Monday, April 28, 2008

Ethiopia Loosing Borders to Enemies For Lack of leaders





አማን ነሽ ወይ ጎንደር የናጅሬን አገር!

በደርጉ ምክትል ሊቀመንበር በሻምበል ፍቅረ ስላሴ ወግ ደረስ ርዕሱ በትክክል ባላስታዉሰዉም ተመሳሳይነት ያለዉ “በቅጡ ያልተመረመሩ አደጋዎች” የሚል ለኢትዮጵያ ሕዝብ ባስተላለፉት ማስጠንቀቅያ በርካታ አደጋዎች እያንዣበቡብን መሆናቸዉና በወቅቱ ያኔ ያልታዩን ለወደፊቱ (ላለንበት ጊዜ ማለት)ነዉ እንደሚደርሱ ተንብየዉ ፤ ሕዘቡ በጥንቃቄ አንዲመረምራቸዉ አስገንዝበዉ እንደነበር የኢትዮጵያን ደህንነት ሲከታተሉ የቆዩ ሁሉ ያሰታዉሱዋልታ።

ሊደርሱ እንደሚችሉ የተገመቱት አደጋዎች ሁሉ ያኔ ቀዠትና የፖለቲካ ማታለያ መስለዉን ብዙዎቻችን አንደ ተረታዊ ማስጠንቀቅያዎች የወሰድናቸዉ ዛሬ አማናዊ ሆኖዉ ደርሰዉብን ስንመለከት ያኔ መደረግ የነበረባቸዉ ጥንቃቄዎችያ ስርዓት ላደጋዎቹ መድረስ በር ከፋች፤ አልያም አፋጣኝ በሞኖሩ፤ አገር ወዳዶቹ /ናሽናሊሰቶቹ ምኑን ያክል ቢጥሩ አንኳ ኖሮ አደጋዎቹ ያዘገዩት እንደሆን አንጂ ከስርዓቱ አልሰማ ባይነት ባህሪ ማስቆም ላይቻላቸዉ ነበር።

ሊደርሱ ናቸዉ የተባሉት አደጋዎች፤ ስንዘናጋ አንደ ኩፍ አዉሬ እያደቡ እኛኑንና ከእኛነታችን ጋር የተያያዘዩትን ሁሉ እያጠቁ አንድናጣቸዉ አዳክመዉ ድዉይ አርገዉናል። በቅርቡ ለሱዳን ተሰጡ አየተባለ ያለዉ የጎንደር፤የጎጃም ለም እርሻና የግጦሽ መሬት፤ይባሰ ብሎ ባካቢዉ ኗሪዎች ላይ በሱዳን ወታደሮች እየተገፋ መሆኑን እየደረሰን ያለዉን ዜና ስናገናዝብ ህልዉናችን ላይ እየተሰነዘሩብን ያሉት የባንዳዎቹ ጥቃቶች ያለ ምንም የመልስ ምት አሁንም አሁንም እንዲቀጠሉበት ስንፈቅድ አንጀት ያበግናል። ምሁሩ የት ሄደ? ምን በነካዉ ነዉ? ይባል ነበር ድሮ ገና፤ገና የምሁሩ አምታቺነት ሳና’ቅ። በገበሬዉ ላብ የተማሩ ምሁራን ተብየዎቻችን፤ ፈረንጆች ተራራ ላይ ወ’ተህ ተፈላሰፍ ብለዉኛል እያሉ የሕዝበቸዉን ስቃይ አጃቢ ማእጠንት ሆነዉ የሕዘቡን ሕሊና እያፈኑ ስቃዩን ለግል ዝናቸዉ አየቸረቸሩበት እጀርበዋይ ላይ ለመዉጣት እየተጣደፉ የወዳጅ ጠላት ሆነዉ እያምታቱት ከባንዳዎቹ ብሰዉበታል። የፓለቲካ “መ ዓምኖችና ነጋድያን” አንድነቱን አናግተዉ በጦፈ ትግል መሀል እንደ ገራገር ላም ቆሞ አንዲቀር በሰርቀ ሌሊትና በሰርቀ ማዓልት ለጅቦቹ አጋልጠዉ ሃይለኛ ቅጣት ቀጥተዉታል! ያ ኩሩ፤ መጎሳዊ ሕዘብ ግን አንድ ቀን በሰረቀ ብርሃን ተላቶቹ ሲሰግዱለት ማየቱ አይቀርም! ።

ከጥቃት ወደ ጥቃት! መልሰዉ መላልሰዉ እያጠቁን ነዉ! ዛሬ አደጋዎቹ በቅደም ተከተል እያነዣበቡ ያለምንም ከልካይ በተዘጋጀላቸዉ የጥቃት ሥፍራ እየረፉ ነዉ።ያለፈዉ ሥርዓት ከዚህኛዉ ከወያኔዉ ሥርዓት በጭካኔም በዉሸትም ተመሳሳይነት አለዉ። ይኼኛዉ ለየት የሚያደርገዉ ክህደቱ ነዉ። የክህደቱ መጠን ሆን ብሎ አቅዶ በጠላቶቻችን ጫማ ሥር እንድንወድቅ አድርጎናል። ቁጭታችንና ሀዘናችን መራራ የሚያደርገዉም ይኼኛዉ ጥቃት ነዉ።

በትግራዊነታቸዉና በኤርትራነታቸዉ ቅድመያ መድበዉ ኢትየጵያዊነታቸዉኑን በሁለታኛ ደረጃ በመመደባቸዉ፤ በጎንደርና በጎጃም ገበሬ ድመበር ላይ ኗሪ ጥቃት ሲደርስ እንደራሱ መንደር አንደ ትግራይ ያልተንገበገቡበት ምክንያቱም ይኼነኑ “የቅደሚያ ትግራዊነት ቀጥሎ አትዮጵያዊነት” የሚለዉን የወያኔዎች የብሄረተኝነት ፍለስፍና መስመሩ በመከተሉ ነዉ። እዉነትነቱን ለማረጋገጥ Identity Jilted or Re-Imagining Identity? The Divergent Paths of the Eritrean and the Tigrayan Nationalist Struggles’- Authored by Alemseged Abbay) የሚለዉ መጽሃፍ መላዉ የወያነ ትግራይ አመራሮች የሰጡትን ቃለመጠይቅ አስቀድሞ በሕሊናቸዉ የሚቀረጸዉ የመቆርቆርና የዜጋነት ሰዕል በትግራዋይነትና በኢትዮጵያዊነት የሰጡትን አስተያየት ይመልከቱ። In my mind, Tigray comes first before anything else. I can’t be Ethiopian before I bcame Tigrayan” (ጸጋይ በርሃ- የትግራይ መንግሥት ፕረዚደንት በዚያዉ መጽሃፍ ዉስጥ).። የህ ሰንካላ እይታ-‘ ከኦሮሞዉ፤ከጋምቤላዉ ከአማራዉ ከሶማሊዉ ከአፋሩ….ሰው ለትግራይ ሰዉ ቅድምያ ይሰጣል። እዚህ ላይ ሰዉን በሰዉነቱና በሰብዓዊነት እኩል እይታ፤ የመዉደድና ፍትህ የማሰራጨት ሚዛኑ በጎሰኝነት ተጋርዶ ይታያል። በዚህ ፍለስፍና በመታወራቸዉ ነዉ ኢትዮጵያና ትግራይ እኩል የማየት ችግራቸዉ የበረታዉ። ለዚህም ነዉ ጎንደርና ጎጃም በሱዳን ወሮበሎች ሲደፈር ደንታ ቢሶች ሆነዉ ለብዙ አመታት እንዲጠቃ አጋልጠዉታል።ባድመ ሲባል ግን ምቱ ይቀየራል! ፡ዓሰብ ያልን ጊዜ ግን ጦራቸዉ ኤርትራን ለመከላከል ዝግጁ ነን ወዮላቹህ ይሉናል!

ይኼኔ “ንጉሥ ዮሐንስ” አልያም አሉላ አና ደፋሩ “ወዲ ጭቁን” ትግራይ ዉስጥ ቢኖሩ ኖሮ ሕዘቡ ማሳዉ እየተነጠቀ ዜጋ ተጎትቶ ወደ ሱዳን ሲጠለፍ፤ አንዲህ አንደዋዛ አያስጠቁትም ነበር። የጎነደር ሕዝብ በ አረመኔዉ ድረቡሽ በተመቅደሶቹ ካህናቶቹ ሲቃጠሉና ሲደፈሩበት ጊዜ ዮሐንስ ድረስ ሲሉት አነገታቸዉ ላረመኔ ቢላዋ አሳልፈዉ ሰጡ። ዛሬ ዮሐንስም፤ አሉላም ወዲጭቁን ከኢትጵያ ሰማየ ሰማያት ይምጡ? የነበሩንን ጀግኖቻችን ከዉጭ ቅጥረኞች ጋር ተመሳጥረዉ ከመከላከያዉ ጦራችን ጉያ ዉስጥ ሰርገዉ እየመለመሉ በሚስጢር የተነኮል ድር በሚያደሩ የጦር ካዳተኞች (መርስናሪ) በአለጌና በናቅፋ በከረን በምጽዋ ፈጁተዉ አስፈጁት።የተቀረዉም አንደማያንሰራራ ወገቡን ሽባ አረጉት። ጎንደር ጎጃምና ወሎ ሲደፈሩ “ጃሎ” ሸዋ ሲደፈር “ጃሎ”፤ የጅማ የሐረር የካፋ የአርሲ ገበሬ አዛዉንት ሲደፈሩ “ጃሎ በል ኢትዮጵያ ተነስ!” የሚል ወንድ ሲያጡ “በነጭ አጋሰሶች” እየተነዱ አገሪቷን የሚንዱ ወያኔዎቹ ምን ያርጉ?

ከሰባት ዓመት በፊት አገሪቷን ለኤርትራኖች በጉቦ መልክ ክፍት አ’ርገዉ ያስመዘበሩን ጥቃታችንን ወደሗላ መለስ ብየ አገር ወዳድ ጸሃፍት የመዘጉትን ታሪክ ላስታዉሳችሁ። <ኢትዮጵያ የሚሞትላት አንዳላጣች ሁሉ የሚያዋርዳትም ተቸግራ አታቅም..> ይላሉ ጸሃፊዉ። <በድርድር ወቅት ከኢትዮጵያ ይልቅ የሚታያቸዉ የሌላዉ አገር ጥቅም ነዉ። ታስታዉሱ አንደሆን ከጥቂት ዓመታት በፊት ኢንሹራንስን በተመለከተ በአዲሲቱ ኤርትራና በኢሕአዴጊቱ ኢትዮጵያ መካከል ድርድር ተካሄደ ተባለ። ኤርትራዊዉ ሥራ አስክያጅ ከኤርትራዊዉ ኢነሹራንስ ድርጅት ሥራ አስክያጅ ጋር ተደራደሩ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስክያጅ (ባንድ ወቅት ሦስት ምክትል ሥራ አስክያጆች) ኤርትረዊያን ነበሩ። አንድ አይሮፕላን ወይም ድርጀት የሌላት ኤርትራን እኩል ሽርክና ዉስጥ ለማስገባት ተሞከረ።ያ ባያዋጣም አየር መንገዱን አስከሚችሉት ድረስ አድክመዉ ወደሚሄዱበት ሄዱ።>> ጸጋየ ገብረመድህን አርአያ- ጦቢያ ቅጽ 5 ቁጥር 10 1990 “የነጻዎቹ አገር የጀግኖች ቤት ይዘጋ? ተዋርደናል! ”

ወያኔዎችን ይህ ክህደት ለመፈጸም ያስገደዳቸዉ ሁኔታ፤ ሻዕቢያ የወያኔ መስራቾችን በተከታታይ ዙር አሰልጥኖና የራሱን የሻዕብያ ተዋጊዎች የነበሩትን ሰላዮቹን ድርጅቱን እንድያጠናክሩ በመላክና አልፎም ከዓረቦቹ ከጠላቶቻቸንና ከምዕራቡ ዓለም አስተዋዉቆ መሸጋገርያ ድሮቹን ስለዘረጋለት ኢትዮጵያን ክፈት አድርጎ አንድትበዘበዝ ማድረጉ ለዉለታዉ ብድር የመመለስ ዘዴዉ ነበር። በጉቦ ዉለታ የመመለሱ ሱሱ ዛሬ አልተጀመረም። ሱዳን ዉስጥ ሴቶች እህቶቻችን ለሱዳን ጋጠወጥ የደህንነት ወታደርና ሹማምነት አንደ እጅ መንሻ አሳልፎ ይሰጣቸዉ እንደነበር በዛ ያለፍን ስደተኞች ህያዉ ምስክሮች ነን። አንዳንዶቻችሁ ይህነኑ ታሪክ ከተጎጂዎቹ እህቶቻችን ሳትሰሙት አልቀራችሁም። ዛሬ ጎንደርና ጎጃም ለም መሬቶች ለሱዳን አሳልፎ ለመስትጠት ሲዘጋጅ ዜጎች በሱዳን ሶጥ (አለነጋ) ሲደፈሩ ዝም ማለቱ፤በትግሉ ወቅት የዋሉለትን የፖለቲካ ተቃዋሚዎቹን የመግደልንና የማፈኑን ሥረዎቹን ያለ ችግር በማካሄዱና ሱዳን ዉስጥም ሰፋፊ የእርሻ ማሳዎች ሰጥተዉት አንደልቡ አነዲፈነጭ ያደረጉለት ዉለታዎች ብድር መመለሱ ነዉ።

በፊት ወየኔ ከሱዳን መንግሥትና የደህንነት መኮንኖች ጋር የነበራቸዉ የጠበቀ ወራዳ ግንኙነት በጊዜዉ የነበሩ ዉስጡን የሚያቁ አቶ ግደይ ባሕሪሹም ባሞራ መጽሃፋቸዉ ያሰፈሩትን አንዳስስና ቁጭታችን በዛዉ እናጠቃልል። በተጠቀሰዉ ጽሁፍ ከራሴ በኩል መጠነኛ ማስተካከያ አድርጌበታለሁ።
<< የሱዳን ሕዝብ ደግ ህዝብ ነዉ። ለባለስልጣኖች ክፋት ያስተማርናቸዉ እኛዉ ነን። መጀመርያ በገራገርነት ልብ ስያስተናግዱንንና ወደመጨረሻ ወደ ሗላዉ ጊዜ ሲሸኙን ያሳዩን ልብ እንደፉተኛዉ አላገኘናቸዉም።ወየነ ትግራይ ለእነ “ዛቢጥ አሲር” (መቶአለቃ አሲር) አና መሰሎቹ ገንዘብና ኮረዳ/ ወጣት ልጃገረዶችን በጉቦ መልክ በማበርከት ኢትዮጵያዊ በሆነ ወገን ላይ ግፍ ፈጸሙ። አነኚህ ዛሬ ኢትዮጵያዊያን ነን የሚሉ “አላዉያን ተጋሩ” በወቅቱ የሱዳን ዛቢጦች አጉራሽ ሆነዉ ስደተኛዉ በስደት አገር፤ በቀን ጨለማ ዉጦት የቁም ስቅሉ እንዲያይ አድርገዉት ነበር። የትምክህት ስድብ ከአፉ የማይለየዉ “መቶአለቃ አሲር” ብዙ ወገኖች ገርፏል። በዙ ሴት እህቶቻችን ለግብረስጋ ግንኙነት እያስገደደ ደፈሯል። በግፍ ሌሊት ተጸነሶ በግፍ የተወለደ ስዳደግ መጥፎ ስለነበር ፤ አሱም በተራዉ ቀኑ አለቀበትና አል-ኒመሪ ሲገለበጥ አብሮ ተገልብጦ ደብቁኝ ሲል አየሁት። ገዳሪፍ ከተማ የኖረ በዛብጥ አሲር ያልተሸበረ ቢኖር ጥቂት ነዉ።አሲር ስልጣኑ መከታ በማድረግ በድርጅቶችና በኢትዮጵያ ነክ ማህበራት ዉስጥ ጣለቃ እየገባ ቀን በጣለዉ አትዮጵያዊ የድርጅት አባል ስደተኛ በወያኔዎች ተልኮ ብዙ በቀል ብዙ ግፍ ፈጸመ።ወየኔ ትግራይ አግሯን ወደ ሱዳን ብቅ ያደረገችበት ወቅት ገዳሪፍ በዘመነ ዛቢጥ አሲርና በግማሽ ጎኑ ሱዳን በሌላ ትውልዱ ደግሞ ከሰሜን ኢትዮጵያ ከሚንአሚር በኩልሚወለድ ከአንዲት የትግራይ ሴትሥስት ልጆች የወለደዉ (ሩጣናዉ) ኮሎኔል ሩፋኤል (በሗላ የጀነራል መዓረግ) የተባለዉ ሱዳናዊ ባለስልጣን ፡ በኢትዮጵያዊያን ድርጅቶች መሃልና በሱዳን የጸጥታ ጉዳይ እነዲያስተባብር ተመድቦ በነበረበት ወቅት የኢዲህ አመራሮች እርስ በርስ አንዲጋጩ በማሃል ጣልቃ እየገባ ጥላቻ አንዲስፋፈ በወያኔዎች እየተላከ አዲህ (EDU) አንዲፈርስ እያበጣበጠና ፡ ኢሕአፓም ሱዳን ዉስጥ ቦታ አንዳይኖረዉ <<ሹዒ>> ነዉ (ኮምዩኒሰት ነዉ) እያለ የበላይ አለቆቹን እያምታታ እያሞኘ አስከ ጀኔራልነት ማዓረግ የደረሰ፡ብለጦቹ ወያኔና የሸዕብያ መሪዎች አንከክልህ እከከን እያሉ አንደኛዉ አኛ እኮ ዘመዶችህ ነን ሲሉት ወያኔም እኛም “አማቾችህ” ነን እያሉ የዘረኝነት መልክታቸዉ በእጅ አዙር እያስተማሩ በወገን ላይ ጥቃትአንደፈጸሙ እነሱም አሌ ማይሉት ነዉ።

ጉቦ ማቅረብ ያልቻለ አትዮጵአዊ የድርጅት በአካባቢዉ ሙዲር (አስተዳዳሪ) አና በፖሊስ ደህንነት ተይዞ በሶጥ (ባለነጋ) አየተሞሸለቀ ጉቦ አስክያቀርብ ድረስ አስር ቤት ይማቅቅ ነበር።

አስገራሚዉ ሌላዉ ሴራቸዉ ደግሞ፡- ወያኔዎች አገሪቱን አንደተቆጣጠሯት አዲሱ የትግራይ ክልል ብለዉ ደጋግመዉ ባወጡት መለከአ ምድር/ካርታ፤ የትግራይ ሕዝብ ከአማራዉ ሕዝብ ጋር ለማጋጨት ወልቃይት ጠገዴን ተሻግረዉ አዲስ ድንበር ቀይሰዋል። ትናንት ደጃዝማች ገብረስላሴ በወጨፎ ጠመንጃ የሸጡትን የአዉጋሮ፤ የእምኒሓጀር፤የጉሉጅ የተሰነይንና የከሰላን በር የኤርትራን ከ/ሃገር ኩታ ገጠም ድንበር ለምን አላስታወሱትም? ወይስ የአያታቸዉ የደጃች ገብረስላሴን ዓይነት “ወጨፎ ብረት” ለትግላችን ባለዉለታችን ነዉ ተብሎ? ወይስ የትግራይ ህዝብ ንቀዉ ሞኝ ነዉ ፤ እኛ ካልነዉና ከደነገግነዉ ነገር አይወጣም ተብሎ? የትግራይ ሕዝብ የሚንቃቸዉን ያህል እየናቁት መሆኑ ግን ያሳዝናል።

ወያኔዎች ሲያልፉ የሚያልፍ፤ ይህ ለጊዜዉም ቢሆን እየተመኩበት ያሉት የተቆጣጠሩት ሠራዊት፤ በሌላ ትዉልድ ተተክቶ አንድ ቀን ንብረቱንና መሬቱን የሚጠይቅ ሌላ የትግራይ ሠራዊት የሚነሳ መሆኑንም የተገነዘቡት አይመስሉም። በነሱ ቤት ካለ’ነሱ ሌላ ብልህ የለም። የመጀመርያና የመጨረሻ ዘመን መስሏቸዋል። የትግራይ ሕዝብ ለጊዜዉ አፉና እጁ ታስሮ ዝም ይበል አንጂ አንድ ትዉልድ ታሪክ እንደሚሰራ ምስክርነቱ አይነፍገንም።>> (ግደይ ባሕሪሹም)።

ወያኔ የጎነደርንና የጎጃምን መሬትና ሕዝብ በሱዳን ወታደርና ነጭ ለባሽ ሲደፈር፤ቤት ንብረቱ ሲቃጠል፤ዜጎች እየተጠለፉ ሱዳን ድረስ አሻግረዉ ሲደበድቡት “ማነህ አንተ ቁም!” የሚልለት አገር መንግሥት ያጣበት ምክንያትም ለዘሁ ነዉ። ሱዳኖች ለወየኔ ዋሉለትን ዉለታ ብድር መመለሻ ነዉ። አሁንም ይበልጥ ተቃዋሚዎቹ አየጠለፉና እያፈኑ እንዲያስረክቡት እጅ መንሻ መደለያ ነዉ።

መቸም ቢሆን የጀግኖች አገር አንደተደፈረ አንዲሁ አንደተዘጋ ዝንተዓለም አይኖርም። አንድ ቀን ጀግና ይወለዳል ያኔ የጀግኖች አገር ይከበራል፤ የተዘጉብንን በሮቻችን ክፍት ይሆናሉ! ጥቃቱ ይቆማል!

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር
ጌታቸዉ ረዳ
ሳን ሆዘ ካሊፎርንያ
አሜሪካ

ሚያዝያ 2000

Monday, April 21, 2008

My Message to the Die Hard TPLF Artists







ኣብዚኣ’ስቲ?
መልእኽቲ ንደረፍቲ


ንደርፊስ ከማይዶ ገይሩ ዝፍትዋ ይህሉ ዶኾን ኢለ ክጥይቕ ጋእ-ጋእ የብለኒ’ሞ፤ በይነይ ጥራሕ እንዳመሰለኒ።ከማይ ዝበሉ እንትርኢ ድማ “ዋእ” ተጋግየ እየ እብል! …….አየ እወ! ደርፍስ ንፍቕርን ንሰነያን ጥራሕ ዘገልግል ተዝኸዉን እመበር፤ ንመቃያየሚን ንመጓራፈጢስ እንታይ ክኾን!?

ወለላ ዜማ ንህዋሳት ክንደየናይ ርምትት ኣቢሉ ከምዘፍዝዝ ክትግምቱዎ ምእንታን እታ ለጢፈያ ዘለኹ ናይ እያሱ በርሄ ጥዕምቲ ደርፊ እሞ ስምዑዋ፤ ጥዑም ዜማ ከመይ ንጸላኢኻ ‘ዉን ከይሓሰብካዮ ብድድ ኣቢሉ ክተጣቓዓሉ ዘገድድካ ሰባብ ፈወሲ ሙኻኑ ደንድኑዎ!

እንታይ’ሞ ክኾን፤ዓለም ተማዓራርያ ኣይጸንሓትናን። ነቶም ሰናያት ጥራሕ ዘይኮነትስ ነቶም ግበረ ኣኻኢስ’ዉን መረዋሕ ድምጺ ዓዲላቶም እያ። እቲ ዝገርመኒ ድማ ካብቶም ከየንቲ ወያነ ገሊኦም ናይ ቀረባ አዝማደይ ሙኻኖም እንትፈልጥ ማዓንጣይ ሕርር፤ሕምትል እብል።ታይ ሞ ይገበር! አቦ ዝጎይ ዝሀበካስ ምኽኣል እዩ ድዮም ዝብሉ ወለዲና?

እወ ናይ ጊዜና እኩያት (መርዛማት) ጸሐፍቲን ደረስቲን
፤ብስም ህዝቢ እንዳገጠሙን እንዳዜሙን ህዝቢ ምስ ህዝቢ ዘጣቑስ ድርሰቶም ዘርጊሖም መንእሰይ ባህሪያተ ጠመትኡ ዉሱንን ጎጣይን ንኩኾን ጎዳኢ-እጃም ከምዘወፈዩ ዝፍለጥ ነገር እዩ።

ከየንቲን ደረስቲን፤ ሕብረተስብ ብጉጉይ ወይ ብሓናጻይ ህይወት ንክህነጽ ዘኽእል ጸጋ ከምዘለዎም ኩላትና እንፈልጦ ሓቂ ይመስለኒ። ብተፈጥሮ ወይ ብታዕሊም ዝረኽቡዎ ጥበብ ክያነ፤ በቲ ታኣምራታዊ ናይ ምስሓብ ክእለቶም ተደሪኾም ናብቲ ዝደልዩዎ ጎደና “ሰናይ” ወይ ናብ “ጸድፊ፤ ናብ ሑጋ” ክጎ’ቱዎ ዉሁበቶ ስለዘለዎም፤ ማሕበረስብ ብዓይኒ ከየንቲ ኢዱ ዝሀበ ናቶም “ሙሩኽ” እዩ ። ናብ ዝመርሑዎ ዝምራሕ ዓይኒ ዘለዎ ኣይነስዉር እዩ ማለት እዩ።

ንድሕሪት ተመሊስና ዕብየት ወያነን ሻዕብያን እንትንምልከት አብዚ ሕዚ በጺሐሞ ዘለዉ ብርኪ ንክበጽሑ ካብቲ ብረታዊ ተጋድሎኦም ዝጸብለለ እጃም ዘበርከተ እቲ “ክፍሊ ባህሊ” ኢሎም ዝጽዉዑዎ ዝነበሩ፤ ዘየምቲን ተዋሳእቲን ሒዙ ዝነበረ ባእታ እዩ።ደርጊ ብፋሽስቲ ባህርያቱ ንመንእሰይን ንዓበይቲን ይቕንጽልን የባሳብስን ስለዝነበረ፤ በቲ ጊዜ’ቲ ወየንቲ ካብ ሜዳ ናብ አየር ዝፍኑዉዎም ዝነበሩ ንሕልና ዘወይኑ ብሙዑዝ ዜማታት ዝተመርጉ ሉዑኽቶታት ነቲ መንእሰይ ሸዉ ኢሉ ንበረኻ ክጸድፍን ናብቲ ገድሊ ንክጽምበርን ተራ ነይሩዎ (ተኾርሚኻ ሞትየ- ደዉ ኢለካ’ዉን ሞትየ- ናዓናይ በረኻ ቀቲልካ ክትሞትየ!)።

ናብ ሜዳ ምስወጹ’ዉን ፤ ነብሰ-ወከፍ ተጋዳላይ አብዝሃለወ ሃሊዩ ፤ አብ አኼባ ኮነ ዉግእን መገሻን - ነቲ ብጥመየት ዝተሐለገ ማዓንጣ ከም “መቐነት” ኮይኑ ዘደልድሎምን ንስንቂ ተኪኡ መንፈሶም ዓንጊሉ ዘትርሮም “ጓይላ” ከምዝነበረ ንፈልጦ ጉዳይ እዩ።ብጓይላ ተኾስኲሱ ዝዓበየ ሕልና ድማ አብ ዉሽጢ ዜማ ተመሪጉ ዝማሐለፍ <ፈጻግ-ቋነቁኛ> ብዘይምስትበሃል ተቐቢሉ ይደግሞ፤ የዚሞ’ዉን። በዚ ንሐዋር (ነመጻኢ) ጸገም ይፍጠር። ጎጣያት ዘየምቲ ብሕልፊ ድማ እንኮላይ አብ ዕድመ ሸዊት ብርኪ ዘለዉ (ሰገናት) “ቆልዑ” ከም “ፈልሲ” ስለዝጥቀሙሎም ናይ ፈላማይ ጭማተኦም (target) እዮም። ሻዕብያን ወያነን ብሽም <ቀይሕ- ዕምባባ>ን ፤ብሽም <ሰገናት>ን ድማ ከሲበሙሎም። ብኸመይ ከሲበሙሎም፤ ንኡዑ ዝተመደበ ፍሉይ መደብ ስለዘለና፤ አብ ካሊእ ጊዜ እንምለሶ እዩ።

ዜማ አንኳይዶ ንደቂ ሰብ ንኣራዊት እዉን ዘፍዝዝ ሓይሊ -ሳሕቢ (ማግኔት)እዩ። ጓይላን ዜማታት ግጥምን ናይ ሕልናና “ጋጉንቻራት” (መፋትሕ) አዮም። አብ ጊዜ ዓጸባ (ሽግር) ሓቦን ተስፋን ዘስንቑ ተጠፈጥሮኣዊ ጸጋታት እዮም።ክተስተንትን ክትናፍቕ የብክዩዃ፣የባራብሩኻ ፤የስቆርቁሩዃ፤ዝን ኣቢሎም ናብ ዕዝር ይስዉሩኻ፤ ሕንቕንቕ ንክትብል የድንኑኻ ፤ባህ ተይሉዎም’ዉን የስሕቁዃን ፤ የሐጉሱዃን እዮም። ስለዚ’ዉን፤ ክንቋጻጸሮም ዘይንኽእል ምኽንየታት (means) ብሙዃኖም ደረፍቲ ከም መረዋሕ (ካብ እምኒ ዝስራሕ ዝተፋላለየ ድምጺ ዘስምዕ ካብ እብን/እምኒ ዝስራሕ ጥንታዊ ደወል እዩ) ዝድዉል ሙቁር ቃናኦም እንዳታዓጀቡ ዝፍኑዉዎም ቃላት/መልእኽቲታት እንተዳአ አሉታዊ ኮይኖም፡ ዋላ’ኳ ሙቁር ዜማ ይሃሉዎም እመበር ሳዕቤኖም ጎዳኢ እዩ።

ዘፈን /ደርፊ “ዕጽ” እዩ። መደንዘዛይ ባህረት አለዎ።”ስዋ ከምጾማቒቱ “ይባሃል። ስዋ አብክልተ - “ዘስክርን” “ዝምዕዝን” ተባሂሎም ይምደቡ። ዋንጫ ምስወርወርካ “ሃለፍለፍ” ዘብል አሎ። ስትይ ዉዒልካዮ ዘይምኖ ዘይትረዉዮ “ድገምኒ” አንዳበልካ ዝስተ’ዉን አሎ። ዘፈን’ዉን ከምዘፋኒኡ/ከምዘያሚኡ እዩ።

ህይወት ዘለዎም ዜማታት ካብ ምሒር “ወለላ ኣቶም” (ጡዑምነት) አብ ጊዜ ጓይላ ከመይ ከም’ንላሃይ’ኳስ ክቋጻጸሩና ንርኢ። ልብና ሰዊሮም አብ ማዕኸል ኡኩብ አብቲ ጓይላ ስምዒትና ቆንጪዎም፤አባራቢሮም እንገብሮ ከስእኑና ንርኢ። ተላሃያይ በታ ምቅርቲ ዘፈን “ዉኒኡ” ስለዝስሕት አብ ከባቢኡ ንዘሎ ተዓዛባይ ቅጭጭ (ከበር) አይህቦን። አብቲ ዓወደ ትልሂት ዝራኣዩ ምንቅስቓሳት ዘገርሙ እዮም። ፈናን (ዘህንን ) ደራፋይ መድራፍ እንትጅምር፤ ድንገት ልብኻ ይፈታሕ፤ትነጥር፤ዓዉ ኢለካ ትፋጺ፤ ገሊኡ ይፍሳህ፤ ገሊኡ የጉርዕ፤ት’ሓደ ይነብዕ፤ አብሰመም ይአቱ፤ገሊኡ ይዕመት ምስኡ ይቓኒ። ገሊኣ ትጠቀስ ምስቲ ደርግስና ዕጽፍ -ዝረግህ ትብል፤ክሳዳ ትነንዉ ናብ “ርግቢት ትቕየር”- ሰዓመኒ! ቁሪ ቑሪ -ሑቖፈኒ! ትብል። <ልብ ያነሆልላል!> ዝብሉዎ ዝዓነቱ ደርፊ፤ “sedactive” ኢሉ ዝጽዉኦ አንግሊዝ! ማለት እዩ። “ዲቕ ዝበለ ወናም ጓይላ!” ዝበሉዎ ደቂ ዓድና።

እወ፤ ኩላትና አብቲ ሙቁር ጓይላ አትዩ ዘይተማረኸ ዘይፈተነ የለን። ደርፊ “ዕጽ” እዩ። ዘጸልል፤ዘንጥር፤ክዳንካ ዘድርቢ ሰንካም እዩ! በቲ ጊዜ’ቲ እዩ እቶም ኡኩያት ገጠምቲ፤ ነቲ መረዋሕ ድምጺ ዘለዎ ደራፋይ መሪጾም “አሉታዊ” ግደ ዘለዎ ሉኡኽቶታቶም ሂቦም በቲ ወለላ ድመጹ ናብ ህዘቢ “ክማሓለፍ” ዝገብሩ። ይዝከረኩም ዶ ወያነን ሻዕብያን ቅድሚ ምንቛቶም- አብቲ ጊዜ “ኡፍ - ኡፍ” ፍቕሮም፤ ሻዕብያ ዘይገበሮ ወየንቲ ብፍቕሪ ሻዕብያ ተጸሊሎም ባንዴራ ሸዕብያ ሒዞም ፎቖዶ ዓለም እንትዘሩ? አብ ዋሽንግተን አብ ቅድሚ ካሜራ፤እዳዘለሉ እንተስዕሙዋኸ? ከምዚኸማይ “በይዛኽኒ “ባንዴራ ና ባንዴራ ኢትዮጵያ ታይኮን ትብሊ’ለኺ? ዝበልኩሙሉ ጊዜ’ዶ ትዝክሩ? <ኤርትራዊት አዶ እዚ ኹሉስ ኣይሳላኽንዶ!> አንዳተብሃለ ማህጸን ኣዶታት ኢትዮጵያዉያን ግና አብጥርጥር አብታሓታትነት አትዩ ፤አዴታት ኤርትራዉያን ግና አናብር ዝወለዳ ተገይሩ ተማሂዙ ዝተጫደረ ጭዳረ ዝርሳዕ አይኮነን። ምስኡ -ታሪኽ “ወለድና” “ዘናእስ” ገድሊ “አሉላ” “ዘማራስሕ” ዝተዘርበ አዛራርባ’ዉን ንዝክር። ኤርትራ መንእሰይ፤ጋመ ሳድላ ዝተቖነነት ፤ብሩህ ተስፋ ዝተዓጥቀት፤ ሐዳረይ ክወጽእ እየ ዘበለት። “አፍላ” (ዕሸል)-፡ ኢትዮጵያ ድማ -ጮግሪ ርእሳ ሸማሕ ዝበለ፤ ጡረታ ክትወጽእ ዝተቓረበት ዓባይ ወይዘሮ፤ ወጻዒት ጓላ (ሪፕረሲቭ) ተባሂላ ዝቐርብ ዝነበረ ናይ መድረኽ “ባጫ” ከቶ መን ክርስዖ? አንቱፍ….. ቱፍ!!! ይቕረ በለሎም ጎይታይ!

ዘይሓልፍ የለን- እቲ ኹሉ ረስኒ ዝሒሉ። ሰራሕቲ ሰላም ኢና ዝብል ደርፎም’ዶ ይዝከረኩም?፤ ዝተረፉና ግና ደቂ ነፍጠኛታት ኣንጻር ሰላም፤አንጻር ህዝቢ ኤርትራ ተገይርና እነትንሳኣል? ብመጉልሂ እንትዘልፉና? ዝኹሉ ጊዜ ኣለዎ ድዩ ዝበለ፤ መን እዩ “ዳዊት?” እቲ ድዩን ታሪኾምን ባህረቶምን ግና ክሽፍኑዎ ብዘይምኽአሎም ናብ “ዉግእ” አትዮም ህዘቢ አወዲኦም!! ጎጣያት ደረፍቲን ደረስቲን -ነቲ ዉግእ ከጓሃህሩ ነቲ ሀዝቢ ዘናቑት ጸርፊታት ሚሂዞም ዘስምዑና ዝነበሩ

መስደመም’ዉን “እወ!” ንዝክር። 100,000 ዝኣክል ህይወት ቁጽሪ ደቂ ሰብ ዓረር ጨዊይዎም ኬኢተመለሱ ብኡቢሎም ተሪፎም። ክልቲኦም ሰባባትመራሕቲ ግና አብ ክንዲ ቤት ማእሰርቲ ምእታዎም፤ ሕዚዉን መሊሶም ሰብ ከወድኡ ይሻባሸቡ አለዉ። አቲ ዘሕዝን ድማ ደረፍቲ ሕዚዉን ፎቖዶ አሜሪካ እንዳተዛዋሩ አብ ናይ ዓሚ ፈስቲቫል ወያነ “ወጋሕ ትበል ለይቲ” ጓይላ ከፊቶም ፤ <ኣይ ላቭ መለስ!> ዝብል ምስሊ መለስ ዜናዊ ዝተስኣሎ “ካናቴራ” ለቢሶም/ለቢሰንን፤ እንትጫድሩን አንትጫድራን አብ ቪድዮ ተቐዲሑ አንትንርእዮም፤ ብሓቂ እምበርከ ………….? ዘብል ሕቶ ይመጸካ።

ባንዴራ ኢትዮጵያ ብኻልኣይ ብርኪ መዲቦም፣ አብ ጊዜ ጓይላ ወጋሕ ትበል ለይቲ ናይ “ሓደ” ፓርቲ” ምልክት ዝኾነት ብበረት አፋራሪሖም ባንዴራኻ እያ ኢሎም ካብ ኮሚኒሰት ቻይና ዝተቐድሐት “ኮሚኒስታዊት ባንዴራ” ወያነ ሐቒፎም ምስከቦሮ አንዳዘለሉ እንዳሰዓሙ አንትትርእዮም’ዉን -- ዋእ! እመበርከ………….? ዘብል ሕቶ መመሊሱ ይዉረመካ። ብሀንደበት ሰላም እንተዳኣ ፈጢሮም መሊሶም ደኾን <ባንዴራ ሻዕብያ ሒዞም እንዳዘለሉ ፤ ኤረትራዊት አዶ እዚ ኹሉስ አይሳለክንዶ!> ዶኾን ይብሉ ዘብል ጥርጠረ’ዉን ይሓድረና።ኣያም በሉ!

ወለድና ኢትዮጵያ ሃገርና ወሰናታታን ባሕሪ ወደባታታን ከይትምንጠልን ከይትድፈር ኢሎም ነዚ ህዝቢ እዚ ህይወቶም ሂቦም እዮም። እዞም ኩሎም በይዛ ሀገሮም ዝሓለፉ ምስ ኣሉላን ምስ ምኒሊክን፤ዮሃንስን …..ብሙሉእ “ኢዶም” አትዒቶም “ዘጽግቦም” ኩላሶ ኮሊሶም ዘይፈልጡ፡ ንስድራን፤ንከባቢኦምን ጥራሕ ዘይኮነስ ጀጋኑ ተጋሩ ወለድና ዝተሰዉኡሉ ዕላማ ሃገሮም እንትብሉ እዮም ቀላጽሞም ተተርኢሶም ቤዛ ዝሓለፉ። ሎሚ ተዝትስኡስ ፤“Ethiopia” ንከመዚኦም ዝበሉ “ባንዳታት” መጻወቲ ንክትኮን? ንበሉ።

ሎሚ አብ ወጋሕ ትበል ለይቲ፤ አብ ጓይላ ወያነ “ነታ ባሕርና ንክንምንጠል ዝገበረት “ኮሚኒሰታዊት” ናይ “መለስ ባንዴራ” “ባንዴራ ወየነን” ናይ መለስ ዜናዊ ስእሊ ዘለዎ ከናቴራ ተኸዲንካ ምጭዳር ማለት “አብ ልዕሊ ናይ አሉላን ናይ ዮሃንስን፤ ንዖዖም ስዒቦም አብ ፎቖዶ ኤረትራ ዝወደቑ ጀጋኑ ተጋሩን ካልኦት ኢትዮጵያዉያን ደም ወለዲ- ደም ሐርበኛታት እንዳረገጹ ይላሃዩ ከምዘለዉ ከነዘኻኽሮም ንፈቱ። ደረፍቲ’ዉን ካብ ጌጋኹም ተማሃሩ ንብለኩም “ደጊምና ደጋጊምና”። ናይ ባንዳታት መሳርሒ ፕሮፖጋንዳ አይትኹኑ ንብል። ቶም ብደም አሉላን ዮሀንስን ዝቐለዱ ባንዳታት ጽባሕ ንጎሆ ናብ መንጠቢኦም ምንጣቦም ዘይቐሪ እዩ፡ -ንሱኹም ግና ምሳና ተረፍቲ ኢኹም። ተዘይታአዲብኩም ብግብርኹም ከምትሐፍሩ ሩጉጽ እዩ። -ኣሰር ኣሉላ፤ኣሰር ዮሃንስ ስዒበኩም ነቶም ዘጋግዩኹም ዘለዉ፤ ታሪኽ ዝጸየቑ “ዑሱባት መራሕቲ ወያነ” አንጻሮም ደዉ አሊኩም ታሪኻዊ ግደ ፈጽሙ። ንዓሰርተ ሸዉዓተ ዓመት ዝተጋደልኩሙሉ ናይ ጀጋኑ ታሪኽ “መኽሰብ ኤርትራዉያን ጥራሕ ኮይኑ ተሪፉ”! ብሽምኩም ተፈጺሙ ዘሎ ዘሕፈር ፍጻመ ናይ “ዑሱባት” ታሪኽ አሽኳይዶ ብተጋሩ ክፍጸም እዩ ኢልካ ክሕሰብስ ፤ብደቂ ወጻእተኛ አውን ከመዚ ዝበለ መሰደመም ክስራሕ ዘይግመት እዩ ነይሩ። ግና ተፈጺሙ! ወደባት አባሓጎታትኩም ተምነጢልኩም አመንጢለኩሙና! ዝገርም ፍጻመ!

ስለዚ አብ ልዕሊ ታሪኽ ወለድኹም እዚ ኹሉ ታሪኻዊ ዉርደትን ብርሰትን ከምጽኡ “ተጋሩነቶምን ኤርትራዊነቶምን” ተጎልቢቦም ሰሪጎም አብ ዉድብ መሪሕነት ወያነ ዝኣተዉ “አትባን ሙቁራት ተዛረብቲ” እኒ መለስ ዜናዊን ስበሐት ነጋን “ኮነ ኢሎም ታሪኽ ተጋሩ” ስለዝጸየቑዎ ኣንቱም የዕንትኹም ተሸፊኑኩም ዘሎ “ከየንቲ-ተጋሩ” ፎቖዶ ጓይላ አንዳኸድኩም መሳርሒ ባንዳታት ካብ ሙኻን ንክትእደቡ አብ ጎኒ ጽቡቕ ታሪኽ ደዉ ንክትበሉ መጸዋዕታ ነቕርብ። ሰብ ይመዉት ታሪኽ ግን ኣይመዉትን!

ታሪኽ ኢትዮጵያ ብወየንቲ ታሪኻ ኣይሃስስን።ዘይወግሕ የለን ክወግሕ እዩ! ሰላም ንምነ።
ጌታቸዉ ረዳ
ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ
አሜሪካ

My Message to the Die Hard TPLF Artists

ኣብዚኣ’ስቲ? መልእኽቲ ንደረፍቲ ደርፊስ ከማይ ገይሩ ዝፍትዎዶኾን ይህሉ ኢለ ክጥይቕ ጋእ-ጋእ የብለኒ፤ በይነይ ጥራሕ እንዳመሰለኒ።ተጋግየ!.... አየ እወ! ደርፍስ ንፍቕርን ሰነያን ጥራሕ ዘገልግል ተዝኸዉን! ወለላ ዜማ ንህዋሳት ክንደየናይ ርምትት ኣቢሉ ከምዘፍዝዝ ክትግምቱዎ ምእንታን እታ ለጢፈያ ዘለኹ ናይ እያሱ በርሄ ጥዕምቲ ደርፊ እሞ ስምዑዋ፤ ጥዑም ዜማ ንጸላኢኻ ‘ዉን ከይሓሰብካዮ ብድድ ኣቢሉ ክተጣቕዕ ዘገድድካ ሰባብ ፈወሲ ሙኻኑ ራኣይዎሞ ንማያየጥ! እንታይ’ሞ ክኾን፤ዓለም ተማዓራርያ ኣይጸንሓትናን። ነቶም ሰናያት ጥራሕ ዘይኮነትስ ነቶም ግበረ ኣኻኢስ’ዉን መረዋሕ ድምጺ ዓዲላቶም እያ። እቲ ዝገርም ድማ፤ ካብቶም ከየንቲ ወያነ ገሊኦም ናይ ቀረባ አዝማደይ ሙኻኖም እንትፈልጥ ማዓንጣይ ሕርር እብል።ታይ ሞ ይገበር! አቦ ዝጎይ ዝሀበካስ ምኽኣል እዩ ድዮም ዝብሉ ወለዲና? እወ፡ ናይ ጊዜና እኩያት (መርዛማት) ጸሐፍቲን ደረስቲን ፤ብስም ህዘቢ እንዳገጠሙን እንዳዜሙን ህዝቢ ምስ ህዘቢ ዘጣቑስ ድርሰቶም ዘርጊሖም መንእሰይ ባህሪያተ ጠመትኡ ዉሱንን ጎጣይን ንኩኾን ጎዳኢ-እጃም ከምዘወፈዩ ዝፍለጥ ነገር እዩ። ከየንቲን ደረስቲን፤ ሕብረተስብ ብጉጉይ ወይ ብሓናጻይ ህይወት ንክህነጽ ዘኽእል ጸጋ ከምዘለዎም ኩላትና እንፈልጦ ሓቂ ይመስለኒ። ብተፈጥሮ ወይ ብታዕሊም ዝረኽቡዎ ጥበብ ክያነ፤ ተኣምረኛ ናይ ምስሓብ ክእለቶም ተደሪኾም ናብቲ ዝደልዩዎ “ሰናይ” ጎደና ወይ “ጸድፊ” ክጎ’ቱዎ ብምእኻሎም፤ ማሕበረስብ ብዓይኒ ከየንቲ ኢዱ ዝሀበ “ሙሩኾም” እዩ እንተበልኩ ዝተጋገኹ ኣይመስለንን። ናብ ዝመርሑዎ ዝምራሕ ዓይኒ ዘለዎ ኣይነስዉር እዩ ማለት እዩ። ንድሕሪት ተመሊስና ዕብየት ወያነን ሻዕብያን እንትንምልከት አብዚ ሕዚ በጺሐሞ ዘለዉ ብርኪ ንክበጽሑ ካብቲ ብረታዊ ተጋድሎኦም ዝጸብለለ እጃም ዘበርከተ እቲ “ክፍሊ ባህሊ” ኢሎም ዝጽዉዑዎ ዝነበሩ፤ ዘየምቲን ተዋሳእቲን ሒዙ ዝነበረ ባእታ እዩ።ደርጊ ብፋሽስቲ ባህርያቱ ንመንእሰይን ንዓበይቲን ይቕንጽልን የባሳብስን ስለዝነበረ፤ በቲ ጊዜ’ቲ ወየንቲ ካብ ሜዳ ናብ አየር ዝፍኑዉዎም ዝነበሩ ንሕልና ዘወይኑ ብሙዑዝ ዜማታት ዝተመርጉ ሉዑኽቶታት ነቲ መንእሰይ ሸዉ ኢሉ ንበረኻ ክጸድፍን ናብቲ ገድሊ ንክጽምበርን ተራ ነይሩዎ (ተኾርሚኻ ሞትየ- ደዉ ኢለካዉን ሞትየ- ናዓናይ በረኻ ቀቲለካ ክተሞትየ!)። ናብ ሜዳ ምስወጹ’ዉን ፤ ነበሰ-ወከፍ ተጋዳላይ አብዝሃለወ ሃሊዩ ፤ አብ አኼባ ኮነ ዉግእን መገሻን - ነቲ ብጥመየት ዝተሐለገ ማዓንጣ “መቐነት” ኮይኑ ዘደልድሎምን ንስንቂ ተኪኡ መንፈሶም ዓንጊሉ ዘትርሮም “ጓይላ” ከምዝነበረ ንፈልጦ ጉዳይ እዩ።ብጓይላ ተኾስኲሱ ዝዓበየ ሕልና ድማ አብ ዉሽጢ ዜማ ተመሪጉ ዝማሐለፍ <ፈጻግ-ቋነቁኛ> ብዘይምስትበሃል ተቐቢሉ ይደግሞ፤ የዚሞ’ዉን። በዚ ንሐዋር (ነመጻኢ) ጸገም ይፍጠር። ጎጣያት ዘየምቲ ብሕልፊ ድማ እንኮላይ ንዝዓብዩ አብ ዕድመ ሸዊት ብርኪ ዘለዉ (ሰገናት) “ቆልዑ” ከም “ፈልሲ” ስለዝጥቀሙሎም ናይ ፈላማይ ጭማተኦም (target) እዮም። ሻዕብያን ወያነን ብሽም <ቀይሕ- ዕምባባ>ን ፤ብሽም <ሰገናት>ን ድማ ከሲበሙሎም። ብኸመይ ከሲበሙሎም፤ ንኡዑ ዝተመደበ ፍሉይ መደብ ስለዘለና፤ አብ ካሊእ ጊዜ እንምለሶ እዩ። ዜማ አንኳይዶ ንደቂ ሰብ ንኣራዊት እዉን ዘፍዝዝ ሓይሊ -ሳሕቢ (ማግኔት)እዩ። ጓይላን ዜማታት ግጥምን መፍቱሕ ናኢ ደቂ ሰብ አዮም። አብ ጊዜ ዓጸባ (ሽግር) ሓቦን ተስፋን ዘስንቑ ተጠፈጥሮኣዊ ጸጋታት እዮም። የብክዩዃ፣የባራብሩኻ የሕዝኑዃ፤የስቆርቁሩዃ፤ናብ ዕዝር ይስዉሩኻ፤ ሕንቕንቕ ንክትብል የድንኑኻ ፤ባህ ተይሉዎም’ዉን የስሕቁዃን ፤ የሐጉሱዃን እዮም። ስለዚ’ዉን፤ ክንቋጻጸሮም ዘይንኽእል ምኽንየታት (means) ብሙዃኖም ደረፍቲ ከም መረዋሕ (ካብ እምኒ ዝስራሕ ዝተፋላለየ ድምጺ ዘስምዕ ካብ እብን/እምኒ ዝስራሕ ጥንታዊ ደወል እዩ) ዘድምጽ ሙቁር ቃናኦም እንዳታዓጀቡ ዝፍኑዉዎም ቃላት/መልእኽቲታት እንተዳአ አሉታዊ ኮይኖም ዋላ’ኳ ሙቁር ዜማ ይሃሉዎም እመበር ሳዕቤኖም ጎዳኢ እዩ። ዘፈን /ደርፊ “ዕጽ” እዩ። መደንዘዛይ ባህረት አለዎ።”ስዋ ከምጾማቒቱ “ይባሃል። ስዋ አብክልተ - “ዘስክርን” “ዝምዕዝን” ተባሂሎም ይምደቡ። ዋንጫ ምስወርወርካ ሃለፍለፍ ዘብል አሎ። ስትይ ዉዒልካዮ ዘይምኖ ዘይትረዉዮ “ድገምኒ” አንዳበልካ ዝስተ’ዉን አሎ። ዘፈን’ዉን ከምዘፋኒኡ/ከምዘያሚኡ እዩ። ህይወት ዘለዎም ዜማታት ካብ ምሒር “ወለላ ኣቶም” (ጡዑምነት) አብ ጊዜ ጓይላ ከመይ ከም’ንላሃይኳስ ክቋጻጸሩና ንርኢ። ልብና ሰዊሮም አብ ማዕኸል ኡኩብ አብቲ ጓይላ ስምዒትና ቆንጪዎም፤አባራቢሮም እንገብሮ ከስእኑና ንርኢ። ተላሃያይ በታ ምቅርቲ ዘፈን “ዉኒኡ” ስለዝስህት አብ ከባቢኡ ንዘሎ ተዓዛባይ ቅጭጭ (ከበር) አይህቦን። አብቲ ዓወደ ትልሂት ዝራኣዩ ምንቅስቓሳት ዘገርሙ እዮም። ፈናን (ዘህንን ) ደራፋይ መድራፍ እንትጅምር፤ ድንገት ልብኻ ይፈታሕ፤ትነጥር፤ዓዉ ኢለካ ትፋጺ፤ ገሊኡ ይፍሳህ፤ ገሊኡ የጉርዕ፤ት’ሓደ ይነብዕ፤ አብሰመም ይአቱ፤ገሊኡ ይዕመት ምስኡ ይቓኒ። ገሊኣ ትጠቀስ ምስቲ ደርግስና ዕጽፍ -ዝረግህ ትብል፤ክሳዳ ትነንዉ ናብ “ርግቢት ትቕየር”- ሰዓመኒ! ቁሪ ቁሪ -ሑቖፈኒ! ትብል። <ልብ ያነሆልላል!> ዝብሉዎ ዝዓነቱ ደርፊ፤ sedactive ኢሉ ዝጽዉኦ አንግሊዝ! ማለት እዩ። “ዲቕ ዝበለ ወናም ጓይላ!” ዝበሉዎ ደቂ ዓድና። እወ፤ ኩላትና አብቲ ሙቁር ጓይላ አትዩ ዘይተማረኸ ዘይፈተነ የለን። ደርፊ “ዕጽ” እዩ። ዘጸልል፤ዘንጥር፤ክዳንካ ዘድርቢ ሰንካም እዩ! በቲ ጊዜ’ቲ እዩ አቶም ኡኩያት ገጠምቲ ነቲ መረዋሕ ድምጺ ዘለዎ ደራፋይ መሪጾም አሉታዊ ግደ ዘለዎ ሉኡኽቶታቶም ሂቦም በቲ ወለላ ድመጹ ናብ ህዘቢ ክማሓለፍ ዝገብሩ። ይዝከረኩም ዶ ወየነን ሻዕብያን ቅድሚ ምንቓቶም፤ አብቲ ጊዜ “ኡፍ - ኡፍ” ፍቕሮም ሻዕብያ ዘይገበሮ ወያነ ግን ብፍቕሪ ሻዕብያ ተጸሊሉ ባንዴራ ሸዕብያ ሒዙ አብ ዋሽንግተን አብ ቅድሚ ካሜራ፤እዳዘለሉ እንተስዕሙዋ? ከምዚኸማይ “በይዛኽኒ “ባንዴራ ና ባንዴራ ኢትዮጵያ ታይኮን ትብሊ’ለኺ? ዝበልኩሙሉ ጊዜ’ዶ ትዝክሩ? <ኤርትራዊት አዶ እዚ ኩሉስ ኣይሳላኽንዶ!> አንዳተብሃለ ማህጸን ኣዶታት ኢትዮጵያዉያን ግና አብጥርጥር አብታሓታትነት አትዩ ፤አዴታት ኤርትራዉያን ግና አናብር ዝወለዳ ተገይሩ ተማሂዙ ዝተጭደረ ጭዳረ ዝርሳዕ አይኮነን። ምስኡ -ታሪኽ ወለድና ዘናእስ ገድሊ አሉላ ዘማራስሕ ዝተዘርበ አዛራርባ’ዉን ንዝክር። ኤርትራ መንእሰይ፤ጋመ ሳድላ ዝተቖነነት ፤ብሩህ ተስፋ ዝተ ዓጥቀት፤ ሐዳረይ ክወጽእ እየ ዘበለት “አፍላ” (ዕሸል)-፡ ኢትዮጵያ ድማ -ጮግሪ ርእሳ ሸማሕ ዝበለ፤ ጡረታ ክትወጽእ ዝተቓረበት ዓባይ ወይዘሮ፤ ወጻዒት ጓላ (ርፐርሲቭ) ተገይሩ ዝቐርብ ዝነበረ ባጫ ከቶ መን ክርስዖ? አቲ ኹሉ ሓለፉ ሰላም ከነምጽእ ኢና፤ ዝተረፉና ግና ኣንጻር ሰላም እዮም አንዳተብሃለ ብመጉልሂ እንትዘልፉና ፤ እቲ ድዩን ታሪኾምን ባህረቶምን ግና ክሽፍኑዎ ብዘይምኽአሎም ናብ ዉግእ አትዮም ህዘቢ አወዲኦም!! ጎጣያት ደረፍቲን ደረስቲን ናይ መድረክ አላለይቲን -ነቲ ዉግእ ከጓሃህሩ ነቲ ሀዝቢ ዘናቑት ጸርፊታት ሚሂዞም ዘስምዑና ዝነበሩ መስደመም’ዉን “እወ!” ንዝክር። 100,000 ዝኣክል ህይወት ቁጽሪ ደቂ ሰብ ዓረር በሊዑዎም ተሪፉ። ክልቲኦም ሰባባትመራሕቲ ግና አብ ክንዲ ቤት ማእሰርቲ ምእታዎም፤ ሕዚዉን መሊሶም ሰብ ከወድኡ ይሻባሸቡ አለዉ። አቲ ዘሕዝን ድማ ደረፍቲ ሕዚዉን ፎቖዶ አምሪካ እነዳተዛዋሩ “ወጋሕ ትበል ለይቲ” ጓይላ ከፊቶም ፤ መለስ ዜናዊ ምስሊ ዝተስኣለ ከናቲራ ለቢሶምነ/ለቢሰንን፤ እንትጫድሩን አንትጫድራን አብ ቪድዮ ተቐዲሑ አንትንርእዮም፤ ብሓቂ እምበርከ ………….? ዘብል ሕቶ ይመጸካ። ባንዴራ ኢትዮጵያ ብኻልኣይ ብርኪ መዲቦም፣ አብ ጊዜ ጓይላ ወጋሕ ትበል ለይቲ ናይ “ሓደ” ፓርቲ” ምልክት ዝኾነት ብበረት አፋራሪሖም ባንዴራኻ እያ ኢሎም ካብ ኮሚኒሰት ቻይና ዝተቐድሐት “ኮሚኒስታዊት ባንዴራ” ወያነ ሐቒፎም ምስከቦሮ አንዳዘለሉ እንዳሰዓሙ አንትትርእዮም’ዉን -- ዋእ! እመበርከ………….? ዘብል ሕቶ ይዉረመካ። ሀነደበት ሰላም እንተዳኣ ፈጢሮም መሊሶም ደኾን <ባንዴራ ሻዕብያ ሒዞም እንዳዘለሉ ፤ ኤረትራዊት አዶ እዚ ኹሉስ አይሳለክንዶ!> ዶኾን ይብሉ ዘብል ጥርጠረ’ዉን ይሓድረና።ኣያም በሉ! ወለዲና ኢትዮጵያ ሃገርና ወሰናታታን ባሕሪ ወደባታታን ከይትምንጠልን ከይትድፈር ኢሎም ነዚ ህዝቢ እዚ ህይወቶም ሂቦም እዮም። እዞም ኩሎም በይዛ ሀገሮም ዝሓለፉ ምስ ኣሉላን ምስ ምኒሊክን፤ዮሃንስን …..ብሙሉእ “ኢዶም” አትዒቶም “ዘጽግቦም” ኩላሶ ኮሊሶም ዘይፈልጡ ንስድራን፤ንከባቢኦምን ጥራሕ ዘይኮነስ ንሃገሮም ኢሎም እዮም ቀላጽሞም ተተርኢሶም ዝሓለፉ ጀጋኑ ትግራይ አምበር ፤“Ethiopia” ንከመዚኦም ዝበሉ ናይ ወያነ “ባንዳታት” መጻወቲ ክትኮን አሎም አይተሰዉኡን። ሎሚ አብ ወጋሕ ትበል ለይቲ፤ አብ ጓይላ ወያነ “ነታ ባሕርና ንክንምንጠል ዝገበረት “ኮሚኒሰታዊት” ናይ “መለስ ባንዴራ” “ባንዴራ ወየነን” ናይ መለስ ዜናዊ ስእሊ ዘለዎ ከናቴራ ተኸዲንካ ምጭዳር ማለት “አብ ልዕሊ ናይ አሉላን ናይ ዮሃንስን፤ ንዖዖም ስዒቦም አብ ፎቖዶ ኤረትራ ዝወደቑ ጀጋኑ ተጋሩን ካልኦት ኢትዮጵያዉያን ደም ወለዲ- ደም ሐርበኛታት እንዳረገጹ ይላሃዩ ከምዘለዉ ከነዘኻኽሮም ንፈቱ። ደረፍቲ’ዉን ካብ ጌጋኹም ተማሃሩ ንብለኩም “ደጊምና ደጋጊምና”። ናይ ባንዳታት መሳርሒ ፕሮፖጋንዳ አይትኹኑ ንብል። ቶም ብደም አሉላን ዮሀንስን ዝቐለዱ ባንዳታት ጽባሕ ንጎሆ ናብ መንጠቢኦም ምንጣቦም ዘይቐሪ እዩ፡ -ንሱኹም ግና ምሳና ተረፍቲ ኢኹም። ተዘይታአዲብኩም ብግብርኹም ከምትሐፍሩ ሩጉጽ እዩ። -ኣሰር ኣሉላ፤ኣሰር ዮሃንስ ስዒበኩም ነቶም ዘጋግዩኹም ዘለዉ፤ ታሪኽ ዝጸየቑ “ዑሱባት መራሕቲ ወያነ” አንጻሮም ደዉ አሊኩም ታሪኻዊ ግደ ፈጽሙ። ንዓሰርተ ሸዉዓተ ዓመት ዝተጋደልኩሙሉ ናይ ጀጋኑ ታሪኽ “መኽሰብ ኤርትራዉያን ጥራሕ ኮይኑ ተሪፉ”! ብሽምኩም ተፈጺሙ ዘሎ ዘሕፈር ፍጻመ ናይ “ዑሱባት” ታሪኽ አሽኳይዶ ብተጋሩ ክፍጸም እዩ ኢልካ ክሕሰብስ ፤ብደቂ ወጻእተኛ አውን ከመዚ ዝበለ መሰደመም ክስራሕ ዘይግመት እዩ ነይሩ። ግና ተፈጺሙ! ወደባት አባሓጎታትኩም ተምነጢልኩም አመንጢለኩሙና! ዝገርም ፍጻመ! ስለዚ አብ ልዕሉ ታሪኽ ወለድና እዚ ኹሉ ታሪኻዊ ዉርደትን ብርሰትን ተጋሩነቶምን ኤርትራዊነቶምን ተጎልቢቦም ሰሪጎም አብ ዉድብ መሪሕነት ወያነ ዝአተዉ እኒ መለስ ዜናዊን ስበሐት ነጋን “ታሪኽ ተጋሩ” ስለዝጸየቑዎ አንቱም የዕንትኹም ተሸፊኑኩም ዘሎ “ከየንቲ-ተጋሩ” ፎቖዶ ጓይላ አንዳኸድኩም መሳርሒ ባንዳታት ካብ ሙኻን ንክትእደቡ አብ ጎኒ ጽቡቕ ታሪኽ ደዉ ንክትበሉ መጸዋዕታ ነቕርብ። ሰብ ይመዉት ታሪኽ ግን ኣይመዉትን! ታሪኽ ኢትዮጵያ ብሰሪ ገበን ወያነ ኣይሃስስን፤ዘይወግሕ የለን ክወግሕ እዩ! ክትሓዊ እያ፤ታሪኻ ድማ ክህደስ እዩ! ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ አሜሪካ

Thursday, April 17, 2008

“TPLF”, the Hostage of Meles Zenawi


መለስ
ከአንድ ሃሳብ ወደ ሌላ ሃሳብ ሲገለባበጥ
ሀወሐትም አብሮ ይገለባበጣል!


ይህ ወያነ ትግራይ በሚል መጠርያ የተሰየመ የግለሰዎችና ለኤርትራኖች ዓላማ መገለገያ ሆኖ የቀረዉ የብዙ ሺህ የትግራይ ተወላጆች ሕይወት የበላ ድርጅት ሲመሰረት በጣት በሚቆጠሩ ተራማጅ ተብለዉ በወቀቱ የሚታዩ ተማሪዎች እነደነበር ይታወቃል። ከመስረቾቹ አብዛኛዎቹ ከባላበትና ሐብታም ቤተሰብ የተገኙ፤ ስነ ባሕርያቸዉ ሁሉ ጎጠኝነት፡ አዉራጃዊነትና የበላይነት ስሜት ያጠቃቸዉ ሲሆኑ፦በተደጋጋሚ የሚተቹበትና በጠላትነት የፈረጁት “ለሸዋ አማራ” ያሳዩት አጸያፊ የንቀትና የጎጠኛነት ስሜት፤ በተሐህት ታጋዮችም ጭመር በማንጸባረቅ፤ ባዉራጃ የቡድን ስሜት በማጥመድ ታገዩን እየለያዩ ለስልጣናቸዉ አገልጋይ እንዲሆን በማሸበር፤በማስፈራራት አና በመግደል ድርጅቱ ትርምስ ዉስጥ ገበቶ እንደነበር ይታወሳል።

የድርጅቱ ታጋዮች ባላሰቡት ወጥመድ ዉስጥ ገብተዉ በእንደዚያ ዓይነት ወከባ ከተዋከቡ በሗላ፡ በስበሐት ነጋ እና ቡዱኑ መሪነት ያጠመዱት የጎሳ እና የቡድን ፖለቲካ፤ በድርጅቱ ስር ሰዶ እንዲጠናከር ለ10 ዓመት በፈላጭ ቆራጭነት ሲመራ የነበረዉ ስብሐት ነጋ ፤ ድርጅቱ በጠባብ ስሜት አንዲቀጥል ወጣት ጎጠኞችና ለኤርትራ የመገንጠል ዓላማ ሙሉ ድጋፍ የሚሰጡ ወጣቶች ሲያጠና ቆይቶ፤ ተስማሚ ሆኖ ያገኘዉ ጠማማዉና ጮሌዉ መለስ ዜናዊን ከታች በመምዘዝ የሊቀመንበርነቱን ቦታ እንዲይዘዉ አደረገ (በክፍፍሉ ጊዜ የስብሓት ነጋ የትግርኛዉ ቃለ መጠይቆቹን ያድምጡ) ።

ድርጅቱ ለመለስ ከተሰጠ በሗላ የድርጅቱ ባሕሪና የፖለቲካዉ ርዮተ ዓለም በቡድናዊ አሰላለፍ በካፋፍለህ ግዛ አሰራሩ መለስ ስልጣን ከመያዙ በፊት፤ ከዉጭ ሆኖ ሲለግሳቸዉ የነበረዉን አደገኛ የፖሊሲና የፖለቲካ ጽሁፎች ይበልጥኑ መጠናከር ጀመሩ። ድርጅቱ ከዛ ወዲህ የጠበቀ ያምባገነንነትና የክፋት ሥራዎች እየገፋበት በመሄድ የባላባት ስሜትነት የተጠናወተዉ “አቦይ ስብሐት” ለመለስ ዜናዊ ጡት አባትነት ከአረጋዊ በርሀ በመቀማት ከጎን እያስተባበረና እያማከረ “የመለስ ፈላጭ ቆራችነቱን ቦታ ገንኖ” ህወሐት በመለስ እጅ ባለቤትነት ስር እነዲወደቅ ከፍተኛ ሚና ተጫወተ!

መለስ ከመጀመርያዉኑ በትሁትነቱ ረጋ ባለ ባህርይ የታወቀዉ ከአባይ ጸሀየ ጋር ተጠግቶ ማሕበራዊና ዲሲፕሊናዊ የድርጅት አሰራር ከቀሰመ በሗላ መጥቆ ያደገዉ ፖለቲካዊ ብስለቱና ጠማማነቱ ሁሉንም ገለባብጦ ከስሩ እነዲታዘዙት አደረገ (አረጋዊ በርሀ እና የብስራት አማረን ጸሁፎች ይመለከቱ)።ከዚያ ወዲህ ድርጅቱ በመለስ ትእዛዝ አና ባሕሪ መንቀሳቀስ፤ በመለስ ሳመባ ማሰተንፈስና ማሰብ ጀመረ።መለስ ከአንድ ሀሳብ ወደ ሌላ ሀሳብ ሲገለባበጥ ህወሓትም አብሮ ይገለባበጥ ጀመር ።

በህወሐት በመረጃ ክፍል ከፍተኛ ቦታ ተመድቦ ሲታገል የነበረዉ አቶ ብስራት አማረ ካናዳ ዉስጥ ባማርኛ የሚታተመዉ ሐዋርያ ጋዜጣ ላይ <<ከዚህ ያደረሰ መንገድ ሲመረመር!>> በሚል ረዕስ ሰፋ ያለ የእያንዳንዱ መሪ ባሕሪና የፈጸሙት ወንጀል በዘረዘረበት ጊዜ መለስ እና ህወሐት በባህሪም በተግበርም የተያያዙ፤ “ህወሐት ማለት መለስ- መለስ ማለት ህወሐት” መሆናቸዉን አነዲህ ሲል ገልጾት ነበር፦

<< አተኩሮ በጥልቀት ላስተወለ ሰዉ የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (TPLF) ፖለቲካዊ ታሪክና ጉዞ ከመለስ ዜናዊ የፖለቲካ ፀባይና ባህርይ ብዙም ተለይቶ አይታይም። የመለስ አመለካከትና እምነት እየሆነ ደረጃ በደረጃና ባልተቋረጠ እንቅስቃሴዉ አንዲሆን አድርጎታል። ህወሐት እንደ ፖለቲካ ጥርት ቁርጥ ያለ የፖለቲካ ፕሮግራምና አላማ በቀጣይነት ለአምስት ዓመትም ቢሆን በአቋም አራምዶ አያዉቅም። አንዱን ይዞ ሌላናዉን በላዩ ላይ ደራርቦ ሁለትና ሦስት ተጻራሪ የፖለቲካ መስመሮችን እየምታታ ተሸክሞ የመሄድ ባህርይ አለዉ። ይህ ባህርይ ድርጅቱ ከመለስ የወረሰዉ ቅርስ ነዉ። ድርጅቱ በሚከተለዉ በተሳሳተና በተምታታ የፖለቲካ አቋሞቹ ምክንያት ቋሚ መርህ ሊኖረዉ አልቻለም ። የመለስ ካንድ ሀሳብ ወደ ሌላ ሀሳብ መገለባበጥ እንደ ድርጅቱ ጠባይ ስለተለመደ አባለቱ ከፖሊት ቢሮ ጀምሮ አስከታችኛዉ ካድሬ 90 በመቶ በግለሰብ ደረጃም ቢሆን ራሱንና የሚያምነዉን ሀሳብ ጨብጦ በአቋም ጸንቶ ለቆሞ የሚችል ሰዉ ሊፈጥር አለመቻሉ፤ በጣም የሚአሳዝን ታሪክ ይሆናል። መለስ በተቀየረ ቁጥር አብሮት አክሮባት የሚሰራ፤ ተሳስተሃል፤ መስመር ተላልፈሃል፤ ፡ አዚህ አቁም የማለት ብቃት ያነሰዉ ማዕከላዊ ኮሚቴና ካድሬ ላንድ ግለሰብ በመሳርያነት መቆሙ ለሕዝባችንና ለሀገራችን ለታጋዩ እንዲሁም ለመለስ ጭምር ከጉዳት ዉጭ ሌላ ፋይዳ ለያመጣ አልቻለም። መለስ የድርጅቱን ፕሮገራም መጽሄቶችና ዕምነት የሚጽፍ፤ የሚያዘጋጅና ለድርጅዩ አባላትም ፤ፓሊት ቢሮዉንም ጭምር የሚያወያይና የሚያስተምር በመሆኑ ድርጅቱን በራሱ ምስልና አመለካከት ሊቀርፀዉ ቀላል እንደነበር አያጠያይቅም ።ከሁሉም የባሰዉ ደግሞ መለስ በማንናቸዉም መልኩ ድርጅቱ አጃጅቶና አናግቶ የሰራዉ የመበተን ተግባር ይሆናል። በ1978 ዓ/ም አመራሮቹ ዲሞክራሲያዊ አሰራር የተላበሱ ባይሆኑም በ አገር ጉዳይና ባንዳንድ የህዝብ ጉዳዮች፤ የተሻለ አቋም የነበረቸዉ አንጋፋ የድርጅቱን አመራሮች በማሃለቸዉ ተጻራሪ ልዩነቶች በመለኮስና በማጥላላት የሚገርም የብተና ሥራ እነዲከናወን አመራር ሰጠ። አከታትሎም በተወሰነ ደረጃ ለየት ያለ ሀሳብና ዝንባሌ ያሳየ በማሰር፤ በማባረርና አልፎም ሕይወት በማጥፋት ለ10 ዓመት በብዙ መስዋትነትና ኪሳራ ተሳስሮ የነበረዉን አጠቃላይ የድርጅቱን አባል፤ በተለይም ደግሞ በአመራር አካባቢ ክፉኛ በታኝ ምት በማሳረፍና በተለይም የተለየ ሃሳብ ይዘዉ በድርጅቱ ዉስጥ ወይም በትግራይ አካካቢ ከሕዝቡ ጋር አብሮዉ እነዳይኖሩ በማገድ ትግሉንና አገራቸዉን ለቀዉ ወደ ስደት አገር አነዲሰደደዱ አደርጓል። በማከታተልም ከ1979 ዓ/ም አስካሁን ባለዉ ጊዜ “የቻለ ይሩጥ፤ያልቻለ ቀስ ብሎ ይራመድ፤የተቻኮለ ይወገድ! ” የሚል የበታኞች ፍለስፍና በድርጅቱና በሕዝባችን ላይ በማወጅና በማስተጋበት 75 መበቶ ነባር ታጋዮችና አባሎችን ጭምር እስሮና አንገላቶ ከተሰለፉበት ድርጅትና ከኑሯቸዉ አፈናቅሎ በማባረር ታጋዩን አርስ በርስ እንዳይተማመንና አንዲነጣጠል በመጎትጎት የብተና ስራዎቹን አጠናቀቀ። መለስን አስከዚህ ድረስ ሊደረስ ምክንያት ሆኑት፦የድሮ የድርጅቱ መሪዎች መለስን ልቅ በመተዉ ስሕተቶች ሲሰራም በቸልተኝነት አልፈዉታል። ለሌሎች የሚስከስስና የሚያስገድል ጥፋት ለመለስ ግን ሹመትና ምስጋና ይሆናል። የፈለገዉ የፖለቲካ አቋም ይዞ ሲቀርብ ሲያመሰግኑት አንጂ ሲቃወሙትና ሲከሱት አልታዩም። የማሌሊት/ህወሐት አመራር፤- በተለይ የሗለኞቹ (እነ ስየ አብራሃ፤ ገብሩ አስራት) ሁሉንም ነገር እርግፍ አድርገዉ ለመለስ ዜናዊ አሽከርነት በመሰለፋቸዉ ሰዉየዉ መንገዱ ጨርቅ ሆኖለት በፈለገዉ ሰዓት የፈለገዉን ለመናገርና የፈለገዉን ዉሳኔ አሳልፎ በተከታየቹ ተግባራዊ እነደሚሆን በመተማመን፤ አሰብ የኢትዮጵያ አይደለም፤ ያኤርትራ ነዉ ብሎ ደግሞ ደጋግሞ የኢትዮጵያ ሕዝብ በትረ-ስልጣን ተጠቅሞ ሞግቷል። የኮሎኒያል የወሰን ዉል የሚለዉ የሻዕቢያ መሟገቻ ነጥብ ይዞ በአለም አቀፍ አደባባይ ፊት ጉለበትም ጭምር ተጠቅሞ ተሟግቷል። ይህ ድረጊት ባትዮጵያ ትግል ታሪክ ባስነዋሪነቱና አሳዛኝነቱ ቀዳሚዉ ቦታ ይዞ እነደሚኖር አያጠያይቅም>> (ብስራት አመረ፦)

አቶ ብስራት በመቀጠል በኤርትራ ሕዝብ ታሪከና ትግል በርከታ ጽሁፎችን አንደጻፈ አና አነደተከራከረ፤ በተለይም ሁለት ትልልቅ መጻህፍቶቹ- አንዱ ስለ ኤርትራ ሕዝብ ትግል አንዱ ደግሞ የቻይና፣ ሩስያ፤የቬትናም እና የአልባንያ ሕዝብ ታሪክና ገድል ሲጽፍ፡ አገሬ ናት እታገልላታለሁ ብሎ “ለቆመላት አትዮጵያ” ግን አንድም ቀንም ቢሆን ጽፎ ሲያስተምር ሰምተነዉ አናዉቅም”። ያሉት አቶ ብስራት፦ አለፎ አለፎ ስለ ኢትዮጵያ እንዳጋጣሚ ቢነሳም አሉታዊዉና ደካማ ጎንዋን በቻ መባዉሳት አወግዟት ያልፋል። በለዉ ነበር።

በዕንቅርት ላይ ጀሮ ደግፍ አንዲሉ ሆነና ባለመታደል እየመራት ላለችዉ አገር ሕዝበን የሚአስቀይምና የሚያነቋሽሽ ንግግሮችን በሬድዮ ሳይቀር የኢትዮጵያን ሰንደቃላማን “ጨርቅ” ነዉ፦ “የአክሱም ሐወልት ለከመበታዉ ለኦሮሞዉ ምኑ ነዉ” ሲል፤ እነዚህ አባባሎች ከአንድ መሪ ሲወጡ ያላቸዉ ትርጉም ስለማይገባዉ ሆኖ ነዉ? ወይስ ከዉስጡ እየነጠቀዉ እየፈነዳ ያስቸገረዉ ለአገሪቱ ያለዉን ጥላቻ? በቀላል ቋንቋ ግን አንድ ነገር ማለት ይቻላል፦ መለስ “ኢትዮጵያን አይወድም”። በማለት አቶ ብስራት አማረ ስለመለስ ዜናዊ ማንነት፤ባህርይና ስለ ሀወሐት ድርጅት የመለስ የግል ንብረትናትና ፤መለስ ካንድ ሀሳብ ወደሌላ ሲገለባበጥ ህወሐትም አብሮት እነደሚገለባበጥ በማያሻማ ቋንቋ ለታሪክ የሚቀር እንደ ዉስጥ አዋቂነቱ በሚገባ ዘግቦታል።

ከዚህ የተነሳም ሊሆን ይችላል ብዙ ሰዎች የመለስን ከድርጅቱ ማስወገድ ወሳኝነት እንዳለዉ ሲከራከሩበት የነበረ። ግራም ቀኝም ነፈሰ ፦ ላገሪቱ የወደብ ማጣት፤ ዉድቀት ዉርደት፤ሞትና ጦርነት በሃላፊነት የሚጠየቁት የህወሐት መሪዎች ቢሆኑም በመለስ ሳምባ ለሚተነፍሰዉና በመለስ ጭንቅላት ለሚንቀሳቀሰዉ ለህወሐት መኖርና ዉደቀት ወሳኙ መለስ ዜናዊ መሆኑን ለክርክር የሚቀርብ ኤይደለም።

በቅርቡ ዓይናችሁን ሸፍኑ ላሞኛችሁ ዓይነቱ የለመደበት የልጆች ጨዋታዉ የምርጫ ሂደት የተጫወተዉ የወየኔው ቡድን፦ አምላክ ከመንበሩ ከኢትዮጵያ ሰማየ ሰማየት በፀሃይ መስኮቱ ብቅ ብሎ የዘገበዉ ታሪክ ምስክርነት ለወደፊቱ ሳናየዉ አንቀርም። ፍርድ ይዘገያል አንጂ አይቀርም።
የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚያነኳስሱ ባንዳዎች መቸዉንም ቢሆን የህሊና እስረኞች ናቸዉና አስከወድያኛዉ ድረስ ጥፋታቸዉ ሲቆጫቸዉ ይኖራል።


አትዮጵያ ለዘላም ትኑር!
ጌታቸዉ ረዳ
ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ



Ethiopia Ethiopia Ethiopia Ethiopia Ethiopia Ethiopia Ethiopia Ethiopia Ethiopia

Thursday, April 10, 2008

“Arena” Should Stop Hatching TPLF’s Decadent Egg!




Please read the article with Ge’ez Unicode fonts at Geez Unicode.com (it is free and works with MS words)

“ዓረና ትግራይ” አሁንም ወያኔ ወያኔ የሚሸተዉ እንቁላሉን መታቀፉን የቁም እንላለን።

አሁንም አሁንም መንደርተኝነቱ አልለቅ ብሎናል።በጣም ክፉ በሽታ!! ከተመሰረተ ስድስት ወር ያስቆጠረው ከአፍቃሬው የኤርትራዉ ቡድን ከነመለስ ዜናዊ ይልቅ የተሻለ መርሃ ግብር ይዞ ይመጣ ይሆናል ተብሎ የተጠበቀዉ የእነ ገብሩ አስራት ፤ “ዓረና ትግራይ” ጋሽቦ የወጣዉ የ30 ዓመት አረማቸውን ይዞ እንደና ብቅ ብሏል። ። ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት ግብ እንታገላለን በማለት በግንቦት 21 አና 22 / 2000 ዓ/ም ትግራይ ዉስጥ በመቀሌ ከተማ “ሚላኖ” (ባልታጣ ሥም) ተብሎ በሚጠራዉ ሆቴል ባካሄደዉ ጉባኤ፡ አስቀድሞ በወየኔ የተነደፉትን አንቀጾችና በተለይም አንቀጽ 39ኙ የኮሚኒሰቶች አገር የማፈራረስ መርሐ ግበሩን “በአልተገደበዉ” መብት ተግባራዊ እንደሚያደርግ ጉባኤዉ በተነጋገረባቸዉ በለ6 ዋና ዋና ነጥቦች በትግርኛ ቋንቋ የተጻፈዉ መግለጫዉ በኢትዮ- ሚድያ ፤ በደቂ አሉላ እና በአይጋ ድረ-ገጾች ለጥፎታል።

“ኢትዮ ሚድያ” በተባለዉ ድረገጽም < ቅንጅት ናችሁ፤ ጠላት ናችሁ…… እያለን ነዉ> ሲሉ ዓረናዎች እሮሮአቸዉ እያሰሙ ነዉ ሲል ዘግቧል። አዲስ ሆነብን’ሳ እንዴት ነዉ ነገሩ?! ተቧድኖ መሰዳደብ የጀመሩት ገና አሁን አይደለም እኮ። በመሰዳደቡ ሁሉም አልተሰናነፉም። የቸገረን ነገር “ለመሰዳደቡ” መሰረት የሆናቸዉ ልዩነታቸው ግን በኢትዮጵአዊነት ዙርያ ያጠነጠነ ትኩረት ያለመሆኑን ሳያሳስበን አልቀረም። አሁን እተሰደብን ነዉ እያሉት ያለዉን መሰረታዊ ቅራኔያቸዉን አስኪ ወደሗላ መለስ ብለን ጸሐፍት የዘገቡዋቸዉንን ለዉይይታችን መነሻ ያመቸን ዘንድ እንቃኝ።

“በፓለቲካዊና በማህበራዊው ዘርፍ ተንሰራፍተዉ የሚገኙት የኢትዮጵያ አስከፊ ችግሮች ከወያኔ የዘር ፍልስፍና ሥርዓት የመነጩ ናቸዉ” (አታልቅስ ነዉ ሚያስለቅሰኝ - አሸኔ ጌጡ ዜጋ ጥር - የካቲት 1994)። ሁለቱም ይሄንን አይጋሩትም። ረዢም ገለጻ የሚፈልጉ አስከፊ የሚባሉት የአገሪቷ ችግሮች መሀንዲሶቹም፤ወያኔዎች ሲሆኑ፤ ወያኔዎች የምንላቸዉ ደግሞ ሁለቱንም ቡድን የሚያጠቃልል ሁለቱም የሚኩራሩበት ድርጅት ነዉ።

የዓረና ኮሚኒስቶች አሁንም እንምራችሁ እያሉን ያለዉን መንገዳቸዉ ከነ መለስ ዜናዊ አቋም አይለይም። አሁንም ድሮም በበሰበሰዉ አንጃዉ (በመለስ አንደበት) እና በተምበርካኪዉ የቤተመንግሰቱ ቡድን (በአንጃዉ አነጋገር መሰረት) ያኔ ካሰራጩዋቸዉ ጽሁፎች መረዳት እንደተቻለዉ የፖሊሲ ልዩነት አልነበረም።
ልጥቀስ < እነ አቶ ተወልደ የኢትዮጵያ ችግር በዘር ላይ ከተመሰረተ አድሎአዊ ሥርዓት የመነጩ ናቸዉ የሚል አመለካከት የላቸዉም። ኢትዮጵያ ዉስጥ በይዘቱ ከደቡብ አፍሪካዉ ዘረኛ ሥርዓት ያልተለየ ዘረኝነት መሰረት ያደረገ አስከፊ ሥርዓት መመስረቱን አየቀበሉም። ዛሬም ዘርን መሰረት ያደረገ አደረጃጀት፤የወዳጅና የጠላት ትንተና አለ። ትመክህተኛና ጠባብ በሚሉት ሃሳቦች ዙርያ ምንም አይነት አስተሳሰብ ለዉጥ የላቸዉም። በዚህም አቋማቸዉ ከነመለስ ጋር ተመሳሳይ አቋም እንዳላቸዉ ፀባቸዉም መሰረታዊ ቅራኔ አለመሆኑን በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል። (አሸኔ ገጤ - አታለቅስ ነዉ የሚአስለቅሰኝ) አቶ ያሬድ ጥበቡም በዜጋ መጸሔት ቁጥር 11/1993 ባስነበቡት መጣጥፍ እነ ተወለደ (ያሁኑ ዓረናዉንም ጨምሮ) እንዲህ ብለዉ ነበር ፦ “የትግራይ ሁኔታስ መልክ ይዟል የሚያሳዝነዉ ያኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ ነዉ” (ተወልደ ወልደማርያም)። በእወነቱ እነ ተወለደ እና እነ ገብሩ ለኢትዮጵያና ለህዝቦቿ አንድነት አዛኞችና ተቆረቋሪዎች ናቸዉ? የሚከተለዉን ከ አቶ አሽኔ ገጤ (አታልቅስ ነዉ ሚአስለቅሰኝ መጣጥፍ) ስለ አንጃዉ ዘረኝነት አና እንካስላንትያ ስድብ የተለዋወቱባቸዉን ባሕርያቶቻቸዉን የተዘገቡትን እንመልከት፦ <በረከት ወደ ተጠናወተዉ አፍራሽ ሚና ስንመለስ የሚያናፍሰዉ ነገር….የራሱን ዘር ማጥራት ቅሬታ መነሻ በማድረግ የመለስን መልክት ይዞ ብብእዴን ፖሊት ቢሮ በኩል ሰፊ እነቅስቃሴ ማድረጉን ነዉ>።< …….. ህወሓትን እንደ ድርጅት ከትምክህተኞችና ከሻዕቢያ ፕሮፓጋንዲስቶች ባልተናነሰ ማጥላላት ነበር የተያያዘዉ። ህወሐት ፈላጭ ቆራጭ እንደሆነ ፤ካድሬዎቹ እንደፈለጉ ሲሆኑ ምንም ዓይነት እርምጃ እንደማይወስድ አድርጎ ለማቅረብ በስፋት ተንቀሳቅሷል።>> (ሪፖርተር መጽሔት ቅጽ 5 ቁጥር 39)

አንጃዎቹ - ስለ ድርጅታቸዉ ምንነት አንዴ አምባገነንት ለብዙ አመታት ነፍሶ በሆደ ሰፊ አቻችለን አዚህ ድረስ ደርሰናል ሲሉን፤ አንዴ ደግሞ ህወሓት ፈላጭ ቆራጭ አይደለም ገና አሁን ነዉ ዱብ ዕዳዉ የመጣዉ ሲሉ እያደመጥናቸዉ ነዉ። <<ወያኔ ግለሰብም ሆነ የድርጅትን ፖለቲካን የሚመዝነዉና ሚለካዉ በዘር ነዉ። ኦሮሞዉን ጠባብ ብሔረተኛ፤ አማራዉን ትምክህተኛ በማለት ። ለምሳሌ << ከትምክህተኞቹ ድርጅቶች ባልተናነሰ ሁኔታ>> ያሉት፤የአማራዉን ህዝብ ከዘር ማፅዳት መአት ለማዳን (አቅሙ ባይኖሮዉም እንኳ) ሲባል የተቋቋመዉን “መ አ ህ ድ” ን ለመጥቀስ ተፈልጎ ነዉ>። (አሸኔ ጌጤ)። በኢትዮጵያ ዙርያ ያጠነጠነ ፀብ አይደለም የልኩት ለዚህ ነዉ። ከዛ አኳያ አንጃዉን የመሩት አቶ ተወልደ “የትግራይ ሁኔታስ መልክ ይዟል የሚያሳዝነዉ ያኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ ነዉ” ሲሉ <፤ለማይወዷት ለማያከብሯት ለማይቀበሏት ለማይፈልጓት ኢትዮጵያ ህወሓቶች (እነ አቶ ተወልደ ጭምር) ተቆርቋሪ ናቸዉ ማለት ተጨፈኑ እናሞኛችሁ አይነት ቀልድ ነዉ> (- አቶ አሸኔ ጌጤ- አታልቅስ ነዉ የሚያስለቅሰኝ ፡ዜጋ መጽሔት)።

የ “ዓረና ትግራይ” መስራቾች እነ ገብሩ አስራት፤ አዉዓሎምና እና አረጋሽ አዳነ ትናንት በረከትን- ዘረኛ፤ አዲሱና ተፈራን- ተጎታች፤ መለስና ሌላዉን የህወሃት መአከላዊ ኮሚቴ አባላቱን -ተምበርካኪና ጥገኛ . ሲሉት የነበረዉን ቡድን ፤ዛሬ “ጠላቶች ናቸሁ ፤ቅንጅቶች ናቸዉ…..አለን” ቢሉን ፤እኛኑን ምሰኪኖች ሲሰዳደቡ ግራ ለማጋበት ካልሆነ ፤እየተጓዙበት ያሉበትን ጎዳና፤መዝሙራቸዉና ሰንደቃላማቸዉ ያዉ የተሓህት ነዉ።በዚህ ከቀጠሉ የሚያስቡት የመጨረሻ ግባቸዉ በምናቸዉ እንወቅ ? <ኢህአዴግ ምን እንደሚያስብ ሳይንስም እግዚአብሔርም አያዉቀዉም> ብለዉታል እኮ ደ/ር መረራ ጉዲና።

ከፕሮግራሙና ከታሪክ ጀርባዉ ከ’ዚያ ሁሉ ትርምስና ትምህርት በመቅሰም ከወያኔ ወጥዉተዉ በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገዉ የኢደፓ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ “ያደረግነዉ ጥፋት ከልምድ ማነስ ነዉ..” አያሉ የቅርታ መሳይ እንዳልጠቃቀሱ ሁሉ አሁን ተመልሰዉ አገርን ለመገንጠል የኮሚኒስቶች ሕግ ስራ ላይ ያለገደብ ለማዋል በጽናት እታገላለሁ ብሎ አንቀጽ 39ን በአዋጅ የሚደነግግ የትግራይ ተወላጅና ድርጅት በትግራይ ስም “ዓረና ትግራይ” ሲሉ ከተደራጀዉ “ኤርትራዊዉ ወየነ ትግራይ” ለይይተን የምንቀበለዉ መንገድ ከቶዉኑ በምኑ?።

በአጽንኦት ዛሬም የምለዉ፡ የነስብሐት ነጋ ፕሮግራም በዓረና ፓርቲ ስም ተግበራዊ እንዳይሆን ሀቀኛ የትግራይ ተወለጆች የኢትዮጵያዊነት አጀንዳ መቀጠል ይጠበቅባቸዋል። ዛሬም ማንም ይሁን ማንም ከመንደርተኞች፤ ጋር ያለዉ ቅራኔ ዛሬም ነገም ለወደፊቱም ትግሉ በአነድነት ሃይሎች በኩል በሰፊዉ ይቀጥላል። ሞት የማይቀር ጽዋ ነዉ፤ ግን ታሪክ የእያንነዳንዳችን ስራ እየዘገበ ነዉ! የትግራይ ሕዝብና በተለይም ምሁሩ ክፍል ይህንን የታሪክ ሴራ ሰብሮ መዉጣት ይጠበቅበታል።

ከ7 ዓመት በፊት የተስተጋቡት ድምጸች ዛሬ ተመልሰን ብናስተዉላቸዉ፡ እነ ገብሩ ከተሓህት ሲነጠሉ ያኔ በአገር ዉስጥ በሚታተሙ መጸሄቶች ላይ የኔ ጽሁፎችን ተከታተላችሁ ከነበረ፤ቡዱኑ ቢነጠልም ያዉ ወየነ የሚሸተዉ ባህሪዉ እንደማይለቀዉ “ሃሎ! ሃሎ! መቐለ ድዩ? ሃሎ ማዞርያ! ሃሎ!ሃሎ መቀሌ ነዉ? ….” በሚል በዜጋ መጽሄት ላይ ስተነበይ። አብሮም፤ ወያኔዎች ለሁለት ሲነጠሉ በዉጭ አገር የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በጋራ እና በተናጠል ካዉሮፓ ፤ከካናዳ እና ከሰሜን አሜሪካ ያስተላለፉዋቸዉን በታሪክ የተመዘገበ አሳፋሪ ያቋም መግለጫዎቻቸዉ ከትችት ጋር አቅርቤ ነበር።

አብዛኛዉ የትግራይ ተወላጆች ለአንጃዉ ለእነ ገብሩ ቡድን ድጋፋቸዉን ና የነበራቸዉን ከበሬታ በየመግለጫቸዉ ገልጿዋል።ዉጭ የሚኖሩት የትግራይ ተወላጆች ወያኔዎች ለሁለት በመነጠላቸዉ ምክንያት ለምሳሌ ከስያትል የትግራይ ተወላጆች በሚል የተላለፈዉ የእንግሊዝኛዉ መግለጫ ብንመለከት፦

“አንቀጥቅጥ ብርድ ይዞ ከወደሰማይ እየቀዘፈ የመጣ ነፋስ ቆፈን መና አስቀርቶናል፡ብርድ ብርድ ብሎናል፤ቀፍፎናል። በዚህም አልተደሰትንም ፤ከፍቶናል። የተለየዉ የማአከላዊዉ አባሎችና አመራሮች ወደስልጣናቸዉ ባስቸኳይ ይመለሱ>>፤ ብሎ ሲደመድም ፦

ከሚድዌሰት ዩ፤ኤስ ኤ የትግራይ ተወላጆችም የተላለፈዉ በተመሳሳይ እንዲህ ብሎ ነበር፡-

<< ስለመሪዎቻችን መከፋፈል ምንኛ እነደተሰማን ቃላት ኖሮን ለመግለጽ ብንታደል ጥሩ ነበር፤ግን ቃላትም ተፈልጎ ሊገልጸዉ አልተቻለም። አጠቃላይ ግን የመሬት መደርመስ ያህል ተሰማን። ስሜቱ መንፈሳችንን ገነጣጥሎታል፤ደንግጠናል፤ወና ነገር ፤አነዳች ነገር ሆነናል ፤ ተከድተናል ፤ተዋርደናል፤አፍረናል እጅግ ተቆጥተናል። የፈለገዉ ዓይነት ምክንየት ቢኖርም እነደዚህ ዓይነት መዓት ለማየት በቂ ምክንየት ነዉ የሚባል ነገር ሊያሳምነን አይቻለዉም።ይህ ዕብደት ነዉ። የናንተ የመሪዎቻችን መተክያ አይገኝለትም።>>

ይህ ሁሉ ድንጋጤ እና ከበሬታ የሰጥዋቸዉ ምክንያት በግላችን የተቆጠበ አስተያየት ቢኖረንም፡የህወሐት መስራች አንዱ ከነበሩ. በሎስ አንጀለስ አሜሪካ ዉስጥ ሚኖሩት አቶ ሃይሉ መንገሻ ግን በዉጭ ያሉት የትግራይ ተወላጆች ፤ያኔ ለአንጃዉ ያሳዩት ያልተቆጠበ አክብሮትና ለድጋፋችዉ ዋና ምክንያት የሚከተለዉ እነደነበር ይገልጻሉ።

<” አሁንም በነመለስ የተወገዱት የህወሐት ማአከላዊ ኮሚቴ አባላት እዚህ ሁኔታ ላይ ያደረሳቸዉ መለስ ብቻ ሳይሆን አብረዉ የፈጠሩት ኢ-ዲሞክራሲያዊ ብቸኛ ድርጅት መሆኑን አምነዉ ከዚህ በመማር ሰፊዉን ኢትያጵያ ህዝብ ሊያሳትፍ የሚቻልበትን ከልብ ከተነሱ’ና ከሌሎች ተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር ለመስራትም ከቻሉ ያሁኑ ፍርክስከስ አዎንታዊ ገጽታ ይኖረዋል። በነገራችን ላይ በዉጭ አገር ያሉት የትግራይ ተወላጆችም እርዳታዉንና ድጋፉን የሚለግሱላቸዉ በዚህ መንገድ ይጓዛሉ ከሚል ጽኑ እመነት ነዉ።”>> (ሃይሉ መንገሻ አትኦጵ መጽሄት ነሓሴ 1993 ዓ/ም)

ታድያ በአቶ ሃይሉ እላይ እንደተመለከተዉ፡ አንጃዉ አሁን ይዞት ብቅ ያለዉ የወየኔዉ ማኒፌስቶ አንቀጽ 39ኝን ያክል አበጣባጭ የጠላት ፕሮግራም ተይዞ ለአንድነት ከሚታገሉ ህብረ ቢሄር የፖለቲካ ድርጅቶችና የሲቪል ማሀበሮች ጋር እንደ ወያኔዎች በጥርጣሬ ዓይን እንዲታዩ ሊዳርጋዉ ካልሆነ በቀር አብሮ ሊያራምዳቸዉ ይችላል? የትግራይ ተወለጆች ላንጃዉ መቆርቆርና ለድጋፋቸዉ ምክንያት ያ ከነበረ ይህንን በጽናት እንታገልለታለን እያሉለት ያሉትን የጣልያኖቹን አንቀጽ 39 የፕሮግራም (ቅጂ) ይዞ የተነሳዉን “ዓረና”ሊቀበሉት ይችላሉ? አብረን የምናዉ ይሆናል።

“ዓረና” ከስሙ አንጻር “አንድ የመሆንን” ነጋሪነትን ያሳያል። አንድነት ለማን? ከእነ ማን ጋር? በየትኛዉስ አገራዊ ፖሊሲ? በ ወያኔዉ አንቀጽ 39? ወያኔንና መለስን በብዙሃን ኢትዮጵያ ያስጠላዉ እና በታሪክ ትቢያ ዉስጥ እንዲመዘገብ ያደረገዉ “ዋነኛዉ ሴራዉ” እኮ ይህንኑ ዓረናዎች ተግባራዊ እንዲሆን በጽናት እንታገላለን የሚልለትን አንቀጽ 39ኙን ነዉ! ታድያ ወየኔ የምንታገል ክፍሎች ዓረናን እንዴት እንደወዳጅ ድርጅት ቆጥረን ስለሱ በጎነት ማስተማርና የጋርዮሽ ህብረት ማቀናጀት የታሰባል? መገንጠል እንዴት የዲሞክራሲ መፍትሄ እና አማረጭ ምንጭ ሊሆን ይታሰባል? የኢሳያስ ኤርትራ ተገንጥላ አሁን የት ነዉ ያለችዉ? አረናዎች ሊነግሩን ይቻላቸዋል?

መለስ ዜናዊ የኮሚኒሰቶች “እስከ መገንጠል “ያለገደብ” መርሖ ለማተራመሻ መገልገያ (means) በመጠቀሙ ኦኖጎች እና ሌሎች ጠላቶች እየጠየቁት ያሉትን የመገንጠል ዓላማ፤ያንኑ አንቀጽ “ያለ ገደብ” እንሰጣለን ብለኸናል ነዉ ፀቡ።ኦኖጎች የሚሉት ፤አገር የማፍረስ መብት “ያለ ገደብ” የሚለዉን ”ተፈራርመናልና ያለገደብ ለግሰን”፤ ነዉ -እያጋጫቸዉ ያለዉ ነገር። ግጭቱ ስለ ዲሞክራሲ ሳይሆን “ያለ ምንም ገደብ የመገንጠል መብት ጥያቄ ነዉ” ።በዚህ የደረሰዉ ኪሳራ ይታያችሁ።ክፍለ ሀገሮቹን ካስራ አራት በላይ ገነጣጥሎ በአዳዲስ አምባገነን ኤሊቶች ሕዝብን ማሰቃየት የዓረና ትግራይ “አዲሱ የዲሞግራሲ አብዮት” ሌላዉ ገጽታዉ ነዉ። በዘህ አኳያ፤ አሁን እየተገባዉ ያለዉ ጉዞ፡”ትብስን ሰድጄ ትገድድን አመጣሁ!” የሚሉትን ዓይነት ወደ ሦስተኛዉ ዙር ጉዞ እየመሩን ይመስለኛል። ይህ ሁሉ እየሆነዉ ያለዉ እነ ገብሩ አስራት ፤እነ ነጋሶ ጊዳዳ “የኢትዮጵያን ሕዝብ በአደባባይ ይቅርታ ከጠየቁ በሗላ” መሆኑንም ይበለጥኑ ይገርማል።

እነ ገብሩ ከዚያ ካንገት በላይ ፀፀት በሗላ “አሰከ መገንጠል” የሚለዉ ፖሊሲያቸዉ ፤ያዉም “ዛሬ የአማራ ገዢ ትግራይንና ሌለዉን ባልጨቆነበት”፤ “እኩል ሆነናል ባሉበት አፋቸዉ ባለንበት ዘመን” ፤ “ሸዋዊያን ተጋሩ በስደትና በመቃብር በሉበት” ዘመን” ተመልስዉ ዛሬ ለመገንጠልና ለማስገንጠል በጽናት እንታገላለን እያሉን ያሉትን ዲሞክራሲያዊ አብዮታቸዉ፦ ከ1971-1981 ተብሎ ፤ ተብሎ “እመቢ” ያላቸዉ የመገንጠሉ ሴራቸዉ ዛሬ በዓረና ትግራይ ስም ትግራይን ገንጥሎ መሸሸግያ ምሽግ ለማበጀት ይመስላል። አይደረግም እንዳትሉ።ማስገንጠል መብታቸዉ ከሆነ መጠራጠርም መብታችን ነዉና አስኪ እንጠራጠር። ያልተመነጠረ ተጠረጠጠ! ስንትስ ጊዜ እንመንጠር? ብንጠራጠርስ ይፈረድብናል?ተጎድተናል፤ተከድተናል እኮ! ምጽዋ ላይ አፍአበት ላይ ለኢርትራኖች ወግነዉ እኛኑንና እኛነታችንን ገድለዉ፤ ወደብ አልባ እኮ ነዉ ያስቀሩን። ሆ! አሁንም ያለማፈራቸዉ፤ ድፈረቱ! ድፍረቱ!።

ሁለት ምርጫ ይዘዋል።- ማተራመስ ወይንም መገንጠል፦ ”የስብሓት ነጋ ያስር ዓመት (1971-1981) የህወሓት ሊቀመንበርነት ዘመን እንኳ የመገንጠሉን ፍላጎት በትግራይ ሕዝብና በታጋይ አእምሮ ዉስጥ ማስረጽ ስላልቻለ በኢህአደግ ስም ሚኒሊክ ቤተመንግስት ዉስጥ ሆኖ አገሪቱን ማተራመስ መርጧል” (ሃይሉ መንገሻ የተሓህት መስራች አባል።ኢትኦፕ ነሐሴ 1993 ዓ/ም ከተደረገዉ ቃለ መጠይቅ የተወሰደ)።

ወያኔ- “በኢህአዴግ” ስም አገሪቱን ማተራመስ ከቻለ አንጃዉ በ“ዓረና” ስም በፈረቃ ሊገዙን በሚችሉበት ዘዴ እያመቻቹን ይሆን የሚል ጥያቄ ይታየኛል። ከጥዱ ወደማጡ እንዳይከቱን ያስገነዘቡንን አቶ ሓይሉ መንገሻ ሲቀጥሉ፦<በዘመነ ሕንፍሽፍሽ (ትርምስ) ብዙ ንጹሃን ታጋዮች በወገንተኝነትና ጎጠኝነት ሳቢያ ያለቁት ንጹሃን የትግራይ ታጋዮችና ታገልንልህ እየተባለ የሚመጻደቁበት የትግራይ ሕዝብ ስፍር ቁጥር የለዉም።……….አሁንም የመለስን መንግሥት ሊቋቋሙት የሚችሉት እነዚህ አሁን የተወገዱት መሆናቸዉ አይካድም። ሆኖም ትግላቸዉ ከድጡ ወደማጡ እንዳይሆን ከሌሎች የህብረ-ድርጅቶች ጋር በመቀናጀት ለኢትዮጵያ ህዝብ አንድነትና ዘለቄታ ሰላም እነዲሰሩ መታገል ይጠበቅባቸዋል>>
(ሃይሉ መንገሻ - ከላይ ከተገለጸዉ መጽሄት ቃለ መጠይቅ )

በጎጠኝነት በዘመነ ሕንፍስፍሽ (ትርመስ) ያለቁት የትግራይ ተወላጆች ተሪክ፤- ዛሬ ዓረናዎች ለመጠቀም ያልፈጉትን አጋጣሚ ያገኙትን የሕዝቡ ቸርነት፤ይቅር ባይነት ተጠቅመዉ ታሪክና ታሪካቸዉን በይቅርታ የታጀበ ኑዛዜ ሊነግሩን በተገባቸዉ ነበር። አልታደሉም! ኑዛዜዉ ቀርቶብን ጭራሽኑ አገር የመበተናቸዉን ፤የፋሽስቶችና የኮሚኒስቶች ርዕዮት አጀንዳቸዉን አንቀጽ 39ኝን እንደ ዋናዉ የመታገያ አጀነዳቸዉ ይዘዉ ተመልሰዉ ብቅ ማለታቸዉ የባሰዉ የንቀታቸዉ ብዘት ያሳዝናል።

በነዚህ ጎጠኞች ያለቁት የንጹሃን ደም ማን ይናገር? ለጠፉት፤ ለተሰወሩት፤ ማን ይቁምላቸው? እዉነታዉ እነዳይገለጽ ሲሸፋፍኑ ከርመዉ አሁን ለፍትሕ እንታገላለን ሲሉ ትንሽ ሐፍረት እነኳ አልተሰማቸዉም! ያኔ ባለፈዉ ሰሞን <“ስየ” በኔ ታሪክ ሳይሁን እኔ በምናገራቸዉ ብቻ እንወያይ> ሲለን አድናቆታቸዉን ለግሰዉ ”የኢትዮጵያ ቅርስ” (ሶቨኒር) ነዉ ብለዉ ሸኙት።የሰራነዉ ጉድ አትነጋገሩ፤ እኛ በምንሰጣችሁ አጀንዳ ብቻ ተነጋገሩ ብሎ አነጃዉ ክፍል ሲለን፤ “እኛ ወያኔዎች አይደለንም አንተ በፈለግከዉ አጀንዳ መነጋገር የምትችለዉ ከወያኔዎች ጋር እንጂ ከኛ ከተጎጂዎች ጋር ሊሆን አይችልም፦…. አዳምጡኝ እያልከ እንዳለኸዉ የኛኑንም ስሞታ አዳምጥ፡….. ብለዉ ለተካራከሩ ዜጎች “ኤክስትሪሞች” ብለዉ የሰደቡን በተቃዋሚነት የቆሙ ታዋቂ ግለሰዎች ሰዎች አሉ። ንቀት?!

ተማርኩ የሚለዉ የትግራይ ዜጋም ብሔራዊ ክህደትለፈጸሙ አምባገነኖች ሽንጡን ገትሮ በሙታኖች ስም ወደ ህግ ማቅረብ አልቻለም። ይህ ቸልተኝነታቸዉን ፤የምን አገባኝነትን ወላዋይ ባህርአቸዉን ስናጋልጥ የማይወዱን አሉ። ይህ ቸልተኝነትና የምን ቸገረኝ ራቅ ብሎ ተመለካችነት ባህሪያችንን በመታዘብ ዛሬም እየናቁን መንደርተኞቹ አንቀጽ 39ን “ያለገደብ” ለመተግበር ይሄዉና ተዘጋጅተዋል። አንድ በሉ! ሁለተኛዉ ታላቁ ሴራ ደግሞ ይመጣል - ጠብቁ! ታድያ አገሪቱን ማን ያድናት? አቶ ሃይሉ መንገሻ እነደላዩት “ኢህአዴግን መታገል የሚችለዉ የተነጠለዉ ቡድን ከሆነ” የተቀረዉ ተስፋ ቢስ ሙሁር ወደባረያ ተገዢነቱ ለሁለተኛ ዙር መዘጋጀት ይኖርበታል። አልያም ሙሁሩ አገሪቷ መታገድ ካልቻለ፡- አቶ ሃይሉ መንገሻ እንዳሉት <<ሠራዊቱ የምትታመሰዉን አገር ያድናት”>> (ሃይሉ መንገሻ ኢትኦጵ ነሓሴ 1993 ዓ/ም) ሙሁሩ ምንተሕፍረቱን አጋለጦ ወታደሩ ሕዝቡን እንዲያድን ሲማጸን፤ እኛ ያልተማርን ዜጎች እግዜር ከመአቱ ራሱ ያድነን ከማለት ሌላ ምን እንበል?

<<ይህ አዲስ ቡድን፡ መለስንና አንዳንድ ደጋፊዎቻቸዉን የተወሰነ ፖሊሲዎችን የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንቅናቄዎች ስለነቀፈ ብቻ ኢትዮጵያዊ አጀነዳ ማንሳቱን ለማረጋገጥ እንችል ኢሆን? “ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የሚሸት” ዓላማ እንዳለዉ ለማየት እፈልጋለሁ>> ጸጋየ ገ/መድህን አራአያ ቅጽ 9 ቁትር 6 1994 ጦቢያ -በፈረቃ ሊገዙን ባይመኙ!)

“ዓረና ትግራይ” አሁንም ወያኔ ወያኔ የሚሸተዉ እንቁላሉን መታቀፉን የቁም እንላለን። ለኢትዮጵያ አንድነትና ቤተሰባዊነት ትናንት ቆመናል፤ ዘሬም ነገም በጽናት እንቆማለን።ቁጥር ስፍር የሌላቸዉ በወያኔ ጎጠኝነትና ማን አለብኝነት የተረሸኑ ታጋዬችና የትግራይ ገበሬዎች ደም አሁንም ይጮሃል።”ኢትዮጵያ” ለዘላም ትኑር!
ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ
አሜሪካ መጋቢት 2000 ዓ/ም-/-

“Arena” Should Stop Hatching TPLF’s Decadent Egg!

ዓረና ትግራይ” አሁንም ወያኔ ወያኔ የሚሸተዉ እንቁላሉን መታቀፉን የቁም እንላለን። አሁንም አሁንም መንደርተኝነቱ አል ልለቅ ብሎናል።በጣም ክፉ በሽታ!! ከተመሰረተ ስድስት ወር ያስቆጠረው ከአፍቃሬው የኤርትራዉ ቡድን ከነመለስ ዜናዊ ይልቅ የተሻለ መርሃ ግብር ይዞ ይመጣ ይሆናል ተብሎ የተጠበቀዉ የእነ ገብሩ አስራት ፤ “ዓረና ትግራይ” ጋሽቦ የወጣዉ የ30 ዓመት አረማቸውን ይዞ እንደና ብቅ ብሏል። ። ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት ግብ እንታገላለን በማለት በግንቦት 21 አና 22 / 2000 ዓ/ም ትግራይ ዉስጥ በመቀሌ ከተማ “ሚላኖ” (ባልታጣ ሥም) ተብሎ በሚጠራዉ ሆቴል ባካሄደዉ ጉባኤ፡ አስቀድሞ በወየኔ የተነደፉትን አንቀጾችና በተለይም አንቀጽ 39ኙ የኮሚኒሰቶች አገር የማፈራረስ መርሐ ግበሩን “በአልተገደበዉ” መብት ተግባራዊ እንደሚያደርግ ጉባኤዉ በተነጋገረባቸዉ በለ6 ዋና ዋና ነጥቦች በትግርኛ ቋንቋ የተጻፈዉ መግለጫዉ በኢትዮ- ሚድያ ፤ በደቂ አሉላ እና በአይጋ ድረ-ገጾች ለጥፎታል። “ኢትዮ ሚድያ” በተባለዉ ድረገጽም < ቅንጅት ናችሁ፤ ጠላት ናችሁ…… እያለን ነዉ> ሲሉ ዓረናዎች እሮሮአቸዉ እያሰሙ ነዉ ሲል ዘግቧል። አዲስ ሆነብን’ሳ እንዴት ነዉ ነገሩ?! ተቧድኖ መሰዳደብ የጀመሩት ገና አሁን አይደለም እኮ። በመሰዳደቡ ሁሉም አልተሰናነፉም። የቸገረን ነገር “ለመሰዳደቡ” መሰረት የሆናቸዉ ልዩነታቸው ግን በኢትዮጵአዊነት ዙርያ ያጠነጠነ ትኩረት ያለመሆኑን ሳያሳስበን አልቀረም። አሁን እተሰደብን ነዉ እያሉት ያለዉን መሰረታዊ ቅራኔያቸዉን አስኪ ወደሗላ መለስ ብለን ጸሐፍት የዘገቡዋቸዉንን ለዉይይታችን መነሻ ያመቸን ዘንድ እንቃኝ። “በፓለቲካዊና በማህበራዊው ዘርፍ ተንሰራፍተዉ የሚገኙት የኢትዮጵያ አስከፊ ችግሮች ከወያኔ የዘር ፍልስፍና ሥርዓት የመነጩ ናቸዉ” (አታልቅስ ነዉ ሚያስለቅሰኝ - አሸኔ ጌጡ ዜጋ ጥር - የካቲት 1994)። ሁለቱም ይሄንን አይጋሩትም። ረዢም ገለጻ የሚፈልጉ አስከፊ የሚባሉት የአገሪቷ ችግሮች መሀንዲሶቹም፤ወያኔዎች ሲሆኑ፤ ወያኔዎች የምንላቸዉ ደግሞ ሁለቱንም ቡድን የሚያጠቃልል ሁለቱም የሚኩራሩበት ድርጅ nwu። አሁንም ድሮም በበሰበሰዉ አንጃዉ (በመለስ አንደበት) እና በተምበርካኪዉ የቤተመንግሰቱ ቡድን (በአንጃዉ አነጋገር መሰረት) ያኔ ካሰራጩዋቸዉ ጽሁፎች መረዳት እንደተቻለዉ የፖሊሲ ልዩነት አልነበረም።
ልጥቀስ < እነ አቶ ተወልደ የኢትዮጵያ ችግር በዘር ላይ ከተመሰረተ አድሎአዊ ሥርዓት የመነጩ ናቸዉ የሚል አመለካከት የላቸዉም። ኢትዮጵያ ዉስጥ በይዘቱ ከደቡብ አፍሪካዉ ዘረኛ ሥርዓት ያልተለየ ዘረኝነት መሰረት ያደረገ አስከፊ ሥርዓት መመስረቱን አየቀበሉም። ዛሬም ዘርን መሰረት ያደረገ አደረጃጀት፤የወዳጅና የጠላት ትንተና አለ። ትመክህተኛና ጠባብ በሚሉት ሃሳቦች ዙርያ ምንም አይነት አስተሳሰብ ለዉጥ የላቸዉም። በዚህም አቋማቸዉ ከነመለስ ጋር ተመሳሳይ አቋም እንዳላቸዉ ፀባቸዉም መሰረታዊ ቅራኔ አለመሆኑን በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል። (አሸኔ ገጤ - አታለቅስ ነዉ የሚአስለቅሰኝ) አቶ ያሬድ ጥበቡም በዜጋ መጸሔት ቁጥር 11/1993 ባስነበቡት መጣጥፍ እነ ተወለደ (ያሁኑ ዓረናዉንም ጨምሮ) እንዲህ ብለዉ ነበር ፦ “የትግራይ ሁኔታስ መልክ ይዟል የሚያሳዝነዉ ያኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ ነዉ” (ተወልደ ወልደማርያም)። በእወነቱ እነ ተወለደ እና እነ ገብሩ ለኢትዮጵያና ለህዝቦቿ አንድነት አዛኞችና ተቆረቋሪዎች ናቸዉ? የሚከተለዉን ከ አቶ አሽኔ ገጤ (አታልቅስ ነዉ ሚአስለቅሰኝ መጣጥፍ) ስለ አንጃዉ ዘረኝነት አና እንካስላንትያ ስድብ የተለዋወቱባቸዉን ባሕርያቶቻቸዉን የተዘገቡትን እንመልከት፦ <በረከት ወደ ተጠናወተዉ አፍራሽ ሚና ስንመለስ የሚያናፍሰዉ ነገር….የራሱን ዘር ማጥራት ቅሬታ መነሻ በማድረግ የመለስን መልክት ይዞ ብብእዴን ፖሊት ቢሮ በኩል ሰፊ እነቅስቃሴ ማድረጉን ነዉ>።< …….. ህወሓትን እንደ ድርጅት ከትምክህተኞችና ከሻዕቢያ ፕሮፓጋንዲስቶች ባልተናነሰ ማጥላላት ነበር የተያያዘዉ። ህወሐት ፈላጭ ቆራጭ እንደሆነ ፤ካድሬዎቹ እንደፈለጉ ሲሆኑ ምንም ዓይነት እርምጃ እንደማይወስድ አድርጎ ለማቅረብ በስፋት ተንቀሳቅሷል።>> (ሪፖርተር መጽሔት ቅጽ 5 ቁጥር 39) አንጃዎቹ - ስለ ድርጅታቸዉ ምንነት አንዴ አምባገነንት ለብዙ አመታት ነፍሶ በሆደ ሰፊ አቻችለን አዚህ ድረስ ደርሰናል ሲሉን፤ አንዴ ደግሞ ህወሓት ፈላጭ ቆራጭ አይደለም ገና አሁን ነዉ ዱብ ዕዳዉ የመጣዉ ሲሉ እያደመጥናቸዉ ነዉ። <<ወያኔ ግለሰብም ሆነ የድርጅትን ፖለቲካን የሚመዝነዉና ሚለካዉ በዘር ነዉ። ኦሮሞዉን ጠባብ ብሔረተኛ፤ አማራዉን ትምክህተኛ በማለት ። ለምሳሌ << ከትምክህተኞቹ ድርጅቶች ባልተናነሰ ሁኔታ>> ያሉት፤የአማራዉን ህዝብ ከዘር ማፅዳት መአት ለማዳን (አቅሙ ባይኖሮዉም እንኳ) ሲባል የተቋቋመዉን “መ አ ህ ድ” ን ለመጥቀስ ተፈልጎ ነዉ>። (አሸኔ ጌጤ)። በኢትዮጵያ ዙርያ ያጠነጠነ ፀብ አይደለም የልኩት ለዚህ ነዉ። ከዛ አኳያ አንጃዉን የመሩት አቶ ተወልደ “የትግራይ ሁኔታስ መልክ ይዟል የሚያሳዝነዉ ያኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ ነዉ” ሲሉ <፤ለማይወዷት ለማያከብሯት ለማይቀበሏት ለማይፈልጓት ኢትዮጵያ ህወሓቶች (እነ አቶ ተወልደ ጭምር) ተቆርቋሪ ናቸዉ ማለት ተጨፈኑ እናሞኛችሁ አይነት ቀልድ ነዉ> (- አቶ አሸኔ ጌጤ- አታልቅስ ነዉ የሚያስለቅሰኝ ፡ዜጋ መጽሔት)። የ “ዓረና ትግራይ” መስራቾች እነ ገብሩ አስራት፤ አዉዓሎምና እና አረጋሽ አዳነ ትናንት በረከትን- ዘረኛ፤ አዲሱና ተፈራን- ተጎታች፤ መለስና ሌላዉን የህወሃት መአከላዊ ኮሚቴ አባላቱን -ተምበርካኪና ጥገኛ . ሲሉት የነበረዉን ቡድን ፤ዛሬ “ጠላቶች ናቸሁ ፤ቅንጅቶች ናቸዉ…..አለን” ቢሉን ፤እኛኑን ምሰኪኖች ሲሰዳደቡ ግራ ለማጋበት ካልሆነ ፤እየተጓዙበት ያሉበትን ጎዳና፤መዝሙራቸዉና ሰንደቃላማቸዉ ያዉ የተሓህት ነዉ።በዚህ ከቀጠሉ የሚያስቡት የመጨረሻ ግባቸዉ በምናቸዉ እንወቅ ? <ኢህአዴግ ምን እንደሚያስብ ሳይንስም እግዚአብሔርም አያዉቀዉም> ብለዉታል እኮ ደ/ር መረራ ጉዲና። ከፕሮግራሙና ከታሪክ ጀርባዉ ከ’ዚያ ሁሉ ትርምስና ትምህርት በመቅሰም ከወያኔ ወጥዉተዉ በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገዉ የኢደፓ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ “ያደረግነዉ ጥፋት ከልምድ ማነስ ነዉ..” አያሉ የቅርታ መሳይ እንዳልጠቃቀሱ ሁሉ አሁን ተመልሰዉ አገርን ለመገንጠል የኮሚኒስቶች ሕግ ስራ ላይ ያለገደብ ለማዋል በጽናት እታገላለሁ ብሎ አንቀጽ 39ን በአዋጅ የሚደነግግ የትግራይ ተወላጅና ድርጅት በትግራይ ስም “ዓረና ትግራይ” ሲሉ ከተደራጀዉ “ኤርትራዊዉ ወየነ ትግራይ” ለይይተን የምንቀበለዉ መንገድ ከቶዉኑ በምኑ?። በአጽንኦት ዛሬም የምለዉ፡ የነስብሐት ነጋ ፕሮግራም በዓረና ፓርቲ ስም ተግበራዊ እንዳይሆን ሀቀኛ የትግራይ ተወለጆች የኢትዮጵያዊነት አጀንዳ መቀጠል ይጠበቅባቸዋል። ዛሬም ማንም ይሁን ማንም ከመንደርተኞች፤ ጋር ያለዉ ቅራኔ ዛሬም ነገም ለወደፊቱም ትግሉ በአነድነት ሃይሎች በኩል በሰፊዉ ይቀጥላል። ሞት የማይቀር ጽዋ ነዉ፤ ግን ታሪክ የእያንነዳንዳችን ስራ እየዘገበ ነዉ! የትግራይ ሕዝብና በተለይም ምሁሩ ክፍል ይህንን የታሪክ ሴራ ሰብሮ መዉጣት ይጠበቅበታል። ከ7 ዓመት በፊት የተስተጋቡት ድምጸች ዛሬ ተመልሰን ብናስተዉላቸዉ፡ እነ ገብሩ ከተሓህት ሲነጠሉ ያኔ በአገር ዉስጥ በሚታተሙ መጸሄቶች ላይ የኔ ጽሁፎችን ተከታተላችሁ ከነበረ፤ቡዱኑ ቢነጠልም ያዉ ወየነ የሚሸተዉ ባህሪዉ እንደማይለቀዉ “ሃሎ! ሃሎ! መቐለ ድዩ? ሃሎ ማዞርያ! ሃሎ!ሃሎ መቀሌ ነዉ? ….” በሚል በዜጋ መጽሄት ላይ ስተነበይ። አብሮም፤ ወያኔዎች ለሁለት ሲነጠሉ በዉጭ አገር የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በጋራ እና በተናጠል ካዉሮፓ ፤ከካናዳ እና ከሰሜን አሜሪካ ያስተላለፉዋቸዉን በታሪክ የተመዘገበ አሳፋሪ ያቋም መግለጫዎቻቸዉ ከትችት ጋር አቅርቤ ነበር። አብዛኛዉ የትግራይ ተወላጆች ለአንጃዉ ለእነ ገብሩ ቡድን ድጋፋቸዉን ና የነበራቸዉን ከበሬታ በየመግለጫቸዉ ገልጿዋል።ዉጭ የሚኖሩት የትግራይ ተወላጆች ወያኔዎች ለሁለት በመነጠላቸዉ ምክንያት ለምሳሌ ከስያትል የትግራይ ተወላጆች በሚል የተላለፈዉ የእንግሊዝኛዉ መግለጫ ብንመለከት፦ አንቀጥቅጥ ብርድ ይዞ ከወደሰማይ እየቀዘፈ የመጣ ነፋስ ቆፈን መና አስቀርቶናል፡ብርድ ብርድ ብሎናል፤ቀፍፎናል። በዚህም አልተደሰትንም ፤ከፍቶናል። የተለየዉ የማአከላዊዉ አባሎችና አመራሮች ወደስልጣናቸዉ ባስቸኳይ ይመለሱ>>፤ ብሎ ሲደመድም ፦ ከሚድዌሰት ዩ፤ኤስ ኤ የትግራይ ተወላጆችም የተላለፈዉ በተመሳሳይ እንዲህ ብሎ ነበር፡- << ስለመሪዎቻችን መከፋፈል ምንኛ እነደተሰማን ቃላት ኖሮን ለመግለጽ ብንታደል ጥሩ ነበር፤ግን ቃላትም ተፈልጎ ሊገልጸዉ አልተቻለም። አጠቃላይ ግን የመሬት መደርመስ ያህል ተሰማን። ስሜቱ መንፈሳችንን ገነጣጥሎታል፤ደንግጠናል፤ወና ነገር ፤አነዳች ነገር ሆነናል ፤ ተከድተናል ፤ተዋርደናል፤አፍረናል እጅግ ተቆጥተናል። የፈለገዉ ዓይነት ምክንየት ቢኖርም እነደዚህ ዓይነት መዓት ለማየት በቂ ምክንየት ነዉ የሚባል ነገር ሊያሳምነን አይቻለዉም።ይህ ዕብደት ነዉ። የናንተ የመሪዎቻችን መተክያ አይገኝለትም።>> ይህ ሁሉ ድንጋጤ እና ከበሬታ የሰጥዋቸዉ ምክንያት በግላችን የተቆጠበ አስተያየት ቢኖረንም፡የህወሐት መስራች አንዱ ከነበሩ. በሎስ አንጀለስ አሜሪካ ዉስጥ ሚኖሩት አቶ ሃይሉ መንገሻ ግን በዉጭ ያሉት የትግራይ ተወላጆች ፤ያኔ ለአንጃዉ ያሳዩት ያልተቆጠበ አክብሮትና ለድጋፋችዉ ዋና ምክንያት የሚከተለዉ እነደነበር ይገልጻሉ። <” አሁንም በነመለስ የተወገዱት የህወሐት ማአከላዊ ኮሚቴ አባላት እዚህ ሁኔታ ላይ ያደረሳቸዉ መለስ ብቻ ሳይሆን አብረዉ የፈጠሩት ኢ-ዲሞክራሲያዊ ብቸኛ ድርጅት መሆኑን አምነዉ ከዚህ በመማር ሰፊዉን ኢትያጵያ ህዝብ ሊያሳትፍ የሚቻልበትን ከልብ ከተነሱ’ና ከሌሎች ተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር ለመስራትም ከቻሉ ያሁኑ ፍርክስከስ አዎንታዊ ገጽታ ይኖረዋል። በነገራችን ላይ በዉጭ አገር ያሉት የትግራይ ተወላጆችም እርዳታዉንና ድጋፉን የሚለግሱላቸዉ በዚህ መንገድ ይጓዛሉ ከሚል ጽኑ እመነት ነዉ።”>> (ሃይሉ መንገሻ አትኦጵ መጽሄት ነሓሴ 1993 ዓ/ም) ታድያ በአቶ ሃይሉ እላይ እንደተመለከተዉ፡ አንጃዉ አሁን ይዞት ብቅ ያለዉ የወየኔዉ ማኒፌስቶ አንቀጽ 39ኝን ያክል አበጣባጭ የጠላት ፕሮግራም ተይዞ ለአንድነት ከሚታገሉ ህብረ ቢሄር የፖለቲካ ድርጅቶችና የሲቪል ማሀበሮች ጋር እንደ ወያኔዎች በጥርጣሬ ዓይን እንዲታዩ ሊዳርጋዉ ካልሆነ በቀር አብሮ ሊያራምዳቸዉ ይችላል? የትግራይ ተወለጆች ላንጃዉ መቆርቆርና ለድጋፋቸዉ ምክንያት ያ ከነበረ ይህንን በጽናት እንታገልለታለን እያሉለት ያሉትን የጣልያኖቹን አንቀጽ 39 የፕሮግራም (ቅጂ) ይዞ የተነሳዉን “ዓረና”ሊቀበሉት ይችላሉ? አብረን የምናዉ ይሆናል። “ዓረና” ከስሙ አንጻር “አንድ የመሆንን” ነጋሪነትን ያሳያል። አንድነት ለማን? ከእነ ማን ጋር? በየትኛዉስ አገራዊ ፖሊሲ? በ ወያኔዉ አንቀጽ 39? ወያኔንና መለስን በብዙሃን ኢትዮጵያ ያስጠላዉ እና በታሪክ ትቢያ ዉስጥ እንዲመዘገብ ያደረገዉ “ዋነኛዉ ሴራዉ” እኮ ይህንኑ ዓረናዎች ተግባራዊ እንዲሆን በጽናት እንታገላለን የሚልለትን አንቀጽ 39ኙን ነዉ! ታድያ ወየኔ የምንታገል ክፍሎች ዓረናን እንዴት እንደወዳጅ ድርጅት ቆጥረን ስለሱ በጎነት ማስተማርና የጋርዮሽ ህብረት ማቀናጀት የታሰባል? መገንጠል እንዴት የዲሞክራሲ መፍትሄ እና አማረጭ ምንጭ ሊሆን ይታሰባል? የኢሳያስ ኤርትራ ተገንጥላ አሁን የት ነዉ ያለችዉ? አረናዎች ሊነግሩን ይቻላቸዋል? መለስ ዜናዊ የኮሚኒሰቶች “እስከ መገንጠል “ያለገደብ” መርሖ ለማተራመሻ መገልገያ (means) በመጠቀሙ ኦኖጎች እና ሌሎች ጠላቶች እየጠየቁት ያሉትን የመገንጠል ዓላማ፤ያንኑ አንቀጽ “ያለ ገደብ” እንሰጣለን ብለኸናል ነዉ ፀቡ።ኦኖጎች የሚሉት ፤አገር የማፍረስ መብት “ያለ ገደብ” የሚለዉን ”ተፈራርመናልና ያለገደብ ለግሰን”፤ ነዉ -እያጋጫቸዉ ያለዉ ነገር። ግጭቱ ስለ ዲሞክራሲ ሳይሆን “ያለ ምንም ገደብ የመገንጠል መብት ጥያቄ ነዉ” ።በዚህ የደረሰዉ ኪሳራ ይታያችሁ።ክፍለ ሀገሮቹን ካስራ አራት በላይ ገነጣጥሎ በአዳዲስ አምባገነን ኤሊቶች ሕዝብን ማሰቃየት የዓረና ትግራይ “አዲሱ የዲሞግራሲ አብዮት” ሌላዉ ገጽታዉ ነዉ። በዘህ አኳያ፤ አሁን እየተገባዉ ያለዉ ጉዞ፡”ትብስን ሰድጄ ትገድድን አመጣሁ!” የሚሉትን ዓይነት ወደ ሦስተኛዉ ዙር ጉዞ እየመሩን ይመስለኛል። ይህ ሁሉ እየሆነዉ ያለዉ እነ ገብሩ አስራት ፤እነ ነጋሶ ጊዳዳ “የኢትዮጵያን ሕዝብ በአደባባይ ይቅርታ ከጠየቁ በሗላ” መሆኑንም ይበለጥኑ ይገርማል። እነ ገብሩ ከዚያ ካንገት በላይ ፀፀት በሗላ “አሰከ መገንጠል” የሚለዉ ፖሊሲያቸዉ ፤ያዉም “ዛሬ የአማራ ገዢ ትግራይንና ሌለዉን ባልጨቆነበት”፤ “እኩል ሆነናል ባሉበት አፋቸዉ ባለንበት ዘመን” ፤ “ሸዋዊያን ተጋሩ በስደትና በመቃብር በሉበት” ዘመን” ተመልስዉ ዛሬ ለመገንጠልና ለማስገንጠል በጽናት እንታገላለን እያሉን ያሉትን ዲሞክራሲያዊ አብዮታቸዉ፦ ከ1971-1981 ተብሎ ፤ ተብሎ “እመቢ” ያላቸዉ የመገንጠሉ ሴራቸዉ ዛሬ በዓረና ትግራይ ስም ትግራይን ገንጥሎ መሸሸግያ ምሽግ ለማበጀት ይመስላል። አይደረግም እንዳትሉ።ማስገንጠል መብታቸዉ ከሆነ መጠራጠርም መብታችን ነዉና አስኪ እንጠራጠር። ያልተመነጠረ ተጠረጠጠ! ስንትስ ጊዜ እንመንጠር? ብንጠራጠርስ ይፈረድብናል?ተጎድተናል፤ተከድተናል እኮ! ምጽዋ ላይ አፍአበት ላይ ለኢርትራኖች ወግነዉ እኛኑንና እኛነታችንን ገድለዉ፤ ወደብ አልባ እኮ ነዉ ያስቀሩን። ሆ! አሁንም ያለማፈራቸዉ፤ ድፈረቱ! ድፍረቱ!። ሁለት ምርጫ ይዘዋል።- ማተራመስ ወይንም መገንጠል፦ ”የስብሓት ነጋ ያስር ዓመት (1971-1981) የህወሓት ሊቀመንበርነት ዘመን እንኳ የመገንጠሉን ፍላጎት በትግራይ ሕዝብና በታጋይ አእምሮ ዉስጥ ማስረጽ ስላልቻለ በኢህአደግ ስም ሚኒሊክ ቤተመንግስት ዉስጥ ሆኖ አገሪቱን ማተራመስ መርጧል” (ሃይሉ መንገሻ የተሓህት መስራች አባል።ኢትኦፕ ነሐሴ 1993 ዓ/ም ከተደረገዉ ቃለ መጠይቅ የተወሰደ)። ወያኔ- “በኢህአዴግ” ስም አገሪቱን ማተራመስ ከቻለ አንጃዉ በ“ዓረና” ስም በፈረቃ ሊገዙን በሚችሉበት ዘዴ እያመቻቹን ይሆን የሚል ጥያቄ ይታየኛል። ከጥዱ ወደማጡ እንዳይከቱን ያስገነዘቡንን አቶ ሓይሉ መንገሻ ሲቀጥሉ፦<በዘመነ ሕንፍሽፍሽ (ትርምስ) ብዙ ንጹሃን ታጋዮች በወገንተኝነትና ጎጠኝነት ሳቢያ ያለቁት ንጹሃን የትግራይ ታጋዮችና ታገልንልህ እየተባለ የሚመጻደቁበት የትግራይ ሕዝብ ስፍር ቁጥር የለዉም።……….አሁንም የመለስን መንግሥት ሊቋቋሙት የሚችሉት እነዚህ አሁን የተወገዱት መሆናቸዉ አይካድም። ሆኖም ትግላቸዉ ከድጡ ወደማጡ እንዳይሆን ከሌሎች የህብረ-ድርጅቶች ጋር በመቀናጀት ለኢትዮጵያ ህዝብ አንድነትና ዘለቄታ ሰላም እነዲሰሩ መታገል ይጠበቅባቸዋል>> (ሃይሉ መንገሻ - ከላይ ከተገለጸዉ መጽሄት ቃለ መጠይቅ ) በጎጠኝነት በዘመነ ሕንፍስፍሽ (ትርመስ) ያለቁት የትግራይ ተወላጆች ተሪክ፤- ዛሬ ዓረናዎች ለመጠቀም ያልፈጉትን አጋጣሚ ያገኙትን የሕዝቡ ቸርነት፤ይቅር ባይነት ተጠቅመዉ ታሪክና ታሪካቸዉን በይቅርታ የታጀበ ኑዛዜ ሊነግሩን በተገባቸዉ ነበር። አልታደሉም! ኑዛዜዉ ቀርቶብን ጭራሽኑ አገር የመበተናቸዉን ፤የፋሽስቶችና የኮሚኒስቶች ርዕዮት አጀንዳቸዉን አንቀጽ 39ኝን እንደ ዋናዉ የመታገያ አጀነዳቸዉ ይዘዉ ተመልሰዉ ብቅ ማለታቸዉ የባሰዉ የንቀታቸዉ ብዘት ያሳዝናል። በነዚህ ጎጠኞች ያለቁት የንጹሃን ደም ማን ይናገር? ለጠፉት፤ ለተሰወሩት፤ ማን ይቁምላቸው? እዉነታዉ እነዳይገለጽ ሲሸፋፍኑ ከርመዉ አሁን ለፍትሕ እንታገላለን ሲሉ ትንሽ ሐፍረት እነኳ አልተሰማቸዉም! ያኔ ባለፈዉ ሰሞን <“ስየ” በኔ ታሪክ ሳይሁን እኔ በምናገራቸዉ ብቻ እንወያይ> ሲለን አድናቆታቸዉን ለግሰዉ ”የኢትዮጵያ ቅርስ” (ሶቨኒር) ነዉ ብለዉ ሸኙት።የሰራነዉ ጉድ አትነጋገሩ፤ እኛ በምንሰጣችሁ አጀንዳ ብቻ ተነጋገሩ ብሎ አነጃዉ ክፍል ሲለን፤ “እኛ ወያኔዎች አይደለንም አንተ በፈለግከዉ አጀንዳ መነጋገር የምትችለዉ ከወያኔዎች ጋር እንጂ ከኛ ከተጎጂዎች ጋር ሊሆን አይችልም፦…. አዳምጡኝ እያልከ እንዳለኸዉ የኛኑንም ስሞታ አዳምጥ፡….. ብለዉ ለተካራከሩ ዜጎች “ኤክስትሪሞች” ብለዉ የሰደቡን በተቃዋሚነት የቆሙ ታዋቂ ግለሰዎች ሰዎች አሉ። ንቀት?! ተማርኩ የሚለዉ የትግራይ ዜጋም ብሔራዊ ክህደትለፈጸሙ አምባገነኖች ሽንጡን ገትሮ በሙታኖች ስም ወደ ህግ ማቅረብ አልቻለም። ይህ ቸልተኝነታቸዉን ፤የምን አገባኝነትን ወላዋይ ባህርአቸዉን ስናጋልጥ የማይወዱን አሉ። ይህ ቸልተኝነትና የምን ቸገረኝ ራቅ ብሎ ተመለካችነት ባህሪያችንን በመታዘብ ዛሬም እየናቁን መንደርተኞቹ አንቀጽ 39ን “ያለገደብ” ለመተግበር ይሄዉና ተዘጋጅተዋል። አንድ በሉ! ሁለተኛዉ ታላቁ ሴራ ደግሞ ይመጣል - ጠብቁ! ታድያ አገሪቱን ማን ያድናት? አቶ ሃይሉ መንገሻ እነደላዩት “ኢህአዴግን መታገል የሚችለዉ የተነጠለዉ ቡድን ከሆነ” የተቀረዉ ተስፋ ቢስ ሙሁር ወደባረያ ተገዢነቱ ለሁለተኛ ዙር መዘጋጀት ይኖርበታል። አልያም ሙሁሩ አገሪቷ መታገድ ካልቻለ፡- አቶ ሃይሉ መንገሻ እንዳሉት <<ሠራዊቱ የምትታመሰዉን አገር ያድናት”>> (ሃይሉ መንገሻ ኢትኦጵ ነሓሴ 1993 ዓ/ም) ሙሁሩ ምንተሕፍረቱን አጋለጦ ወታደሩ ሕዝቡን እንዲያድን ሲማጸን፤ እኛ ያልተማርን ዜጎች እግዜር ከመአቱ ራሱ ያድነን ከማለት ሌላ ምን እንበል? <<ይህ አዲስ ቡድን፡ መለስንና አንዳንድ ደጋፊዎቻቸዉን የተወሰነ ፖሊሲዎችን የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንቅናቄዎች ስለነቀፈ ብቻ ኢትዮጵያዊ አጀነዳ ማንሳቱን ለማረጋገጥ እንችል ኢሆን? “ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የሚሸት” ዓላማ እንዳለዉ ለማየት እፈልጋለሁ>> ጸጋየ ገ/መድህን አራአያ ቅጽ 9 ቁትር 6 1994 ጦቢያ -በፈረቃ ሊገዙን ባይመኙ!) “ዓረና ትግራይ” አሁንም ወያኔ ወያኔ የሚሸተዉ እንቁላሉን መታቀፉን የቁም እንላለን። ለኢትዮጵያ አንድነትና ቤተሰባዊነት ትናንት ቆመናል፤ ዘሬም ነገም በጽናት እንቆማለን።ቁጥር ስፍር የሌላቸዉ በወያኔ ጎጠኝነትና ማን አለብኝነት የተረሸኑ ታጋዬችና የትግራይ ገበሬዎች ደም አሁንም ይጮሃል።”ኢትዮጵያ” ለዘላም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ አሜሪካ መጋቢት 2000 ዓ/ም-/-

“Arena” Should Stop Hatching TPLF’s Decadent Egg!

Please read the article with Ge’ez Unicode fonts at Geez Unicode.com (it is free and works with MS words) ዓረና ትግራይ” አሁንም ወያኔ ወያኔ የሚሸተዉ እንቁላሉን መታቀፉን የቁም እንላለን። አሁንም አሁንም መንደርተኝነቱ አልለቅ ብሎናል። በጣም ክፉ በሽታ! ከተመሰረተ ስድስት ወር ያስቆጠረው ከአፍቃሬው የኤርትራዉ ቡድን ከነመለስ ዜናዊ ይልቅ የተሻለ መርሃ ግብር ይዞ ይመጣ ይሆናል ተብሎ የተጠበቀዉ የእነ ገብሩ አስራት ፤ “ዓረና ትግራይ” ጋሽቦ የወጣዉ የ30 ዓመት አረማቸውን ይዞ እንደና ብቅ ብሏል። ። ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት ግብ እንታገላለን በማለት በግንቦት 21 አና 22 / 2000 ዓ/ም ትግራይ ዉስጥ በመቀሌ ከተማ “ሚላኖ” (ባልታጣ ሥም) ተብሎ በሚጠራዉ ሆቴል ባካሄደዉ ጉባኤ፡ አስቀድሞ በወየኔ የተነደፉትን አንቀጾችና በተለይም አንቀጽ 39ኙ የኮሚኒሰቶች አገር የማፈራረስ መርሐ ግበሩን “በአልተገደበዉ” መብት ተግባራዊ እንደሚያደርግ ጉባኤዉ በተነጋገረባቸዉ በለ6 ዋና ዋና ነጥቦች በትግርኛ ቋንቋ የተጻፈዉ መግለጫዉ በኢትዮ- ሚድያ ፤ በደቂ አሉላ እና በአይጋ ድረ-ገጾች ለጥፎታል። “ኢትዮ ሚድያ” በተባለዉ ድረገጽም < ቅንጅት ናችሁ፤ ጠላት ናችሁ…… እያለን ነዉ> ሲሉ ዓረናዎች እሮሮአቸዉ እያሰሙ ነዉ ሲል ዘግቧል። አዲስ ሆነብን’ሳ እንዴት ነዉ ነገሩ?! ተቧድኖ መሰዳደብ የጀመሩት ገና አሁን አይደለም እኮ። በመሰዳደቡ ሁሉም አልተሰናነፉም። የቸገረን ነገር “ለመሰዳደቡ” መሰረት የሆናቸዉ ልዩነታቸው ግን በኢትዮጵአዊነት ዙርያ ያጠነጠነ ትኩረት ያለመሆኑን ሳያሳስበን አልቀረም። አሁን እተሰደብን ነዉ እያሉት ያለዉን መሰረታዊ ቅራኔያቸዉን አስኪ ወደሗላ መለስ ብለን ጸሐፍት የዘገቡዋቸዉንን ለዉይይታችን መነሻ ያመቸን ዘንድ እንቃኝ። “በፓለቲካዊና በማህበራዊው ዘርፍ ተንሰራፍተዉ የሚገኙት የኢትዮጵያ አስከፊ ችግሮች ከወያኔ የዘር ፍልስፍና ሥርዓት የመነጩ ናቸዉ” (አታልቅስ ነዉ ሚያስለቅሰኝ - አሸኔ ጌጡ ዜጋ ጥር - የካቲት 1994)። ሁለቱም ይሄንን አይጋሩትም። ረዢም ገለጻ የሚፈልጉ አስከፊ የሚባሉት የአገሪቷ ችግሮች መሀንዲሶቹም፤ወያኔዎች ሲሆኑ፤ ወያኔዎች የምንላቸዉ ደግሞ ሁለቱንም ቡድን የሚያጠቃልል ሁለቱም የሚኩራሩበት ድርጅት ነዉ። የዓረና ኮሚኒስቶች አሁንም እንምራችሁ እያሉን ያለዉን መንገዳቸዉ ከነ መለስ ዜናዊ አቋም አይለይም። አሁንም ድሮም በበሰበሰዉ አንጃዉ (በመለስ አንደበት) እና በተምበርካኪዉ የቤተመንግሰቱ ቡድን (በአንጃዉ አነጋገር መሰረት) ያኔ ካሰራጩዋቸዉ ጽሁፎች መረዳት እንደተቻለዉ የፖሊሲ ልዩነት አልነበረም። ልጥቀስ < እነ አቶ ተወልደ የኢትዮጵያ ችግር በዘር ላይ ከተመሰረተ አድሎአዊ ሥርዓት የመነጩ ናቸዉ የሚል አመለካከት የላቸዉም። ኢትዮጵያ ዉስጥ በይዘቱ ከደቡብ አፍሪካዉ ዘረኛ ሥርዓት ያልተለየ ዘረኝነት መሰረት ያደረገ አስከፊ ሥርዓት መመስረቱን አየቀበሉም። ዛሬም ዘርን መሰረት ያደረገ አደረጃጀት፤የወዳጅና የጠላት ትንተና አለ። ትመክህተኛና ጠባብ በሚሉት ሃሳቦች ዙርያ ምንም አይነት አስተሳሰብ ለዉጥ የላቸዉም። በዚህም አቋማቸዉ ከነመለስ ጋር ተመሳሳይ አቋም እንዳላቸዉ ፀባቸዉም መሰረታዊ ቅራኔ አለመሆኑን በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል። (አሸኔ ገጤ - አታለቅስ ነዉ የሚአስለቅሰኝ) አቶ ያሬድ ጥበቡም በዜጋ መጸሔት ቁጥር 11/1993 ባስነበቡት መጣጥፍ እነ ተወለደ (ያሁኑ ዓረናዉንም ጨምሮ) እንዲህ ብለዉ ነበር ፦ “የትግራይ ሁኔታስ መልክ ይዟል የሚያሳዝነዉ ያኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ ነዉ” (ተወልደ ወልደማርያም)። በእወነቱ እነ ተወለደ እና እነ ገብሩ ለኢትዮጵያና ለህዝቦቿ አንድነት አዛኞችና ተቆረቋሪዎች ናቸዉ? የሚከተለዉን ከ አቶ አሽኔ ገጤ (አታልቅስ ነዉ ሚአስለቅሰኝ መጣጥፍ) ስለ አንጃዉ ዘረኝነት አና እንካስላንትያ ስድብ የተለዋወቱባቸዉን ባሕርያቶቻቸዉን የተዘገቡትን እንመልከት፦ <በረከት ወደ ተጠናወተዉ አፍራሽ ሚና ስንመለስ የሚያናፍሰዉ ነገር….የራሱን ዘር ማጥራት ቅሬታ መነሻ በማድረግ የመለስን መልክት ይዞ ብብእዴን ፖሊት ቢሮ በኩል ሰፊ እነቅስቃሴ ማድረጉን ነዉ>።< …….. ህወሓትን እንደ ድርጅት ከትምክህተኞችና ከሻዕቢያ ፕሮፓጋንዲስቶች ባልተናነሰ ማጥላላት ነበር የተያያዘዉ። ህወሐት ፈላጭ ቆራጭ እንደሆነ ፤ካድሬዎቹ እንደፈለጉ ሲሆኑ ምንም ዓይነት እርምጃ እንደማይወስድ አድርጎ ለማቅረብ በስፋት ተንቀሳቅሷል።>> (ሪፖርተር መጽሔት ቅጽ 5 ቁጥር 39) አንጃዎቹ - ስለ ድርጅታቸዉ ምንነት አንዴ አምባገነንት ለብዙ አመታት ነፍሶ በሆደ ሰፊ አቻችለን አዚህ ድረስ ደርሰናል ሲሉን፤ አንዴ ደግሞ ህወሓት ፈላጭ ቆራጭ አይደለም ገና አሁን ነዉ ዱብ ዕዳዉ የመጣዉ ሲሉ እያደመጥናቸዉ ነዉ። <<ወያኔ ግለሰብም ሆነ የድርጅትን ፖለቲካን የሚመዝነዉና ሚለካዉ በዘር ነዉ። ኦሮሞዉን ጠባብ ብሔረተኛ፤ አማራዉን ትምክህተኛ በማለት ። ለምሳሌ << ከትምክህተኞቹ ድርጅቶች ባልተናነሰ ሁኔታ>> ያሉት፤የአማራዉን ህዝብ ከዘር ማፅዳት መአት ለማዳን (አቅሙ ባይኖሮዉም እንኳ) ሲባል የተቋቋመዉን “መ አ ህ ድ” ን ለመጥቀስ ተፈልጎ ነዉ>። (አሸኔ ጌጤ)። በኢትዮጵያ ዙርያ ያጠነጠነ ፀብ አይደለም የልኩት ለዚህ ነዉ። ከዛ አኳያ አንጃዉን የመሩት አቶ ተወልደ “የትግራይ ሁኔታስ መልክ ይዟል የሚያሳዝነዉ ያኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ ነዉ” ሲሉ <፤ለማይወዷት ለማያከብሯት ለማይቀበሏት ለማይፈልጓት ኢትዮጵያ ህወሓቶች (እነ አቶ ተወልደ ጭምር) ተቆርቋሪ ናቸዉ ማለት ተጨፈኑ እናሞኛችሁ አይነት ቀልድ ነዉ> (- አቶ አሸኔ ጌጤ- አታልቅስ ነዉ የሚያስለቅሰኝ ፡ዜጋ መጽሔት)። የ “ዓረና ትግራይ” መስራቾች እነ ገብሩ አስራት፤ አዉዓሎምና እና አረጋሽ አዳነ ትናንት በረከትን- ዘረኛ፤ አዲሱና ተፈራን- ተጎታች፤ መለስና ሌላዉን የህወሃት መአከላዊ ኮሚቴ አባላቱን -ተምበርካኪና ጥገኛ . ሲሉት የነበረዉን ቡድን ፤ዛሬ “ጠላቶች ናቸሁ ፤ቅንጅቶች ናቸዉ…..አለን” ቢሉን ፤እኛኑን ምሰኪኖች ሲሰዳደቡ ግራ ለማጋበት ካልሆነ ፤እየተጓዙበት ያሉበትን ጎዳና፤መዝሙራቸዉና ሰንደቃላማቸዉ ያዉ የተሓህት ነዉ።በዚህ ከቀጠሉ የሚያስቡት የመጨረሻ ግባቸዉ በምናቸዉ እንወቅ ? <ኢህአዴግ ምን እንደሚያስብ ሳይንስም እግዚአብሔርም አያዉቀዉም> ብለዉታል እኮ ደ/ር መረራ ጉዲና። ከፕሮግራሙና ከታሪክ ጀርባዉ ከ’ዚያ ሁሉ ትርምስና ትምህርት በመቅሰም ከወያኔ ወጥዉተዉ በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገዉ የኢደፓ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ “ያደረግነዉ ጥፋት ከልምድ ማነስ ነዉ..” አያሉ የቅርታ መሳይ እንዳልጠቃቀሱ ሁሉ አሁን ተመልሰዉ አገርን ለመገንጠል የኮሚኒስቶች ሕግ ስራ ላይ ያለገደብ ለማዋል በጽናት እታገላለሁ ብሎ አንቀጽ 39ን በአዋጅ የሚደነግግ የትግራይ ተወላጅና ድርጅት በትግራይ ስም “ዓረና ትግራይ” ሲሉ ከተደራጀዉ “ኤርትራዊዉ ወየነ ትግራይ” ለይይተን የምንቀበለዉ መንገድ ከቶዉኑ በምኑ?። በአጽንኦት ዛሬም የምለዉ፡ የነስብሐት ነጋ ፕሮግራም በዓረና ፓርቲ ስም ተግበራዊ እንዳይሆን ሀቀኛ የትግራይ ተወለጆች የኢትዮጵያዊነት አጀንዳ መቀጠል ይጠበቅባቸዋል። ዛሬም ማንም ይሁን ማንም ከመንደርተኞች፤ ጋር ያለዉ ቅራኔ ዛሬም ነገም ለወደፊቱም ትግሉ በአነድነት ሃይሎች በኩል በሰፊዉ ይቀጥላል። ሞት የማይቀር ጽዋ ነዉ፤ ግን ታሪክ የእያንነዳንዳችን ስራ እየዘገበ ነዉ! የትግራይ ሕዝብና በተለይም ምሁሩ ክፍል ይህንን የታሪክ ሴራ ሰብሮ መዉጣት ይጠበቅበታል። ከ 7 ዓመት በፊት ያስተጋባናቸዉ ድምጾቻችን ስንመረምር፡ እነ ገብሩ ከተሓህት ሲነጠሉ ያኔ በአገር ዉስጥ በሚታተሙ መጸሄቶች ላይ የኔ ጽሁፎችን ተከታተላችሁ ከነበረ፤ቡዱኑ ቢነጠልም ያዉ ወየነ የሚሸተዉ ባህሪዉ እንደማይለቀዉ “ሃሎ! ሃሎ! መቐለ ድዩ? ሃሎ ማዞርያ! ሃሎ!ሃሎ መቀሌ ነዉ? ….” በሚል በዜጋ መጽሄት ላይ ስተነበይ። አብሮም፤ ወያኔዎች ለሁለት ሲነጠሉ በዉጭ አገር የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በጋራ እና በተናጠል ካዉሮፓ ፤ከካናዳ እና ከሰሜን አሜሪካ ያስተላለፉዋቸዉን በታሪክ የተመዘገበ አሳፋሪ ያቋም መግለጫዎቻቸዉ ከትችት ጋር አቅርቤ ነበር። አብዛኛዉ የትግራይ ተወላጆች ለአንጃዉ ለእነ ገብሩ ቡድን ድጋፋቸዉን ና የነበራቸዉን ከበሬታ በየመግለጫቸዉ ገልጿዋል።ዉጭ የሚኖሩት የትግራይ ተወላጆች ወያኔዎች ለሁለት በመነጠላቸዉ ምክንያት ለምሳሌ ከስያትል የትግራይ ተወላጆች በሚል የተላለፈዉ የእንግሊዝኛዉ መግለጫ ብንመለከት፦ “አንቀጥቅጥ ብርድ ይዞ ከወደሰማይ እየቀዘፈ የመጣ ነፋስ ቆፈን መና አስቀርቶናል፡ብርድ ብርድ ብሎናል፤ቀፍፎናል። በዚህም አልተደሰትንም ፤ከፍቶናል። የተለየዉ የማአከላዊዉ አባሎችና አመራሮች ወደስልጣናቸዉ ባስቸኳይ ይመለሱ>>፤ ብሎ ሲደመድም ፦ ከሚድዌሰት ዩ፤ኤስ ኤ የትግራይ ተወላጆችም የተላለፈዉ በተመሳሳይ እንዲህ ብሎ ነበር፡- << ስለመሪዎቻችን መከፋፈል ምንኛ እነደተሰማን ቃላት ኖሮን ለመግለጽ ብንታደል ጥሩ ነበር፤ግን ቃላትም ተፈልጎ ሊገልጸዉ አልተቻለም። አጠቃላይ ግን የመሬት መደርመስ ያህል ተሰማን። ስሜቱ መንፈሳችንን ገነጣጥሎታል፤ደንግጠናል፤ወና ነገር ፤አነዳች ነገር ሆነናል ፤ ተከድተናል ፤ተዋርደናል፤አፍረናል እጅግ ተቆጥተናል። የፈለገዉ ዓይነት ምክንየት ቢኖርም እነደዚህ ዓይነት መዓት ለማየት በቂ ምክንየት ነዉ የሚባል ነገር ሊያሳምነን አይቻለዉም።ይህ ዕብደት ነዉ። የናንተ የመሪዎቻችን መተክያ አይገኝለትም።>> ይህ ሁሉ ድንጋጤ እና ከበሬታ የሰጥዋቸዉ ምክንያት በግላችን የተቆጠበ አስተያየት ቢኖረንም፡የህወሐት መስራች አንዱ ከነበሩ. በሎስ አንጀለስ አሜሪካ ዉስጥ ሚኖሩት አቶ ሃይሉ መንገሻ ግን በዉጭ ያሉት የትግራይ ተወላጆች ፤ያኔ ለአንጃዉ ያሳዩት ያልተቆጠበ አክብሮትና ለድጋፋችዉ ዋና ምክንያት የሚከተለዉ እነደነበር ይገልጻሉ። <” አሁንም በነመለስ የተወገዱት የህወሐት ማአከላዊ ኮሚቴ አባላት እዚህ ሁኔታ ላይ ያደረሳቸዉ መለስ ብቻ ሳይሆን አብረዉ የፈጠሩት ኢ-ዲሞክራሲያዊ ብቸኛ ድርጅት መሆኑን አምነዉ ከዚህ በመማር ሰፊዉን ኢትያጵያ ህዝብ ሊያሳትፍ የሚቻልበትን ከልብ ከተነሱ’ና ከሌሎች ተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር ለመስራትም ከቻሉ ያሁኑ ፍርክስከስ አዎንታዊ ገጽታ ይኖረዋል። በነገራችን ላይ በዉጭ አገር ያሉት የትግራይ ተወላጆችም እርዳታዉንና ድጋፉን የሚለግሱላቸዉ በዚህ መንገድ ይጓዛሉ ከሚል ጽኑ እመነት ነዉ።”>> (ሃይሉ መንገሻ አትኦጵ መጽሄት ነሓሴ 1993 ዓ/ም) ታድያ በአቶ ሃይሉ እላይ እንደተመለከተዉ፡ አንጃዉ አሁን ይዞት ብቅ ያለዉ የወየኔዉ ማኒፌስቶ አንቀጽ 39ኝን ያክል አበጣባጭ የጠላት ፕሮግራም ተይዞ ለአንድነት ከሚታገሉ ህብረ ቢሄር የፖለቲካ ድርጅቶችና የሲቪል ማሀበሮች ጋር እንደ ወያኔዎች በጥርጣሬ ዓይን እንዲታዩ ሊዳርጋዉ ካልሆነ በቀር አብሮ ሊያራምዳቸዉ ይችላል? የትግራይ ተወለጆች ላንጃዉ መቆርቆርና ለድጋፋቸዉ ምክንያት ያ ከነበረ ይህንን በጽናት እንታገልለታለን እያሉለት ያሉትን የጣልያኖቹን አንቀጽ 39 የፕሮግራም (ቅጂ) ይዞ የተነሳዉን “ዓረና”ሊቀበሉት ይችላሉ? አብረን የምናዉ ይሆናል። “ዓረና” ከስሙ አንጻር “አንድ የመሆንን” ነጋሪነትን ያሳያል። አንድነት ለማን? ከእነ ማን ጋር? በየትኛዉስ አገራዊ ፖሊሲ? በ ወያኔዉ አንቀጽ 39? ወያኔንና መለስን በብዙሃን ኢትዮጵያ ያስጠላዉ እና በታሪክ ትቢያ ዉስጥ እንዲመዘገብ ያደረገዉ “ዋነኛዉ ሴራዉ” እኮ ይህንኑ ዓረናዎች ተግባራዊ እንዲሆን በጽናት እንታገላለን የሚልለትን አንቀጽ 39ኙን ነዉ! ታድያ ወየኔ የምንታገል ክፍሎች ዓረናን እንዴት እንደወዳጅ ድርጅት ቆጥረን ስለሱ በጎነት ማስተማርና የጋርዮሽ ህብረት ማቀናጀት የታሰባል? መገንጠል እንዴት የዲሞክራሲ መፍትሄ እና አማረጭ ምንጭ ሊሆን ይታሰባል? የኢሳያስ ኤርትራ ተገንጥላ አሁን የት ነዉ ያለችዉ? አረናዎች ሊነግሩን ይቻላቸዋል? መለስ ዜናዊ የኮሚኒሰቶች “እስከ መገንጠል “ያለገደብ” መርሖ ለማተራመሻ መገልገያ (means) በመጠቀሙ ኦኖጎች እና ሌሎች ጠላቶች እየጠየቁት ያሉትን የመገንጠል ዓላማ፤ያንኑ አንቀጽ “ያለ ገደብ” እንሰጣለን ብለኸናል ነዉ ፀቡ።ኦኖጎች የሚሉት ፤አገር የማፍረስ መብት “ያለ ገደብ” የሚለዉን ”ተፈራርመናልና ያለገደብ ለግሰን”፤ ነዉ -እያጋጫቸዉ ያለዉ ነገር። ግጭቱ ስለ ዲሞክራሲ ሳይሆን “ያለ ምንም ገደብ የመገንጠል መብት ጥያቄ ነዉ” ።በዚህ የደረሰዉ ኪሳራ ይታያችሁ።ክፍለ ሀገሮቹን ካስራ አራት በላይ ገነጣጥሎ በአዳዲስ አምባገነን ኤሊቶች ሕዝብን ማሰቃየት የዓረና ትግራይ “አዲሱ የዲሞግራሲ አብዮት” ሌላዉ ገጽታዉ ነዉ። በዘህ አኳያ፤ አሁን እየተገባዉ ያለዉ ጉዞ፡”ትብስን ሰድጄ ትገድድን አመጣሁ!” የሚሉትን ዓይነት ወደ ሦስተኛዉ ዙር ጉዞ እየመሩን ይመስለኛል። ይህ ሁሉ እየሆነዉ ያለዉ እነ ገብሩ አስራት ፤እነ ነጋሶ ጊዳዳ “የኢትዮጵያን ሕዝብ በአደባባይ ይቅርታ ከጠየቁ በሗላ” መሆኑንም ይበለጥኑ ይገርማል። እነ ገብሩ ከዚያ ካንገት በላይ ፀፀት በሗላ “አሰከ መገንጠል” የሚለዉ ፖሊሲያቸዉ ፤ያዉም “ዛሬ የአማራ ገዢ ትግራይንና ሌለዉን ባልጨቆነበት”፤ “እኩል ሆነናል ባሉበት አፋቸዉ ባለንበት ዘመን” ፤ “ሸዋዊያን ተጋሩ በስደትና በመቃብር በሉበት” ዘመን” ተመልስዉ ዛሬ ለመገንጠልና ለማስገንጠል በጽናት እንታገላለን እያሉን ያሉትን ዲሞክራሲያዊ አብዮታቸዉ፦ ከ1971-1981 ተብሎ ፤ ተብሎ “እመቢ” ያላቸዉ የመገንጠሉ ሴራቸዉ ዛሬ በዓረና ትግራይ ስም ትግራይን ገንጥሎ መሸሸግያ ምሽግ ለማበጀት ይመስላል። አይደረግም እንዳትሉ።ማስገንጠል መብታቸዉ ከሆነ መጠራጠርም መብታችን ነዉና አስኪ እንጠራጠር። ያልተመነጠረ ተጠረጠጠ! ስንትስ ጊዜ እንመንጠር? ብንጠራጠርስ ይፈረድብናል?ተጎድተናል፤ተከድተናል እኮ! ምጽዋ ላይ አፍአበት ላይ ለኢርትራኖች ወግነዉ እኛኑንና እኛነታችንን ገድለዉ፤ ወደብ አልባ እኮ ነዉ ያስቀሩን። ሆ! አሁንም ያለማፈራቸዉ፤ ድፈረቱ! ድፍረቱ!። ሁለት ምርጫ ይዘዋል።- ማተራመስ ወይንም መገንጠል፦ ”የስብሓት ነጋ ያስር ዓመት (1971-1981) የህወሓት ሊቀመንበርነት ዘመን እንኳ የመገንጠሉን ፍላጎት በትግራይ ሕዝብና በታጋይ አእምሮ ዉስጥ ማስረጽ ስላልቻለ በኢህአደግ ስም ሚኒሊክ ቤተመንግስት ዉስጥ ሆኖ አገሪቱን ማተራመስ መርጧል” (ሃይሉ መንገሻ የተሓህት መስራች አባል።ኢትኦፕ ነሐሴ 1993 ዓ/ም ከተደረገዉ ቃለ መጠይቅ የተወሰደ)። ወያኔ- “በኢህአዴግ” ስም አገሪቱን ማተራመስ ከቻለ አንጃዉ በ“ዓረና” ስም በፈረቃ ሊገዙን በሚችሉበት ዘዴ እያመቻቹን ይሆን የሚል ጥያቄ ይታየኛል። ከጥዱ ወደማጡ እንዳይከቱን ያስገነዘቡንን አቶ ሓይሉ መንገሻ ሲቀጥሉ፦<በዘመነ ሕንፍሽፍሽ (ትርምስ) ብዙ ንጹሃን ታጋዮች በወገንተኝነትና ጎጠኝነት ሳቢያ ያለቁት ንጹሃን የትግራይ ታጋዮችና ታገልንልህ እየተባለ የሚመጻደቁበት የትግራይ ሕዝብ ስፍር ቁጥር የለዉም።……….አሁንም የመለስን መንግሥት ሊቋቋሙት የሚችሉት እነዚህ አሁን የተወገዱት መሆናቸዉ አይካድም። ሆኖም ትግላቸዉ ከድጡ ወደማጡ እንዳይሆን ከሌሎች የህብረ-ድርጅቶች ጋር በመቀናጀት ለኢትዮጵያ ህዝብ አንድነትና ዘለቄታ ሰላም እነዲሰሩ መታገል ይጠበቅባቸዋል>> (ሃይሉ መንገሻ - ከላይ ከተገለጸዉ መጽሄት ቃለ መጠይቅ ) በጎጠኝነት በዘመነ ሕንፍስፍሽ (ትርመስ) ያለቁት የትግራይ ተወላጆች ተሪክ፤- ዛሬ ዓረናዎች ለመጠቀም ያልፈጉትን አጋጣሚ ያገኙትን የሕዝቡ ቸርነት፤ይቅር ባይነት ተጠቅመዉ ታሪክና ታሪካቸዉን በይቅርታ የታጀበ ኑዛዜ ሊነግሩን በተገባቸዉ ነበር። አልታደሉም! ኑዛዜዉ ቀርቶብን ጭራሽኑ አገር የመበተናቸዉን ፤የፋሽስቶችና የኮሚኒስቶች ርዕዮት አጀንዳቸዉን አንቀጽ 39ኝን እንደ ዋናዉ የመታገያ አጀነዳቸዉ ይዘዉ ተመልሰዉ ብቅ ማለታቸዉ የባሰዉ የንቀታቸዉ ብዘት ያሳዝናል። በነዚህ ጎጠኞች ያለቁት የንጹሃን ደም ማን ይናገር? ለጠፉት፤ ለተሰወሩት፤ ማን ይቁምላቸው? እዉነታዉ እነዳይገለጽ ሲሸፋፍኑ ከርመዉ አሁን ለፍትሕ እንታገላለን ሲሉ ትንሽ ሐፍረት እነኳ አልተሰማቸዉም! ያኔ ባለፈዉ ሰሞን <“ስየ” በኔ ታሪክ ሳይሁን እኔ በምናገራቸዉ ብቻ እንወያይ> ሲለን አድናቆታቸዉን ለግሰዉ ”የኢትዮጵያ ቅርስ” (ሶቨኒር) ነዉ ብለዉ ሸኙት።የሰራነዉ ጉድ አትነጋገሩ፤ እኛ በምንሰጣችሁ አጀንዳ ብቻ ተነጋገሩ ብሎ አነጃዉ ክፍል ሲለን፤ “እኛ ወያኔዎች አይደለንም አንተ በፈለግከዉ አጀንዳ መነጋገር የምትችለዉ ከወያኔዎች ጋር እንጂ ከኛ ከተጎጂዎች ጋር ሊሆን አይችልም፦…. አዳምጡኝ እያልከ እንዳለኸዉ የኛኑንም ስሞታ አዳምጥ፡….. ብለዉ ለተካራከሩ ዜጎች “ኤክስትሪሞች” ብለዉ የሰደቡን በተቃዋሚነት የቆሙ ታዋቂ ግለሰዎች ሰዎች አሉ። ንቀት?! ተማርኩ የሚለዉ የትግራይ ዜጋም ብሔራዊ ክህደትለፈጸሙ አምባገነኖች ሽንጡን ገትሮ በሙታኖች ስም ወደ ህግ ማቅረብ አልቻለም። ይህ ቸልተኝነታቸዉን ፤የምን አገባኝነትን ወላዋይ ባህርአቸዉን ስናጋልጥ የማይወዱን አሉ። ይህ ቸልተኝነትና የምን ቸገረኝ ራቅ ብሎ ተመለካችነት ባህሪያችንን በመታዘብ ዛሬም እየናቁን መንደርተኞቹ አንቀጽ 39ን “ያለገደብ” ለመተግበር ይሄዉና ተዘጋጅተዋል። አንድ በሉ! ሁለተኛዉ ታላቁ ሴራ ደግሞ ይመጣል - ጠብቁ! ታድያ አገሪቱን ማን ያድናት? አቶ ሃይሉ መንገሻ እነደላዩት “ኢህአዴግን መታገል የሚችለዉ የተነጠለዉ ቡድን ከሆነ” የተቀረዉ ተስፋ ቢስ ሙሁር ወደባረያ ተገዢነቱ ለሁለተኛ ዙር መዘጋጀት ይኖርበታል። አልያም ሙሁሩ አገሪቷ መታገድ ካልቻለ፡- አቶ ሃይሉ መንገሻ እንዳሉት <<ሠራዊቱ የምትታመሰዉን አገር ያድናት”>> (ሃይሉ መንገሻ ኢትኦጵ ነሓሴ 1993 ዓ/ም) ሙሁሩ ምንተሕፍረቱን አጋለጦ ወታደሩ ሕዝቡን እንዲያድን ሲማጸን፤ እኛ ያልተማርን ዜጎች እግዜር ከመአቱ ራሱ ያድነን ከማለት ሌላ ምን እንበል? <<ይህ አዲስ ቡድን፡ መለስንና አንዳንድ ደጋፊዎቻቸዉን የተወሰነ ፖሊሲዎችን የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንቅናቄዎች ስለነቀፈ ብቻ ኢትዮጵያዊ አጀነዳ ማንሳቱን ለማረጋገጥ እንችል ኢሆን? “ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የሚሸት” ዓላማ እንዳለዉ ለማየት እፈልጋለሁ>> ጸጋየ ገ/መድህን አራአያ ቅጽ 9 ቁትር 6 1994 ጦቢያ -በፈረቃ ሊገዙን ባይመኙ!) “ዓረና ትግራይ” አሁንም ወያኔ ወያኔ የሚሸተዉ እንቁላሉን መታቀፉን የቁም እንላለን። ለኢትዮጵያ አንድነትና ቤተሰባዊነት ትናንት ቆመናል፤ ዘሬም ነገም በጽናት እንቆማለን።ቁጥር ስፍር የሌላቸዉ በወያኔ ጎጠኝነትና ማን አለብኝነት የተረሸኑ ታጋዬችና የትግራይ ገበሬዎች ደም አሁንም ይጮሃል።”ኢትዮጵያ” ለዘላም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ አሜሪካ መጋቢት 2000 ዓ/ም-/-

Tuesday, April 8, 2008

One day “Alula Jr.” will born from Temben!


Please read it with Ge’ez Unicode (download it from “Ge’ez Unicode.com”. It is free and easy to use with MS Words.

አንድ ቀን “ዳግማዊ አሉላ” ከተምቤን ይወለዳል! please read the Tigriga version attached below also
በግደይ ባሕሪሹም
(ከ አሞራ መጽሃፋቸዉ የተገኘ- ገጽ 197)

ከዚህ ገጽ በስተ’ግርጌዉ መጨረሻ በኩል በትግርኛ ለትግርኛ አንባቢዎች ተርጒሜ ያቀረብኩትን ተሐህቶችን የተቃወመ የትግራይ ተወላጅ አንዳንዴ በሕይወቱ እያለ መቃብር ጉድጓድ ዉስጥ በመክተት የቁም ስቃዩን እያሳዩ እንዴት እንደሚገድሉት የሚገልጽ ነበር። በዚህ ገጽ ግን ለአማርኛ አንባቢዎቼ የማቀርበዉ ለየት ያለ በመሆኑ ሁሉም እነዲያነ’በዉ እጋብዛለሁ።

<< …ሴቶች ለማገዳ እንጨት ለቀማ ከሠፈራቸዉ ወጣ ብለዉ ወደጫካ ሲሄዱ፤በክረምት ወራት በጎርፍ የተጠራቀመዉን በደረቀዉ ወንዝ አፋፍ ላይ ዳሰሳ ጭራሮዉንና ጉቶዉን መምዘዝ ሲጀምሩ፤ጎርፍ ካጠራቀመዉ ቅርፊትና ግንድ ጋር የተቀላቀለ፤ የሰዉ አጽምና ያልፈረሰ የራስ ቅል፤ደጋግመዉ ያገኛሉ። በተለይ በትግራይ ክፈለ ሃገር፤በሽሬ አዉራጃ፤ በሰየምት አድያቦ ወረዳዎች ዉስጥ፤የሰዉ አጽም ያልተበተነበት በረሃ’ና ቋጥኝ የለም። ከሰላሳ ሁለት ጊዜ የወያኔ እና ኢዲህ ጦርነት እልቂት ልላ፤አካባቢው በወያኔ ቁጥጥር ከዋለ በሗላ፤ የኢዲህ ደጋፊ ነበርክ፤ነበርሽ ተብለዉ በወያኔ ቁጥጥር ሥር ከዋሉ በሗላ ፤በተሓህት አፈሙዝ እየተረሸኑ፤ በየፈፋዉና በየጋምስቱ የተደፉት፤ አፈር ተነፍጓቸዉ ፤ ፀረ ትግራይ “<ኮራኹር አምሐሩ”> ( የአማራ ቡችላ) እየተባሉ ለአሞራ ቀለብ የሆኑትን፤ የወለደና የተወለደ፤ተሸማቅቆ ያየ ቤት ጎረቤት ይቁጠረዉ።

በእርስ በርስ ጦርነት ካለቀዉ ይለቅ፤ በጥርጠራና በጥቆማ ተይዘዉ፤ ለዘርና ለታሪክ እንዳይተርፍ፤ በስዉር (በሻዕቢያ ባንዳዎች) ያለቀዉ የትግራይ ሕዝብ እጥፍ ድርብ ነዉ።

ከክፍለሃገርዋ ከመቀሌ ከተማ ጀምሮ፤ በስምንቱ አዉራጃዎችና በአምሳ ሁለት ወረዳዎች ያለዉ ሕዝብ፤ፈጠን ብሎ ለእነሱ በርከክ ካላለና “ትግሬና አማራ” ወይም “ኢትዮጵያና ትግራይ” በሚለዉ መሰረታዊ መፈክራቸዉ ላይ፤ ጥያቄ ያቀረበ ሰዉ ሁሉ “ኢዲህ” ነዉ፤ እየተባለ ወላጅ በልጁ አጅ እንዲመታ እና አንዲረሸን ያደረጉት የሻዕቢያ ባንዳዎች፤ በግማሽ ከኤርትራ ክፍለ ሃገር በመወለዳቸዉ፤ለነገዉ ትዉልድ ጥቁር ታሪከና የማይደርቅ ደም አተረፉ እነጂ፤ በተተኪዉ የትግራይ ትዉልድማ ለልጆቻቸዉ ቂም አትርፈዉ፤አመላቸዉን ይዘዉ በተራቸዉ ማለፋቸዉ አይቀርም። ደግ ይሁን ክፉ ሰዉ መቸም እንደ ድንጋይ ለዘላለም አይኖርም። ከናዚ ጀምሮ የነበረ አረመኔ ሁሉ አላለፍም ብሎ ዛላለም የኖረ ሰዉ የለም። ይህች የአረመኔዎችና የካሃዲዎች የትምክህተኞችና የቂመኞች ዘመን በተራዋ ሳትወድ በግዷ ታልፋለች። ትዉልድና ታሪክ ግን ይቀየራሉ።

“ቁጥቋጦና ታሪክ ከመቃብር በላይ ነዉ” ይባል የለ!። ደርግ በቀይ ሽብር የከተማዉን ወጣት ሊጠርግ ፤ የሻዕቢያ ቅጥረኛ የሆነዉ ወየኔም፤ ትግራይ ዉስጥ በገጠሩ፤ ኢትዮጵያዊነቱን ያልካደና እምነታቸዉን ያላመነ ገበሬዉንና ወዛደሩን <ኮራኹር አምሐሩ፤ ሽዋዉያን ተጋሩ> (ያማራ ቡችሎች - የሸዋ ትግሬዎች) እያለች የ “ኢዲህ” ታጋይ ቤተሰብ ዘመድና አዝማድ የተባለ ሁሉ በጠቅላላ፤በሬና ላሙን፤በግ አና ፍየሉን፤ አህያዉን በቅሎዉን፤ ደሮዉንና ጎተራ እህሉን፤ ማርና ቅቤዉን፤እየወረሰች ለወሬ ነጋሪ ሳይቀር ፤ ለሐማሴኖች መደሰቻ ተብሎ፤ላሻዕቢያ ያልሰገደ’ምስኪን የትግራይ አራሽ ገበሬ፤ “ዘር ማንዘሩ” ከምድር እነዲጠፋ እየረሸነች፤ ለሌሎች መቀጣጫ ተብሎም በወጉ በቤተዘመድና በጎረቤት እንዳይቀበር፤ለንቃተ ህሊና ትምህርት ወደ በረሃ ተልኳል እየተባለ፤ ሳይመለስ የቀረዉ የቤትና ጎረቤት ሰዉ ታዝቢ ይቁጠረዉ።

ሻዕቢያ የተባለዉ የኤርትራዉ ድርጅት፤ በግማሽ ትግራይ ተወላጅ የሆኑትን ዘመዶቹን፤ ወየኔ ትግራይ ድርጅት “ቁንጮ” ላይ አስቀምጦ፤በንጹህ የትግራይ ዘርና ትዉልድ ላይ ግፍ የፈጸመበት “በሃያኛዉ ክፍለ ዘመን መጨረሻ ጊዜ” እነደነበር፤ ለተተኪዉ የትግራይ ትዉልድ ታሪክ መጥቀስና ማዉረስ የተቆርቋሪ ወገን ግዴታ ነዉ።

ሻዕቢያ በወያኔ ትግራይ ስም ተሰይመዉ፤አመራሩን በወኪሎቻቸዉ ተቆጣጥረዉ፤ገበሬዉንና አገር ወዳዱን የትግራይን ሕዝብ፤ወጣቱንና ሕጻናቱን አሰባስበዉ (ትገራይ ዓደይ በል!!) <ላገሬ ለትግራይ በል!!> እያሉ፤ የራሳቸዉን ፍላጎት ለማሟለት የጦርነት ምሽግና ተገን እነዲሆንላቸዉ አታልለዉና አሞኝተዉ፤ ባልተወለደ አንጀታቸዉ በገዛ ጓሮዉ ኢትዮጵያዊነቱንና አነድነቱን በሚያስከብር የጠራናፊት ሠራዊት (ኢዲህ) እግር እነዳይተክል ትግራይ ወጣት እርስ በርሱ ወንድም በወንድሙ ላይ ሰይፍ እነዲማዘዝ አደረጉ።

ትግርኛ በመናገራቸዉና ወላጆቻቸዉ ትግራይ ዉስጥ ተወልደዉ የትግራይን መሬት ፍሬና እህል በልተዉ በማደጋቸዉ፤ትግሬዎች ነን በማለት፤ትግራይን ህዝብ <<ለነጻነትህ ብርሃን ነዉ>> እያሉ፤ በዘር ወገናቸዉ ለሆነዉ ለሻዕቢያ በተንኮል ተወክለዉ፤የትግራይን ሕዝብ የወገኑ የመሃል አገር ያማራና የኦሮሞ ወዳጅ ለዘላለም እነዳይኖረዉ ፤በኤርትራዊያን ተጨቁኖ፤ በአማራዉም ተጠልቶና ተራርቆ እነዲኖር፤ በተንኮል ወደ ገሃነም ጨለማ መሩት።

በነሱ - <ዓጋሜ የአማራ ሰላይ>
በአማራዉም - <ባንዳ አስገንጣይ ተገንጣይ ታሪክ ሻጭ> እየተባለ እነዲወቀስ፤ ዘላለም እነዲከሰስና በታሪክ እነዲኮነን አደረጉት። በሻዕቢያ መሠረተ ዓላማ የተጠመቁ ሃማሴኖች፤ የትግራይ ሕዝብ በመሀል አገር ህዝብ እነዲሞገስና እነዲመሰገን አይፈልጉም። ይልቁንም በትግሬዉና በአማራዉ መካከል የከረረ ጠብ ተፈጥሮ የትግራይ ሕዝብ ከመሀል አገር ያኢትዮጵያ ህዝብ ጋር እየተጋጨና እየተነጫነጨ እነዲኖር፤እነሱ ግን <ግፋ በል -ጠቡን አታብርደዉ> እያሉ የዳር ድነበር ጠያቂ ሳይኖራቸዉ በሰላም ሊኖሩ ህልማቸዉ ነዉ። <ድንቄም ሰላም ትኑር!>

ቀን የጣለዉ የትግራይ ሕዝብ ቂሙን ይረሳል ማለት መሽቶ አይነጋም ነዉ። አንድ ቀን <ዳግማዊ አሉላ ይወለዳል> ቀይ ባሕር ራሱ የኢትዮጵያ ድንበር መሆኑን የሚያረጋግጥ <ከተንቤን> ሰዉ ይወጣል፡ ታሪክ ይደገማል!>-/-/

ለአቶ ግደይ ባሕሪሹም በአንባቢዎች ስም ከፍ ያለ ምስጋና አቀርባለሁ። ጌታቸዉ ረዳ ፤

አሞራ

 

 

ደራሲ ግደይ ባሕሪሹም

 

ትርጉም ጌታቸው ረዳ

 

(Ethiopian Semay)

 

አዚ መደብ አዚማህደር ገበን ወየንቲብዝበል ካብቶም ዘዳልዎም ዝተፋላለዩ መደባት ሓደ መደብ እዩ። ንአቶ ግደይ ባሕሪሹም ብአካል አቕሪበ ቃለ ምልልስ ክሳብ ዘቕርበለኩም፤አሞራብዝበል ብኣምሓረኛ 1985 ዝጸሓፉዎ አንቢበካ ዘይምኖ መጽሓፎም ኣብ ገጽ፤-207209 ኣብ ልዕሊ ንጹሃት ተጋሩ ንክትሰምዖ ዘስካህክሕ ናይ ወየነ ትግራይ ጭካነዊ ግብሪ ዝሰነዱዎ ከቕሩበለኩም እየ።

ደራሲን ገጣሚን ኣቶ ግደይ ባሕሪሹም ትግራዋይ እዮም። አቶ ግደይ መስራታይን ኣባል ፈጻሚት ሽማግለ ጠራናፊትን ኢድዩን ዝነበሩ ኢዮም። አቶ ግደይ ዝጸሓፉዎኣሞራዝብል መጽሓፍ ኣብ መዋዕል ታሪኾምን ኣብ ጊዜ ገድሎም ዘሕለፉዎ ፤ጸበባን ገድላዊ ህይወትን ከምኡዉን ናይ ህዝባዊ ሓርነት ትግራይ እንታይነት፤ ኣብ ልዕሊ ህዘቢ ትግራይ ዝፈጸመቶ ሰብኣዊ ግህሰትን ብሰፊሑ ዘረድእ ደጋጊመካ ኣንቢብካዮ መሊስካ ንክትምለሶ ዘብህግ ታሪካዊ መጽሐፍ  እዩ።

ኣሞራ ገጽ 207- 209
ካብ ግደይ ባሕሪሹም -


<
ናይ ኢድህ ማለት ናይ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲ ሕብረት ደጋፋይ ኢኻ ወድኻ ወይ ሓዉካ ናይ ኢድሕ ኢዩ ተባሂሉ ይታሓዝሞ፡ ናብ ባዶ ሽድሽተ ቤት ማእሰርቲ ይዉሰድ። ኣብኡ ምስበጽሐ ዘለዎ ንብረትን መጠንን፤ ብዝሕን ኣበይ ከምዘሎን ይጥየቕ። ንዝቐረበሉ ጥያቐ መልሲ ሂቡ ምስወደአ፡ ንቑሩብ መዓለቲ አዚ ዘይባሃል ጡዑም ብልዒ እነዳተቐለበ ኣብ ካልኣይ ሳልሳይ መዓልቱ ምስ ከምኡ ዝበለ እሱር እንዳታሓጋገዘ እንተዋሓደ ክልተ ሜትሮ ዑምቀት ዘለዎ ጉድጓድ ንክኹዕት ይእዘዝ።ብስፍሓቱ ኮነ ብዓይነቱ መቓብር ሰብ እዩ ዝመስል ከም ጉድጓድ ጽብብ ኢሉ እንዳተኹዓተ እቲ ዝተፍሓረ ሓመድ ኣብቲ ኣፍ ጉድጋድ ከባቢ ወሰን ወሰኑ ዙርያ ምላሽ ይኹመር።

አቲ ኡሱር ብደዉ ዝቕበረሉ ናይ ደዋደዉ መቓብሩ ፍሒሩ እንተብቅዕ፡ ካበቲ ጉድጓድ ይወጽእ። ብድሕሪኡ ብገመድ ኢዱን እግሩን ተኣሲሩ ናብታ ዝፋሓራ ጉድጓድኣለም በቃኝይመልሱዎ። ወየንቲ ኡሱር ቅደሚ ሞቱ እንዳተሳቐየ ምርኣይ ብጣዕሚ እዩ ዘርዉዮም፡- ባህ ይብሎም - ይፍስሁ። ቀለጢፉ ንከይሞት እዉንሽርማም ቅጫን - ጽንቃቕ ማይንብመገለል ዝመስል መትሓዚ ብገመድ ሰዲዶም የቐብሉዎ። ሽንቲ ማይ ኮነ - ቀልቀል ዝናፈሰላ -ኣብታ ዉሽጢ ጉድጓድ እዩ። ሓንሳብ ናብታ ዝዃዓታ ጉድጓድ ምስተደርበየ ፡ምስኣተወ- ብምንም ታኣምር ተመሊስካ ምዉጻእ የላን።

 እቲ ኡሱር ኣብታ ጸባብ ጉድጓድ ዉሽጢ እግሩ ምዝርጋሕ ወይ ብጎኒ ምድቃስ ኣይኽእልን። ክገብሮ ዝኽእል ተኾርሚኻ ኮፍ ምባል ጥራሕ እዩ። ኩርምይ ኢሉ፤ ቀትሪ ብጻሓይ ሃሩርን ለይቲ ብቁራም አሳሒታ፤ ብሁቦቡላ ቀዝሒ እንዳተሳቐየ  ዝተወለደላ መዓልቲን ሃገርን ዝተወለደሉ ዘርኢን እንዳረገመ እንዳስቆርቆረ ይሞት።  አቲ ዘሰክሕ ከይዲ ሞት ቅድሚ ሙማቱ ግና እቶም ኣብቲ ጉድጓድ መሬትን ኣብቲ ኣካላቱን ዝፍጠሩ ሓሳኹ መርዛማት ስለዘይኮኑ ዓይጓድኡን፤ ቀለጢፎም ኣይቀትሉዎን። ቆርበቱ ሰርሲሮም፤ ሥጋኡ በሊዖም ዓዕጽሙ ጎጥጚጦም ምፍርካሽ እንትጅምሩዎ፡ አቲ አሱር ኣብ መወዳእታ ብኣፉን ብኣፍንጭኡን ከምኡዉን ብዓይኑን ሓሰኻ ድድቛታት ፎሎቕሎቕ ይብሉ’ሞ መሰክሕ ብዝኾነ መርገም ህይወቱ ምስሓለፈት፤- ካበዚ መርገምቲ ትርኢት ጭጉርጉር ዘይብሎም ወየንቲ አብቲ ኣፍ ጉድጋድ ዝተኾመረ ሓመድድፍን ድፍንኣቢሎም ኢዱን እግሩን ታአሲሩ ብኹርምዩ አብኡ ይቕበር።

እሞ ካብ ኮም ዝበለ መስገልገላይ ሞት፤ አብ ማዕከል ሜዳ አብ ማዕኸል ጸምጸም በረኻ ፤እንተይ ታአሰረ ማይን እኽልን ብምስኣን፤ ህይወቱ እንዳሃለወት ዓቕሚ ስኢኑ ዓይኑ እንዳራኣየኣሞራዓይኑ እንትምንጥሎ፤ ዓርሱ ምክልካል ምስስኣነ፤ ህይወቱ እንዳተጋዓረት ስጋኡ ብኣሞራ እንዳተተኹቶኸ ተባዛጊሉ ተማናጢሉ ህይወቱ ዝሓለፈ_ ምስ እቲ ሻዕቢያ ግፍዒ ካብዝፈጸመሉ ሙሩኽ ሰራዊት ደርጊን - አየናይ አማውታ ሞት  ኮን ይሓይሽ? ኢልና እንተጠየቕና ንዘስካሕክሕ ዝተፋላለየ ስቅያት ሞት ምምርማር ካብናዚ ዉጥጥ ኢሎም፤ብጭካነ ልዕል ኢሎምዝተረኽቡ ወየንቲን ሻዕቢያን - ሰብ ንሰብ ካብ ሕማሙ ንክፍወስ ምርምር ዘካይዱ ጥበብ አብዝተስፋሕፋሓሉ ዘበን እንትንዕዘብ፤- ናይ ሻዕቢያን ወያነን ናይ ጭካነ-ተፋላሰፍቲን ተማራመርቲን፤ ደቂ ኣኮን ደቂ ሓትኖን ግን ኣብ ታሪኽ ንትዉልዲ ዘሕፍር ዘኹንን ግብሮም አብ ልዕሊ ወገን ዝፈጸሙዎ እንትናጻጸር፤ አሸጋርን መስካሕክሒ ጨካን ኣቃታትላኦም ክልቲኦም ወያነን ሻዓብያን ኣይባላለጹን ፤ኣይሳኾኑን፤- ኢለካ ጥራሕ አዩ ምሕላፍ ዝካኣል።

ብሂይወቶም እንዳሃለዉ ኣብ ዉሸጢ ጉድጓድ አትዮም እነዳተሳቐዩ ንክሞቱ ዝፍረዶም ተጋሩ ብመትከሎም ዘይኣምንን ኣብ ጥርጣረ ዝኣቱን ኢዩ። ብከመዚ ዝበል አቃታትላ ተፈሪዱዎም ዝሞቱ አኒ ሃበተ ገብረተንሳይ፤ ተኽላይ ገብረመስቀል ወይዘሮ ወርቂ ምንጭራን አቶ አታክልቲ ሥዩም (አብ ከተማ ሸራሮ ራፖል ጸሓፊ ዝነበረ ወዲ ራዕሲ ሥዩም)” ዝመሳሰሉ ተጋሩ ይርከቡዎም።

 ኣብ እግረ-መንገድና ምናልባሽአታኽልቲ ሥዩም” መን ሙኻኑ ዘይትፈለጡ እንተዳሃሊኹም፤ ሓወይ አይኮንካን ኣቦይ እዉን ኣይተዛረቡንን፤ ኢሎም ልዑል መንገሻ ሥዩም  ሕዉነቶም ዝካሓዱዎ ኣብ ኣዉራጃ ሽረ ኣብ ሰየምት ኣብ ዉሽጢ ኣድያቦ ዝነብር ዝነበረ እዩ። ትዉልዲ ዕብየት ወላዲቱ አብ መደባይ ታብርን ኣብ ሠመማን እየን። ኣዲኡ ካብቶም ብናይ ቀደም ኣጻዋዋዓጸለምቲ” (ባሮት) ታበሂሎም ተናዒቆም ዝጽረፉ ዝነበሩ ስደራቤት ወረጃ ወይዘሮ እየን። ንሰን እዉን ብክብሪ በቲ ዝነበረ ባህላዊ መስፈናዊ ሥርዓት መሰረት ታሓዛይ ጽላል ገይረን አሕሽኪረን ብስናር በቕሊ ዝኸዳ፤ ክሳብ ጊዜ እርጋነን ብክብረት ተኸቢረን ዝነብራ ነበራ ዓባይ ወላዲት እየን።>>


ግደይ ባሕሪሹም (አሞራዉ ካብ ዝብል መጽሓፎም)
ትርጉም
ጌታቸዉ ረዳ Ethiopian Semay