Wednesday, October 23, 2019

የሸዋ ሕዝብ ድርጅት (ሸሕድ) Shoan People Organization (SPO) 23/10/19 (10/23/2019) (posted on Ethio semay)


የሸዋ  ሕዝብ  ድርጅት (ሸሕድ)
Shoan  People Organization (SPO)
23/10/19 (10/23/2019) (posted on Ethio semay)
Evidence of the Fascistic Oromo Cruelty in Ethiopia 2018 ፎቶ የአብይ አሕመድ ኦፒዲኦ እና የኦነግ የ27 አመት የጋራ የጥላቻ ቅስቀሳ ውጤት
ፎቶ የአብይ አሕመድ ኦፒዲኦ እና የኦነግ የ27 አመት የጋራ የጥላቻ ቅስቀሳ ውጤት
በኢትዩጵያ ባንቱስታን አፓርታይድ የጎሣ ፌደራሊዝም ክልል ተብዬ በረቶች ዉስጥ ከደቡብ እስከ ሰሜን፣ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ባሉት ሁሉም አካባቢ በአለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ እንኩዋ ከፍተኛ ቁጥረ ያለዉ ሕይወት ጠፍቷል፣ ንብረት ወድሟል። ሰላማዊ ኑሮ ታዉኮዋል፣ የሕግ የበላይነት ሞቶ ተቀብሯል። አዉራ ጎዳናዎች ተዘግተዉ ወደ አዲስ አበባና ከአዲስ አበባ የሚደረገዉ የሕዝብ ማመላለሽ ድርጅቶች እንቅስቃሴ ተገቶ ተሳፋሪዎች ለከፍተኛ እንግልት ተዳርገዋል። የተረኛዉ የኮለኔል አቢይ አሕመድ ኦዴፓ/ኦነግ ጠቅላይ ሚኒስቴር መንግሥት ለፍፁም አርመኔ ቄሮ መንጋ ጀሌዎቹ ወግኖ እንበለ ሕግና ሥርዓት በአእዋሚ (ፓጋን) ወይም አሕዛብ ኢሬቻ በዓል ሽፋን የአዲስ አበባን ስምንት ሚሊዎን ነዋሪ ለሦስት ቀናት ያህል ሲያሸብሩ፣ ሲዘርፉ፣ ሴቶችንና አዛዉንቶችን ሲያጉላሉ አልፈው ተርፈዉም የኦዴፓ/ኦነግ የጋላ ብሔረተኞች ባንድነት ተባብረዉ የፈጠራ ዝባዝንኪ "ለመቶ ሃምሳ ዓመታት ተቇርጦ የነበረዉ ኢሬቻ ፊንፊኔ፣ ነፍጠኞች በሰበሩን በዚህ ቦታ ሰብረናቸዋል፣ ኦሮሞ ደስ ይበልህ" በማለት ጉጀሌዉ አባ ዱላ ሽመልስ ሲፎልል ተሰምቷል።


ሰላምና የሕግ የበላይነት በሌለበት፣ የጎሳ፣ የዘር ማጥፋትና ማጥዳት ከሩብ ምዕተ ዓመታት በላይ በሰፈነባት፣ ከሦስት ሚሊዎን በላይ ሕዝብ ተፈናቃይ በሆነባት፣ በሰዉ ሥራሽ ፖለቲካዊ አሻጥርና በቅጥረኛ ጥቂት ልሂቃን ዋና ምክንያት የዓለም የመጨረሽዋ አገር ለሆነችዉና የባንቱስታን አፓርታይድ የጎሣ ፖለቲካ ቀዳሚ ተዋናይ ለአቢይ አሕመድ አሊ የሰላም ኖብል ሽልማት መስጠት የጸረ ኢትዮጵያ ኃይላት የተቀነባበረ ሴራ ለመሆኑ አያጠራጥርም።


የኦዴፓ/ኦነግ መሪ አቢይ አሕመድ "ፊንፊኔ ኬኛ" ባይና የኦሮሚያ ልዩ ጥቅምን በአዲስ አበባ ላይ አስክብራለሁ ባይ ነዉ በባላደራዉ ምክር ቤት በነ እስክንድር ነጋ ላይ ጦርነት እግጥማለሁ ብሎ ያወጀዉና አባለቱን እነ ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩን፣ መርከብ ኃይሌን ወዘተረፈ እንበለ ሕግ ወህኒ ያወረዳቸዉ። የምዕራቡ ምንደኛ የሰላም ተሸላሚዉ ኮለኔል አበይ አሕመድ ነዉ በባሕርዳር ተገኝቶ ልዩ ቅልብ ጦሩን አዝምቶ እነ ጀነራል አሳመነዉ ጽጌንና ከአራት ሽህ በላይ ዐማሮችን ያስጨፈጨው። የሥልጣን ጥመኛዉና በከይሲዉ አቢይ አሕመድ የሚመራው ኦዴፓ/ኦነግ አይደለም እንዴ በመፈንቅለ መንግሥት የፈጠራ ድራማ ዐማሮችን በዘር ለይቶ ከጅማ፣ ከአዲስ አበባ ከናዝሬት፣ ከአምቦ፣ ከደብረ ዘይት፣ ከአሰላ፣ ከፍቼ፣ ወዘተረፈ በገፍ አፍሶ ያስራቸዉ?


ለአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ፣ ስብሰባ፣ የኢትዩጵያን ብሐራዊ ሰንድቅ ዓላማ አረንጏዴ፣ ብጫ ቀይ በመስቀል አደባባይ መያዝ በአቢይ አሕመድ መንግሥት ክልክል ነዉ። በሌላ በኩል ደግሞ ጋላ ቄሮዎች በፖሊስ ድጋፍ እየተደረግላቸው የባላደረዉን ስብስባ፣ ጋዜጣዊ መግልጫን ለማደናቀፍ ችለዋል።


አረመኔዉ አቢይ አሕመድ ከግብረ አበሩ የትሕነግ እና የኦዴፓ/ኦነግ መጋዣ አጋሰስ አዴፓ ተብዬው ጸረ ዐማራ ጋራ በመሆን የሚፈፅሙት ኢሰባዊ ድርጊት ተዘርዝሮ አያልቅም። የጀነራል አሳመነዉ ጽጌን ነፍሰጡር ባለቤት ወይዘሮ ደስታ አስፋዉን እንበለ ሕግ ወህኒ ቤት አስገብተዉ ስለአስቃዩዋት አስወርዳላች። ምዕራባዉያኑ ለአቢይ አሕመድ የሰላም ኖብል ሽልማት የሰጡት ለዚህ ዓይነት አረመኔያዊ ተግባሩና ኢትዩጵያን እንደ ዩጎዝላቢያ በቅርብ ጊዜ ከዓለም ካርታ እንድትጠፋና "ኦሮሚያ የገዳ ሪፑብሊክ" ምሥረታን ለማሳካት የታቀደ ሴራ ነዉ። መክሸፉ ግን አይቀርም።


በመሆኑም  ሸሕድ ወቅታዊዉን  ተጨባጭ ሁኔታ  አስመልክቶ  የሚከተለዉን  ያቁዋም  መግለጫ  አዉጥቷል።

1/ ሁሉም የሕሊና እስረኞች በአስቸኯይ ይፈቱ ።

2/ አዴፓ ተብይዉ ጉጀሌ ከምድረ ሸዋና አዲስ አበባ በፍጥነት ይባረር። አዴፓ ነዉ የሸዋን ግዛትና አዲስ አበባ ከተማን ለወራሪ መጤ ጋሎችና ለወያኔ ትግሬ አስረክቦ በዘዉትር አሽከርነት ባሕር ዳር ተወሽቆ ያማራን ሕዝብ ለሕልዉና አደጋ ያጋለጠው።

3/ አዴፓና ያማራ ብሔረተኛ ነንባይ አወናባጆችኛ እና ተሞዳሟጅ ሁሉ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በምሥራቅና ምዕራብ ኢትዩጵያ ክፍለ ሀገራት ዉስጥ የሚኖረዉን ነባር ዐማራ ሕዝብ  ለዘቀጠ ፓለቲካቸዉ ማካካሻ ብለው "ያማራ ክልል ተወላጅ" እያሉ የሚያድክሩትን በአጽናኦት እንኮንናለን። የሐረርጌ ድሬዳዋ ከተማ ዐማራ ነባር ነዋሪ ነዉ፣ የሐረር ከተማም እንዲሁ ያማራ ክልል ተወላጅ ብሎ ማወናበድ ዐማራዉን ከቤት ንብረቱና ከትዉልድ ቀበሌዉ በጎሣ ማፅዳት ዘመቻ ለማጥፋት የሚደረግ ሴራ ነዉ። የድሬ ዳዋ፣ የሐረር፣ የጅጅጋ፣ የአሩሲ፣ የባሌ፣ የአዋሳ፣ የሲዳሞ፣ የከፋ፣ የጅማ፣ የአማሮ፣ የጋሞ፣ የጋምቤላ ወዘተረፈ ዐማሮች ሁሉ የራሳችሁን አካባቢ በራሳችሁ ለማስተዳደር መደረጀት አለባችሁ እንጂ ከአባይ ማዶ ባሕርዳር ያለዉ ቅጥረኛ ባንዳ ስብስብ አዴፓ በዐማራነት ጨንበል ሊያታልላችሁ ፈፅሞ አይገባም።


4/ ሼዌ በመላዉ በመራ ቤቴ ደራ፣ በኤፌሶን/አጣዬ፣ በፈንታሌ፣ በቅምብቢትና በየረር፣ በዟይ፣ በሰላሌ፣ በግንደበረት፣ በመናገሻ፣ በጉራጌ ሰዶ፣  በከምባታና ሃድያ ወዘተረፈ ለሚደረገው ፍልሚያ ተዘጋጂ!

5/ በሰሜን በጌምድር ክፍለ ሀገር ባንዳዉ አዴፓ ጅግናዉን ሻለቃ አስቻለዉ ደሴን አስገድሏል። ፋኖዎችን በያለበት ትጥቅ ለማስፈታትና ለመግደል በዘመቻ ላይ ይገኛል። አዴፓ ያማራን ሕዝብ ለጠላቶቹ ዳርጎ ለሕልዉናዉ የሚያደርገዉን ትግል ለማክሽፍ አስቦ ነዉ ከነ አቢይ አሕመድ ጋራ እየተሞዳሞደ የአስቸኩያ ጊዜ አዋጅ አድርጎ ያማራን ሕዝብ ትጥቅ አስፈትቶ የጌኛ መፈንጭ ሊያደርጉት ያሰቡት።

6/ በአፋር ኢትዩጵያዉያን ወገኖቻችን ላይ የተፈፀመዉን ወረራ ሸሕድ በአጽናኦት ያውግዛል።  በማንኛዉም ጊዜና ስፍራ ከጎናቸዉ ይቆማል።

7/ የአዴፓ ቅጥረኛ ባንዳ በዐማራ ክልል ተብዬዉ ዉስጥ ሰላምና ጸጥታ እድገትና ልማት ማምጣት ያልቻለ ተላላኪ በመሆኑ በአስቸኩዋይ ከሥልጣን ወርዶ ለፍርድ ይቅረብ።
 የመከክላካያ ሠራዊት የሚባላዉ የነአቢይ ኦዴፓ/ኦነግና ትሕነግ ጥርቃሞ ጸረ  ዐማራ ስብስብ ከዐማራ ክልል  በአስቸኩዋይ  ይዉጣ።


ጥቅምት 13 ቀን 2012 ዓም
ሸሕድ
(Posted  on Ethio Semay)


No comments: