Saturday, February 18, 2012

Haileselassie the lion of Africa who refuses to die

ትኩስ ዜና

ወደ ሳምናተዊ ሐታታችን ከመግባታችሁ በፊት ይህንን ዜና አንብቡ።
በኤርትራው ሻዕቢያ ኢሳያስ አፈወርቂ ቁጥጥሩና ትዕዛዝ የሚንቀሳቀሱ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ሃይሎች በሙሉ በኢሳያስ አፈወቂ ትዕዛዝ ጀኔራል ጠዓመ ወይንም በቅጽል ስሙ “መቀሌ” እየተባለ የሚጠራው ኰለኔል ታደሰ ሙሉነህን ከምደረ ገጽ ያጠፋቸው፡የኢሳያስ የውጭ ስለላ ሃላፊ (ካሁን በፊት መንግሥቱን ለመግደል ዝምባብዌ ድረስ ሄዶ ሲተኩስ እጅ ከፍንጅ ከተያዙት አንዱ ነው) አስመራ ከተማ ውስጥ ቦታው ባልተገለጸ ምስጢራዊ ሰብሰባ በማድረግ ያላቸውን አቅም በሙሉ በማሰባሰብ በወያኔ ላይ ሊካሄድ በታቀደው ውግያ ለመሳተፍ እንዲያመቻቸው አስፈላጊ ዝግጅት አጠናቅቀው  
 ካሁኑ በተጠንቀቅ እንዲቆሙ-ትዕዛዝ እንዳስተላለፈላቸው ታማኝ ምንጮች ገልጸዋል።በሰባው ላይ የተገኙ መሪዎች ተብየዎች እነ ማን እንደተገኙ ዝርዝሩ እንደሚላክልን እንድንጠብቅ ተስፋ በተሰጠን መሰረት እየጠበቅን ነው።ዜናው የጠቆመን ምንጭ እንዳነጋገርነው  በተለይም ስብሰባው ሲካሄድ  ከመሪዎቹ ውስጥ የታየው ገጽታ ምን ይመስል እንደነበረ ሲደርሰን በዝርዝር እንደሚልክልን ቃል በገባልን መሰረት ሁኔታውን እናቀርባለን:
ኢትዮጵያን ሰማይ።



ሞቶ የማይሞተው የአፍረካው አምበሳ
ጌታቸው ረዳ www.ethiopiansemay.blogspot.com
ኢትዮጵያ በወያነ ትግራይ ባንዳዎች ቁጥጥር ከገባች ጀምሮ የደረሰባት የሰንደቃላማ እና የሉአላዊነት ክብር መገሰሰ ፤የባሕር ወደብ መነጠቅና ድምበሮች ፤ ለም መሬቶች በባዕዳን እጅ መውደቅ፤የብሔራዊ ሰንደቃላማ ክብር መዋረድ እና  የጎሳ ባንዴራዎች መፈጠር፤ በሃይማኖት መጨፋጨፍ እና አብያተ ጸሎቶች በእሳት መቃጠል፤በጎሳ መፋጀት እና ጥላቻን የማስፋፈቱን በመረጃ የተያዙ፤በመጽሐፍት የተዘገቡ ፤የዓለም የዜና አውታሮች የዘገቧቸው የወያኔ መንግሥት ገበናዎች ናቸው።

ያ አልበቃ ብሎ፤ ዛሬ ደግሞ የሃገሪቱን ክብር በዓለም መድረክ እንዲታወቅ እና እንዲከበር ቦታ ያስሰጧት ንጉሡ እና የንጉሡ ጠ/ሚኒሰቴር ከአጋር ረዳቶቻቸው ጋር ሆነው ለአፍሪካ አንድነት ያደረጉት ትግል በማሳነስ ታሪክ አርካሹ ጎሰኛው የወያኔው መሪ መለስ ዜናዊ ንጉሡ በመሠረቱት የአፍሪካ ህንጻ የክብር ሃውልት ለጋናዊው ከዋሜ ንኩርማ እንጂ ለንጉሡ አይገባም ብሎ በመከራከር የለመደውን ፀረ ሸዋ የአማራ ነገሥታት ጥላቸው ስላልበረደለት ፤የምንደኛ ሥራውን በተግባር በመፈጸም የንጉሡን ክብር እና አስተዋጽኦ አንሶ እንዲታይ አድርጛል። ይህ መሸፈን የማይቻል የንጉሡ አውነተኛ እና ቅዱስ ገድል እንዲሞት ተንኮል መጎንጎን እጅግ ያሳዝናል። ለዚህም ታሪክ ይፋረደዋል። እኛም የንጉሡን ጥረት ህያው ሆኖ ለሕዝብ እና ለታሪክ እንዲነበብ እኛም አልሞትንም እና ታሪካችንም አናስገድልም ። የንጉሡ ዝና እና ሽልማት  ማለት የኢትዮጵያ ሽልማት መሆኑን ወያኔዎች ስለሚያወቁ ኢትዮጵያ በታሪኳ፤በመሪዎቿ በታታሪነቷ በሰላም ወዳድነቷ ያሳየቺው ጥረት እንዳትሸለም እና እንዳትደሰት የሃውልቱ ሽልማት ለሌላ አገር ሕዝቦች መሸለም አገር መካድ ነው። 
                                               አምበሳ እንኳን  ሳይቀር በአክብሮት የሰገዱለት የሸጋዎቹ አገር የኢትዮጵያዎቹ ንጉሥ; ዛሬ ወየኔ በንጉሡ ላይ የቆየ የቋጠረው ቂሙ የንጉሡን ጥረት ለማንኳሰስ በዓለም መድረክ እየተጠቀመበት ነው።

  ወያኔ ሊያፍነው የሞከረውን የንጉሡን የ ኢትዮጵያውያኖች ጥረት እነሆ አቀርብላችለሁ።

 ልክ ነው የቀዳማዊ ኃይለስላሴ ክብር ምንም ቢሆን ወያኔ በአማራ ጠሊታ በሕሪው በወያኔዎች  ዓይን የንጉሡ ክብር የተከበረ ቦታ ይሰጣቸዋል ተብሎ የሚጠበቅ አይሆንም።ምክንያቱም አክሱማውያን ሳይሆኑ አክሱማውያን ሊሆኑ በመሞከር ወደ አክሱም እየመጡ ዘውድ በመጫን “ሞአ አንበሳ” እያሉ ይሾማሉ; የአክሱም ታሪክ ለተምቤን፤ለእንደርታ እና ለአጋሜ ምኑ ነው? ከሚሉ ወያኔዎች; በዓለም ፊት ስለ ንጉሡ እና ስለ ሕዝቧ በጎ ስራ ማስረዳት  ይችላሉ ብለን ከወየኔው መሪ (coiled snake) አንጠብቅም ። ወያኔዎች ብቻ እኮ አይደሉም ምሁራን ተብየዎቹም ጭምር እኮ ናቸው በዚህ አሳፋሪ ጨዋታ የተቀላቀሉት። አንድ ማስረጃ ልስጣችሁ፦ አንድ እዚሁ ውጭ የሚኖሩ ምሁር ከ7 አመት ስለ ንጉሡ  በእንግሊዝኛ ሲጽፉ፤ እንዲህ ብለው ነበር፤- ” The Arabs continued to undermine the integrity of Ethiopia by financing liberation organizations, and their belligerency is still with us to this day. The effort to hold the OAU conference in Ethiopia and  to establish the Headquarters of the OAU was all done with an eye to glorify the Emperor and satidfy his almost childish appetite for recognition as a world leader.” የተባበሩት የአፍሪካ አንድነት ጽ/ቤት ሲመሰረት ንጉሡ ዋና ጽ/ቤቱ አዲስ አባባ ሊሆን የፈለጉት ለራሳቸው ዝና እና እንደ ህጻን ሁሉንም ዝና እና ስልጣን ከአልጠግብ ባይነት ባህሪያቸው የተነሳ ነው” ብለው ነበር፡ ስማቸው ብጠቅስ ምን ያደርጋል፡ሁሌም ስማቸውን እያነሳሁ ስለምወቅሳቸው በደፈናው ልለፈው። እና እስከዚህ ነው የኛ ምሁራን ስለ ታሪካችን የሚያስተምሩን።ወየኔዎችም እንደዚሁ።
በኔ እይታ ሃውልቱ ሲሆን፤ሲሆን ለሁለቱም ካልሆነ ደግሞ ለንጉሡ ነበር ሃውልቱ መቆም  የነበረበት። ምክንየቶቼም ይሄው።

ከጠቅላይ ሚኒስትራቸው ከአክሊሉ ሃብተወልድ ጥረት ልጀምር።አክሊሉ ሃብተወልድ በደርግ ከመረሸናቸው በፊት የመጨረሻ ኑዛዜአቸው እስር ቤት ውስጥ ሆነው የጻፉት “ስንክሳር ዘኢትዮጵያ” የሚለው የዘገቡት እነሆ።

የአፍሪካ አንድነት ድርጅት

ይህን ድርጅት ለማቋቋም የተካሄደው ዝርዝር ትግል ብዙ ስለሆነ ባጭሩ ብቻ እጠቅሰዋለሁ።

                        ሀ/ አፍሪካ በሦስት ቡድን ተከፋፍሎ ነበር

       1/የካዛ ብላንካ ቡድን

2/የሞንሮቪያ

3/የአረብ ሊግ

ለ/ የመጀመሪያው ስብሰባ በሌጎስ በ1961 እንዲሆን አደረግን በዚህም የኢትዮጵያ ሮል ብዙ ነው።

ሐ/ በስብሰባው ጊዜም እኛ ብቻ ነበርን በቋንቋችን የተናገርነው። ሌሎቹ በእንግሊዝኛ፤በፈረንሳይኛ እና በአረብ ነበር።

ቻርተሩ ለመስራትና ለመፈራረም አዲስ አበባ እንዲሆን ብዙ ደክመን ስለነበረ በዛው ተስማሙ።

የአዲስ አባባ ስብሰባ በ1962

-ተስብሰባው በፊትም የቻርተሩ ድራፍት/ሃሳብ/ እኔ ቢሮ አሰናዳን/ ተአሜሪካ ላቲን አንድ አዋቂ ቀጥረን ነበር/።

- ለውጭ ጉዳዮች ሚኒስትሮቹ ሲሰበሰቡ ድራፍቱን አቀረብን

- የነሱ ሃሳብ መሪዎቹ ተስምንት ቀን በላ ሲሰበሰቡ አይተውት እንዲያጤኑትና ሃሳብ እንዲሰጡበት ለሚመጣው ዓመት ለማስተላለፍ ነበር፡

- ዋኖኞቹ/የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር/ዶክተር ፋውዝ የኔ የድሮ ወዳጅ ስለነበር/በየተራ ጋብዤ አሁኑኑ መፈረም አለብን እያልኩ አግባባቸው።

- የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በድራፍቱ ተስማምተውበት የመሪዎች ጉባ ተከፈተ።

 -  መሪዎቹ ዲስኩራቸውን በሚያደርጉበት ጊዜያት የውጭ ጉዳይዎቹ በኮሚሲዎን ተስይመው ድራፈቱን እንዲአዘጋጁ አደረግን። /አምሰት ቀን ብቻ ስላለ/ጃንሆይም ይህን ሳንፈርም መሄድ የለብንም ብለው እንዲናገሩ ተደረገ። ሌላውም ተከተለ።

     -  የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ራፖር ቀረበ፤ ክርክር ተደረገ።

- አሁን መፈረም አይቻልም ያሉትን አግባባናቸው።

          - ሌሊት በ11 ሰዓት ተፈረመ።

- የመጀመሪያው የድርጅት ስብሰባ ካይሮ በ1963 እንዲሆንተወሰነ።

_ ሄድ ኳርተሩ አዲስ አበባ እንዲሆን እዚያ ድረስ በልዩ ልዩ መንገድ ሠርተን ነበር።

-     ስብሰባው እንደተከፈተና በዲቤቱ/ክርክርሩ ጊዜያት የድርጅቱ ሥፍራ አዲስ አበባ እንዲሆን ሓሳብ አቅርቦ በጭብጨባ ተቀበሉት።

-     በዚህም ጊዜ ያገሮቹን ወሰን ሁሉ በተለቀቁ ጊዜያት ባለው እንዲረጋ ተወሰነ።

በማለት ባጭሩ ሲገልጹ። አክሊሉ ሃብተወልድ ድርጅቱ አዲስ አባባ ውስጥ እንዲቋቃም ድርጅቱ ለኢትዮጵያ የሰጠው ጥቅም እና አፍሪካውያን እርስበርሳቸው ሲጣሉና ሲነታረኩ ንጉሡ እና ጠ/ሚኒስትሩ ያደረጓቸው ከፍተኛ ጥረቶች በሰፊው ዘርዝረዋል።

አሁን ወደ ንጉሠ ነገሥቱ ጥረት እንግባ።

ኢትዮጵያ ቀደም በአለም ዘመን ታላላቅ መንግሥታት ነበሩ ከሚባሉት እኩል የሆነ ታላቅነት እንደነበራት ታውቃላችሁ።  ከአረቦች/ከእስልምና መነሣት በኢትዮጵያ/አክሱም ዙርያዋን በጠላት ስለተከበበች ከዓለም ጋር የምትገናኝበት የባሕር በሯን ስለተነጠቀች ከዓለም ጋር ግንኙነት ሳታደርግ ለዘመናት ስለቆየች የነበራት ሥልጣኔ እና ሀብት ሁሉ ሳይዳብር እና ሳትጠቀምበት ቀረ። ገናነነቷም እንደዚሁ አብሮ አንቀላፋ። ዘመን ሄዶ በሌላ ዘመን ሲተካ የንጉሡ አያቶች ተራርቀን የነበርነውን፤ተጋርዶ የነበረውን ካብ አፍርሰው አርስ በርሳችን በማገናኘት ያሁኗን ኢትዮጵያን መስርተው፤ ለንጉሡ አስረከቧቸው። ንጉሡም በፈንታቸው በታላቅ ጥበብ እና ተጋድሎ የተነጠቅናቸው ወደቦቻችን አስመለሱዋቸው። በዚህ ታላቅ ክብር ይገባቸዋል። ወያኔ የባንዳ ስራው ሰርቶ የሠሩትን ሥራ አፈርሶ ለአረብ ቅጥረኞች አስረከበው።

የሰሰይጣን መልእክተኞቹ ያኔዎች ዛሬ ክራባት አስረው ሱፍ ለብሰው በደም የተጨማለቀው እጃቸውን ድምጽ ማጉያ ጨብጠውበት በአለም ፊት ፊታቸውን የሚያሳዩበት የተባበሩት መንግሥታት አባልነት መታወቂያ እና ጽ/ቤት እንዲኖራቸው ያስቻሉዋቸው ንጉሡ በ1914 ዓ.ም ማሕበርተኛ በመሆን ከመስራቾቹ አንዱ በመሆናቸው ምክንያት ነው።

ኢትዮጵያ ብቸኛ የዓለም መንግሥታት ማህበር መስራች አፍሪካዊት አገር ስትሆን  በአፍሪካ አገሮች ውስጥ  ከላይቤሪያ በቀር በቅኝ ግዛት ተይዘው ነበር። ንጉሡ በ1955 ዓ.ም 32 የአፍሪካ አገሮች መሪዎችን አሰባስበው የአህጉሩ ጽ/ቤት እንዲኖር እና አዲስ አበባ እንዲሆን ያስደረጉ ጋናዊው ኮዋሚ ንኩርማ ሳይሆኑ  የኢትዮጵያው መሪ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ናቸው።

 በ1914 ዓ.ም አፍሪካን እና በዓለም መሬት የትም የተበተኑት ጥቁሮች ወክለው መድረክ ላይ ቆመው ብቸኛ መሪ የነበሩት ንጉሡ እና ጠ/ሚኒስትራቸው አክሊሉ  ነበሩ። ረዢሙን ኪሎሜትር ርቀት የተጓዘው የ“ፓን አፍሪካን” ጉዞ የጀመረው አርምጃ መነሻው በ1914 መሆኑን አንባቢዎች ልብ ማለት አለባችሁ። ከዚየ ጊዜ ጀምሮ ሰከራከሩት የነበረውን አቋማቸው እና ንግግራቸውን ለአፍሪካ አንድነት ምስረታ ያደረገው አስተዋጽኦ መመርመር ያስፈልጋል።   

ንጉሡ አሁን እየተነጋገርንበት ያለውን ይህን የጋራ  ጽ/ቤቱ አዲስ አበባ እንዲሆን ሲጥሩ አፍሪካውያኖች ከቅኝ ተገዢነት ወጥተው ራሳቸውን ለመቻል እውቀታቸውንና ነፃነታቸውን የሚለዋወጡበት አና የሚንከባከቡበት ተቋም እንዲሆን በማሰብ እንደሆነ ብዙ ሊቃውንት ጽፈውበታል።

አፍሪካኖቹ የሚሰበሰቡበት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ጉዳይ እና አህጉራዊ ውሳኔዎች መነጋገሪያ ጽ/ት ማሰሪያ መሬት እና ገንዘብ ወጪው የሸፈነቺው ኢትዮጵያ ናት (በንጉሡ ትዕዛዝ)። ሲመረቅ ንጉሡ ያደረጉት ልብ የሚሠርቅ አስተማሪ ትምህርት ከዚህ ቀጥሎ ያለውን አንብባችሁ፤ከንግግራቸው፤ከጥረታቸው፤ካሳዩት የመሪነት፤ የአድባርነት/የአባትነት ክብር በመላ መሪዎች የመወደድ ፋና እና አለኝታ በመላ ዓለም አፍሪካን የመወከል መጎስ እና  ክብር  ከጥነታዊነታችን ተዳምሮ ኢትዮጵያ እና ንጉሧ’ አብሮ ከጠቅላይ ሚኒስተራቸው አክሊሉ ሃብወልድ ፤ያሳዩት አድካሚ ጥረት መካድ በጣም አስነዋሪነት ነው። እንደ እኔ ቢሆን ሦስቱም ማለት  ንጉሡ፤አክሊሉ እና ንኩርማ ሃውልት ይገባቸዋል የሚል አስተያየት አለኝ። ይህንን የንጉሡን ንግግር አንባብችሁ ፍረዱ።ንጉሡ ለመሪዎቹ እንዲህ ሲሉ በጣም ከባድ በሆነው ጥያቄ የተናገሩትን በጥቅስ ልጀምርላችሁ ።
“የምናስበው የአፍሪካ አንድነት የፌዴራል አንድነት ነው ወይስ ፍጹም አንድነት? የያንዳንዶቹ አገሮች መብት ይቀንሳል? ምን ያህል? በምንስ ረገድ? በልዩ ልዩ የአገር ክፍሎች እንጀምራለን? ወይስ በአንድነት ነው? ወይስ ፍጹም አንድነት? የያንዳንዶቹን አገሮች እንጀምራለን? ወይስ በአንድ ጊዜ ለመላው ከአፍሪካ የሚሆን የፖለቲካ ሲስተም እናቋቁማለን? አንድ አርምጃ ሳንወስድ ለነዚህ ጥያቄዎች መልስ የምንጠብቅ የሆነ እንደሆነ የሚመጣው የአፍሪካ ትውልድ ሁኔታው ምንም ሳይሻሻል ክርክሩ እንደቀጠለ ይደርስበታል።”

ይሄ ለዚህ ትውልድ ለእኛም መልስ የሚሻው ከባድ ጥያቄ ነው። ንግግራቸው እንዲህ ሲሉ ይቀጥላሉ።
‘ጸ/ቤቱ ሲከፈት ግንቦት14/1955 ያደረጉት ንግግር

በዚህ በዛሬው ቀን በዚች በዋና ከተማችን በአዲስ አበባ የዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ተካፋይ ለመሆን የመጣችሁትን የነፃ የአፍሪካ አገሮች መሪዎች ወንድሞቻችንን በራሳችንና በመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ስም ስንቀበል በጣም ደስ ይለናል። ይህ ዛሬ እኛ የአፍሪካ ነፃ መንግሥታት መሪዎች የምናደርገው ጉባኤ  በዓለም ላይ እስከሁን ድረስ ተወዳዳሪ የለውም። የዚህ ታላቅ  ጉባኤ መደረግና የመላው የአፍሪካ አገሮች መሪዎች ተካፋይ መሆን ለዚህች ክፍለ ዓለማችንና በውስጧም ለሚገኙ ሕዝቦቻችን ላለን ጥልቅ አሳቢነት ዓይነተኛ ምስክር ነው። ባጭሩ ይህ ቀን ለአፍሪካውያን በመላ ታሪካዊና ታላቅ ቀን ነው።

የዓለምን ዓይን
በዚህ ታላቅ ጉባኤ ከ250 ሚሊዮን የማያንሱት ሕዝቦቻችን ከእኛ የሚጠብቁትን ተግባር ለመፈጸምና ክፍለ ዓለማችንም በኢንተርናሲዮናል ጉባኤ ሊኖራት የሚገባውን ትክክለኛ ሥራ እንድትይዝ ለማድረግ ተሰብስበናል።

በዛሬው ቀን መላው ዓለም አተኩሮ ይመለከተናል። አካባቢያአችን በክሪቲክ በተጠራጣሪዎችና ተስፋ በሚያስቆርጡ የተሞላ ነው፡አፈሪካውያን እርስ በርሳቸው በመጣላት የተለያዩ እና የተከፋፈሉ ናቸው የሚሉ አሉ። እውነትም አንዳንድ አለ።ቢሆንም ይህ መጥፎ አስተያየ ት ያላቸውን ሁሉ ከንቱ መሆኑን በሥራችን እናሳያቸው። ሌሎች ደግሞ አፍሪካውያን ባለፉት ዘመናት የደረሰባቸውን ጭቆና በማሰብ የሕዝቦቻቸው የወደፊት ዕድል የተቃና እንዲሆን ተጣጥረው ለመሥራት ቆርጠው ተነስተዋል የሚሉ አሉ። እነዚህ ለኛ ለአፍሪካውያን ቦጎነት  የሚያስቡ ደገሞ  ያልተሳሳቱ መሆናቸውንና በኛም ላይ የጣሉት እምነት የሚገባ መሆኑን በተግባራችን እናስሰመስክር።
የነገይቱ አፍሪካ

አፍሪካ ዛሬ ከትናንትናው አፍሪካ ወደ ነገው አፍሪካ በመሸጋገር ላይ ትገኛለ ች። የዛሬው ሁኔታ እየተሻለ ካለፈው ጊዜ እየራቅን እያደረ ወደ ነገው ዓለም በመጠጋት ላይ እንገኛለን። ክፍለ ዓለማችንን በተሻለ ሁኔታ እናቀርባለን ብለን የተነሳንበት ሥራ ሊቆይ አይቻልም።ብንፈልግም እንኳን ልናዘገየው አንችልም። ማድረግ የሚገባን ይልቅ ጊዜው ሳያልፍ የኛን ፈንታ መፈጸም ነው።

ወዴት እንደምናመራ ማወቅ ይኖርብናል። ከየትስ እንደመጣን ማወቅ አለብን። ወደፊት ለምናደርገው ሁሉ ያለፈው ታሪካችንን ማወቅ ይገባናል። በአፍሪካውያንነታችን ያለን ኩራት  ማወቅ ይገባናል። በአፍሪካዊነታችን ያለን ኩራት የሚገጥሙንን ችግሮች ሁሉ ለማስወገድ ትልቁ መሳሪያችን ነው።

ይህች ዓለም በየጊዜው አይደለም የተሰራቺው።አፍሪካም የተፈጠረቺው ሌሎች በዚች ዓለም ያሉት ክፍለ አለሞች በተፈጠሩበት ጊዜ ነው። አፍሪካውያኖችም ሌሎች ክፍሎች ያላቸው ስጦታና ችሎታ እንደዚሁ ጉድለቶች አሏቸው። ከብዙ ሺህ ዘመናት በፊት በአፍሪካ ውስጥ በሌላው ክፍለ ዓለም ካለው ያላነሰ ስልጣኔ ተዘርግቶ እንደነበር ታሪክ ይመሰክራል። በዛው ጊዜ አፍሪካውያን ራሳቸው የቻሉ ነፃና በኢኮኖሚው ረግድም ራሰቻውን የቻሉ ሕዝቦች ነበሩ። ኑሮአቸውና ባህላቸው የተውሶ ያልሆነ የራሳቸው ነበር።ከዚያ በላ አፍሪካ እንደገና እስክትታወቅ ድረስ የተረሳች ክፍለ ዓለም ሆነች። ሆኖም አፍካውያን በመሰላቸው አኳን ኑሮአቸውን ሲከታተሉ ቆዩ። በሌሎች ክፍለ ዓለም የሚኖሩትም ሕዝቦች ዓለም የምትጀምረውም የምታልቀውም በእነሱ ክፍል ብቻ እንደሆነ ቆጥረው ቆዩ።

በአለፉት መቶ ዓመታት በአፍሪካ ላይ የደረሰው ሁኔታ በዝርዝር የታወቀ ስለሆነ መዘርዘር አያስፈልግም። ንቁና ኩሩ የነበሩት የአፍሪካ ሕዝቦች በባርነት ተሸጡ። አገሮቻቸው እንደ ልብ ተከፋፈሉ። ተቆራረጡ። ብዙዎች በቅኝ አገዛዝ ሥር ወደቁ። ጥቂቶቹም በትልቅ መስዋዕትንት ትግል ከቀኝ አገዛዝ ለመዳን ቻሉ። አንዳንድ መሪዎች ከሕዝቦቻቸው በጎነት ይልቅ ለራሳቸው ጥቅም በማሰብ ብቻ አገራቸው አሳልፈው ሰጡ።

የአፍሪካ ዕድል የቅኝ ገዢዎች ሀብት ማዳበሪያ ሆኖ ሕዝቦቿም የቅኝ ገዢዎች የቀን ሞያተኛ ሆኑ። አፍሪካ የአውሮፓ ሸቀጥ መጣያና የአውሮፓ እንዱስትሪዎች ጥሬ አቅራቢ ሆነች። ገንዘቧን መልሳ በመቶ እጥፍ መግዛት ግድ የሆነባት ዋናው ምክንያት አንድነትና ነፃነት በማጣቷ ነው። በመሸጥ ጊዜ የፈሰሰው ደምና የተሠራው ግፍ ከሳሽ ሆኖ በእግዚአብሔር ፊት ዳኝነት አግኝቶ ለአፍሪካ ነፃነት ብርሃን ለማስገኘት ቻለ።
አፍሪካ ከጨለማ ዘመን ወጥታለች

በዛሬው ጊዜ አፍሪካ ከነዚህ ጨለማ ከሆነ ዘመን ወጥታለች። ክፉ ጊዜ አልፏል። አፍሪካ ከሞላ ጎደል ነፃ ሆናለች። አፍሪካውያኖችም ነፃ ነን እንደገና ተወልደናል። በያንዳንዳችን ትግልና ድካም አፍሪካ ነፃ ለመሆን ትችላለች፡¨አሳባቸውን ሳያወላውሉ በአንድ መንፈስ በመመራት የቅኝ ጭቆና እና ግፍ ለደረሰባቸው ሕዝቦቻቸው ከኮሎኒያሊዝም ሁሉ በዛሬው ቀን ከልብ የሆነ ምስጋናችንን ልናቀርብላችሁ ይገባል። ታሪክም በረዢሙ ይመሰክራል።

እንደዚህ ላለው ከፍ ያለ የሚያኰራ ተግባር ሕይወታቸውን ሙሉ የታገሉ የአፍሪካ ዘር ያለባቸው የአፍሪካን መሬት ረግጠው ያማየውቁ ሰዎች እንዳሉ ይታወሳል፡ ሌሎች ደግሞ አፍሪካ ተወልደው እዚሁ ሕይወታቸውን አሳልፈዋል። አፍሪካውያን ያልሆኑ ሌሎች የሰው ልጆች በጎ ተመኚዎች ሁሉ ፤ሕይወት ያለ ነፃነት ምንም ዋጋ እንደሌለው በሥራቸው አርአያ የሆኑት ሰዎች የፈጸሙት ተግባር ራሱ ስለሚናገርላቸው ብዙ የምንጨምረው ነገር የለም። በኛ ስም እና ለኛ ሲሉ ሕይወታቸውን የሠውት ሁሉ አፍሪካውን በተሰበሰቡት ሥፍራ ሁሉ ስማቸው ሕያው ሆኖ ይኖራል። ልንቆምላቸውም ይገባል።

ሙሉ ዕድልና ድል

በክፈለ ዓለማችን ላይ ሙሉ ድል እና ዕድል ወደ ማግኘት ላይ ደርሰናል።የመጀመሪያ ተግባራችን አድርገን የምንቆጥረው ገና የነፃነት መብት  ተነፍጎአቸው የቅኝ አገዛዝ ጥላ የሚያንዣብብባቸው ወንድሞቻችን ነፃ ወጥተው ከመካካላችን እንዲገኙ ማድረግ ነው። የተቀደሰ ግብ ለመድረስና ሙሉ ድልን ለመጨበጥ ተቃርበናልና ሳናመነታ ወደ ላይ አውለን ትግላችነን ማጠናከር ጊዜው አሁን ነው። ለአፍሪካ ነፃነት የረዱትንም ሁሉ ልንረሳቸው አይገባም።

በአፍረካ ውስጥ አንድ አገር እንኳ ነፃ ሳይወጣ ቢቀር የኛም ነፃነት የተሟላ ሲሆን አይችልም። በሮዴሺ ፤አንጐላ፤በደቡብ አፍሪካ፤በሞዛምቢክና በሌሎችም ቅኝ አገሮች የሚኖሩት ወንድሞቻችን ሙሉ እርዳረታችንን እንድንሰጣቸው በመጮህ ላይ ይገኟሉ። ይህ ልመናቸው ሊታለፍ ከቶ አይገባም።ባፋችን እንርዳ እያልን በሥራ ባንገኝላቸው እንደ ክህደትና የሰው ደም እንደ ጎርፍ ሲፈስ ዝም ብሎ በቃል መደለል ሆኖ አይቆጠርብንም? በርቱ ተስፋ አትቁረጡ ፤መላው አፍሪካ ድጋፋችሁ ነው፤ ነፃነታችሁ ተቃርቧል ማለት ይገባል።ደም ሳይፈስ  እንዲፈጸም ጠበቃ ሆነን  እንድንነጋገርላቸው። በመስማማት፤ባይሆን የነሱን ደም ከደማችን እንዲቀላቀል ካላደረግን በምክር እያጣላን ዝም ብንል አሳፋሪ ሽሽት ይሆንብናል።
ቂም መያዝ አይገባም


አፍሪካ በሙሉ ነፃ እንድትሆን የገባነውን ቃል ኪዳን እንደገና ስናድስ ባለፈው ጊዜ በደረሰብን በደል ቂም መያዝ አይገባንም። የቅኝ ገዥዎች በጭቆና ያስተዳደሩ በነበረበት ጊዜ የሠሩት ሥራ ሁሉ ለራሳቸው መጠቀሚያ ቢሆንም አሁን ለአፍሪካውያን አገልግሎት ስለዋለ ያለፈውን ወደ ጎን ትተን ለወደፊቱ እንድከም። ባሉፈት ዘመናት ከበደሉን ጋር በሰላምና በመግባባት በሰላም  ለመኖር እንሞክር። ጥላቻን እና ቂምን እንተው፤ቂም በቀልን መሣሪያ እናድርግ፤ ሥራችንና ቃላችን ከኛ ከአፍሪካውያን የተያየዛ ይሁን። ጥረታችንን ሁሉ ከሌሎች ሕዝቦች ጋር በመተባበርና መረዳዳት ለመፍጠር ይሁን። ራሳችንም ይህን እላይ የተናገርናቸውን አድርገን ክብርና ጥቅም አግኝተንበታል ይመስለናል።

ስለ ወደፊቱ እናስባለን

በዛሬው ቀን ተረጋግተን በሙሉ እምነትና ድፍረት ስለ ወደፊት እናስባለን። ዛሬ የምናስበው ለነፃይቱ አፍሪካ ብቻ ሳይሆን ስለ አፍሪካ አንድነት ነው። ስለዚህም በምናስብበትና በምንሠራበት ጊዜ ያለፈው ታሪክ ትምህርት ሊሆነን ይችላል።በጐሳ ፤በሃይማኖትና በባህል ልዩነት አንድንትን ለመፍጠር እንቅፋት ሊሆን እንደማይችል ብዙዎች ምሳሌዎች አሉ።

አንድነት ሃይል እንደሆነ እናውቃለን መለያየት ግን ደካማነትን የሰው መሣሪያነትን እንደሚያስከትል እናውቃለን። በመካከላችን ሊኖር የሚችሉትን ጥቃቅን ልዩነት ወደ ጎን ትትን ሁላችንም ለሚያስተባብረን ለአፍሪካ እንድነት መድከም አለብን። እርስ በርሳችን መነታረክ ትርፉ የሌላ ሲሳይ መሆን ነው።

ስለ አፍሪካ አንድነት ብዙ ተሠርቷል

በአፍሪካውያን መካከል አለመግባባት ስላለ የአፍሪካን አንድነት ከግብ ለማድረስ አይቻልም የሚሉ ብዙዎች አሉ። ነገር ግን የአፍሪካን አንድንት ከግቡ ለማድረስ ብዙ ነገር ተሠርቷል፤ተጀምሯል። ባለፉት ጥቂት አመታት በልዩ ልዩ ሥፍራዎች ልዩ ልዩ ከፍ ያሉ ጉባዎች ተደረገዋል።ልዩ ልዩ ወስኔዎችም ተወስደዋል።በዚህ በበተደረጉ ጉባዎች ላይ የተወሰዱ ውሳኔዎች ጥቂት የተለዩ ቢሆንም በመሠረቱ ሁሉም የአፍሪካን አንድነት  አላማ ይደግፋሉ። ልዩነት ቢኖር ስለ ግቡ ሳይሆን እግቡ ለመውሰድ የሚወስደው አርምጃና ዘዴ ነው። ስለ ዘዴው ልዩነትም ስለመኖሩ የታወቀ ነው። ይህ ልዩነት ቢኖርም የህን ያህል ትልቅ የሆነና ከመስማማት የሚያግድ ከባድ ልዩነት አይደለም። የአሳብ ልዩነት ቢኖርም የነፃይቱ አፍሪካ የወደፊት ዕድል እንዳለፈው የአውሮፓ ዕድል እንዳይሆን ሁላችንም የተስማማንበት ነገር ነው። አፍሪካ የበለጠ አንድነታችንም የተስማማንበት ነገር ነው።እኛ አፍሪካውያን አንድነታችንን  የበለጠ ማጠናከር አለብን።
በጐሣ መለያየት የአገርን አንድነት ያፈርሳል

የያንዳንዱም አፍሪካ ታማኝነት ለጐሣው ለመንግሥቱ ሳይሆን ለአንዲቱ አፍሪካ እንዲሆን ይገባል። በጐሣ መለያየት ያገርን አንድንነት የሚያፈርስ ነው። እኛው እርስ በርሳችን በጎሣ የምንጯጯህ ስንሆን የበለጠ ሁከት ተፈጥሮ እስከ ደም መፋሰስ ስንደርስ በራሳችን ላይ ጉዳትን አድርስን አገራችንና ዓለማችንን ለገላጋዮች ሲሳይ ማድረግ ይሆናል። ይህም ባለንበት ጊዜ በኮንጎ ደርሶ የታየ ነው። ኮንጎ አሁን ከዚህ ችግር መዳኗን ሳይሆን በዚህ ጠንቅ የቱን ያህል ጉዳት እንደደረሰባትና የኢኮኖሚዋም ዕድገት ብዙ  አመታት ወደ ኋላ መጐተቱን መገንዘብ አለብን። ይህን አለማድረግና ከአፍሪካ ይልቅ ለጐሣ ታማኝነትን ማጠናከር የአፍሪካን አንድነት ዓላማ ማሰናከል ይሆናል። ይህን አሠራራ ደግፍን መራራ ውሃ ከመጠጣት እንዳን።

ስለ አፍሪካ አንድነት በምንሠራበት ጊዜ በአንድ ጊዜ የፖለቲካ አንድነት መፍጠር የማይቻል መሆኑን መገንዘብ ይኖርብናል። በአሁኑ ጊዜ የተለያዩ የአፍሪካ አገሮች የተለያየ የፖለቲካ አስተዳደር፤ኢኮኖሚና የሶሻል ሥርዓት ስላላቸው እንዚህን በአንድ ጊዜ ለማስተካከልና የንግድና የፊናንስ ድርጅታችንን ለማዋሐድ አዳጋች መሆኑ የታወቀ ነው። በአሁኑ ጊዜ በዱሮዎቹ አዋቂዎች የተያዙትን ሥራዎች በሙሉ በአፍሪካውያን ለመተካት ያዳግታል፡ባሠራርም ታይቷል።ከብዙ ጊዜ ሲያዝ የመጠውና ከሌሎች አገሮች ጋር ያለውን የንግድና የኢኮኖሚክ ግንኙነት ባንድ ጊዜ ማቋረጥ ትልቅ ችግር ይፈጥራል። በአሁኑ ጊዜ አፍሪካውያን የአገራቸውን ሃብት ለማዳበር ከአገር ውስጥ በቂ ካፒታል ለማግኘት አይቻልም። በአገር ውስጥ የሚገኘውን ካፒታል በሥራ ላይ በሚገባ ለማዋል ስምምነና መረዳዳት ያስፈልጋል። የዚህም መንግዱ ተከፍቷል እና አግባቡን እንወቅበት፡
የመሸጋገሪያ ጊዜ ያስፈልጋል
 
ከአንድ ደረጃ ወደ ሌላ በምንሸጋገርበት ጊዜ የምንወስደው እርምጃ የተረጋገጠ እና ወደፊት መሆኑ ቀርቶ  ወደ ላ እንዳይሆን ማወቅ አለብን። የመሸጋገሪያ ጊዜ እንደሚያስፈልግ የታወቀ ነው። ከቀድሞ የነበረውን ባንድ ጊዜ ለመተው ያዳግታል። እንዳልተወውም ይታያል፡ አሁን ካለንበት ደረጃ ወደ አፍሪካ ፍጹም እስክንሸጋገር ድረስ በአፍሪካ ያሉ ልዩ ልዩ አገሮች እንደመረማመጃ የሚያገለግል ሪጂናል የሆነ የሕብርት ሊፈጥሩ ይችሉ ይሆናል። እንደዚህ ያለው ሕብረት ለመጨረሻው ግባችን ለአፍሪካ አንድነት መሣሪያ መሆን አለበት እንጂ ራሱ የመጨረሻ ግብ መሆን የለበትም።

ባሁኑ ጊዜ አፍሪካውያን የሚስማሙበት ብዙ ጉዳዮች ኡሉ። የሚጐድለን አፍሪካውያን በአንድ ድምፅ የሚናገሩበትና ውሳኔያቸው መፈጸሙን የሚከታተል ድርጅት ነው። በአሁኑ ሰዓት ወሬ የሚያትቱ ሁሉ ስለሞንሮቢያ ቡድን ስለ ካዛ ብላንካ ቡድን ስለ ብራዛቢል ቡድን እያሉ ሲያወሩ ይታያሉ። የመጀመሪያው ተግባራችን ይህን ልዩነት ማስወገድ ነው።

አሁን የሚያስፈልገን የአፍሪካ ድምፅ በሕብረት የሚሰማበት የአፍሪካ ግር የሚጠናበትና የሚወገድበት በአፍሪካውን መካከል የሚፈጠር አለመግባባትና በሰላም የሚወገድበት የጋራ መከላከያ እርምጃ የሚወሰድበት በኢኮኖሚክና በካልቸር የመተባበር እርምጃ የሚወሰድበት ድርጅት ማቋቋም ነው።

ዛሬ እዚህ የተሰበሰብነው የአፍሪካን አንድነት መሠረት ለማስገኘት ነው። ይህ አህጉራችን አንድነቱን አግኝቶ በሰላምና በመግባባት እየደረጀና እየበለጸገ እንዲሄድ ለማድረግ የሚያስችለውን አንድ መሠረታዊ ነገር ለማግኘት አሁኑኑ በዚህ ስብሰባችን ላይ ልንስማማበት ይገባናል። ይህ ስብሰባችን በአህጉራችን የሚፈለገውን እውነተኛ ውጤት እንዲያስገኝ የሁላችንም አሳብና ግዴታ መሆኑን ስለምናምን ዛሬ ልንፈጽመው የሚገባንን ተግባር በማዘግየት ወይም ለሌላ ጊዜ በማስተላለፍ ጊዜያችንን ሳናጠፋ አንድ ቀዋሚና ዘላቂ የሆነ ድርጅት መፍጠር አለብን። ስብሰባችን የአፍሪካ አንድነት የሚመሠረትበትን ቻርተር ለማጽደቅ ሳይስማማበት ሊበተን አይገባውም። ከፍ ብለን የዘረዘርናቸውን ተግባሮች የሚፈጽም አንድ የአፍሪካ ድርጅት እንዲቋቋም ሳናደርግ ልንለያይ አንችልም። ይህን ሳናደርግ ብንቀር ለአፍሪካ ያለብንን አላፊነትና እምነታቸውን ለጣሉብን ሕዝቦቻችን ያለብንን አደራና ተግባር እንዳልፈጸምን የሚያስቆጥረን ይሆናል። በዚህ ጉባኤ ተሰብስበን መገኘታችን ተገቢ የሚሆነውና ተግባራችንንም በትክክል እንደፈረምን የሞቆጣጠረው የአፍሪካ አንድነት የሚመሠረትበት ድርጅት አቋቁመን የተገኘን እንደሆነ ብቻ ነው።

እንሥራው እያልን የምንመኘው ሁሉ በልዩ ልዩ ክፍል ዓለማት ተሞክራል ተሠርቷልም። ለምሳሌ የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካን እና የሶቪየት ሕብርትን መጥቀስ ይበቃል። እኛም ያዛልቃል የምንለውን ዓለማችንን በፕሮግራም አድርገን ፕላናችንን ፍጻሜ ለማድረስ ቆርጠን እንነሳ።ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ስንት ዘመን እንደፈጀ እናስተውስ። መሠረት ከተጣለና መልካም ገንቢ ካለ ጥሩ ቤት ይሰራል።

የአፍሪካ የወደፊት ዕድል በአንድ ዓይነት የፖለቲካ አንድነት ላይ መመሥረት እንደሚገባው የተጋለጠ ነው። ነገር ግን ይህ አንድነት ምን መልክ  ምን መልክ እንደሚኖረው የተጣራ አስተያየት ገና አልቀረበም። የምናስበው የአፍሪካ አንድነት የፌዴራል አንድነት ነው። ወይስ ፍጹም አንድነት? የያንዳንዶቹ አገሮች መብት ይቀንሳል? ምን ያህል? በምንስ ረገድ? በልዩ ልዩ የአገር ክፍሎች እንጀምራለን? ወይስ በአንድነት ነው? ወይስ ፍጹም አንድነት? የያንዳንዶቹን አገሮች እንጀምራለን? ወይስ በአንድ ጊዜ ለመላው ከአፍሪካ የሚሆን የፖለቲካ ሲስተም እናቋቁማለን? አንድ አርምጃ ሳንወስድ ለነዚህ ጥያቄዎች መልስ የምንጠብቅ የሆነ እንደሆነ የሚመጣው የአፍሪካ ትውልድ ሁኔታው ምንም ሳይሻሻል ክርክሩ እንደቀጠለ ይደርስበታል።

በኢትዮጵያ በኩል ምንም እንኳን የሚወሰደው እርምጃ የተፈለገውን ያህል ፈጣን ባይሆንና የተወሰነም ቢሆን እርምጃ እንዲወስድ በሙሉ ትደግፋለች። እያንዳንዱ እርምጃ ወደ ግባችን ከማቅረቡም በላይ ቀጥሎ የሚወስደውን እርምጃ የቀለለ ያደርገል።ቅኝ ገዢዎች በአፍሪካውያኖች በልዩ ልዩ ወገን ተከፋፍለው በጥቃቅን ነገር እየተነታረኩ ለአፍሪካ አንድነት አንዳችም እርምጃ ባለመውሰዳቸው እጅግ እንደሚደሰቱ ማወቅ ቀለብን።

በዴሞክራቲክ አሠራር እናምናለን

የየአገሮቻችን የውስጥ አስተዳደር የተለያየ ቢሆንም ሁላችንም በዲሞክራቲክ አሠራር ልናቋቋም በምንፈልገው ማህበራችን እንዲሠራ እናድርገው። በዚህ ውስጥ በፖለቲካ በመከላከያ በኢኮኖሚክና እንዲሁም እርምጃ ልንወስድ እንችላለን። ይህም ማሕበር በሚገባ ሊሠራ የሚችልበት ክፍል የሕዝቦቻችንን መላ ሕይወት የሚመለከት ነው። በተሰማማንባቸውና እርምጃ ሊወሰድባቸው በሚችሉ ጉዳዮች ላይ መሥራት ከተቻለ ለአፍሪካ አንድነት ያለን ጽኑ ፍላጐት ከጊዜ በላ በሌሎችም ጉዳዮች አሁን ስምምነት ባልተገኘባቸው ላይ ወደፊት እንድንሰስማማባቸው ያስገድደናል።

የዛሬን ጸሎት መስዋዕት እናድርግ

የምናቋቁመው ድርጅት በደንብ የተጠናቀቀ ቀዋሚ የሆነ ጽሕፍት ቤት እንዲኖረው ያስፈልጋል። በማህበራችን ውስጥ ልዩ ልዩ ሥራዎችን የሚመለከቱም ክፍሎች እንዲቋቋሙ ያስፈልጋል። በኢኮኖሚክ በኩል ለምሳሌ ሊወሰዱ የሚችሉ ብዙ እርምጃዎች አሉ። አፍሪካውያኖች ከብዙ ትግልና መስዋዕትነት በላ ያገኙትን ፖለቲካ ነፃነት በስም ብቻ ይዞ መቀመጥ አይቻልም። ይህ በእጃችን የጨበጥነው የፖለቲካ ነፃነት በኢኪኖሚክና በሶሺያል ዕድገት ካልተደገፈ በስተቀር ክፍ ያለ አደጋ ላይ ሊጥለን ይችላል። የሕዝቦቻችነን የኑሮ ደረጃ ለማሳደግና የፖለቲካም ነፃነታችንን በኢኮኖሚክ ብልጽግና   ለመደገፍ በምንጥርበት ጊዜ የውጭ ዕርዳታ እንደሚያስፈልገን የታወቀ ነው። እነርሱም እርስ በርሳቸው ተረዳድተዋል። ነገር ግን ዋናውን ተግባር መፈጸም ያለብንን እኛው አድርገን የሚቀጥሉት ትውልዶች በሰው ትክሻ ላይ ከመኖር እንዲድኑ ከዛሬ ጀምሮ ማድረግ አለብን።

ኢኮኖሚ የሚመለከት

አንድ የመላውን አፍሪካ የኤኪኖሚክ ሁኔታ የሚመለከት ድርጅት ማቋቋም ከሚፈጽማቸው ሌሎች ተግባሮች በስተቀር በተጨማሪ በአፍሪካ አገሮች መካከል ረገድ በአፍሪካ አገሮች መካከል ያለውን የንግድ መለዋወጥ ለማሳደግ አሁንኑ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል። አፍሪካ ያለው ማዕድን ሀብት እጅግ ከፍ ያለ ስለሆነ በሙሉ ልንጠቀምበት እንድንችል ማድረግ አለብን፡ እያንዳንዱ የአፍሪካ አገር የተፈጥሮ ሁኔታው የሚፈቅድለትን የልማት ሥራ በማሰብ አንድ ጠቅላላ የሆነ የአፍሪካ የልማት ፕሮግራም ማሰናዳት በጣም ጠቃሚ ነው። አፍሪካውያን እስካሁን በየክፍለ አገራቸው አሰናድተዋል ብለን እናስባለን። እኛም ካስናዳነው ጋር በአንድነት ተሰብስበን እርስ በርሳችን እየተመካከርን እንጠቀምበት።
የመገናኛ ዘዴ

ሌላው ዓይነት እርምጃ በአፍሪካ አገሮች መካካል ያለውን መገናኛ ማሻሻል ነው ንግድ ሊስፋፋ የሚችለው መገናኛ ሊኖር ነው። በዛሬው ጊዜ በአንድ የአፍሪካ ክፍል ወደ ሌላው በፍጥነት ለመሄድ ሲፈለግ አዳጋች ነው።በአፍሪካ አገሮች መካከል ያለው የቴሌፎንና የቴሌግራም ግንኙነት ሁሉ በዙሪያ መንገድ ነው። በአፍሪካ አገሮች መካካል የመንገድ ግንኙነት ብዙም የለ።ቢኖርም እጅግ ግንኙነት እጅግ አነስተኛ መሆኑ አያስገርምም። ይህን አሳዛኝ ሁኔታ የፈጠረው የቀድሞው አስተዳደር ውርስ ነው።
የአፍሪካ የጋራ የመከላከያ ድርጅት

አፍሪካ የራስዋ የጋራ መከላከያ ድርጅት እንዲኖራት አንድ እርምጃ ሊወስድ ይገባል። በዚህ ረገድ  ተባብረን መሥራት ይኖርብናል። አፍሪካን ደግሞ በመከላከያ ረገድ ራሷን እንድትችል ከተፈለገ አንድ ዓይነት የመከላከያ ድርጅት እንዲኖር ያስፈልጋል። ማናቸውም የአፍሪካ አገር የጦር ወረራ ሃይል የሚያሠጋው ቢሆን ዕርዳታ ለማግኘት የሚችልበት ሁኔታ ሊኖር ይገባል። ነፃነታችንን እየጠበቅን ከምዕራባውያን ከምሥራቅም ተስማምተን መኖር ግዴታችን ነው።

አፍሪካ ነፃነቷን ያገኘቺው ከፍ ባለ ትግልና ብዙም ችግር አልፋ ነው። ከችግሮቹም ዋናው በቂ የተማሩ ሰዎች አለመኖር እርስ አለመተዋወቅ ነው። ከአፍሪካ ውጭ የሚገኝ ትምህርት በአፍሪካ ውስጥ ሊሰጥ ስለሚገባው ትምህርት ለጊዜው መተኪያ ሊሆን አይችልም፡ ድንቁርናን ከአፍሪካ ለማስወገድና ለልማት ሥራችንም ከፍ ያለ ችሎታ ያላቸው ሰዎች በብዛት ለማድረስ ብቻ ሳይሆን እርስ በርሳችንም ለመተዋወቅ እንዲረዳ አንድ ሰፋ ያለ የትምህርት ፕሮግራም እንዲኖረን ያስፈልጋል። በዚሁ መሠረታዊ ዓላማ በመመራት ኢትዮጵያ ከጥቂት ዓመታት በፊት ለመላው የአፍሪካ አገሮች ወጣቶች የሚያገለግል እስኮላርሽፕ ሰጥታለች።ይህም እስኮላርሽፕ ለተጠቀሙበት ብቻ ሳይሆን እኛምንም ኢትዮጵያኖችን የቀሩትን የቀሩትን የአፍሪካ ወንድሞቻችንን የበለጠ ለማሳወቅ ስለረዳን የቀሩትም የአፍሪካ አገሮች በየችሎታቸው መጠን የእስኮላርሽፕ ፕሮግራም እንዲሠረቱና እንድንለዋወጥ አደራ እንላለን።"
                                      
ንጉሡ የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ፤ የአፍሪካውያንና የኢሲያውያን ድምፅ፤ የቅኝ አገዛዝ መሠረቱ የተሳሰተ እና ምንጩ ምን እንደሆነ እና እንዴት መከላከል እንደሚቻል፤ መሠረታዊ የአህጉሪቷ አምነትና ዓላማን በሚመለከት፤ እንዲሁም የዘር ልዩነት አንዴት ማቆም እና በጋራ መቃወም እንደሚቻል፤ በሃያላን አገሮች የተከማቸው የኒኩልየር መሳሪያዎችና ቅመሞች በአፍሪካ ሰማይ ላይ እያንዣበበ የወደፊት ጠንቅ እንዳይሆን እንዴት መከላከል እንደሚቻል፤ ወደ አፍሪካ የሚጐርፉ የጦር መሣሪያዎች አላስፈላጊ ሥራ ላይ እንዳይውሉ እንዴት መቆጣር አንደሚቻል በዝርዝር ገልጸው ወደ ድርጅቱ  ምስረታ አዲስ አበባ የመጡ 3ሺህ እንግዶች ከግንቦት 14 ቀን እስከ ግንቦት 17 ቀን 1955 ዓ.ም የቆየው ጉባኤ  መሪዎቹ በፊርማቸው መሥሪያ ቤቱ አዲስ አበባ እንዲሆን ተስማምተው ፈርመው የድርጅቱ መተዳደሪያ ቻርተር/ደምብ በማጽደቅ በአፍሪካ ሰላምና ወንድማማችነት እንዲፈጠር የጋራ ራዕይ እንዲኖር


የኢትዮጵያ ንጉሠነገሥት ቀዳማዊ ይለስላሴ ከማንኛቸውም አፍሪካዊ መሪ የጐላ አስተዋጽኦ በማድረጋቸው ከመላው ዓለም አገሮች 101 የተለያዩ የኒሻን/መዳሊያ ሽልማቶች ባንገታቸው የሚጠለቅ እና በደረታቸው የሚለጠፍ የምስጋና መአረግ ተሰጧቸዋል። ይህ የአገሪቱ ክብር እና ጥረት ዓለም ሲያውቀው፤ወያኔ በለመደው ቆሻሻ ባህሪው አጣጥሎታል። ስለሆነም በኢትዮጵያን ሰማይ ድረገጽ አዘጋጅ ምርጫ ሃውልቱ ለንጉሡ እና ለጠቅላይ ሚኒስትራቸው ለአክሊሉ ሃብተወልድ እና ለጋናው ፕረዚዳንት ኮዋሚ ንኩርማ ሦሰት የክብር መታሰቢያ ሃወልት እንዲቆምላቸው ይጠይቃል።
ወያኔ በብልሹ ታሪኩ ይጓዛል፤ እኛም ብልሹ ታሪኩን እየዘገብንለት ነው። ታሪክም እኛም እየተቀበለ እየዘገበን ለመጪው ትውልድ ቃላችን እያሰተላለፈ ነው።

ጊዜአችሁን መስዋእት አድርጋችሁ ሳትደክሙ ይህ ጽሑፍ ላነበባችሁ ዜጎች ሁሉ አመሰግናለሁ።Haileselassie the lion of Africa who refuses to die ጌታቸው ረዳ www.ethiopiansemay.blogspot.com 

     



            




Sunday, February 12, 2012

Of Hyphenated Ethiopians and the Pathetic Defense of Criminals




የሚታየው የወያኔ ገበና ማህደር አዲሱ መጽሐፍ ለመግዛት $30.00 ዶላር ሲሆን ይድረስ ለጎጠኛው መምህር መጽሐፍ ደግሞ $25.00 ሓይካማ የሚለው የትግርኛ መጽሐፌ ደግሞ $15.00 ዶላር ብትልኩ መጽሐፎቹን ማግኘት ትችላላችሁ።

Getachew Reda P. O.Box 2219
San Jose, CA 95109
getachre@aol.com Phone (408) 561-4836





Of Hyphenated Ethiopians and the Pathetic Defense of Criminals

Tsige Amberbir
For all those who are crying vociferously in defense of the dictator Mengistu, a question must be asked. Where were they when thousands were being slaughtered? High time citizens start asking who was doing what when the battle for democracy and human rights was being waged. It is indeed very easy to be a champion of democracy and change today when most have become aware. Those who are pontificating today should be honest enough to look back and ask themselves why they never spoke up for the voiceless then. Why they did not join the fighters when they gave up their lives. Who was it who said the main engagement was not to clap for the gladiators but to be with them in the circle to face up to the lions.


Take a pinch of a pompous and hollow intellectual who is ashamed of his Ethiopian name,  add a blue uniformed and pistol strapped Isepa (WPE) cadre, add a dash of a foreigner who thinks he is more Ethiopian than the Ethiopians themselves, and who is more of a pedestrian chronicler than the anthropologist or historian he pretends to be, pour in a dilettante of the so called free press, mix with a pungent spice of a die hard Weyane who tried to mobilize people against the Amharas, served as a Weyane propagandist and is now a Shabiya (Eritrean) stooge and what do you get? A stinking pot pourri of inept people arisen to defend a mass murderer called Mengistu Haile Mariam.


As Gedamu Abraha wrote decades ago in the Ethiopian Observer, in a scathing criticism of the Donald Levine pretentious book called Wax and Gold, hyphenated Ethiopians are a sad mess. Ethio-Americans like Al Mariam, Americano self declared  Ethiopians like the pro Weyane (Meles) Donald Levine, Oromo-- Ethiopians like…….., Americo ----Ethiopians like …. In short, all hyphenated individuals who, as Gedamu wrote many many years ago, are neither this nor that and between a rock and a hard place and pretending to enjoy both. Donald Levine trying to chastise Ethiopians, and especially the EPRP, on being un-Ethiopian is a brazen example of what we Ethiopians say “when they told her she has some knowledge and capacity she washed the Bible (aweksh aweksh biluat  metshaf Kidus atebech)”. Donald Levine is supposed to be an expert on Ethiopia but as Gedamu  explained so precisely years ago Levine is but a scribbler, a superficial and shallow chronicler ( not a Historian at all). Levine supports Meles Zenawi. His knowledge of Ethiopia is as shallow as some fools who proclaimed recently that Amharas breathe differently. (The monsters! How come they breathe differently?) . Take Al Mariam, the pathetic fellow who praises the Western controlled ICC and thinks America is the savior of the world, came to politics, in his own word, in 2005 but is unashamedly preaching to all as the supreme expert on Ethiopian and world politics.  I heard this fellow talk publicly during the last Millennium conference in Washington and I had to go out to deal with my nausea! The man is a sham and if he has friends they should advise him to take time to learn more of his own country’s history instead of prattling about America and its supposed worthy mission to bring democracy to all mankind! The other professor who was the member of the ruling WPE/Isepa party of Mengistu and wore the blue uniform and packed a pistol (Makarov or Togarev?) is now preaching to all and sundry that the generation (his of course though he does not say it) made many mistakes and so on and on. The self proclaimed journalist who strived so hard to pit Oromos against Amharas and officially peddled the disgusting lies of the ruling Tigrean front , TPLF, through articles and books also raised his head to attack those who dared to call Mengistu a fascist. He even tried to recycle the old and exposed lie that accusse the EPRPAdd to this the president of the defunct free press association, an incapable man tainted with accusations of corruption and we observe the rats of the noxious Derg sewer screaming in defense of the main criminal and architect of the infamous RED TERROR. All these have coalesced to attack those whom they allege printed Mengistu’s dirty memoir in pdf and made it available to all for free.


Donald Levine is a wretched and pathetic example of the arrogant foreigner with enough contempt for the “natives” as to preach to them on who they should be and on how they should behave. A long time ago Levine imagined he knew the Amhara (a delusion shared by Meles, Sebhat Nega and other fools) and wrote a controversial book, ( fatally critiqued by Gedamu Abraha and many other worthy intellectuals we miss so much today), but given the assumption that one could have about his intellectual honesty he should not have attacked the EPRP without proof. Who told him that the EPRP ordered whoever they maybe to scan Mengistu’s rag of a book? Who informed him the Debteraw web site belongs to the EPRP? Elias Kifle has attacked Eyasu of the EPRP (his favorite target) but then again Elias is the fellow who chose Isayas Afewerki as Ethiopia’s Man of the Year and legitimate questions have been posed about his identity, loyalty and even sanity. Levine, on his part, has exposed himself for the fake “non partisan” that he is—he is just another Weyane “old agasses”, a little less self exposing than the late and unlamented Paul Henze. The EPRP should take him to court for libel. That he tries to preach to Ethiopians on what being an Ethiopian is only shows how much he has deluded himself into the morass of contempt for the “natives” that he considers all of us to be. The so called professor Al Mariam, or Alemayehu as he parents named him, is so silly as to make one weep. I think he blames his parents for not being American when they gave birth to him. This is the protagonist of “siltun politika”, the blind admirer of America, the very man who praised the ICC and hopes this body will bring sad omen to African dictators, the pretentious word spinner who writes on and on to say nothing, the man who vilified Ethiopian women as dead wood, the professor who denigrated those who fought for Ethiopia for so long as backward, etc. Professor Al Mariam should take time out to learn about Ethiopia and the struggle made for her sake instead of ululating for America and its stooges and servers of whom he has become part of. One wonders who gave this pathetic fellow a degree in the first place. For decades, Ethiopians have been fighting against dictators and the Meles regime did not take power in 2005 when the puffed up and vain fellow discovered politics and rushed to condemn those who had been fighting for decades. Professor Mesaye should have made a vow of silence like the Catholic priests. He is a Mengistu cadre of ill fame and no screaming on his part can cover up his filthy past. His present alleged concern for copy rights and the right to read is only a comedy of tragic proportions.  The advice to him is to repent or to close his mouth and withdraw from politics. His crimes of acquiescence need to be dealt with by the victims in the first place. Those who claim to defend the “human” rights of mass killers and dictators but have never been heard to raise a protest on the fate of their thousands of victims are criminals and ought to be brought before a court of law just like the tyrants.


Hyphenated people are neither here nor there. Confusion dominates. Are they Ethiopian or are they American? Are they American or Ethiopian? The hyphen is no solution but only a trait that highlights the dilemma. Problems of identity. Almariam or Alemayehu? Donald or Gidey or Getachew? Mesaye the Isepa or Mesaye the political virgin? TGA the Weyane or TGA the Oromo rights advocate? The hyphen is no solution but a mark of the confusion. At issue is nothing that has to do anything with the freedom of the press. Printing in pdf somebody’s book is at best a copy right issue and has nothing to do with the free press and the repression against it. And if copyright be the issue “bitsaye” TGA cannot utter a word as he had been publishing for the ruling front the short stories of the opposition in GOH without asking permission. His Weyane buddies had been violating the copyright laws for years and he had said nothing. One wonders why one so called representative of the free press distinguished by his profound silence for years has now suddenly woken up to join the chorus of the dubious elements crying against those who are accused of scanning and distributing for free the memoir of the very man responsible for the murder of hundreds of thousands. The motives of the Shabiya stooges are clear on the other hand. And yet Elias Wondimu is an honorable man and if he falsely and repeatedly alleges that the scanned book is posted in Finote Hibret site of the EPRP (such a site does not even exist) and claims Mengistu is not getting a cent from the book he should only be told that we know his trips to Harare did involve discussions over money and the contract to be signed. If Elias W. has helped the free press, those whom the fellow who still calls himself president of the defunct EFJA accuses as anti free press had done more for him and the EFJA, while he was in Addis Ababa, and he should have been wiser than prodding the wasp’s nest.


 Elias Wondimu is not the issue and those who argue like lawyers in three or four different tongues are very dishonest. “ Mengistu does not need the money, Mengistu is not paid any money, those who scanned hurt the publisher, those who scanned helped Mengistu by making his book available to more readers, the free press is attacked” and so on and so forth only highlight their lame defense of the despicable mass murderer called Mengistu. Shame on them all. If Mengistu is not benefitting then all the victims of the horrible Red Terror should try to bring Elias Wondimu to court. Has anyone heard or read from Al Mariam, Levine and Mesaye a condemnation of the crime against humanity by Mengistu ? Zilch, nada, zero, bado mechem keto. Has anyone heard from the self declared president of the EFJA any persistent comment castigating day in day out the Weyane attack against independent journalists? Has this pitiful fellow ever replied to the serious accusation that he did not account for the money contributed to the Ethiopian Free Journalists Association? Nope. Has Mesaye, the pistol packing top cadre of the Mengistu party, apologized for backing and serving the murderous regime? NEVER! Has the self declared journalist and writer, who served Meles before and is now serving Isayas, ever raised his voice against the crime of Mengistu, Meles or particularly Isayas in Eritrea whete TGA was residing for quite some time? Welehanti as they say in Asmara. And these are the “honorable men” now screaming against the EPRP for something that they cannot prove it had anything to do with! We are right to wonder who is behind all of these vermin. Shabiya? A foreign entity? Mengistu? Another organization ?


Levine attacks the EPRP leaders. They should take him to court on blasphemy and libel charges and I am sure they will get a more able lawyer than the mediocre Al Mariam . Levine is a Henze no 2 and no more, a pro Meles scribe of no importance sliding into political senility. A crude ferneji trying to tell Ethiopians what being an Ethiopian means.  Al Mariam is an empty vessel making too much noise—it is in the nature of the empty ones to make the most noise. Take time to learn modesty, know about Ethiopia and decide if you are Ethiopian or American is the best advice to be given to him. There is no shame in saying you are in reality and deep down in your soul not an an Alemayehu but an Al Mariam and an American. Mesaye the armed cadre of Mengistu and a hypocrite par excellence seems beyond salvage.  To come back to the main issue:


  • The whole issue of scanning and posting the junk book of Mengistu the butcher has  nothing to do with journalists and right of the free press  and those who screamed otherwise did so for their monthly dole;
  • It has nothing to do with anyone’s right to read anything including filth and junk;
  • It has nothing at all to do with Mengistu getting money or not and nothing to do with thorny issue of the “human “ rights of monsters like him, a right defended by Al Martiam and other riff raff ;
  • It has little to do with the publisher than to chastise him for trying to make money for and from the memoir of a mass killer and for writing a disastrous preface.


Just a reminder to Levine, Elias, Al Mariam and others like them:


  • Mengistu’s Red Terror killed more than 250,000 Ethiopians and it was a horrible and a generation wiping mass murder that none of the victims have forgotten;
  • Mengistu’s crime against the Ethiopian people continued till 1991;
  • Thousands of Ethiopians seek justice and closure;
  • None of his collaborators and hirelings can cover up the brutal crime of his regime;
  • Mengistu is no ordinary chronicler like Levine or the every Monday shouter called Al Mariam but a mass murderer who should be judged and punished;
  • As one daughter of an Ethiopian compatriot so aptly put it: the question is not does Mengistu has the right to write but has Mengistu the right to live?
  • As we Ethiopians say (Levine read and learn) “yalderserbet gilgil yawkal” (Levin, have your friends in Chicago translate it to you if they can).
  • Have Levine, Al Mariam, Mesaye and KM, to mention just a few, ever uttered a word of sympathy or protest for the thousands of victims of Mengistu and even for those disappeared and persecuted by Meles even in Tigrai?

    More can be said. If Elias Wondimu hoped to make “best seller money” from the murderer’s book he is to blame not only for his naivety but for his complicity with a mass murderer he visited more than once in Harare o talk money and contract. All the Derg scum who are screaming along with their white friends only tell us that the criminals are within us and we should engage in tidying up the camp of the people.

All the hue and cry proves that Mengistu is a mass killer and his accomplices are around pretending to be innocent and talking nonsense about human rights and copy rights and the right to be accomplices of fascists.  If they want the focus to be on them they are welcome and victims will rally to hound them and bring them to trial where ever they may be.  Their crimes will be propagated like that of Kelbesa and they will be asked to account for their brutal crimes or complicity therewith. Alarf yalech tat!






Monday, February 6, 2012

ጥቁር አሞራው ሙሴ

Tesfaye Gebreab the EPLF spy giving interview on Meniesey EPLF's Youth magazine in Asmara


to view this  page in a bigger font/ wider page use your keyboard and press Ctrl and + sign at the same time. to

ጥቁር አሞራው ሙሴ

ጌታቸው ረዳ www.ethiopiansemay.blogspot.com




ያረጁ የ60ዎቹ ፖለቲከኞች እያሉ የሚዛበቱ “የሳንድውች ጀነረሽን” አብዮተኞች  በዚህ ወር በኢሕአፓ ላይ ዘመቻው አጧጡፎዉታል። ከምርጫ 97 ወዲህ ወዲያውኑ ወደ ውጭ አገር በመምጣት  ለመጀመሪያ ጊዜ በኢሕአፓ ላይ ዘመቻ የከፈተው (ጹሑፉ ያዘጋጀሁለት እኔ ነኝ የሚሉ አንድ ጸሐፊ እራሳቸው ሰሞኑን  አስነብበውናል) “ስኩለር” ነው። ስኩለር በደራሲ በመስፍን ማሞ ተሰማ የጆርጅ ኦርዌል “የእንስሳት አብዮት”   መጽሐፍ ላይ የተጠቀሰው ገጸ ባሕሪይ ነው። እኔ “ስኩለር” የምለው የግንቦት 7ቱ ብርሃኑ ነጋን ነው።

ወዳጄ ደራሲ መስፍን እንደገለጸው “ስኩለር” ኦርዌል በእንስሳት አብዮት ውስጥ ከቀረፃቸው እጅግ ውስብስብ አመራማሪና አስገራሚ ገፀ ባህሪያት መካከል አንዱ ሆኖ ይገኛል። ከአመፁ መሪዎች አንዱ የሆነው ስኩለር “ድንጋይ ዳቦ ነው” ብሎ የማሳመን ችሎታ ነበረው። ብሩህ ኣእምሮ ያለው ፈጣን ተነጋሪና እጅግ ጮሌ ሲሆን የሌሎችን ሀሳብ (ለመልካም ግብ ሳይሆን ለማደናገሪያ ወይም እውነትን ለማድበስበሻ) የማስለወጥ ሀይሉ ከአነጋገር ስልቱ ጋር ተዳምሮ ወደር የማይገኝለት ‘አጭበርባሪ’ ፖለቲከኛ አድርጎታል።” መስፍን ማሞ (እንስሳት አብዮት) ገጽ 9)።

የግንቦት 7ቱ “ስኩለር” በከፈተው ዘመቻ የጀመረ ይኼው እስከ ዛሬ ድረስ በኢሕአፓ ላይ ዘመቻ የሚያካሂዱ በርካታ ደርጎችና በየፓልቶኩ የተወሸቁ የ“ሳንድዊች ጄነሬሽን” ተከታዮቹ ቀጥሏል።  ኦርዌል “ጥቁር አሞራው ሙሴ” ብሎ የሚጠራው   ሻዕቢያው ሰላይ ጋዜጠኛ ተስፋየ ገብረአብ ሁለት ሦስት ጊዜ በኢሕአፓ ላይ ዘመቻ ሲያናፍስ አንብበነዋል።

‘ጥቁር አሞራው ሙሴ’ በጆርጅ ኦርዌል ገጸ ባሕሪያት ላይ የተጠቀሰው የአቶ ጆንስ (የትልቅ እርሻ ባለቤት ሰው ነው) ታማኝ የቤት እንስሳ ነው። ስራው የአቶ ጆንስን ነጭ ወሬ የሚያሰራጭ የጆን ወኪል ነው። ጆን ማለት ‘ኤርትራ’ የምትባለዋን ትልቅቷን ማሳ በባለቤትነት የያዘ “ኢሳያስ አፈወርቂ” ማለት ነው። ሰሞኑ አንድ ወዳጄ “የብሸፍቱ የማታ ወፍ” ብሎ የሰየመው   ‘ተስፋየ ገብረአብ’ ኢሕአፓን በመዝለፍ ኤርትራን ከደርግ በባሰ እያሰቃያት ለሚገኘው ጨቋኝ መሪ የሰጠውን የቤት ስራ ለማካሄድ  የተለመደው የስለላና የመተንኮስ አገልግሎቱ ማሰራጨት ጀምሯል።  

የተስፋየ ገብረአብ ትውልድ ኤርትራዊ መሆን ድንገት የማታውቁ ካልሆናችሁ ሁላችንም የምናውቀው ነው።ሻዕቢያዎች የተካኑ ናቸው። ሌላ ቀርቶ ሪቻርድ ኮፕላንድን የተጋፈጡ የተዋጣላቸው ሰላዮች ናቸው። ትዝ ይላችል ሪቻርድ ኮፕላንድ ጋር ሲነጋግሩ ኢሳያስ የጠየቀው ጥያቄ እና ያገኘው መልስ? እነሆ አንብቡት  እንዲህ በሎ ነበር፦

“…ኢሳያስም ይህን ፕላን በቲዮሪ ደረጃ ከሰማ በኋላ ይህ ተግባራዊ እንዲሆን ምን ዋስትና አለው? በማለት ጠየቀ፡፡ አሜሪካኖቹም ፖለቲካ የቁማር ጨዋታ ስለሆነ ቁማር ተጫወትእናንተ የምትፈልጉት ነጻነት ነው፡፡ እኛ ደግሞ የምንሻው የቀይ ባህር ይዞታችን እንዲጠናከር ስለሆነ፣ ይኸው ዋስትናችን ነውብለው
መለሱለት፡፡” (የተስፋይ ጀርጆ በስምምነቱ ላይ አብሮ ስለነበረ በደርግ ጊዜ በምፅዋ ሲምፖዝዮም ላይ የሰጠው የምስክርንት ዘገባ ነው)

ሰማችሁ? ተስፋየ ገብረአብ የኢሳያስ አፈወርቂ ሰላይ ነው። የአሜሪካው የስለላ ድርጅት  ኮፕላንድ የተስፋየ ገብረአብ አለቃ የሆነው ኢሳያሰድ አፈወርቂ ፖለቲካ የቁማር ጨዋታ ስለሆነ ቁማር ተጫወት” እንዳለው ሁሉ ተስፋየም በኢትዮጵያዊነት ስም እና በስነ ጽሑፍ ችሎታው እያምታታ ብዙ የዋህ ሰዉ የቁማር ጨዋታውን እየተጫወተ የስለላ እና አንድነትን የሚያፈርስ የቤት ስራው እየሰራ መሆኑን ከሚሰነዝራቸው አንደበቶቹ ማወቅ ይቻላል።

ይህ ግለሰብ የስለላ ችሎታው በጣም የተካነ ስለሆነ እነ ብርሃኑ ነጋን ተገን በማድረግ “የሳንድውች ጀነረሽን” ወጣቶችን በተዋበ ስነ ጽሑፍ በማኖህለል የስለላ ስራዎቹ በማካሄድ ለዓሊ ዐብዱ እና ለየማነ ማንኪ ስለ ኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች እና ስለ ወያኔዎች ጉዳይ አጠቃላይ መረጃዎችን በሚመለከት  እንደሚለዋወጥ እና አንደሚያስተላልፍ ከኤርትራ መንግስትም ቀጥተኛ ግንኙነት እንዳለው ከሚታመኑ ሰዎች የተሰጡንን መረጃዎች ያመለክታል።

ተስፋየ ሁለ ገብ ነው። አማርኛ እና ኦሮምኛ በሚነገርበት ኢትዮጵያ ውስጥ በማደጉ የስነጽሑፍ ችሎታው ለስለላው ስራ አመች ሆኖለታል።በሻዕቢያ በኩል የተሰጠው የጥላቻ ትምህርት ለማሰራጨት በኦሮሞ እና በአማራው ሕብረተስብ መካካል እሳት ለመጫር የቡርቃ ዝምታ በሚባለው ደራሲው ያንጸባረቀው  የእነ ሌንጮ ለታ እና ዲማ ነገዎን ጸረ አማራ የጥላቻ ባሕሪ  “የውሸት ቃላት” ተጠቅሞ ያልሆነ የአማርኛ የቃላት ትርጉሙ በመተርጎም ሕዝብን ለማናቆር እንዴት እንደተጠቀመበት ባለፈው ጊዜ የ“ቀለቤቴን ስጧት”  ደራሲ ወንድማችን “በልጅግ አሊ” የተስፋየ ገብረአብ የቃላት አጠቃቀም ዘዴ ባለፈው ወር በኢትዮላዮን እና በአሲምባ ድረገጾች ላይ በሚገባ ከነትርጉሙ አጋልጦታል።

ሻዕቢያ የሰጠው የጥላቻ መርዝ በትግሬዎች ላይ  እየረጨ ለስለላ የቆመላት በወላጆቹ የትውልድ መንደር ኤርትራ ውስጥ ትዳር መስርቶ የመጀመርያ የበህር ልጁ ያስገኘችለት ስለ ኤርትራ ወታደሮች እና ህዝቧ መጥፎ ነገር ምንም ሳይተነፍስ በትግሬ ገበሬ እና አለቃው ኢሳያስ እንዳስተማረው “የወያኔ ወታደር/ ጭፍራ” በሚላቸው “የኢትዮጵያ ወታደሮች” ባድሜን ነጻ እንዳወጡ እነ የማነ ገብረአብ እና የሻዕቢያ ከፍተኛ ሹሞች ከቢቢሲ የዜና ማዕከላት ባረንቱ ተወሽቀው ዉግያው ሲከታተሉ የነበሩት የኢትዮጵያ ወታደሮች ደንገት እነሱን ከበው ለመያዝ  ወደ ባረንቱ ሲጠጉ “እነ የማነ ሸሽተው ሲያመልጡ”  ተስፋየ ገብረአብ ያሰራጨው ጸረ ትግራይ ሕብረተሰብ ጥላቻው እነሆ አንብቡት፦

“በቀጥታ ለመናገር ስዬ እየዋሸ ነው። እያጭበረበረ ነው። በጦርነቱ የተቻለውን ሁሉ ሞክረዋል፡፤ ስላልተቻለም ተመልሰዋል! ሌላ ሰበብ ማብዛት ለምን አስፈለገ? የወያኔ ሰረዊት ባረንቱ ከያዘ በላ ሰራዊቱን አስከትለው 5000 የትግራይን ገበሬ ለዘረፋ አሰማርተዋል። በዚህ ዘረፋ ጀበና እና ማርገብገቢያ ብቻ ሳይሆን ማሳ ላይ የነበረ ጥቅል ጎመን ሳይቀር በአህያ እየጫኑ ወስደዋል።ከዘረፋው በላ ሠራዊቱ ተመልሶ ወጣ። ስለዘረፋው ባረንቱ ሄጄ ከገበሬዎቹ የሰማሁት ሲሆን ከእነዚህ ጋር ሲወዳደር የደርግ ሰራዊት ጨዋ ነበር። ብለው ነግረውኛል።”

እንገዲህ ይታያችሁ። ይህ ሳላይ በረንቱ ድረስ ሄዶ አለቆቹ የሰጡትን የቤት ስራ ለማካሄድ  ከበረንቱ ኗሪዎች አገኘሁት የሚለው “የትግራይ ገበሬ ዘራፊነት ባሕሪ” ለጊዜውም ቢሆን በተስፋየ ገብረአብ ዘገባ አውነት ሆኖ እንቀበለው እና ይህ ሰላይ እውነተኛ ጋዜጠኛ እና ኢትዮጵያዊ ከሆነ “የሻዕቢያ ሰራዊቶች” በትግራይ ገጠሮች ቤተክርስትያናት፤በባድሜ፤ ዛላምበሳ፤አሊቴና እና በበርካታ የድምበር አካባቢ ኗሪዎች ላይ ያደረሱት ጉዳት እና ዘረፋ ለምን አልዘገበልንም? መረጃ አጥቶ ነው እንዳንል ይህ ሰላይ ወደ ውጭ በኬኒያ በጫካ ሸሽቶ (ባይሮፕላን ነኝ የወጣሁ ይላል ፤ውሸት ነው።) የወጣው  ከጦርነቱ በኋላ ነው። ታዲያ ለምን በ5000 የትግራይ ገበሬዎች ላይ “ዘራፊዎች” እያለ ዘመቻውን ማካኼድ መረጠ? ቁጥራቸውስ ማን ሰጠው? ከየት አገኘው?

ተስፋየ ገብረአብ ኤርትራ ሲሄድ አንዴ ‘ለቅሶ ለመድረስ” ነው የሄድኩት ይላል፡፤ አንዴ “መጽሐፌን ለማጸፍ እንዲያመቸኝ እዛው ሄድኩ ይላል” “ኤርትራ ሄዶ “መንዕሰይ’ ለተባለ በእኛ በኢትዮጵያውያን እንዳይጋለጥ ተብሎ በጥንቃቄ የተመረጡ ለስላሳ ጥያቄዎች ተዘጋጅተውለት *በጣም ይገርማችሗል) በትግርኛ ቃለ መጠይቅ አካሂዶ ሲያበቃ ትግርኛ መናገርና ማዳመጥ ችሎታው እያላው -ዱባሩባ ዘመዶቹ ጋር ሄዶ እያለ ገበሬው ጋር የመግባባት ችግር ነበረኝ ይላል”። የውሸቱ ማደናገሪያው ብዙ ቢሆንም፡ ኤርትራ ሄዶ በነበረበት ወቅት በያካባቢው ነፃ ዝውውር ለማድረግ ሲፈቀድለት እዛው የተመለከተው የትግራይ ህዝብ ዘራፊነት ብቻ እንጂ ስለ ኤርትራ ሕዝብ ችግር እና አለቃው በኤርትራ ሕዝብ ላይ ስለሚያካሂደው ዘረፋ፤ጭቆና፤ግድያ እና አፈና እንዲሁም የወጣቶች በባርነት በስርዓቱ የመያዝ ጉዳይ የተነፈሰው አንድም ቃል የለም። ለምን?
እስኪ ይህንን የሻዕቢያ የቤት ስራው ለማሰራጨት በኢትዮጵያውያን የዜና ማዕከሎች እየተጠቀመ የሚያሰራጨው ጸረ ትግሬዎችን አድምጡ፤እነሆ-
 በቀጥታ ለመናገር ስዬ እየዋሸ ነው። እያጭበረበረ ነው። በጦርነቱ የተቻለውን ሁሉ ሞክረዋል፡፤ ስላልተቻለም ተመልሰዋል! ሌላ ሰበብ ማብዛት ለምን አስፈለገ?”  የሚለው የዚህ ሰላይ ፕሮፓጋንዳ እንመርምረው።

ሃይለ ዱሩዕ የተባለው በባድመ ጦረነት ወቅት የሻዕቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዛሬ እስር ቤት ገብቶ ሁለቱ ዓይኖቹ ዓይኑ እንዲታወር ሆኖ እየተሰቃየ እንዲሞት ሌት ተቀን ጭለማ ውስጥ ታሽጎ በቆላማ በረሃ እስር ቤት ውስጥ  የሚገኘው “ሃይለ ዱሩዕ”  የተባለው በውሸቱ የታወቀው “አልአሚን” ከተባለ የታወቀው የሻዕቢያ “ዋሾ” ባለስልጣን  ጋር በመሆን አሜሪካ “ሎስ አንጀለስ የኤርትራኖች ፈስቲቫል” ላይ በመገኘት ስለ ነበረው የጦርነቱ አጠቃላይ ሁኔታ እንደተጠበቀው እንደኛ “ማን አህሎ” የጉራ ሱስ የለመዱት ኤርትራኖችን ካሰከራቸው በላ የስልጣን እና የአስተዳደር ህዳሴ ለውጥ ማድረግ አስፈላጊነት ኣብራርቶ ሲያበቃ “ጦርነቱ ባሸናፊነት ወጥተን አከሸፍነው” ብሎ የዋሸው ውሸት ከሕሊናው ጋር እየተምታታበት ስላስቸገረው ያበጠው ይፈንዳ በማለት ለእስር የዳረገቺውን ሊደብቃት ያላስቻለቺው ሃቀኛዋን መራራ ንግግር እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር፡

አስቀድሜ ሰላምታየን አቀርባለሁ። በዚህ ሁለት ወር ውስጥ በኤርትራ ሕዝብ ላይ አንዣበቦበት የነበረው አደገኛ ሁኔታ መክቶ ሸፍኖት የነበረው አደገኛ ዳመና ስላስወገደው እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ። በጦርነቱ ወቅት በዓለም መገናኛ ዜናዎች ሲተላለፍ የነበረው እጅግ አስፈሪ እና አሳሳቢ የሕልውና ዋስትናችን አደገኛ ሁኔታ ላይ እንደነበር የሚያስተጋቡ የጦርነት ዜናዎች ስታዳምጡ

አንዳንዶቻችሁ በሃሳብ ሰመመን ምግብ መብላት እስከማቆም ድረስ እና ከስራ የመቅረት ሁኔታ አጋጥሟችሁ  እንደነበረ የምታውቁት ጉዳይ ነው። ያ ሁሉ የምታውቁት ስለሆነ እኔ ለናንተ ለባለቤቱ አልደግመውም። ችግር ሲያልፍ ተሎ ስለሚረሳ ምናልባት ዛሬ እንደ ቀላል ሊታይ ይችል ይሆናል። በእውነቱ ይህ ጦርነት እጅግ ፈታኝ እና የፈተና ሁሉ ፈተና የመጨረሻ አደገኛ ነበር።
( “ወያነ አብዛ ኩናት እዚኣ አጣላቒየሙና እዮም እንተብልኩ ጋህዲን ሓቂን እዩ።)

 “አጣላቒየሙና” ማለት ባሕር ውስጥ ስትዋኝ ትግል ገጥመህ ጠላትህ አንገትህን ጠምዝዞ ትንፋሽ እስኪያጥርህ ድረስ ባሕሩ ውስጥ ሲያደፍቅህ የሚታየው እና የሚሰማው የትንፋሽ እጥረት ስሜት ማለት ነው። በሌላ አነጋገር “አጣላቒየሙና” የሚለው ቃል ከፍርሃት የተነሳ  ፍርሃት የወለደው የውስጥ ሱሪ የሚፈታተን ክስተት ተከስቶብን  ነበር ማለቱ ነው። “አርበድብደውን ነበር፤መድረሻ አሳጥተውን ነበር” ማለቱ ነው።) ወየኔዎችም እውነት ለመናገር በዚችው ጦርነት እስክንበሰብስ ድረስ አድርገውን ነበር ብየ ስነግራችሁ የታየው ጋሃድ እና እውነት ነው።” “ በጦሩነቱ ወቅት ወያኔዎች ወደፊት  ገፍተው ሰፊ የኤርትራ ቦታዎች ሲቆጣጠሩ የወያኔ ወታደር እየሸሹ ነው እያልን ተቃራኒው ስናሳስታችሁ እናንተም መረጃውን እየተቀበላችሁት እንደነበር በግልጽ ለመናገር እወዳለሁ። እኛ እንደ መንግስት ድክመታችን ካሁኑኑ በግልጽ ተነጋግረን ከላረምን የባሰ ችግር ያመጣል……” ሲል እቅጩን ነገራቸው።

“የጥቁር አሞራው ሙሴ” የተስፋየ ገብረአብ አለቃ ኢሳያስ አፈወርቂም ጀርመን አገር ውስጥ ሕዝብ ሰብስቦ ወያኔዎች ሰፊውን የኤርትራ ቦታ እንዴት ሊቆጣጠሩት  እንደቻሉ ኤርትራኖች ጠይቀውት ሰራዊቱ አሳፋሪ ሽንፈት የገጠመው መሆኑን ሳያመነታ “ይህች ቃል ሌላ ቦታ ለማንም ተናግሬ አለውቅም፤ አሁን ግን ስለጠየቃችሁኝ ነው ይህ አንጀት የሚያሳርር ሽንፈት ለመቀበል እና ለማማን የቻልነው ሲል ” በኢሳያስ አፈወርቂ በድጋሚ የተረጋገጠ ቢሆንም ኢሳያስና ደርግ  ንጉሶች ERITREA: ህግደፍ ደርጊ http://youtu.be/BPQJOBno9Eo ናቸውና ነውና የሚነካው ሃይል እና ባለስልጣን ስለሌለ የሃይለ ድሩዕ ንግግር የሎስ አንጀለስ ገልጽነት ስላልተወደደች “ሃይለ ዱሩዕ”  ወደ አስመራ ከተመለሰ በላ ለእስር ተዳረጎ ሁለቱ  ይኖቹ ታውሮ ጭለማ ውስጥ ታስሮ  እንደነበር እሱን ሲጠብቅ የነበረ የእስር ቤት ጠባቂ  የነበረው “እዮብ ሃብተ ማርያም” የተባለው ወደ ስደት መ ቶ የሰጠው ዜና ያረጋግጣል። መረጃው ለማዳመጥ ይህንን ዜና ከ አልጀዚራ አስተላለፈው ቀፋፊ እና አሳዛኝ ዜና  ዮዩ ቱብ ገብታችሁ Eritrea accused of prisonerabuse  http://youtu.be/mJ3_MlTstiY ያድምጡ።እስካሁን ይሙት ይኑር የሚታወቅ ነገር የለም ።

ታዲያ ሰላይ ተስፋየ ገብረአብ  የወላጆቹ አገር ኤርትራ ድረስ ሄዶ ትዳር መስርቶ የሻዕቢያ ከፍተኛ ባለስልጣን ልጅ አግብቶ ወልዶ ከብዶ አንደሚንደላቀቅባት ገነት ሳትሆን “ሕዝብ በስቃይ ሰንሰለት ታስሮ የሚጮህባት መሬት ነች””። እውነት ይህ ሰው ጋዜጠኛ ነው? የውጭ አገር ባዕዳን ስለ ኤርትራ ሕዝብ ችገር ሲዘግቡ እሱ ትዳር መስርቶ ኤርትራ ውስጥ ኑሮ መስርቶ ሲዝናናባት ምን ዓይነት ሕሊና ሲኖሮው ነው?  የሕዝቡ ስቃይ በሩቅ ሆነን እኛኑን እያንገበገበን፤ ይህ አድርባይ ግን የህዝቡን ስቃይ ለማራዘም እዛ ለመኖር አሳብ አለኝ፤ስደት አንገፍግፎኛል ሲል “ከስደት ይልቅ ኤርትራ የምትሻለው መሆኑን ሲዘላብድ ታደምጡታላችሁ”። ተስፋየ ገበረአብ ስለ አለቃው የኢሳያስ አገር ቢደብቀንም፤ ታዋቂው ዘፋኝ ኤርትራዊው ተወልደ ረዳ “ካተሰማ” በሚያስመስለው በታወቀው ጎርናና ማራኪ ድምፁ በትግርኛ እንዲህ ሲል በሙዚቃ ቃናው ነግሮናል።
(ኣቦይ ኣደይ ካንዶ ረጊምኩማ ዛብርኽቲ ዓደይ
ክጋደል ወጺኤስ ተሰዲደ ኣንታ ናዓይስ ዳሓን ይኹን ጊደይ፡
ዘሕዝነኒ ዘሎስ ቶም ውላደይ።
ኣታ መኒኻ!
ካራ ዝሳሓልካ መሕረዲኻ
ገመድ ዝተታዕካ መሕነቒኻ
ሓለንጊ ሰቢሕካ መግረፊኻ
ብደም ዓሊስካያ ገዛኻ።
የማነ ባርያኳስ ነጊሩ
ዓፍራ ከይትረግጹ ክትሰግሩ።
ዳዊት ደጊሙዋ ትማሊ
መን እዩ ተሓታቲ ባሃሊ”)

ትርጉም፡
(“አባት እናቴ ይቺ የተባረከች አገር ረግመት ይሆን  እንጂ
ባልተሰቃየች እንዲህ ባለ ጉድ እንዲህ ባለ ጎጂ
እታገላለሁ ብየ ሜዳ ወጥቼ
ቀረሁ ተሰድጄ።
የኔስ ምንም አይደል እያየሁት ነው እንዳለየሁ አይቼ
እኔ የሳዘነኝ የነኛ ልጆቼ
ሰማህ! ማነህ አንተ! ቢላዋ የሳልክ ማረጃህ
ገመድ የተበተብክ ማነቅያህ
አለንጋ ያዘጋጀህ መግረፊያህ
በደም የረጨሃት አገርህ።
የማነ ባርያ እንኳ አስጠንቅቆ ነበር እንዳትሻገሩ
እሻገራለሁ ስትሉ አረፋ ረግጣችሁ ገደል እንዳትገቡ።
ዳዊትም ደግሟታል ያቺው ማስጠንቀቂያ
ለዚህ ሁሉ ጉድ ማን ነው ተጠያቂው?)

በማለት ዝነኛው ተወልደ ረዳ ስለ ኤርትራ ጉዳይ ዘፍናል። ስለ ግጥሙ ለማብራራት ያህል። እታገላለሁ ብለን በወጣትነታችን በረሃ ወጥተን አርጅትን ኤርትራን ነጻ አወጣን። ነፃነት መጣ ስንል የተመኘነው ሁሉ የማይጨበጥ ጉም ሆኖብን የባሰ ጭቆና አስከተለችብን።  በነፃይቱ ኤርትራ መኖር ስላልቻልን በስተ እርጅና ወደ ስደት አመራን። ያ ሁሉ በኛ መድረሱ  ቢከነክነነም ፤ይባስኑ የወለድናቸው ወጣት ልጆቻችን ወደ ባሰ ባርነት እና ሲኦል መግባታቸው አንጀት ያሳዝናል።

ይህ ሁሉ በደል በራስህ ላይ እንዲፈጸም ምክንያት የሆነበት ምክንያ የሰው ደም መስዋእትነት የመጣውን ስልጣንና ነፃነት ጥቂት አምባገነን ግለሰዎች ስልጣን ሲቆጣጠሩት “ስልጥን ለሕዘቡ መልሱለት”” ብለው በሚሉ ዜጎች ላይ “ጸረ ኤርትራ” እየታበሉ ለግፍ ሲዳረጉ ተው ስትባሉ፤ አብራችሁ አምባገኖችን “አይዞህ፤ግፋ” እያላችሁ እያንጨበጨባችሁ ለብዙ አመታት አገልግላችሁት “አሁን በማይነቃነቅበት ደረጃ ደርሶ” ሕዝቡ “ተዳክሞ” ለዚህ ውርደትና ተገዢነት ከደረሳችሁት በሗላ አሁን ተመልሶ “በራሳችሁ ላይ” ዱላውና ግድያው አዞረው። ለዚህ ግፍና ጉድ ተጣቂው ማን ይሆን?

የማነ ባርያ እና የአረፋ ጉዳይም ስለሚለው ግጥምም “የማነ ባርያ" የተባለው አሁን በሕይወት የሌለው አውቅ ኤርትራዊ ዘፋኝም “ወደ ኤርትራ እንዳትሻገሩ ፤የማይታያችሁ አረፋ እግራችሁ ስር አለ፤ ስትረግጡት ገደል ነው ተጠንቀቁ” (ባጭሩ ምን ማለቱ ነው ወደ ነፃይቱ ኤርትራ አገራችን ወደ ገነቲቷ አገራችን እንዳለን ብላችሁ ወደ እዚህ ብትመጡ የሚያገኛቸሁ እጣ ፈንታ “ሞት” “ውርደት” አፈና እና “እስር ቤት” ስለሆነ ወዮላችሁ! ብሎ ኤርትራ ሂዶ አስመራ ውስ  ከመመሞቱ በፊት በዘፈን መለክ ስለ ኤርትራ ስርአት ሁኔታ አስጠንቅቆ ነበር። ማለቱ ነው።በይበልጥ የተወልደ ረዳ ይህ ዘፈን እና ሌሎቹ ለዛ ያላቸው ዘፈኖቹ ለማዳመጥ የሚከተለው አድራሻ በዩ ቱብ ገብታችሁ አዳምጡት። (ተወልደ ማለት የኤርትራ ኢትዮጵያዊው “ካሳ ተሰማ” ወይንም ሱዳናዊው “አብደል ከሪም አልካብሊ” ነው።  ewelde Redda - Brikti Adey http://youtu.be/08h0V3xYiP8

ይህ ጉድ በሚዘፈንላትና በሚነገርላት፤ ከዛች የምድር ሲኦል ለማምለጥ አብዛኛው ነብስ ያወቀው ኤርትራዊ  በሚሸሻት የሰቆቃ እና የሽብር መሬት  ኤርትራ” ውስጥ ነው ተስፋየ ገብረአብ እየተንደላቀቀ በየባረንቱ እየተዟዟረ የሻዕቢያ ፕሮፓጋንዳ እየነዛ በግንቦት 7 እና በጸረ ትግሬ ፓልቶክ ክፈሎች እየተንጨበጨበለት ነጭ ሃሰቱን ሲነዛ የምንሰማው።

አብዛኛው ጊዜ የሻዕቢያ ባለስልጣኖች እና የሻዕቢያ ተከታዮች ትኩረታቸው እና ጥላቻቸው የሚሰነዝሩባቸው ከወያኔ ባለስልጣናት ይበልጥኑ በገብሩ አስራት እና በስዩ አብርሃ እንዲሁም በትግራይ እንደሆነ እስካሁን ታወቃላችሁ የሚል ግምት አለኝ።ሰላዩ ተስፋየ ገብረአብም በነዚህ ሦስት ሰዎች አረጋሽ ገብሩ እና በስየ ላይ ነው ትችቱ በሃይለኛ ትኩረት የሚያተኩረው ሁሌም ነው። በጣም የሚገርመው የሻዕቢያው ሰላይኢትዮጵያዊ አይደለህም ይሉኛል ፤ዜግነቴ ማንም አይሰጠኝም አይነጥቀኝም፤ የብሸፍቱ ልጅ ነኝ! ይላል። “የብሸፍቱ ወፍ” ይበሉት ሌላም ሌላም እሱ እንዳለው ኢትዮጵያዊ ነኝ ካለ ማንኛችንም ለመንጠቅ መብት የለንም። ግን እራሱ የሰውን መብት ካልጠበቀ ሌላው እንዴት የሱን ኢትዬጵያዊነት ሊጠብቅለት ይጠብቃል?
የሚከተለውን አንብቡ፦
"Seyene never been Ethiopian.” ECADEF PAL TALK ROOM. 

ስየ ከእስር ቤት ወጣ፤ ከዚያ በኢትዮጵያዊነት አለ። እሱ ከእስር ቤት ወጥቶ ኢትዮጵያዊነት ስላለ “ኢትዮጵያዊ” ሆነ ማለት አይደለም”  (source  Tesfaye Gebre Ab Second book Interview with ECADF Part 1 ) አደመችሁት?

ሰፋ ባለው አነጋገሩ  ምን እንዳለ ልድገምላችሁ፡

.“ ..ቀደም ብየ እንደገለጽኩት ኢትዮጵያዊነቴን ማንም ሊሰጠኝ ወይንም ሊከለክለኝ አይችልም። አገር ውስጥ እንዳልገባ እከለከል እሆናል፤ የውስጥ ስሜቴን ግን መንጠቅ የሚችል አንድም ሰው የለም! ማነው ያ ከልካዩ በመሰረቱ?! ምን ዓይነት ሥልጣን አለው ያ ከልካዩ? ከየት ነው የመጣው ያ ሰውየ? እሱ እራሱ ምንድ ነው? ምን አደረገ ለዛች አገር? እኔ የብሸፍቱ ልጅ ነኝ “ኢትዮጵያዊ ነኝ”። (source Tesfaye Gebre Ab Second book Interview with ECADF Part 1 Ethio Tube)  

እንግዲህ ፍረዱ። ይህ ሰላይ የሱን መብት የሚነጥቅ በጽኑ ይኮንናል፤ እሱ ግን የስየን ኢትዮጵያዊነት ዜጋ እንደፈለገው በፈለገው ፓል ቶክ ሩም ገብቶ መጋፋት ፤መንጠቅ መብት እንዳለው ይናገራል። ይህ ሰው የሻዕቢያ ሰላይ” ብሎ ሰው ሲለው ያንሰዋል? ይከፋዋል?

አዲስ አበባ ወያኔን ሲያገለግል በነበረበት ወቅት ወያኔን እና ሻዕቢየን ተማምኖ “እኔ እኮ ኤርትራዊ ነኝ! ወላጅ አያቶቼ እንዳንተው ዓይነቱ ጋላ 100 ነበሯቸው! ለፍዳዳ ኦሮሞ! ሲል አሁን በጤና ቀውስ ታሞ የሚንከራተት አንድ ጋዜጠኛ ሲጠጡ በስካር መንፈስ ጠግቦ ሲደናፋ ከተሰደበው  የሰሙት ሰዎች አሁንም በሕይወት አሉ። ያውም በኤርትራዊ ጋብነት በወያኔ አይዞህ ባይነት ተማምኖ የሺ ጥላ ኮኮብ የተባለውን አስደብድቦ ከሰራው  አፈናቅሎታል ብለው በሰፊው ታሪኩን የሚያውቁ  ሰዎች ነግረዉኛል።

ወየኔ ጋር ሆኖ “ነፍጠኛ” እያለ እየጻፈ በአማራው ላይ ሲቀልድ ነበረ ብዙ በደል ያደረሰ ይህ የሻዕቢያ ሰላይ የወያኔ ምስጢር አውቃለሁ ባይነቱ በስየ አብርሃ ላይም ሲደነፋ አድምጡት። እነሆ፡

“ስየ ‘አታስፈራሩን፤ እንድናወጣው አታስገድዱን” ሲል ለነ መለስ ዜናዊ ማስፈራሪያ ሲናገር ሰምተነዋል። ስየ አብርሃ የሚያውቀው ምንም ምስጢር የለም። ቢኖሮው እስካሁን አይቆይም”” ሲል በጸረ ትግሬ አጫፋሪ ተቃወሚ ፓል ቶክ ሩም ውስጥ ሲዘላብድ ሰምታችሁታል። በሌላ ቀን ደግሞ ይህ ባለበት አንደበቱ  ፡ እንዲህ ይላል፦

ለመናገር ስለማልፈልግ ነው እንጂ እነ ስዬ ለእኔ የነገሩኝ ብዙ ነገር አለ” 

ስየ የሚያውቀው ምስጢር የለም ይላል። በሌላ ቀን ደግሞ “ለመናገር ስለማልፈልግ ነው እንጂ እነ ስዬ ለእኔ የነገሩኝ ብዙ ነገር አለ” ይላል። ምስጢር ከማያወቅ ሰው እንዴት “የማይገለጽ ብዙ ምስጢር አገኘ?” ይህ ሰው የሚዘላብደው በጥንቃቄ የሚናገረው ብትከታተሉት እኮ እጅግ አስገራሚ ፍጡር ነው።

እኔ አገር የለኝም። ይላል። በነፃነት እንደልቡ ትዳር ይዞ ልጅ ወልዶ በየባረንቱ እና በየገጠሩ እየተዘዋወረ የትግራይን ሕዝብ ስም ለማጉደፍ የሚጫጭረው የስለላ ስራው ሲያጠናክር ጓደኛው የ ኢ ኤፍ ኤም ድረ ገጽ እና የኢሳቱ የአውሮጳው ዋናው ሰው ክንፉ አሰፋ የተባለው ጋዜጠኛ ተስፋየ ገብረአብን ለቃለ መጠይቅ አቅርቦ ትዳር አለህ?ብሎ ሲጠይቀው። ምንድነው ያለው? ታስታውሳላች ? “የለኝም!”ነበር ያለው፡፤ ሃቁ ግን የሚከተለው ነው፤፡

ጥቁር ጫካ የተባሉ የዚህ ጉደኛ ሰላይ የአስመራ ህይወቱ እንዲህ ሲሉ ይፋ ያደረጉልንን ምስጢር እነሆ፦


አንዳርጋቸው- አስመራ ከሄደ በሗላ አስመራ ያሉትን ብዙ ኢትዮጵያዉያን እየዞረ ቢያነጋግር ኖሮ ብዙ ሊማርና ብዙ አባላት ሊያገኝ ኢችልም ነበር። አስመራ ያሉት ኢትዮጵያውያን የሚሉት አንዳርጋቸው እንዳይታወቅ የሙስሊም ቆብ ለብሶ ይዞራል። ታጋይ እኮ ሰው መስበክ እንጂ መደበቅና ከሰው መራቅ ኩራት ነው ወይስ ምንድነው ይሉ ነበር፡

አንዳርጋቸው ይባስ ብሎ አብዛኛውን ጊዜ የሚዝናናውና የሚውለው ከተሰፋዬ ገብረአብ ጋር ሆነ። ራሽኑ ከያረጋል ኢማምና ከአለበል አማረ ጋር ሲጣላ እቃውን ይዞ ጠቅልሎ ከተስፋዬ ገብረአብ ቤት መኖር ጀመረ። አቶ አንዳርጋቸው ያሳለፋቸውን ተከታዮቹን ኢትዮጵያውያንን ንቀት ካልሆነ ተስፋየ “ቀንደኛ የኢትዮጵያ ጠላት” መሆኑን በደምብ ያውቃል።ተስፋዬ ገብረአብ የሻዕቢያ መረጃ መሆኑን ያውቃል። ታዲያ አብሮ መኖር ምነድነው?

የቆየ ጓደኝነት ኖራቸውም እንኳ የትግል መሪ ተራ ታጋይ ቢሆንም ለሀገር እና ለወገን ሲባል እንኳን ጓደኛን የወለዱትን ልጅና ሚስት ባጠቃላኢ ቤተሰብ እየተኙ እርግፍ አድርጎ መተው ያስፈልጋል።

ተስፋዬ ገብረአብ ታዲያ የግንቦት 7ን ምስጢር ከአንዳርጋቸው እየለቀመ ጠዋት ጠዋት ለሻዕቢያ መረጃ ቢሮ ማድረስ ስራው ነው።እኛ ተስፋየን ስናገኘው በጥንቃቄ ነው። ኢትዮጵያውያኖችን ሲቀርብ  የመጀመሪያ ወሬው ስ ኤርትራ ያለህን አመለካከት ለማወቅ ይጥራል። ለዚገህም ተስፋዬ ወሬ ሲያወራ እራሱን ኢትዮጵያዊ አድርጎ እኛ አገር እንደዚህ እንደዚህ ነው፤ እዚህ አገር ግን እንዲህ እንዲህ ነው፤ እያለ፤ አስመራ ውስጥ ደስተኛ እንዳልሆነ ኤርትራውያንንም እንዳማይፈልጋቸው እያማረረና እያጣጣለ ነው ወሬ የሚጀምረው።


ሁለተኛም ስያወራ ስለ እነ ስየ ውሎና ሁኔታ እንጂ ስለ እነ መለስ ወይንም በረከት እና ስብሓት ምንም ትዝ አይሉትም። እነ ስዬ የተሳሳቱተን ተገንዝበው ወደ ህዝብ ጎራ መቀላቀላቸው ለሻዕቢያ በጣም ቆጭቷቸዋል። እና ኢህ ነገር በጣም ኢገርመኝ ነበር።ምክንያቱም ከፖለቲካ ተገልለው መኖር ለጀመሩት ግለሰቦች ሻዕቢያ ለምን ቦታ ሰጥቶ ወሬ ያወራል በሚል ይገርመኝ ነበር። ታዲያ ይህ ጉዳይ ወደ 1098 አጋማሽና መጨረሻዎቹ እንድመለስና እንዳስታውስ አደረገኝ።

ከዚያ በፊትም በሗላም መሰለኝ፤ ሁላንም እንሰማው የነበረውን እነ መለስ በሓንሽ ደሴት ጦርነት አሳብበው መሳሪያ ለሻዕቢያ ሰጡ እና ነገር ግን እነ ሃየሎም ለምን ይሰጣል ተብሎ ተቃወሙ ፤ተጨቃጨቁ። እንዲሁም እን መለስ ለሻዕቢያ የካሳ ገንዘብ ሰጡ ተባለ። ታዲያ እነ ስየ፤ሓየሎም እና ቡድኖች “ኤርትራውያን ከኛ በላይ እየዘረፉ ፤እየተንደላቀቁ ነው፤ ከተገነጠሉ በሗላ ምን መብት አላቸው ብለው ጭቅጭቅ ውስጥ ገቡና በቡድን ተከፋፈሉ የሚል ወሬ ተሰማ። በሗላ ወሬው እውነት ሆኖ ብቅ ብሎ ከባድመ ጦርነት ወዲህ ጠርቶ ወጣ።


ያውም እነ ስየ እና ገብሩ ኤርትራን ስናስገነጥል ስርዓት አልተከተልንም፤ ስለዚህ ሁለት ወደብ ስንሰጥ አንደኛው ማለትም ዓሰብ ለኛ መቅረት አለበት ፤የኛ ሕጋዊነት መጠበቅ አለበት  ብለው ተከራከሩ። ህዝቡ ስለ ዓሰብ ባለቤትነቱ ተስፋ ቆርጦ ተናዶ ጉዜ ሲጠብቅ የነበረውን ቀዝቅዞ የነበረው የዓሰብ ወደብ ጥያቄ እንደገና አቀጣጠሉት። በጦርነቱም ወቅት ዓሰብን ከሻዕቢያ ነጥቆ መያዝ እንደሚችሉ በማያጠራጥር መልኩ አስመሰከሩ።

ቀስ ብለው ኢትዮጵያዊ አጀንዳ መያዛቸው አስመሰከሩ። ታዲያ ወደ ኢትዮጵያዊነት አጀንዳ መቀላቀላቸው ሻዕቢያዎችና ተስፋየ ገብረአብ እንደ ጉድ ይቆጠቁጣቸዋል። እነ ስየን እንድንጣላ የማይሰብኩትና የማያደርጉት ነገር የለም።ታዲያ ተስፋየ እላይ የተዘረዘሩት ነገሮች እራሱ ያነሳና ውይይይት ይጀምራል። አንድ የዋህ ከተገገኝ እውነት መስሎት የልቡን ይዘከዝካል፡ያች ሁሉ ጠዋት ሻዕቢያ ቢሮ ትደርሳለች።

ተስፋዬ እስካሁን ድረስ በግንቦት 7 ላይ ትርጉም ያለው ጉዳት ባያደርስም፤ ግንቦት7ን ለመቦርቦርና ለማዳከም በሻዕቢያ በኩል ታዝዞ በእንዳርጋቸው በኩል ገብቷል። አሜሪካ  እና አውሮጳ አንዳርጋቸው ሰራት አቋቁሞ እያዋጋ ነው እየተባለ እሱ ግን አስመራ ከተስፋዬ ቤት እየኖረ የደራሲው ማስታወሻ እየፃፈ ነበር። ይባስ ብሎ መጽሐፉ ግንቦት 7 ሊያሳትመው ነው የሚል ስንሰማ፤ እኔ በበኩሌ ግንቦት 7 አንዲህ ባለ ስራ ውስጥ እንደ ድርጅት እንዲህ ባለ ውሳኔ ገብቶ አያሳትምም ብየ ተከራክሬ ነበር። መሰንበት ደግ ነው፤እውነትም መጽሐፉን አሳትሞ ለገበያ አበቃው።”

ይሉና የጥቁር ጫካ ጸሐፊ፤ በመቀጥል እንዲህ ይላሉ፤

“ተስፋዬ አማራውና ኦሮሞው ሕብረተስብ ለማጨፋፍ የቡርቃ ዝምታ የሚለው መርዙን ሲጽፍ ብዙ ሰው ገረመው።ለመሆኑ የታሪክ ሰው ነው ፤ጋዜጠኛ ነው? ምንድ ነው? እኛ የምናውቀው በደርግ ጊዜ የደርግ ካድሬ ለመሆን የማርክሲስተን ትምህርት ጨርሶ  በወታደራዊ ክፍል መዝመቱን እና የተማረው ማርክሲሲዝም አንድ ወር እንኳ ሳያስተምርበት በወያነ ተማረከ። ወዲያውኑ በሻዕቢያና በወያኔ የዘር ብሔር ፖለቲካ “የጥላቻ ካድሬ” ተካው። ታሪክ መጥፎም ይሁን በጎ የባሎያው እንጂ በካድሬ መጻፍ ንቀት ነው።

ተስፋዬ ከወያኔ ሲባረር መጨረሻ የተባረረ እሱ ነው። ክንፈ ከሻዕቢያ ጋር ድሮ የነበረው ግንኙነት ባያውቅ ኖሮ “ውጣ” አይለውም ነበር።

ተስፋዬ የቡርቃ ዝምታ ሴራው እንዳሰበው ሳይሆን የተቆጨው ተስፋዬ እና በወቅቱ ከሗላው የነበሩ የሻዕቢያና የወያኔ ሰዎች አሁን ደግሞ በደራሲው ማስታወሻ ላይ አማራን ከአደሬ፤ከትግሬ ጋር ቂም እንዳለውና እንዲጨፋጨፍ የሚቀሰቅስ ፕሮፓጋንዳ አወጣ። አይ ግንቦት 7! አሁን እስቲ  እዚህ መጽሐፍ ላይ እጃቸውን ያስገቡ? ያውም ከተስፋዬ ጋር!

ግንቦት 7 የህን የኢትዮጵያን ሕዝብ ለማፋጀትና ለመበታተን የሻዕቢያ ወኪል ሆኖ ለ20 ዓመት የሰራውን አሁን በበለጠ እየገፋበት ያለውን ተስፋዬን ማስጠጋቱ ትርጉሙ ምንድነው?
ተስፋዬ በኢሳት ቴሌቪዥን እንግዳ ሆኖ በቀረበ ጊዜ ሲጠየቅ የመለሰው መልስ የሚገርም ነበር።  ትዳር አለህ ወይ?” ተብሎ  ሲጠየቅ “የለኝም” ብሎ ዋሸ።

ወገኖቼ ተስፋ ገብረአብ “ሚስት” አለው። የሁለት አመት ዕድሜ የሚቃረብ ልም አለው። የፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቅ “የፀጥታ አማካሪ” የሆነው የአቶ ዮናስ የሚባለውን ባለስልጣን ልጅ አግብቶ አንድ ልጅ ወልዷል። ይህንን ምስጢር ኢትዮጵያውያኖች አንዳያውቁት ለመደበቅ ይሞክራል። የተስፋዬ አማች ማለትም አቶ ዮናስ ማለት የኢትኦጵያውያን ተቃዋሚዎች ከሚያሽከረክሩት ባለስልጣኖች አንዱ ነው። ሰውየው ከእነ ኮሎኔል ፍጹም የበለጠ ለኢሳያስ ታማኝ ነው። ግማሽ ቢወሮውም “ቤተ መንግስት ውስጥ ነው”።”
ሲሉ ጥቁር ጫካ ጸሓፊ የተስፋዬ ገብረአብ ሰላይነትና የደበቀውን ሚስጢር በማያሻማ መረጃ አቅርበውልናል።

በጣም የገረመኝ ግን ይህ “ጥቁር አሞራው ሙሴ” ኢሕአፓዎች የኮለኔል መንግስቱን መጽሐፍ አባዝተው በኢንተርኔተር መለቀቁን አንጀቴ አረረ መከሰስ አለባቸው ከሚሉት ጋር ተጨምሮ ሲያጫፍር የራሱን መጽሐፍ “ያውም ከመታተሙ በፊት” የኢትዮ-ሚዲያው ባለቤት አብርሃ በላይ  የተስፋየን መጽሐፍ ስካን አድርጎ በኦን ላይን ለሕዝብ በነፃ ሲበትነው፤ጠበቃው አለማዮህ ገብረማርያምም ሆነ እራሱ ተስፋዬ ገብረአብ ይሁን የጋዜጠኞች ተጠሪ ነኝ የሚሉን  ድምጻቸው ለብዙ አመት ከሚዲያ ተሰውሮ የነበሩት አቶ ክፍሌ ሙላት እና መሰሎቻቸው  ያኔ  ምንም የክስ ድምፅ ወይንም አሁን ስለፕሬስ መብት እና ባለቤትነት መብት… ወዘተ.. ወዘተ….እንደሚጽፉት ቅሬታ በአብርሃ በላይ ሳያሰሙ ‘ዛሬ ኢሕአፓዎች በመንግስቱ መጽሐፍ ላይ አብርሃ የሰራውን ተመሳሳይ ድርጊት ሲፈጽም ኢሕፓን “አይንህ ላፈር” እያሉ በ ሖ ሖ!! መጮህ  ምክንያቱ ምን ይሆን? ጋዜጠኞች እና የሕግ ጠበቃዎች እንዲህ ባለ የቡድንተኛነት እና የወገንተኛነት ጨዋታ ውስጥ ሲዘፈቁ ማየት ትንሽ አያፍሩም? አመሰግናለሁ። ጌታቸው ረዳ editor www.ethiopiansemay.blogspot.com getachre@aol.com   









_