩትን ልጥቀስ ፤-




“ከስደት በድል አድራጊነት ወደ ሃገራችን መብንመለስበት ጊዜ ጥር 12 ቀን 1933 ዓ.ም ኦሜድላ ላይ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በሰቀልንበት ሰዓት ከሰማይ ቀስተ ደመና ዝቅ ብሎ ወርዶ በበላያችን ላይ ረቦ ተንሳፎ ነበር።> በአቡነ ቴዎፍሎስ የቀብር ስነሰርአት ላይ ሲናገሩ የተደመጠ ንግግር። ምንጭ (የዓፄ ሃይለስላሴ ታሪክ፤- በሪሁን ከበደ)።


ወደ ታሪኩ መለስ ብለን በጦርነቱ ጊዜ ስለ ንጉሡ ማዉሳት አስፈላጊ ይመስላኛልና ስለሳቸዉ የሚነገር የተለያዩ ሰዎች የተለያዩ ሃሰቦችን ያቀርባሉ። ጥቂት ሰዎች፤ ካዛዉንት፤ ካንዳንድ አርበኞችና አንዲሁም በጦር ሜዳዉና በፍዳዉ ያልነበሩ የዘመኑ ወጣቶችና ምሁራን ጭምር፤ ጃንሆይ ከጦር ሜዳ አንደሸሹና ዉጭ ሄደዉም ምንም እነዳልሰሩ እየተደረገ የሚነገር አለ። ሰዎች የመተቸት መብት እነዳለ ሆኖ፤ ሌሎች ደግሞ የሚያዩበት መነጸር ከነዚያ ለየት የሚል ስላለበት፤ ለማንኛዉም እዉነታዉን በማስረጃ የተደገፈ ታሪክ አቅርበን ከዛሬ ማንነታችን ጋር በማነጻጸር እንወያይ።




እኔ የማደንቀዉን የንጉሱን አርበኝትና አስተዋጽዖ፤ ምናልባት አንዳንድ የዘመናችን ምሁራን የንጉሱን አስተዋጽዖ ያናንቁት ይሆናል። በዚህ ላይ የምለዉ ነገር ፤ንጉሱ ከስርአታቸውና ከጊዜው አንጻር የሚችሉትን አድርገዉ አልፈዋል። ምሁራኖቻችን ከትችታቸዉ በፊትና ንጉሱን ካማሳነስ ተቆጥበዉ፤ ራሳቸዉ እየኖሩበት ያሉትን የዛሬዉን የዉርደት ኑሯቸዉ በጥሞና ራሳቸዉን መቃኘትና ራሳቸዉንና አገራቸዉን ነፃ የማዉጣቱ ሁኔታ ለምን አንዳልቻሉ አብሮ መመርመርና የራስን ጉድፍ ማየት፡ ካዛ ንጉሱን ቢተቹ ያምርባቸዋል እላለሁ። የማማሩ ጉዳይም ቢሆን ፤ገድላቸዉ አምሮ አነዲዘከር ከተፈለገ የተዘጉባት ወደቦችዋን መስከፈት ሲችሉ ብቻ ነዉ!! የዲሞክራሲዉ ኡኡታዉ ጋጋታዉ፤ ዉበቱ ፡ከዛ ክንዋኔ በሁዋላ ያምራል። “በሌለን አገር” ዲሞክራሲ ማዉራት እረኛ ጭር ሲለዉ የሚዘላብደዉ ቅንቀና ነዉ። እንቀጥል! እኛ ምን ሰራን? ንጉሱስ ምን ሰሩ?




የንጉስ ተፈሪ የዲፐሎማቲኩና የጦር ሜዳ ዉሎ፦
የዲፕሎማሲዉ ዉሎ ረዥም በመሆኑ በይደር አናቆየዉ።ከዘህ በታች የምንመለከተዉ የንጉሱ የጦር ሜዳ ዉሎ ደራሲ አቶ በሪሁን ከበደ ከጻፉት “የዓፄ ሃይለስላሴ ታሪክ” የተገኘ የታሪክ ማሕደር ነዉ።ታሪኩ የቀረበዉ ቀለል ባለ በማይሰለች ከረዢሙ ታሪክ አጥሮ የቀረበ ነዉ (ረዣዥም ክንዉኖች ራሴ እየቆረጥኩ ከማሀልና ከመደምደምያዉ ጋር አጥሮ እንዲገናኝ አሳጥሬዋለሁ)።




ለዚህኛዉ አካባቢ ዉግያ 150 አይሮፕላኖች ተሰልፈዋል።የሚጥሉት ቦመብ ትልቅ፤ ትንሽና መካከለኛ ሆኖ ገሚሱ እንደወደቀ ቆይቶ ሚፈነዳ ነዉ። የጋዝ መርዙ ደግሞ ገሚሱ በሽታ (ሲሸትህ) ሚገድል፤ ገሚሱ ዓይን የሚያሳዉር፤ገሚሱ በፈላ ዉሃ እነደተጠበሰ አካላትን የሚያጉረበርብ ነበር። የተጠቀሱት አይሮፕላኖች ባንድነት እየተነሱ ኤፕሪት መርዝ በኢትዮጵያ ወታደር ላይ ሙሉዉን ቀን አዘነቡት። በዚህ ጊዜ የክብር ዘበኛዉኛም.ሲቪሉም በንጉሱ እየተማራ ያለቀዉ አልቆ የተረፈዉ ሲዋጋ ፤ሲቪል ሰረዊቱ በዚህ ቦመብ በጋዝ መረዝ ስለተረበሸ ወደ ሗላ መመለስ ጀመረ።




በዚህ ጊዜ ንጉሱ ጎራዴያቸዉን መዝዘዉ የቦምብና የመድፍ ነበልባል የመትረየስና የጥይት ዓረር በሚያፏጭበት መሃከል ገብተዉ ወዲያና ወዲህ እየተንጎራደደዱ በሚዋጉበትና በሚያዋጉበት ሰዓት የሚሸሸዉን ጦር አይተዉ በአዳራሹ ምን ብለህ ፎክረህልኝ ነበር? አሁን አኔ ንጉሰ ነገስትህ ፊቴን ሳልመልስ በመሃከልህ ሁኜ በመዋጋት ላይ እያለሁ እንዴት እኔን ጥለህ ወደ ሗላ ታፈገፍጋለህ? ብለዉ ሲወቅሱት፡ ይህ ንግግራቸዉ የሰራዊቱን ልብ አንደጦር ስለወጋዉ እንደገና እየተመለሰ በጦርነት ዉስጥ እየገባ ብዙ ስራ ሲሰራ ታይቷል።ይህነን የመሰለ ታላቅ ጦርነት የተደረገው የወታደር ክብር እንዳይዋረድና የኢትዮጵያ የዠግንነት ታሪክ እነዳያድፍ ለመጋደል ነበር።አንጂ የድሉ አክሊል በጣልያን እጅ የሆነዉ “በብሬሲና በቶሪኖ” ፋብሪካዎች አቋቋቁሞ መድፍና መትረየስ ታንክና ቦምብ የጋዝ መርዝና ኤኢሮፕላን በሰራች ጊዜ ነዉ።


ኢጣልያና ኢትዮጵያ ጦርነት ካደረጉ ጀምሮ በማይጨዉ የተደረገዉን ጦርነት የመሰለ ጦርነት ተደርጎ አያዉቅም ይባላል።ንጉሰነገስቱ ባሉበት የኢትዮጵያ ሰራዊት ለዘላለም ሕሊናን ማይወቅስ አኩሪ ሥራ ከሠራ በሗላ በጋዝና በመርዝ በቦምብ ተፈታ። ንጉሰነገስቱም ከጥዋቱ አስከ ሌሊቱ 5 ሰዓት ድረስ ተዋግተዉ ጦሩም ስለተፈታና ሌሊቱን ወደ ባዕታዋዪ ስለተጓዘ፤ ጃንሆይም ወደ ሰፈራቸዉ ወደ መሐን ተመለሱ። መጋቢተ 23 ቀን ረቡዕ መሐን ላይ ዉለዉ አድረዉ ቁስለናኛዉን ሲያስነሱ የሞተዉን ሲአስቀብሩ ዋሉ።




መጋቢት 24 ቀን ሀሙስ ምክር ተደርጎ ጦሩ ከማክሰኞ ሌሊት ጀምሮ ወደ ባዕታዋዪ ስለተጓዘ ወደዚያዉ ወታደሩ ወዳለበት እንሂድና ጦሩን አሰባስበን ቦታም ይዝን እንዋጋ። አሁን ካለንበት ቦታ ሁነን ለመዋጋት አንደገና ያለዉ ጦር አነስተኛ ነዉ፤ ሁለተኛም ቦታዉ አመች አይደለም የሚል ሃሳብ ከጦር አለቆቹ ቀረበ። ንጉሰነገስቱ ግን፤ እግራችን ከዚህ ከነቀልን የተበተነን ሰራዊት ሰብስቦ መዋጋት የሚቻል አይመስለኝምና ከዚህ ያለነዉ ብንዋጋ ይሻላል። የሚለዉ ሃሳብ ቢያቀርቡም፤ ባዕታዋዩ ሄደን ከዚያዉ ሁነን ብንዋጋ ይሻላል ሚለዉ ድምጽ ስላመዘነ፤ መጋቢት 24 ቀን ከሌሊቱ 6 ሰዓት ከመሐን ተነስተዉ ወደ በዕታዋዩ ሄዱ።


ባዕታዋዩ አንደደረሱ፡ ምከክር ተደረጋና ቁልፍ ቁልፍ የሆኑ 4 ቦታዎች ተመረጡና አነዲያዙ ተወሰነ።ጣልያንን በእግር ከመጣ ለመግጠም ሲጠባበቅ የነበረዉን ዝግጅት፤ ጣልያን በእግር መምጣቱ ትቶ መሐን ላይ አዲስ ምሽግ አዘጋጅቶ በመድፍ መደብደቡን መርዝ ማፍሰሱን ቀጠለበት። በዚህ ጊዜ ጦሩ ብዙ ጉዳት ስላደረሰበት አሁንም ተፈታና ፊቱን አዙሮ ወደ ኮረም ጉዞዉን ቀጠለ።




ከዚህ በሗላ በባዕታዋይ የነበረዉን ስነቅና ትጥቅ ለጦሩ አነዲታደል አድርገዉ ከዕደላ የተረፈዉን ልኬታዉ ያልታወቀዉን ስነቅና ትጥቅ ጠላት እነዳይጠቀምበት በእሳት እነዲቃጠል አድርገዉ፤ ዓርብ መጋቢት 25 ከምሽቱ 3 ሰዓት ተኩል ወደ ኮረም ጉዞ ጀመሩ።መጋቢት 26 ቅዳሜ ጥዋት አሸንጌ ደረሱ። በወቅቱ ራሱ ጣልያን ያመነበት 68 መኮንኖች፤ 332 ነጭ ለባሾች 876 ጣልያኖች እንደሞቱና 36 አይሮፕላኖች ተምትተዉ መዉደቃቸዉ አሱ ካመነበት 73 ቶን በላይ የሚመዘን የመረዝ ቦመብ መጣሉን ራሳቸዉ ጸፈዉታል።ነገር ግን የሞቱባቸዉ ከዛ በላይ ነዉ።
ከማይጨዉ ድል ሆኖ የተመለሰዉ ጦር ሄዶ የሰፈረዉ በባዕታዋዩ ነበር። ጦሩ በባዕታዋዩ ሄዶ ሲስፈር ጃንሆይ ግን የለቱ ዕለት ጦሩን ተክትለዉ ባዕታወዩ ተከትለዉ አልሄዱም።ለማይጨዉ ቅረብ ሆኖ ከሚገኘዉ መሐን ላይ መጋቢት 23 ቀን ረቡዕ የሞተዉን ሲቀብሩ ዉለዉ ነዉ መጋቢት 24 ቀን ሐሙስ ጦሩ ወደ አለበት ባዕተዋዩ የሄዱት።


ሠራዊቱ ከጠለላት አይሮፕላን ለመዳን ገዞዉ በሌሊት ቢያደርግም ቀደም ሲል ጣልያን ሲሰበካቸዉ መሣርያ ያስታጠቃቸዉ ገንዘብ የሰጣቸዉ የራያና አዘቦ ኦሮሞ በየመንገዱ እያደፈጡ ሠራዊቱን ይፈጁት ጀመር።የሰዉ አገር ሊቀማ ነፃነት ሊገፍ ከመጣዉ የጋራ ጠላት ጋር ሲዋጋ ቆይቶ ድል ሆኖ ለሚመለስ ወገን እሕል ዉሃ ከማቀበል፡ ያም ቢቀር መንገዱን ሸኝቶና መርቶ መስደድ ሲገባ ቁስለኛ ተሸክሞ በደከመ ጉልበቱ በተራበ አንጀቱ ሚጓዘዉን ሠራዊት በየቦታዉ እያደፈጡ መግደል ይቅረታ የማይሰጠዉ የጭካኔ ታሪክ ነዉ።


ጦሩ ይህ አልበቃ ብሎት ሌሊቱን መጓዝ ትታችሁ በቀን ብትጓዙ አይሮፕላኑ አይነካችሁም፤ ንጉሱን አንጂ አናነተን አይደለም ብሎ ወረቀት በትኖ ሕዘቡ እዉነት መስሎት አምኖት በቀን መጓዝ ሲጀምር የመርዝ ዝናብ የሚረጭ አዉሮፕላን አዘጋጅቶ በመረዝ ፈጀዉ።



አንግዲህ ልብ በሉ! የሞተዉን ሲቀብሩ ዉለዉ መጋቢት 24 ጦሩ ወዳለበት ወደ ባዕታዩ ጦሩን ተክትለዉ የተበተነዉን ጦር አሰባስበዉ መመርያና ምክር ሰጥተዉ ሞራሉን ገንብተዉ ካሉበት አንደገና እዛዉ ቦታ ላይ ለመዋጋት ሲጠባበቁ የጠላት ጦር በእግር መዋጋቱን ትቶ ንጉሱ ባሉበት በመድፍና በመረዝ ያይሮፕላኑ ድብደባ ምክንያት መላወሻ ስላሳጣዉና በዚህ ስለተረበሸ ጦሩ ፊቱን ወደ አሸንግ እነዳዞረ ይታወሳል።




ከዚያ በሗላም ጃንሆይ አብረዋቸዉ ከቀሩት ጥቂት ታማኞቻቸዉ ጋር ሆነዉ ከዘሁ ተዋግቶ ከመሞት ጊዜና ቦታ እየለዋወጥን እየመረቱ መዋጋት ይሻላል ተብሎ ስለተምከረ በዛ የነበረዉ ስነቅና ትጥቅ እዛ ላለዉ ወታደር አከፋፍለዉ የቀረዉ ተቃጥሎ ወታደሩ ወዳለበት ወደ አሸንጌ እንደተከተሉት ልብ በሉ።




እንግዲህ <<በኢትየጵያ የጦር ታሪክ ሕዘቡ ንጉሱን ተከትሎ ይሔዳል አንጂ ንጉሱ ሕዘቡን ተከትሎ ሲሄድ ታይቶም ተሰምቶም አይታወቅም። አሁን በማይጨዉ ጦርነት ሲደረግ የሆነዉ ግን ሕዘቡ ሲቀድም ንጉሱ ሲከተለዉ ነዉ።>>
የኢትዮጵያ ህዘብ ንጉሰነገስቱን ቃል አክባሪ እነኳን ንጉሰነገስቱ ከታች ከስር አለቃዉን ፊቱን ካላዞረ የማይፈታ ኩሩ ሕዝብ መሆኑን በተደረጉት ጦርነቶች አስመስክሯል። በዚህ በማይጨዉ ጦርነት ግን ታይቶ የማይታወቅ አንግዳ የሆነ፤ በሰማይ ጦር ስለመጣበት ከጭንቁና ከሞቱ የተነሳ በኢትዮጵያ የጦር ታሪክ ተደርጎ የማያዉቅ ነገር ሲደረግ ታየ።ለዚህም በጦርነቱ የነበረ አንድ ወታደር እንዲህ ሲል አቅራራ (ሸለለ) ይባላል።


<< “በማይጨዉ በመቀሌ…..በኩል መች ይገባ ነበር፤ በሰማይ ላይ ገባ በማናዉቀዉ አገር!!!>>


ኢትዮጵያ ለዘላለም በነፃነትዋ ትኑር!
ጌታቸዉ ረዳ


ሳነሆዘ ካሊፎርኒያ


አሜሪካ (ሚያዝያ 2000 ዓ.ም)

Thursday, May 8, 2008

To Whom Does Gonder Belong To?


ጎንደር የየትኛዉ ዘር ድርሻ ብትሆን ነዉ
አንዱን “ባለ ዘር” ሌላዉን “ዘረቢስ” የሚባለዉ?


ከአያያዝ ይቀደዳል ካነጋገር ይፈረዳል ይላሉ ቀደምት።ሰዎች ሃሳባቸዉን ለመግለጽ ቃላት ይጠቀማሉ። ሃሳብ ሰፊ ራዕይ ነዉና በቃላት ይገለጻል። ዳርቻም የለዉ።ቃል ለበጎም ለክፉም አገላለጽ እንደሚጠቅሙን እናቃለን።አንደ በጎ እና አንደ ክፉ ሰዉ ሁሉ በጎም ክፉም ቃላቶች አሉ። በጎ ቃል የሰዉን ሞራል ከፍ አድርጎ ወንድማዊነትን ሰባዊነትን ያዳብራል።ክፉ ቃል ግን ህሊናን ይደቁሳል። ያዉም ከክፉም ክፉ ቃል “አጥንት ሰባሪ” የሚሉት አበዉ።

ደራሲ ከበደ ሚካኤል “ስልጣኔ ማለት ምን ምንድነች” በሚል መጽሃፋቸዉ ላይ አንደገለጹት፤በቃል ምክንያት በመካከላቸዉ አለመግባበት እየተፈጠረ ሰዎችና መንግሰታት ብዙ ደም ፈሷል።….ሊቃዉንት ያለማቋረጥ ሲነጋገሩ ከርመዉ በመጨረሻ ሳይስማሙ ሁሉም ቅር ብሏቸዉ ይለያያሉ። ምክንያቱም የማያስማሙ ቃሎች በመኖራቸዉ ነዉ።>>

ከትናንት በስትያ ዓይጋ ፎረም እየተባለ በሚጠራዉ ድረገጽ ስለጎንደርና ስለዘር አነስቶ የሚያትት የሚመስል ቁጣ የተሞላበት ዘረኛ ስድብ ለጥፎ ነበር። ድረ ገጹ ላይ የሚጻፉ ጽሁፎች መለስ ዜናዉን ሲያሞግሱና ሲያወድሱ በላያቸዉ ላይ ፀሃይ ስለምትጠለቅባቸዉ መስጠዉኝ የማነብባቸዉ ጊዜያት እምብዛም ነዉ። በድረ ገጹ ላይ በጎንደር፤ በጎጃምና በሱዳን ዳርቻዎች የሞኖሩ ገበሬዎች ለአመታት የቆዩ አለምግባባቶች እነደነበሩና አሁንም አንዳሉ አይታበልም። ከኢትዮጵያ ዉጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ይህነን አስመልክተዉ ያስሰሙት አቤቱታና ቅሬታ፤ የወያኔዎቹ አፈቀላጤዎች በድረገጻቸዉ የሰጡት ምላሽ << ጎንደር ኤይንት ዩር ማማ ኤኒሞር>>፤ ከሚለዉ አንዳንድ አሜሪካኖች “የእሪ በከንቱ” ሰፈርተኞች ቋንቋ ከሚሉትአንስቶ አስከ <<ዘረቢሶች>> የሚለዉ የፋስስቶችና የጉልተኞች የስድብ ቋነቋ በዚህ ክፍለዘመን በመጠቀማቸዉ የተገረማችሁ ልትኖሩ ትችሉ ይሆናል። ቢሆንም፤ ወያኔዎችና አገልጋዮቻቸዉ ስለ ኢትዮጵያና ስለሰነደቃላማዋ ትክሻዋ ከሚሸከመዉ በላይ ዘለፋዉ ከመለስ ዜናዊ ጀምሮ አስከ ዳዊት ዮሐንስ፤ተፈራ ዋልዋ፤ታምራት ላይኔ…አስከ……አስከ….አስከ….ድረስ ያሉት ሰዎች ያልተባለ የለም። ሰዎቹ የሚፈሩት የላቸዉም።ለፈጣሪም ለአገርም።

የዘረኞቹ አፍ’ላፊ ዘለፋቸዉ ዛሬም በተቃዋሚነት የቆሙትን የቤጌምድር/ጎንደር ተወላጆችና ሌሎች ኢትዮጵያዊያን ላይ አንጉደዉታል።እንደሚታወቀዉ በጎጃምና በጎንደር አካባቢ አንደዚሁም በሌሎች ቦታዎች በተለያዩ ጊዜያት በሱዳን በኩል ባካባቢዉ ገበሬዎች ላይ ሲሰነዘሩ የነበሩት ጥቃቶች በድምጽ ማጉያ የተቀዱ የገበሬዎቹ ቃለማጠይቆችና እሮሮዎች ባንዳንዶቻችን አጅ ዛሬም ይገኛሉ (ካልተሳሳትኩ በነፃነት ለኢትዮጵያ ራዲዮ በድሮ አርካኢቩ ዉስጥ አይታጣም)።በቃለመጠይቁና በተደመጠዉ የገበሬዎቹ እሮሮ ፤<መንግስት በሉኝ!> የወያኔዉ ቡድን እንዳልደረሰላቸዉና አንዳልተከላከለላቸዉ ሪከርዱ/መረጃዎች ያረጋግጣሉ።
ይህ እየታወቀ፤ በማስረጃ ከመመከት ይልቅ ለገበሬዉ ህለዉናና ለዜጎቹ የቆመን ኢትዮጵያዊያን ከጎንደርም ይወለድ ከጎንደር ዉጭ፤<ዘረቢስ> ተብሎ ዘረኝነትን የሚያጎላ ስድብ የሚዘለፍበት ምንም ዓይነት ምክንያት አልነበረም።
በመሰረቱ


<ዘር> በጉዳዩ ላይ ለምን ማንሳት አንደተፈለገ ባይገባንም፤ ወያኔዎችና የወያኔዉ የአማርኛ ክፍል ተብሎ የሚታወቀዉ የበረከት ስምኦኑ “ብአዲን” ጫካ ለቀዉ ወደ መንግስትነት ከገቡ ከ1991 ጀምሮ የሰነዘሩዋቸዉ የዘረኝነት ቃላቶች ቢለቀሙ ዳጎስ ያለ መጽሀፍ ይወጣበት አንደነበር እርገጠኛ ነኝ። አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ለዜጎቹ ስለቆመ “ዘርህ የት ነዉ? ዘርህ አይታወቅም፤ የማን ዘር ነህ? ዘረቢስ ነህ! ዘረቢሶች ናቸዉ! የማሳሰሉ በደምና በአጥንት በዘመድ አዝማድ በላሸቀ የዘር ቆጠራ ያደገ የጉልተኛ አና የፋሽስቶች ህሊና ባለንበት ዘመንና በተጓዝንባቸዉ የዘመናት ርቀቶች በዘመናችነ መጥፋት ነበረበት። ሆኖም በወያኔና ተከታዮቹ የተለመደ በመሆኑ ከዚያ አስጸያፊ የዘር ስድብ ልማድ መላቀቅ አልቻሉም።

በመሰረቱ አንኳንና ኢትዮጵያዊ ሰዉ፤ አትክለቶችና አዝርዕት ዘር አላቸዉ። የአንድ ቤተስብ ግንድ ናቸዉ። ዘረቢስ የሚባል ዘር የሌለዉ ነገር በዚህ አለም ዉስጥ የለም። ዘር የለህም፤ ዘረቢስ ነህ፤ አናዉቅህም፤የኛ ዘር የለብህም፤ ባዕድ ነህ፤ አገርህም ሰማይህም አይታወቅ…..ወዘተ እያሉ የዜጋነት ከልካይና ፈቃጅ ሆነዉ ራሳቸዉ ያስቀመጡ የዘመናችን ግልገል ፋሽስቶች በኢትዮጵያ ምድር መብቀላቸዉ ያሳዝናል።
ችግሩ በስፋት ከየዓለማቱ በጥራጊ መልክ ወደ ኢትዮጵያ የመጣዉ አፓርታይድና ፋሽዝም ይፋ ሆኖ ለጎብዎች የሚነበብ ነጋሪት (ማስታወቂያ) አልወጣም አንጂ፤ ቢወጣ ኖሮ የጦቢያዉ ጸሃፊ አቶ ጸጋየ ገ/መድህን አርአያ ያስቀመጡትን ዓይነት ማስታወቂያ በምድሪቱ ለይ መለጠፍ ነበረበት። ልጥቀስና በዛዉ ልሰናበት፦

<< የሰላምሐዋርያት ወደ ሚኮነኑባት ዓለም አንኻን ደህና መጡ! ነቢያት ዛሬም ወደ ሚወገሩበት መዲና ጥሩ እግር ጥለዎታል። ከዓለም አካባቢ በጥራጊ መልክ የወጣዉ አፓርታይድና ፋሺዝም ሥር እየሰደዱ በሚገኙበት አሮጌ አገር አዳዲስ ጋንግስተሮችን ያገኛሉ። ማስታወሻ ደብተርዎን ይቆጥቡ።ብዙ የሚያስጽፍ ድርጊት አለና! ለማንኛዉም እንኳን ወደማፊያዎች አገር መጣ! ስለሕግና ስለሕጋዊነት ብዙ ይሰማሉ! እንኳን ደህና መጡ ብቻ!>…..< ስለንግድና እንቅስቃሴ የሚአስተምረዉን ሥነ ኣእምሮ አወቃለሁ ባልልም ቱሪስት ድርጅት (እሱም ስሙን ቀይሮ ካልሆነ) የተነሳሁበትን ዓይነት ማስታወቂያ ገና ከቦሌ እላይ እና ቀጥሎም የአራዳነት ማእከል በሆነዉ ከጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ወረድ ብሎ ቢለጠፍ ከ24ቱ የዓለም ድንቅ ነገሮች አንደኛዉ አንደሚሆን እገምታለሁ።>> (ጸጋየ ገ/መድህን አርአያ ጦቢያ ቁጥር 10/1993)

አዎን ከዓለም አካባቢ በጥራጊ መልክ የመጣዉ አፓርታይድና ፋሺዝም አንደ ዱባ ሥር እሰደደደ የሚገኝባት አሮጌ አገር፤ ባለ ዘሮቹ <ዘረቢሶች> ናችሁ ቢሉን ከስርዓቱ ባሕሪይ የተያያዘ በመሆኑ ለመነጋገርያ እና ሌሎች ማስገነዘቢያ ይረባ አንደሆን አንጂ ሰዎቹ ቢወቀሱም ቢመከሩም “ተፈጥሮን ተመክሮ” ሊያድነዉና ሊመልሰዉ እነደማይችል ከነ በኒቶ እና ከነ ሂትለር ወል ባሕረይ ተገንዝበናል።

ኢትዮጵያ በነጻነትዋ ለዘላለም ትኑር!
ጌታቸዉ ረዳ

Saturday, May 3, 2008

Classes of deaths!


እንዳማረበት መሞት የጀግኖች አርማ ነዉ!

ማንነታቸዉ ሲጸየፉና ያልሆኑትን ሊሆኑ የዳከሩ የዘመናችን ነጻ አዉጭዎች፤ አያቶቻቸዉ የተዉላቸዉን ታሪካዊ ጀብዱ በማንቋሸሽ አእላፍ ነብሳት የተሰዉላትን የኢትዮጵያዊነት ዓርማ መለያችን የሆነችዉ ሰነደቃላማችንን አገራቸዉ ኢትዮጵያን የመቶ ዓመት ባለ ታሪክ አገር እያሉ ከሕሊናቸዉ ተነጥለዉ የዋዠቁትን የካይዳኖች አሳፋሪ ምላስ ወደ ጎን ትተን፡ ወላጆቻችንና አያቶቻችን በአገራቸዉ ላይ ደባ የሰሩትን የዉስጥና የዉጭ ጠላቶችን እያሳደዱ ሲቀጡ የኖሩበትን አኩሪ ታሪካችን ዛሬ መላልስን መዘከርና ለጠላት እጅ ያልሰጡበትን መንፈሰ ጠንካራነታቸዉን ከተጣለበት አንስተን ወገባችን ላይ መታጠቅ ገድላቸዉን የሚያድስ ለህልዉናችን ዋስትና ነዉ። ያለፉት መራራ ገድሎች ካለወቅን የዛሬ ካይዳኖች አሳሳችና ተለዋዋጭ ባህሪይም ሆነ ያገሪቱ መጪ ህልዉና በቅጡ ማወቅ ሊያስቸግረን ነዉ።

ለዛሬ የመረጥኩላችሁ ከታሪክ ማህደር፤ አቶ ሀዲስ አለማዮሁን ነዉ።ዛሬ በሕይወት የሌሉ ደራሲ አቶ ሀዲስ አለማዮሁ፤ ከትዉልድ መንደራቸዉ ጎጃም ዉስጥ በመምህርነት ሥራ ተሰማርተዉ ቆይተዉ የጣሊያን ወራሪ ሃይል በመምጣቱ ወደ ትግራይ ጦር ግመበር ተቀላቅለዉ ከተዋጉ በሁዋላ ወደ ተቀሩት የጦር ግመባሮች በመዝለቅ ባርበኝነት ትግሉን እየቀጠሉ እንዳሉ በድንገት “ባንዳዎች” ባጠመዱት ተንኮል ከራስ እምሩ ሃይለስላሴ ጋር ተይዘዉ ጣልያን አገር ተግዘዉ አስከ 1936 ዓ/ም ለ7 ዓመታት በእስር ቆይተዉ፤ የቃል ኪዳን አገሮች ጦር ነፃ አዉጪ ሠራዊት ኢጣልያን ነፃ ካወጣ በሁዋላ ከእስር ተለቀዉ ወደ አገራቸዉ አንደገቡ፡ በየት በየት ግምባር ፤ከነማን አንደዋሉ በስደትና በእስራት ያሳለፏቸዉን የሕይወት ዘመናቸዉን ያሰፈሩበት “ትዝታ” ከተባለዉ መጽሃፋቸዉ ዉስጥ የምንመለከተዉ ቁም ነገር ፡ በጉልበት ሥልጣን ላይ የወጣ አምባገነን እንዴት አንደሚወርድ ፤ከወረደ በሗላም በአማጺዉ ላይ የሚነበብ ገጽታ፤ ከዚህ አልፎ ነፃነት የቀማ ጠላት በአሸናፊነቱ ኮርቶ በንቀት ቁልቁል እያየ “ምህረት አድርጌላችሗለሁ! ” ከሚል፦ ድል ተመትቶ ተምበርክኮ ሽቅብ እያየ “የቀማሁትን ነፃነት መልሻለሁ!” ሲል ማየት እነዴት ደስ አንደሚል እና ከዛሬዉ ከእኛዉ ክህደትና ጽናት ባህርይ ጋር ተመሳሳይነት ስለማይታጣበት አሁን ያለነዉ አሳፋሪ ትዉልዶች ካለፉት ታሪኮቻችን ማማርያ ይሆነን ዘንድ አንኳር መልእክቱን ከማቅረቤ በፊት “በገና ደርዳሪዎች” የደረደሯትን ግጥም ጀባ ልበላችሁና በዛዉ እንሸጋገር።

ቀን ሲከፋ ቀን ሲከዳ
ዘመድ ይሆናል ባዳ
ቀን ሲከፋ ሲቸግር
አገር የሰዉ አገር።

<< ኢትዮጵያ በፋሽስት ኢጣሊያ ከተያዘች በሁዋላ አንደገና ነፃ መሆንዋን እኛም በኢትዮጵያ ነፃነት ምክንያት፤ከኛ በፊት ጠላቶቻችን ምህረት እያደረጉላቸዉ አገራቸዉ እንደገቡት ጉዋደኞቻችን ሳይሆን እነሱ (ጠላቶቻችን) ድል ተመትተዉ በሙሉ ነፃነት ወደ አገራችን ለመግባት በመሰናዳት ላይ መሆናችን አንደ ታምር ሆኖ ነበር የታየን! መቸም ታምር ማለት ያስተሳሰብን ስነ ስራት ተከትሎ ይሆናል የተባለዉ ሳይሆን ሲቀር፤ <አይሆንም> የተባለዉ ሆኖ ሲገኝ ነዉ። የኢትጵያና የኛ ነፃ መሆንም አስተሳሰብን ስነ ስራት ተከትሎ ለተመለከተዉ <<ሊሆን ይችላል>> የማይባል ነበር።

በጦር ግንባሩ ተሰልፎ የነበረዉ የኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት ድል ተመትቶ ጠፍቶ፤ አንደ ቀደሙት ነገስታት የክፍላተ ሀገሩን ህዝብ አስተባብረዉ እየመሩ ጠላትን መቁዋቋም ይችሉ የነበሩት ንጉሰ ነገስቱ አገራቸዉን ትተዉ ተሰደዉ በየጫካዉ ተበታትነዉ ይገኙ ከነበሩት አርበኞች በቀር፤ በብሄራዊ ደረጃ የተደራጀ አንዳች ሀይል በልነበረበት፤ ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ከያዘች በሁዋላ፤ አስዋን (ኢጣሊያ) አስወጥቶ፤ ኢትዮጵያን እንደገና ነፃ የሚያደርግ ሀይል ይገኛል ማለት ከማንም አሳብ የራቀ ነበር።

ለእኛ ለእስረኞችም ቢሆን፤የሁለተኛዉ የአለም ጦርነት ከመነሳቱ በፊትተስፋችን ከእስረኝነት ወጥተን ወዳገራችን ተመልሰን፤ቢቻል ወደ ሌላ አገር ማምለጥ፤ካልተቻለ እዚያዉ ፋሽስት ኢጣልያ የጫነችብንን የባርነት ቀንበር ከወገኖቻችን ጋር ተሸክሞ መኖር ካለሆነ በቀር፡ ነፃነት የምንመኘዉ ምኞት ፤ ወይም የምናልመዉ ህልም አንጂ፡ <<አናገኘዉ ይሆናል>> ብለን ተስፋ የምናደርገዉ አልነበረም። ነገር ግን እኛ ሳናስበዉ ሁለተኛ ያለም ጦርነት ተነስቶ ኢጣልያ በመጨረሻ ሄዳ ድል ከተመቱት መንግስታት ወገን ተሰልፋ ስለተገኘች፤ቅኝ ግዛቶችዋን እንድትለቅ በመገደድዋ፤ ኢትዮጵያ ነፃ ሆነች! አኛም ህልማችን እዉን ሆኖ ነፃ ሆነ! <<ደስታ ቀሊል>> ያባቶች ቢህል ነዉ! መልካምና ትልቅ ነገር ሁሉ ሲጠፋ የሚከብደዉን ያክል ሲገኝ ደስታዉ ብዙ ጊዜ አብሮ የማይቆይ ቀላል ይሆናል። <<ደስታ ቀሊል>!> የሚባለዉም በዚህ ምክንያት ነዉ። <<ደስታ ቀሊል! ደስታ ቀሊል!>>

እኛ በእስረኝነት እንዳለን ሌሎች ጉዋደኞቻችን በየጊዜዉ <<የጣሊያን መንግስት ምህረት አድርጎላቸዋል>> እየተባሉ ወደ ሀገራቸዉ በገቡ ቁጥር ተለይተን በመቅረታችን እናዝን ነበር። ነገር ግን፤ ሁለተኛ ያለም ጦርነት ተነስቶ፤ ያሜሪካና የእንግሊዝ መንግስታት ከተባባሪዎቻቸዉ ጋር ጦርነቱን የሚዋጉበትን አላማ <<አትላንቲክ ቻርተር>> በተባለዉ ማስታወቂያ ካስታወቁ በሁዋላ አሳበችንን ለወጥን። በዚያ ማስታቂያ የሚዋጉበት አላማ <<የአክሲስ>> መንግስታት (ጀርመን፤ጃፓን ኢጣልያ) በጦርነት
የያዝዋቸዉን አገሮች ሁሉ ነፃ አንዲወጡ ማድረግ መሆኑን ከገለጸበት ጊዜ ጀምሮ ፤ ቀደም ብየ እንዳመለከትሁት፤ እኛም ራሳችንን የነሱ (የነፃ አዉጪዎች) ባለኪዳኖች አድርገን ቆጥረን
በአካል ባይሆን በመንፈስ፤ በግብር ባይሆን በአሳብ፤ ጦሩነቱን አብረናቸዉ አንዋጋ ነበር! ስለዚህ ጠላቶቻችን ድል ተመትተዉ ከእስረኝነታችን ነፃ ስንወጣ <<እንኩዋን እስረኞች አንደሆንን ቆየን! አንኩዋንም በጠላቶቻችን ምህረት ሳይሆን እነሱ ድል ተመትተዉ በኛ አሸናፊነት ነፃ ወጣን!>> ብለን ደስታችን እጥፍ ድርብ ሆነ! እውነትስ ነፃነትን የቀማ ጠላት ወድዶ ሳይሆን ተገድዶ፤ ራርቶ ሳይሆን ፤ድል ተመትቶ፤ <<የቀማዉን ነፃነት ሲመልስ ደስታን እጥፍ ድርብ የሚያደርግ አይደለም? እዉነትስ ነፃነትን የቀማ ጠላት ባሸናፊነቱ ኮርቶ፤ በንቀት ቁልቁል እያየ፤ <ምህረት አድርጌላችሁዋለሁ!>> ከሚል ድል ተመትቶ ተምበርክኮ ሽቅብ እያየ <<የቀማሁትን ነፃነት መልሻለሁ!>> ሲል ማየት ፤
በእዉነት በበቀል መንፈስ አለመሆኑን መግለፅ እወዳለሁ።

ሁለጊዜም ቢሆን ከበደለኛ ቅጣት አንጂ ምህረት አደለም የሚፈለገዉ! የበደል መካሱ እንጂ ዳረጎት ማጉረሱ የተበደሉትን ክብር አይመልስም!ተበድለዉ ተደብድበዉ አንኩዋ፤ዳረጎት ሲያጎርስዋቸዉ ደስ ሚላቸዉ ዉሾች አንጂ ሰዎች አይደሉም! ስለዚህ ሰዎች አንደመሆናችን፤ ጠላቶቻችን ራርተዉ በችሮታ ሳይሆን ድል ተመትተዉ በግዴታ በጌትነታቸዉ ዳረጎት ከሚያጎርሱን፤ተገደዉ ነፃነታችን በመመለስ አንደ አቻዎች ሲክሱን፤ይህ ሁሉ ሲሆን ማየቱ፤ተገፍፈን የነበረዉ የሰዉነት ክብራችን ተቀምተን የነበረዉ ነፃነታችን ለመመለሱ ማረጋገጫ በመሆኑ፤ የፋስስቶች ድለ መሆንና በዚያ ምክንያት <<አለዉድ በግድ ያደርጉት የነበረዉ ሁሉ፤ ደስታችንን የደስታ ቁነጭላለት አደረገዉ!>> ያልሁ በዚህ መንፈስ አንጂ በበቀል መንፈስ አይደለም።

ከሎንጎቡኮ ተነስተን፤ባሪ እንደደረስን፤አዚያ የክፍሉ ነፃ አዉጭ ሰራዊት አዛዥና መኩዋነንታቸዉ ባንድ ትልቅ ሆቴል ድል የተመታችዋ የጣሊያን የጦር መኩዋንንት ባጠገቡ በሌላ ሆቴል እነደሚኖሩ ሰማን። የጣሊያን የጦር መኩዋንንት ቡናና ሌላ መጠጥ በሚጠጣበት አዳራሽ ለመግበት ቢፈቀድላቸዉም፤ ነፃ አዉጪዉ ሰራዊት የጦር መኩዋንንት በሚኖሩበት ሆቴል ለመኖር ያልተፈቀደላቸዉ መሆኑንም ሰማን። ለኛ ግን፤ የነፃ አዉጪ ሰራዊት በነበሩበት ሆቴል ቦታ ተሰጥቶን አዚያ አረፍን። አመሻሹ ላይ አራት ወይም አመስት የምንሆን ኢትዮያዊያን ቡና ለመጠጣት ወደ አዳራሹ ወርደን፤ ባንድ ጠረጰዛ ዙሪያ ተቀመጥን። ከኛ ትንሽ ፈቀቅ ብሎ በነበረ ጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጠዉ ልዩ ልዩ መጠጥ እየጠጡ የሚጫወቱ ሰዎችም ነበሩ። አሳላፊዉ መጥቶ ቡና አስክናዝዝ በመጠበቅ ላይ አንዳለ፤ እኒያ ሰዎች እኛን እየተመለከቱ ሲነጋገሩ ቆዩና ከመሃከላቸዉ አንድ ትልቅ የጦር መኮንን ከተቀመጡበት ድንገት ብድግ ብለዉ፤እኛን እየተገላመጡ እያዩ አንደሚሸሽ ሰዉ ፈጠን ብለዉ ወጡ።

መኮንኑ የሸሹበትና፤እኛን እየተገላመጡ ያዩበት የነበረዉ ሁኔታ የተመልካችን አይን የሚጠራ ስለነበረ፤ ሁላችንም ወደሳቸዉ ማየት ስንጀምር <<ጀኔራል ናዚ! ጀኔራል ናዚ!>> አሉ፤ከማሀከላችን ጀኔራል ናዚን አዲስ አበባ ያዉቁዋቸዉ የነበሩት እየተቀባበሉ። ጀኔራል ናዚ የጣሊያን እንደራሴ ምክትል ወይም ዋና ባለስልጣን ሆነዉ ኢትየጵያ በሰሩበት ጊዜ፤በፖለቲካም፤ በጦርም ያመራር ችሎታቸዉ በብዙ ኢትየጵያዊያን ዘንድ፤ ከሌሎች ፋሽስቶች የተሻለ ከፍተኛ ግመት የተሰጣቸዉ ሰዉ ነበሩ። ታድያ ያንለት <<ያባረሩዋቸዉ ይመስል፤ ያን ያክል የሸሹ፤ ምናልባት እንዲያ ከፍ ብለዉ ይታዩና ይከበሩ በነበሩበት አገር ሰዎች፤ በኢትዮጵያዊያን ፊት ምረኮኛ ሆነዉ መታየቱ አሳፈሮዋቸዉ ይሆናል!>> ብለን ገመትን። ከመሃላችን አንዳንዶቹ ሲያዝኑላቸዉ ፤ሌሎች <<አንኩዋን እግዚአብሄር ይህን ለማየት አበቃን!>> እያሉ ደስታቸዉን ገለፁ። ወዲያዉ ደስታቸዉን ከገለፁት አንዱ ቀጥሎ ያለዉን ግጥም ነገሩን።

{{ላይኞቹ ሲወርዱ፤ ታችኞቹ ሲወጡ፤
የሚጫወቱበት ቦታ እየለወጡ፤
ይህ ነዉ ላስተዋለዉ፤የዚህ አለም ነገር
ቦታዉን ሳይለዉጥ፤ በላይ አንደሆነ ዘላለም የሚኖር
ከቶ ማንም የለ ከፈጣሪ ነገር}}

ባሪ በቆየነባቸዉ ጥቂት ቀናት፤ቴድሮስ ወርቅነህ፤እንግሊዝኛና ጣሊያንኛ አዋቂ በመሆኑ፤ እንግሊዞች እየረዳ ጣሊያን አገር ለመቆየት ፈቃደኛ አንደሆነ ተጠይቆ ስለፈቀደ፤ ከኛ ተለይቶ ከእንግሊዞች ጋር እንዲቆይ ተደረገ። ሁዋላ ግን፤ ከስንት ወራት በሁዋላ መሆኑን አላስታዉስም አነጂ፤ እሱም ሎንጎቡኮ የቀሩትም አንደና አገራቸዉ ገቡ።//-//

እኛም አንደዚሁ የፋሽሰቱ የወያኔ ዘረኛ ስራት ፈርሶ አገራችንን አንድናይ ያብቃን። ለከረሞ ሰዉ ካላለንም እጅ ሳይሰጡ እንዳማረበት መሞትም ያባት ነዉ። “የቆየ”፡ የጀግኖች አርማ!
አትዮጵያ በነፃነትዋ ለዘላለም ትኑር!
ጌታቸዉ ረዳ
ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ

አሜሪካ