Monday, June 30, 2008

TPLF demanded Tigrayans to pay money if wanted to be deported from Egypt, while offered Eritreans free deportation from Egypt to Ethiopia





ኢትዮጵያ ለትግሬዎቹ “ባዳ“
ለኤርትራዎቹ ግን "ቤት ለእንግዳ”
( ጌታቸዉ ረዳ)
(ሳን ሆዘ -ካሊፎርኒያ)

ዛሬስ ዕረፍት ልዉሰድና እስቲ አዕምሮየን እረፍት ልስጠዉ እልና፤ በጎን፤ ሌላ ዕረፍት የ ማይሰጠን ጉድ በየደቂቃዉ ከዚህም ከዚያም እየጎረፈ አላሳርፍ ሲለኝና ወደ መከረኛዎቹ ወደ እናንተዉ ለመጮህ ሚድያ ዉስጥ እገባለሁ።

ለነገሩ ዛሬ ይህ ዜና ስጽፍ እሁድ ነዉና በፈጣሪ ትዛዝ ማረፍ ነበረብኝ። በደምቡ መሰረት ማለት ነዉ። ወያኔዎቹ ሚድያና ተቃዋሚ ነን ከሚሉት ሜዲያዎቹ አንዳነዶቹን ልጎብኝና እስኪ እንደሰዉ አንድ ቀንም ቢሆን ከማንምበብ ልረፍ ብየ ነበር። አልሆነም።

(1ኛ) ያፍራሾችና ጸረ አማራ ፐሮፖጋንዲሰቶች የነ ብርሃኑ ነጋና የነ አንዳረጋቸዉ (በትናቸዉ) ጽጌ መናሃርያ የሆነዉ የአብራሃ በላይ “ኢትዮ-ሚድያዉ” ስጎበኝ፤ እንዳመሉ “እነ በትናቸዉ ጽጌን አሽቀርቅሮ” ማስታወቂያቸዉ ለጠፎላቸዋል። ድምጻቸዉ ጠፍቶ የነበረዉ ድሮ (የዛሬዉን አላዉቅም) ትገሬዎች ዓለም አቀፍ ማህበር በሚል ባዶ ድርጅት ሲመሩ የነበሩት ጀርመን አገር የሚኖሩት ድምጻቸዉ ለብዙ ጊዜ ተሰዉሮ የነበረዉ ዶ/ር ግደይ አሰፋ የተባሉት የትግራይ የእንደርታዉ ሰዉ ፤ በበታኙ፤ በጸረ አማራዉ በ አንዳርጋቸዉ ጽጌ እና በብርሃኑ ነጋ “ግንቦት 7” በተባለዉ “አስቂኝ” ድርጅት ሐምሌ ወር መጀመርያ አካባቢ ሊያዘጋጀዉ ባቀደዉ ስብሰባ ላይ ፡ በእንግዳነት የተጠሩበት ማስታወቂያ አይቻቸዉ “ሥጋ ኣድጊ ሰብሔ ኢልካ ኣይብላዕን” (የአህያ ሥጋ የሰባ ነዉ ተብሎ አይበላም) የሚለዉን የትግርኛ ምሳሌ ትዝ ብሎኝ ፤አድፍጠዉ የቆዩት ሰዉ “ዛሬ” ዘለዉ “ምንነቱ ባልተወቀዉ ሰባሁ በሚለን “ግንቦት 7” ከሚባል አህያ ዘንድ መቆማቸዉ “አግራሞቴ ሳልጨርስ” ወደ ወያኔዉ ዓይጋ ፎረም ስዞር ደግሞ አግራሞቴ በሚከተለዉ ዜና አባባሰብኝ። ‘Ethiopia Offers To Receive Eritrean Refugees In Egypt” ምንጭ ዓዋተ .ካም ይላል።

ትግርኛ ለማታነቡ ወገኖቼ ሆይ!
ባለፈወ 10 ቀን የትግርኛዉ ቪ ኦ ኤ ጋዜጠኛ “በትረ-ሥልጣን” በቀጥታ በሳዉዲ -ዓረብና እና በግብፅ በ አስዋን አስር ቤት ዉስጥ ቁጥራቸዉ በጣም በርካታ የትግራይ ተወላጆች በስልክ አነጋግሮ ነበር። ክርስትያኖች በመሆናቸዉ ብቻ የሳዉዲ ፖሊሶች በሌላ ወንጀል አሳብበዉ ያልሰሩትን ነገር እንደሰሩ አሰመስለዉ ፤በሳዉዲ እስር ቤቶች ለ10 ኣመትና 5000 ጅራፍ ጥዋት ጥዋት 50 ጅራፍ እነዲገረፉ ተፈርዶኦባቸዉ፤ እየተሰቃዩ ሁለት ዓመት ሙሉ ለወ ያኔዉ አምባሳደር “አድነን! ኡ! ኡ!” ብለዉ ተማጽነዉት “ታገሱ! “አላቅም! ብሎናልና፤ ዉጭ የምትኖሩ ወገኖች ድረሱልን”። ብለዉ ያስተላለፉትን ኡኡታ፤ በራሴዉ “ ዌብ ሎግ” አቅርቤዉ ሕዝቡ እነዲተባበር አንድ ነገር እንድናደርግ ፤ ባቀረብኩት የ እንድረስላቸዉ የጽሁፍ ልመና እስካሁን ድረስ ተለጥፏል። አንድም ከትግራይ ማሕበሮች አስካሁን ድረስ አልደረሰላቸዉም ።የጨሆላቸዉም ሆነ ይህነን በሚመለከት፤ ለኔ የጻፉት መልስ የለም። አስካሁን ድረስ ጉዳዩ በቅርብ ብከታተለዉም “ጀሮ ዳባ” ብለዉ ለነ ገብሩ አስራትና ለነ አንዳረጋቸዉ ጽጌ ፤ በነ ብርሃኑ ነጋ ቀልባቸዉ ተሰልቦ “ጊዜ አቸዉና ፤ዌብ ሳይታቸዉ፤ ጊዜአቸዉ” ለተጠቀሱት በታኝ ግለሰቦች መስዋእት እያደረጉ መሆናቸዉን ለናንተዉ ለኢትዮጵያዊያን ወገኖች በስደተኞቹና በታሳሪዎቹ ስም እገልጻለሁ፡

በአገር ስም፤ የይስሙላና የቡድን ፤የዘመድ ፤የጎሳ፤ የ አዉራጃነትና የጛደኛነት ስብስብ” ሽር ጉድ” ከመቸዉም በባሰበት መልኩ እንደወረርሺኙ እንደ 1991 ዓ/ምሕረቱ፤ የቡድን አሰላለፍ መልክ እየያዘ እየተስፋፋ ሁኔታዉ መምጣቱን ቅሬታየን ለማስተላለፍ እወዳለሁ። አዲስ መልክ እየያዘ የመጣዉ ሸረኛ፤ ጎሰኛ፤መንደርተኛ የቡድንና የልሁቃን ነን ባዮች “ትግል አስወራጅ” (ኮለ ክሽን ኦፍ አቦርቲቭ ጋንገሰተርስ) ስበስብ አደገኛ እየሆነ መምጣቱ እና ትኩረት እንዲሰጠዉ በዚህ አጋጣሚ ደግሜ ሳስገነዝባችሁ ወደ 10 ዓመቱ (ወያኔ ለሁለት ከመከፈሉ በፊት እነ አንዳረጋቸዉ፤ የመሳሰሉት…. ስብስቦች) አስነዋሪ ስበስብ እተመለሱ መሆናቸዉን ለመግለጽ እወዳለሁ።

( 2- )ግብፅ አገር ኢትዮጵያዊያን ከየመንደሩ እየተለቀሙ በአስዋን አስር ቤት ዉስጥ በመታጎር፤ በርካታ ከትግራይ ከ/ሐገር የመጡ ስደተኞች” ጥዋት- ጠዋት ፊታቸዉ ወደ “ፀሐይ” ሐሩር ለረዢም ሰዓታት አዙረዉ ተገደዉ በቅጣት መልክ እንዲቀመጡ በስቃይ ላይ እንዳሉ እና ፤ ከዚህም አልፎ በርከት ያሉ ፤ኢትዮጵያዊያን ወደ ኤረትራ ፤ወደ ኢሳያስ አፈወርቄ አንዲተላለፉ በመደረጉ ፡ ስደተኞቹ ለትግርኛዉ ለ ቪኦ ኤ ጋዜጠኛዉ በሰጡት ቃለ መጠይቅ መሰረት “ እኛ ኢትዮጵያዊያን አንጂ ኤርትራዊያን ስላልሆንን፤ የምንባረር ከሆነ ወደ ኢትዮጵያ ወዳገራችን ላኩን” ብለዉ ቢጮሁም፡ ግብጾች አሻፈረን በማለት ወደ ኤርትራ እየላኩዋቸዉ አንደሆኑ እና ለመባረር በመጠባበቅ ላይ ያሉትም ፤ተመሳሳይ ዕጣ እንዳይደርሳቸዉ ግብጽ ላለዉ የወያኔዉ አምባሲ ወደ አገራቸዉ አንዲመልሳቸዉ ከግብፅ መንግሥት ጋር እነዲነጋገርላቸዉና ይህ ኢ-ሰብአዊ ድረጊት እንዲያቆምላቸዉ ቢማጸኑት “ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ከፈለጋችሁ ፤እያንዳንዳቸሁ 200 የአሜሪካን ዶላር መክፈል ይኖርባችሗል። ካልሆነ ግን ወደ ኤርትራ ቢያባርሯቸሁም፤ ጉዳያችን አይሆንም” ሲላቸዉ “ገንዘባችን የግብጽ ፖሊሶች ዘርፈዉናል። እኛ ያለነዉ አስር ቤት ባዶ እጃችን ነን። ብንለዉ: ሊሰማን አልቻለም፡፡ ወገኖች ድረሱልን!!!!” በማለት ኡኡታቸዉ በቪኦኤ ያሰሙትን ኡኡታ፤- ወያኔ ለትግራይ ስደተኖቹ (ለኢትዮጵያዊያኖቹ) ገንዘብ “ካልከፈላችሁኝ” ወደ አገራችሁ “አትመለሷትም !! ” በማለት ጀሮ ዳባ ሲላቸዉ “በጎን ግን “ኤርትራዊያኖች ወደ ኢሳያስ ቢሄዱ ስለሚገላቸዉ ኤርትራዊኖቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ በነጻ እንደሚቀበላቸዉ ለግብጽ ጥያቄ ማቅረቡ ስንታዘብ፤ ይሀ በመንግስትነት የተቀመጠ “ሽፍታ” የ ኤርትራዊአኖች መንግስትና አጋር አንጂ፤ ለኢትዬጵያ ዘጎች የቆመ እንዳልሆነ ለ17 ዓመታት የተከራከርነዉ አቋማችን ይፋ እየሆነ መጥቷል።

ኢትዮጵያ ለትግሬዎቹ “ባዳ“ ለኤርትራዎቹ ግን ቤት “ለእንግዳ” የወያኔ አዲሱ ክስተት ለማት እየበቃን ነዉ።
ታለቁ ጌታ ሆይ! ከባለ ብዙ ዘርፍ ጠላቶቿ አትዮጵያን ጠብቅ!

TPLF demanded Tigrayan refugees pay money for their deportation to Ethiopia from Egypt , while it offered Eritreans for free to be deported to Ethiop

ኢትዮጵያ ለትግሬዎቹ “ባዳ“ ለኤርትራዎቹ ግን ቤት “ለእንግዳ” ( ጌታቸዉ ረዳ) (ሳን ሆዘ -ካሊፎርኒያ) ዛሬስ ዕረፍት ልዉሰድና እስቲ አዕምሮየን እረፍት ልስጠዉ እልና፤ በጎን፤ ሌላ ዕረፍት የ ማይሰጠን ጉድ በየደቂቃዉ ከዚህም ከዚያም እየጎረፈ አላሳርፍ ሲለኝና ወደ መከረኛዎቹ ወደ እናንተዉ ለመጮህ ሚድያ ዉስጥ እገባለሁ። ለነገሩ ዛሬ ይህ ዜና ስጽፍ እሁድ ነዉና በፈጣሪ ትዛዝ ማረፍ ነበረብኝ። በደምቡ መሰረት ማለት ነዉ። ወያኔዎቹ ሚድያና ተቃዋሚ ነን ከሚሉት ሜዲያዎቹ አንዳነዶቹን ልጎብኝና እስኪ እንደሰዉ አንድ ቀንም ቢሆን ከማንምበብ ልረፍ ብየ ነበር። አልሆነም። (1ኛ) ያፍራሾችና ጸረ አማራ ፐሮፖጋንዲሰቶች የነ ብርሃኑ ነጋና የነ አንዳረጋቸዉ (በትናቸዉ) ጽጌ መናሃርያ የሆነዉ የአብራሃ በላይ “ኢትዮ-ሚድያዉ” ስጎበኝ፤ እንዳመሉ “እነ በትናቸዉ ጽጌን አሽቀርቅሮ” ማስታወቂያቸዉ ለጠፎላቸዋል። ድምጻቸዉ ጠፍቶ የነበረዉ ድሮ (የዛሬዉን አላዉቅም) ትገሬዎች ዓለም አቀፍ ማህበር በሚል ባዶ ድርጅት ሲመሩ የነበሩት ጀርመን አገር የሚኖሩት ድምጻቸዉ ለብዙ ጊዜ ተሰዉሮ የነበረዉ ዶ/ር ግደይ አሰፋ የተባሉት የትግራይ የእንደርታዉ ሰዉ ፤ በበታኙ፤ በጸረ አማራዉ በ አንዳርጋቸዉ ጽጌ እና በብርሃኑ ነጋ “ግንቦት 7” በተባለዉ “አስቂኝ” ድርጅት ሐምሌ ወር መጀመርያ አካባቢ ሊያዘጋጀዉ ባቀደዉ ስብሰባ ላይ ፡ በእንግዳነት የተጠሩበት ማስታወቂያ አይቻቸዉ “ሥጋ ኣድጊ ሰብሔ ኢልካ ኣይብላዕን” (የአህያ ሥጋ የሰባ ነዉ ተብሎ አይበላም) የሚለዉን የትግርኛ ምሳሌ ትዝ ብሎኝ ፤አድፍጠዉ የቆዩት ሰዉ “ዛሬ” ዘለዉ “ምንነቱ ባልተወቀዉ ሰባሁ በሚለን “ግንቦት 7” ከሚባል አህያ ዘንድ መቆማቸዉ “አግራሞቴ ሳልጨርስ” ወደ ወያኔዉ ዓይጋ ፎረም ስዞር ደግሞ አግራሞቴ በሚከተለዉ ዜና አባባሰብኝ። ‘Ethiopia Offers To Receive Eritrean Refugees In Egypt” ምንጭ ዓዋተ .ካም ይላል። ትግርኛ ለማታነቡ ወገኖቼ ሆይ!
ባለፈወ 10 ቀን የትግርኛዉ ቪ ኦ ኤ ጋዜጠኛ “በትረ-ሥልጣን” በቀጥታ በሳዉዲ -ዓረብና እና በግብፅ በ አስዋን አስር ቤት ዉስጥ ቁጥራቸዉ በጣም በርካታ የትግራይ ተወላጆች በስልክ አነጋግሮ ነበር። ክርስትያኖች በመሆናቸዉ ብቻ የሳዉዲ ፖሊሶች በሌላ ወንጀል አሳብበዉ ያልሰሩትን ነገር እንደሰሩ አሰመስለዉ ፤በሳዉዲ እስር ቤቶች ለ10 ኣመትና 5000 ጅራፍ ጥዋት ጥዋት 50 ጅራፍ እነዲገረፉ ተፈርዶኦባቸዉ፤ እየተሰቃዩ ሁለት ዓመት ሙሉ ለወ ያኔዉ አምባሳደር “አድነን! ኡ! ኡ!” ብለዉ ተማጽነዉት “ታገሱ! “አላቅም! ብሎናልና፤ ዉጭ የምትኖሩ ወገኖች ድረሱልን”። ብለዉ ያስተላለፉትን ኡኡታ፤ በራሴዉ “ ዌብ ሎግ” አቅርቤዉ ሕዝቡ እነዲተባበር አንድ ነገር እንድናደርግ ፤ ባቀረብኩት የ እንድረስላቸዉ የጽሁፍ ልመና እስካሁን ድረስ ተለጥፏል። አንድም ከትግራይ ማሕበሮች አስካሁን ድረስ አልደረሰላቸዉም ።የጨሆላቸዉም ሆነ ይህነን በሚመለከት፤ ለኔ የጻፉት መልስ የለም። አስካሁን ድረስ ጉዳዩ በቅርብ ብከታተለዉም “ጀሮ ዳባ” ብለዉ ለነ ገብሩ አስራትና ለነ አንዳረጋቸዉ ጽጌ ፤ በነ ብርሃኑ ነጋ ቀልባቸዉ ተሰልቦ “ጊዜ አቸዉና ፤ዌብ ሳይታቸዉ፤ ጊዜአቸዉ” ለተጠቀሱት በታኝ ግለሰቦች መስዋእት እያደረጉ መሆናቸዉን ለናንተዉ ለኢትዮጵያዊያን ወገኖች በስደተኞቹና በታሳሪዎቹ ስም እገልጻለሁ፡ በአገር ስም፤ የይስሙላና የቡድን ፤የዘመድ ፤የጎሳ፤ የ አዉራጃነትና የጛደኛነት ስብስብ” ሽር ጉድ” ከመቸዉም በባሰበት መልኩ እንደወረርሺኙ እንደ 1991 ዓ/ምሕረቱ፤ የቡድን አሰላለፍ መልክ እየያዘ እየተስፋፋ ሁኔታዉ መምጣቱን ቅሬታየን ለማስተላለፍ እወዳለሁ። አዲስ መልክ እየያዘ የመጣዉ ሸረኛ፤ ጎሰኛ፤መንደርተኛ የቡድንና የልሁቃን ነን ባዮች “ትግል አስወራጅ” (ኮለ ክሽን ኦፍ አቦርቲቭ ጋንገሰተርስ) ስበስብ አደገኛ እየሆነ መምጣቱ እና ትኩረት እንዲሰጠዉ በዚህ አጋጣሚ ደግሜ ሳስገነዝባችሁ ወደ 10 ዓመቱ (ወያኔ ለሁለት ከመከፈሉ በፊት እነ አንዳረጋቸዉ፤ የመሳሰሉት…. ስብስቦች) አስነዋሪ ስበስብ እተመለሱ መሆናቸዉን ለመግለጽ እወዳለሁ። ( 2- )ግብፅ አገር ኢትዮጵያዊያን ከየመንደሩ እየተለቀሙ በአስዋን አስር ቤት ዉስጥ በመታጎር፤ በርካታ ከትግራይ ከ/ሐገር የመጡ ስደተኞች” ጥዋት- ጠዋት ፊታቸዉ ወደ “ፀሐይ” ሐሩር ለረዢም ሰዓታት አዙረዉ ተገደዉ በቅጣት መልክ እንዲቀመጡ በስቃይ ላይ እንዳሉ እና ፤ ከዚህም አልፎ በርከት ያሉ ፤ኢትዮጵያዊያን ወደ ኤረትራ ፤ወደ ኢሳያስ አፈወርቄ አንዲተላለፉ በመደረጉ ፡ ስደተኞቹ ለትግርኛዉ ለ ቪኦ ኤ ጋዜጠኛዉ በሰጡት ቃለ መጠይቅ መሰረት “ እኛ ኢትዮጵያዊያን አንጂ ኤርትራዊያን ስላልሆንን፤ የምንባረር ከሆነ ወደ ኢትዮጵያ ወዳገራችን ላኩን” ብለዉ ቢጮሁም፡ ግብጾች አሻፈረን በማለት ወደ ኤርትራ እየላኩዋቸዉ አንደሆኑ እና ለመባረር በመጠባበቅ ላይ ያሉትም ፤ተመሳሳይ ዕጣ እንዳይደርሳቸዉ ግብጽ ላለዉ የወያኔዉ አምባሲ ወደ አገራቸዉ አንዲመልሳቸዉ ከግብፅ መንግሥት ጋር እነዲነጋገርላቸዉና ይህ ኢ-ሰብአዊ ድረጊት እንዲያቆምላቸዉ ቢማጸኑት “ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ከፈለጋችሁ ፤እያንዳንዳቸሁ 200 የአሜሪካን ዶላር መክፈል ይኖርባችሗል። ካልሆነ ግን ወደ ኤርትራ ቢያባርሯቸሁም፤ ጉዳያችን አይሆንም” ሲላቸዉ “ገንዘባችን የግብጽ ፖሊሶች ዘርፈዉናል። እኛ ያለነዉ አስር ቤት ባዶ እጃችን ነን። ብንለዉ: ሊሰማን አልቻለም፡፡ ወገኖች ድረሱልን!!!!” በማለት ኡኡታቸዉ በቪኦኤ ያሰሙትን ኡኡታ፤- ወያኔ ለትግራይ ስደተኖቹ (ለኢትዮጵያዊያኖቹ) ገንዘብ “ካልከፈላችሁኝ” ወደ አገራችሁ “አትመለሷትም !! ” በማለት ጀሮ ዳባ ሲላቸዉ “በጎን ግን “ኤርትራዊያኖች ወደ ኢሳያስ ቢሄዱ ስለሚገላቸዉ ኤርትራዊኖቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ በነጻ እንደሚቀበላቸዉ ለግብጽ ጥያቄ ማቅረቡ ስንታዘብ፤ ይሀ በመንግስትነት የተቀመጠ “ሽፍታ” የ ኤርትራዊአኖች መንግስትና አጋር አንጂ፤ ለኢትዬጵያ ዘጎች የቆመ እንዳልሆነ ለ17 ዓመታት የተከራከርነዉ አቋማችን ይፋ እየሆነ መጥቷል። ኢትዮጵያ ለትግሬዎቹ “ባዳ“ ለኤርትራዎቹ ግን ቤት “ለእንግዳ” የወያኔ አዲሱ ክስተት ለማት እየበቃን ነዉ። ታለቁ ጌታ ሆይ! ከባለ ብዙ ዘርፍ ጠላቶቿ አትዮጵያን ጠብቅ!

Friday, June 20, 2008

Tigrayans are suffering hellish persecution in Saudi Arabiaya





ተጋሩ አብ ሱዑዲ ይኹርሞጁ’ለዉ
ኤርትራዊ ወያነ ትግራይ ግና አደብ ግበሩ ኢሉዎም
!

(ንኣዉያቶም መቓልሕ ንኹኖም!!!!!!!)

ወያነ ዝኣመነን ሐሞኹሽቲ ዝዘገነን ሓደ እዩ።”ኤርትራዊ ወያነ ትግራይ”፤ብዛዕባ ተጋሩ እጣበቕ እየ ኢሉ ብኣፉ ይፈሽኩል እምበር፤ጸረ ትግራይ ገበናት ማህደራቱ ከም ጎባጉብ አሸንዳ “ተኾሊዖም” ዝራኣዩ እዮም።
ብ1977 ህዘቢ ትግራይ ብደርቂ እንትረግፍ “ማለሊት” (ማርክሳዊት ለኒናዊት ወያነ ትግራይ) ካብ’ቲ ንደርቂ ተባሂሉ ዝተዉሃበ ሓገዝ፤ ጉሒሉ ብደርዘን ካርቱናት ዊስኪ ካብ ሀገርን ካብ ወፃእን አዚዙ ንመብዓሊ ዕለት “ማለሊት” ንተሳተፍቲ ኣባላቱ ብሜስን ብዊስኪን ክሕጸቡ ይገብር ከምዝነበረ ቅድሚ ሕዚ ዝዘተናሉ ዝዝከር ጉዳይ እዩ።

ሻዕቢያ ንኢትዮጵያዊያን ተጋሩ ንብረቶም ገፊፉ ብበትሪ ካብ ኤርትራ እንተባርሮም፤”ኣሰይ ገበሮም!”፤ አባላት “ቲ-ጂ” ፤ሰለልቲ ደርጊ፤ ቀተልቲ ነብሲ፤ፀላእቲ ህዝቢ ኤርትራን ንህዝቢ ኤርትራ ዘጋፍዑ ዝነበሩን እዮም” ኢሉ ከምዘባሳበሶም ዝዝከር እዩ። እዚ ድማ አብዚ መድረኽ እዚ ኣቕሪብናዮ ኢና።

አብ ሊብያን አብ ፎቖዶ ስደትን ደቂ አንስትዮ ተጋሩ ክብረ ድነግልነተን እንዳተደፍራ ናብ ድቂ (ጥንሲ) ዝተቓልዓ ከምዘለዋን፤ ኣወዳት እዉን አብ ሊቢያ ቤት ማእሰርቲ ፤አብ ዉስተ መሬት ተዳጒይኖም አንትሳቐዩ “ኣፈርኩቡ፤ኣርክበልና”እ ንተበሉዎ’ዉን፤ እዝኒ አይሃቦምን።

ሱዳናዊያን ወሰን ጥሒሶም ናብ ምድሪ ጎንደር ኣትዮም ተጋሩን ካልኦት ሓረስቶትን ጨዊዮም ኣባሳቢሶም እንዳጋፍዑ ናብ ሱዳን አስጊሮም አሲሮም እንተሳቕዩዎም፤ ወያነ ትገራይ ንሱዳን ኣሻሪዉ፤ “ዝተጨዉዩ ዜጋታት የለዉን! እቲ ጎሩሁት/መሬት ምድሪ ሱዳን እዩ! እንትብል ዓይኑ ብጨዉ ደሪዙ አብ ቅደሚ ዓለም ንሱዳን ወጊኑ ምሒሉሎም።እዚ ድማ እቲ ቅድሚ ሕዚ አብ መሬት ፆሮና (ፎርቶ ከርዶና) ንኤርትራዊያን ወጊኑ ዘስማዓና ዑሱብ ጥልመቱ ዝዝከር እዩ። ሎሚ ኣብ ገባራት ጎንደር ዝደግሞ ዘሎ፤ ሓዲሽ ኣይኮነን።

ኣብዚ ሰሙን (ብሶኒ) ድማ አብ ቪ-ኦ-ኤ መደብ ትግርኛ ዝቐረበ ዜና፤-ኣብ ሱዑዲ-ዓረብ 30 ዝኾኑ ተጋሩ ካብ ሽኮር ቀሚምኩም አረቂ ትፆምቁ’ለኹም ተባሂሎም ሕድሕዶም ካብ 5 ዓመት ክሳብ 10 ዓመት እስራትን ናይ ገንዘብ መቕጻዕቲን፤ ከምኡዉን ሓሓሙሸተ ሺሕ (5000) ብኩርማጅ /ሓለንጊ ክቕጽዑ ተፈሪዱዎም ከምዘሎ ዘሕዝን ዜና ሰሚዕና።

እቲ ዝገርም ነገር፤-አዞም ተጋሩ አዚኦም ፀላኢ ዝዋዓሎ ሕሶት እዩ’ምበር ንሕና አዚ ግብሪ አዚ ኣይዋዓልናዮን፤ እኳዳኣ እቶም መርመርቲ ዝተዛረቡና- “ኣብዚ ገበን እዚ ከምዝተሳተፍኩም ዝሓበሩና አባላት ሓርነት ኦሮሞ እዮም አሎም ስለዘማላኸቱና፤ንሕና ድማ መንግሥትና አለና፤ክጣበቐልና እዩ፤ ኢልና አሚንና ነቲ አብ ከባቢ አቲ ቦታ ዝርከብ አይተ ታደስ ንዝተብሃለ አባል አምባሲ ኢትዮጵያ ጉዳይና ክርእየልናን ካብ ሲኦል መግረፍቲ ከናግፈናን ቅደሚ ክልተ ዓመት ተጠራዕና፤ “ተኣደቡ!” “ተዓገሱ!” ምስበለና ተስፋ ቆሪጺና እነሆ አብ ሲኦል ንርከብ፤ንጎሆ ንጎሆ 50 ሓምሳ ኮርመጅ ንግረፍ አለና’ሞ አብ ወጻእ እትርከቡ አሓትና ካብ ዚ ዘለናዮ ሲኦል አናግፉና ንህዝቢ ዓለም ንገሩልና፤ክንዳኣፍና ኮይንኩም አእዉዩልና” ኢሎም አዉያቶም አማሓሊፎም አለዉ።

እዞም ሰባት እዚኦም ገሊኦም ብሕጋዊ ወረቐት ብመንግሥቲ ወያነ እዮም ወጺኦም። ክሽቅሉ ተፈቒዱሎም ህጋዊ ብጣቓ (መንነት ወረቐት) ዝተዉሃቦም ተጋሩ ድኻታት ሸቃሎ እዮም። ወያነ “መንግስቲ እየ፤ንህዝቢ ትግራይ ዝጣበቕ እየ!” እንትብል ብኣፉ ይንሸነሽ አሎ።መንግስቲን ደጀን ተጋሩን እየ እንተዳኣ ዝብል ኮይኑ (ከም’ቲ አፉ ዝብሎ)፤ነዞም ጠበቓ ዝሳኣኑን ነዳያትን ሱዱዳት ተጋሩ ስለምንታይ “አደብ ግበሩ!!” “ትዕግስቲ ግበሩ!” ብምባል አይፈልጠኩምን ኢሉ ነጺጉዎም? ዶስ- ምሱኡ አባላቱ ነይሮም ምስጠለሙዎ ናይ ባህ አይበሎ ንሱዉን ከምቶም አባላት “ኦነግ” ጠቍሙ አረኪሱዎም ኮይኑ? ዝብል ሕቶ ሕቶ እንተስዓብና ጌጋ የብሉን። ተዘይኰይኑ አንታይ መግለጺ ክህልዎ ይኽእል?

ጋዜጠኛ ቪ-ኦ-ኤ በትረሰልጣን ነቶም ኣብ አወራጃ ጣይፋን(ሱዑዲ ዓብ) ተኣሲሮም ዳሮም ዝሪኡ ዘለዉ ተጋሩ ብስልኪ ካብቶም ዘዛራረቦም ሰባት ዝበሉዎ ብሓጺሩ ከምዚ ይብሉ፦

ጋዜጠኛ ቪ ኦ ኤ ስለምንታይ ተኣሲርካ?

ኡሱር፡ ጠቕላላ አነ ኣይፈልጦን’የ ንሶም ዝዉንጅሉና ዘለዉ “ሽኮር” በጽቢጽኩም ኣረቂ ትሰርሑ’ለኹም ኢሎም እዮም ናብቲ “ሽርጣ” (እንዳ ፖሊስ) ኣእቲየሙና ዘለዉ>>።ናብ መርመራ ምስቀረብና “ትሰርሑዶ? ኢሉና።ጠቕላላ እዚ ነገር እዚ አይዋዓልናዮን ኢልናዮ።

ጋዜጠኛ፤- መርመራ ካብዚፍጸም ክንደይ ይኸዉን?

ኡሱር፦ ክልተ ዓመትን ሠለስተ ወርሒን ይኸዉን።
ጋዜጠኛ፦ ካልኦት ምሳኻ ዝታአስሩ’ለዉዶ?
ኡሱር፤-እወ።ቢያነስ 35ን ንኸዉን ኢና።አብዚ ዘለና ፍርድና ካብ 5 ዓመት ክሳብ 10 ዓመት እዩ።ንዓይ 5 ዓመትን ከምኡዉን 5000 ርያል ገንዘብን 5000 በትሪን ተፈሪደ። ሠለስተ ወርሒ ገይረ አለኹ።በትሪ ግን ንጎሆ ንጎሆ ሓምሳ 50 ኩርማጅ እቕጻዕ አለኹ።ጠቕላላ 5000 ኩርማጅ እየ ክግረፍ።ክሳብ ሕዚ 2000 ኮርማጅ በጺሔ’ለኹ። ክሳብ ሕዚ ገና መቕጻዕተይ ኣይወዳእኹዎን ዘለኹ።ብሓለንጊ ዝባንካ ይጥፍጥፉዃ፡”ደም” “ጠብ!ጠብ!” ክሳብትብል! እቲ ስቅያት ብቃላት ክገልጾ ቃላት የብለይን”።
“ኣነ ብህጋዊ ወረቐት ንክሰርሕ እየ ካብ ዓደይ መጺኤ።ምናልባሽ ደኾን ድራር ምሸት ክረክብ ኢለ /ኢና ናብ’ዚ ተጓዒዝና። አማረጭ ስለዝሳኣንኩ እየ ናብዚ መጺኤ።

ጋዜጠኛ፤-ካሊእ ኡሰር መን’ሎ?

ኡሱር፦ብዘይገበርኩዎ ገበን 7 ዓመት ተፈሪዱኒ 1500 ሓለንጊ ቅጽዓት ገንዘብ አውዩን ተፈሪዱኒ። ህዘቢ ዓለምን ህዘቢ ኢትዮጵያን ክረድኣና እንደልዮ ነገር አሎ። “ብመግረፍቲ ድቃስ ስኢ’ንና፤ ትኻስ ዝባሃል የብልናን።አብስቓይ ኢና እንርከብ።ክልተ ዓመት ሙሉእ “ታደሰ” ንዝተብሃለ ናይ መንግስትና ወኪል ክንረኽቦ ፈቲን’ና፤ ስቓይና ከነረድኦ ፈቲን’ና (ቅድሚ ክልተ ዓመት ማለት እዩ) “ስርዓት ግበሩ!” ምስበለና ተስፋ ቆሪጽና ገዲፍናዮ።

መንግሥቲ ኢትዮጵያ ክገብረልና እንደልዮ ጉዳይ፡ እዚ ነገር አዚ ናይ ኢድ አባላት “ኦነግ” አታዊነት ስለዘለዎ መጺኡ ክካላኸለልና ኢና እንደሊ። አባላት ኦነግ ምስ ሱዑዲ ፖሊሳት ተማሳጢሮም “ኢዚኦም ክስታን እዮም።ናይዚኦም ብሄር’ዩ ንሶማል ዘሳቕዮም ዘሎ” ኢሎም ዘይህጋዊ ነገር’ዉን ዝገብሩ ዘለዉ አዚኦም እዮም። አሎም አሕሊፎም ሂበሙና እዮም

ጋዜጠኛ፤-ንዓድኹም ተመለሱ ዝብል ዉሳነ አንተመጸ ንተቐበሉኩሞ’ዶ?

ኡሱር፦ዋእ!ከመይዳኣ! ብጸጋ!እንታይ ደሊና ዲና ንዛራረብ ዘለና?
ብምባል እቶም ኡሱራት አብ ዓለም እንርከብ ወገናቶምን ንህዝቢ ዓለምን አዉያቶምን ስቅያቶምን ገሊጽና ካብቲ ዘለዉዎ ሲኦል ከነዉጻኦም ሕድርኹም ይብሉና ለዉ። ንሕና ድማ ከም መጠን ተጋሩ ኢትዮጵያዊያን ተሓባቢርና ክንሕግዞም ሕድሪ እንዳበልኩ እዚ ዝስዕብ ነጥቢ ከተስተብህሉ የማላኽት።

በትረስልጠን፤- ንአፈኛ ሽብርተኛ ሓርነት ግምባር ኦሮሞ ንዶክተር በያን ዝተብሃለ ብዛዕባ እቶም ኡሱራት ዘስምዑዎ ቅሬታ ብዝምልከት ብስልኪ አዛራሪቡዎ ነይሩ። በያን ከም ኣመሉ “ሕሶትን ኣሉ ቀጣንን ናይ ኦነግ መለለይ ፍሉይ ምልክት ሙኻኑ ንፈልጥ። ንሱ ዝብል ዘሎ፡ “አባላትና አብ ከምዚ ዝበለ ረሳሕ ስራሕ ኢዶም አየእትዉን”፤”እዚ ስራሕ እዚ ወያነ ዝመሃዞ ጠቐነ እዩ (ህዘቢ ንህዘቢ ከጣቑስ)”። ይብል።

ኣባላትና አይገበሩዎን! ቅድሚ ምባሉ፤ አጻሪና ንህዘቢ ጉሁድ ክንገብሮ ኢና ክንድምባል “ወያነ እዩ ገ ይሩዎ!” ኢሉ ብዘይ መረዳእታ (“ምናልባሽ” “ንጥርጥር”፤ እኳስ ተዝብል ዳሓን እዬ) ናብ ወያነ ተጓይዩ ምጥቃን፤ “ኣሉ ቐጣን” መለለይ ኦነግ ሙኻኑ ንፈልጥ።

ኣባላት ኦነግ ከምቲ ንሱ “ጸረይረይ” ዝብሎ ዘሎ ዘይኮኑስ እቶም ዘነዉሩ ዘረባታትን ወንጀል ቅትለት ምጽናት ዘርኢን ዝፈጸሙ እዮም። ካሊእ ቀርዩ፡ ኣብ ኢንቴርነት ቶክ ሾዉ/ፓል ቶክ መደብ ከፊቶም “ህዝቢ አምሓራን ተጋሩን ካብ መሬት ኦሮሞ ተዘይወጺእኩም ቆርበትኩም ፤ ናብ ሎቖታ ሰፊና ገፊፍና መትሓዚ ማይ ክንገብሮ ኢና”” እንትብሉ ዝፈከሩዎ ምጽናት ህዝቢ አብ “ኢትዮላዮን ዳት ካም” ለጢፍናዮ ንህዝቢ ቀሪቡ ከምዝተሰምዔ ዝፍለጥ እዩ። “ቅዳሕ ቴፕ” ክሳብ ሎሚ ኣብ ኢድና ይርከቡ። ስለዚ፤ “ዶ/ር በያን” ኣሉ ቐጣን “ነኺሱ” አባላትና ኣብ ከምዚ ዝበለ ረሳሕ ስራሕቲ አይኣትዉን ፤ብዝናኣድ ድሲፕሊን ዝተሃንጹ እዮም ኢሉ “ጸረይረይ” እንተበለዉን “ኦነግ” ከምቲ እትፈልጡዎ “ካብ መራሕቶም” ጀሚሮም ፀረ- ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያንን ሃይማኖትን ዘቃልሉ ብረሳሓት ቃላታት ዝተዓጀቡ ፕሮፖጋንዳ ጽሑፋት በብእዋኑ ዝዝርግሑ ሞኻኖም ዝተግሃደ እዩ። ስለዚ ናይ በያን ሀተወተዉ ንገድፎሞ ።

እዞም ዝስዕቡ ጉዳያት ክፍጸሙ ንጥይቕ።

“ፐቲሽን” ምስ ሓደ ፈታዊ ህዝቡ ዝኾነ ትግራዋይ ኮይንና አዳሊና አለና (አብ ቀረባ ጊዜ ክዝርጋሕ እዩ)። ቤይዛኹም ፐቲሽን (ጥርዓን)አዳሊና ንህዝቢን ንኣብ ዋሺነግቶን ዝርከብ አምባሳደር ሱዑዲን ንህዘቢ ኢትዮጵያን ንመንግስቲ ወያነን ንክፈልጡዎ ተሃባበሩና። ማሓዛይ “ድንቂ፤ጉዳይ ኩላትና እንድዩ! ደስ ይብለኒ!” ኢሉ ጊዜኡ ሰዊኡ የዳሉዎ ስለዘሎ አንደማስገንኩ፤--
----ኣንቱም ብስልኪ/ቴሌፎን ኣሊሸ ስርሔይ ኢለ፤ ደዊለ ኣብ ምጽሓፍ (ምድላዉ) ፐቲሽን ንክትታሓጋገዙ ተጠይቕኩም ዘዕጎመጎምኩም ብጾት፤ ብሓቂ “ቅር” ዘብል እዩ። ህዝቢ ትግራይ ብፍትሒ ትሳቐ’ለኻ፤ማዓንጣኻ “ሸጥ” ኣብል፤ዝናርካ፤አገልድም፤እንዳበልና ንጽሕፍ፡ ክፋእ በጺሕዎ ሓገዝና ክደሊ ብግበሪ ክንሕግዞ እንትጥይቐና ግና፤ናይ ክልተ ሰለስተ ሰዓት ወፈያ ግና ከመይ ንስእነሉ ይገረመኒ?

ቁጽሮም ብርክት ዝበሉ ሙሁራት ተጋሩ ኣብ ኣሜሪካ ኣለዉ። ቁጽሮም ካብ 5ንላዕሊ ዝኾኑ ማሕበር ተጋሩ ኣለዉ። ኩሎም ጥርዓን ድኻታት ተጋሩ ክገልጹሉ ዝኽእሉሉ ምስ ህዝቢን ዓለምን ዘራኽቦም ኢንቴርኔት ኣለዉዎም። ነዚ ሰቅያት ተጋሩ ኣሕዋትና ሰሚዖም ነዚ “ህጹጽ ኣዉያት”ብእዋኑ ንምንታይ ከፍልጡናን “ንዑ ተኣኪብና ብፓልቶክ (ብዘኾነ መራኸቢ) ዘቲና ነሕዋትና ንርዳኣዮም” ከምዘይበሉና፤ንምንታይ ከምዘጽቀጡን፡ አነ ገሪሙኒ’ሎ!

ካብ ማእገር ህዝቢና ንመለስ ከነልግሶ’ኮ መለስ ዝፈንፈኖም ዜጋታት ክንረድእ ክንኽእል አንተለና ጥራሕ እዩ።ተዚኣለማ -ሰዓባይ አይክህልወናን።
መቸስ ስለዝተወቐስኩም “ባህ” ዘይብለኩም ኣህዋት ክትህልዉ ትኾኑ፤ አቲ ኩነታት ስለዝበልዓኒ፤ዘጉሃየኒን እምበር ብወልቂ ክትንኩበኩም ኢለ ከምዘይኮንኩ ትርድኡኒ ትኾኑ።(ጉዳይ ህዘቢ ስለዝኾነ ፤አሕዋት ኢና እሞ ናበይ ከይንባጻህ ብዝብል!)።
እቲ ካልኣይ ነጥቢ ድማ


አብቲ ዝዝርጋሕ ማህደር ጥርዓን (ፐትሽን) ኩሉ ኢትዮጵያዊ ክፍርም አታሓባብሩልና።

ሳልሳይ ነጥቢ፦ኣብ ዋሽንግቶን ከባቢ ዘለኹም ተጋሩ ኣሓትና ንካልኦት ኢትዮጵአዊያን ማሕበራት፤አታሓባቢርኩም/ተራኺብኩም አብ አምባሲ ሱዑዲ ቤት ጽ/ት ሰላማዊ ሰልፊ ብምክያድ፤ ናይቶም አርክቡልና ዝብሉና ዘለዉ ኣዉያት አሕዋትና ከምተስምዑ እልምነኩም።ነገራት “ብስቕ ስቕ” ንዓመታት ከምዚ-ኢልና ቁም ነገር ተይሰራሕና ጊዜ ይሓልፍ ኣሎ። “ኤርትራዊ ወያነ ትግራይ” ሰቅያት ህዝብና እንዳትረረሉ ይኸይድ ስለዘሎ፤ ንኡሽተይ ሓገዝ ንደርቢ። ናይ ሓገዝ ንኡሽቶይ ዝባሃል የለን።

ሓንቲ ቀጣን ፈትሊ ምስ ከምኣ ዝበላ ኣሻሓት ቀጠንቲ ፈትሊታት እንተዳኣ ተፋሒሳ ስምረት ፈጢራ ሓያል አራዊት ክትአስር ዘኽእል ታኣምራታዊ ጽንዓት ሓይሊ ከምትፈጥር እትፈልጡዎ ነገር እዩ’ሞ፤ ሃየ! ሕድሪ! ንስመር። ነዞም ኣብ ሱዑዲን አብ ሀገር ግብጺን ዝሳቐዩ ዘለዉ ሱዱዳትን አሱራት ተጋሩን አብየት ንበለሎም።”ሕድሪ ብሰማይ ሕድሪ ብምድሪ” ኢለሙና እዮ’ምሞ ጊዜዊ ቅርሕንትኹም ንጎኒ ገዲፍኩም “ሓቢርና ንጥራዕ፤ንኣዉያቶም “መቓልሕ” ንኹኖም። ሓደራ!
ጌታቸዉ ረዳ
ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ
ኣሜሪካ
2000ዓ/ም

Thursday, June 19, 2008

Walleligne Mekonnen





Getachew

I am sending you the article of Walelegn on Ethiopian nationalities which was impressive for a University College fourth year student. That is why one has to consider the articlate and evaluate it in the context of

1-international developments,
2. national Ethiopian developments


In the international context we question whether Walelegn wrote it alone or in collaboration with others, particularly foreign agents. 1969 was the highest point of CIA involvement in Ethiopia and the Horn of Africa. When we see the year that it was written – 1969 – the year of major CIA involvement in the Horn of Africa, with Miles Copeland And others mascara ding as a Socialist movement manipulating Nasser, then Taking Issayas in his bandwagon, as well as Nimeiry in the Sudan, Siad Barrre in Somalia, Paul Henze’s arrival in Ethiopia as a CIA agent, it will not be absurd to think that this article the hot bed of anti-Ethiopian self-determination for the break up of Ethiopia may have been the work of foreign agents.

Another point to consider in the international context is the absurdity to-day to see Walelegn quoting Lenin, the Bolsheviks etc as models of truth and what he calls science, with our background knowledge of what has happened to the Bolshevik revolution, the rise of Stalinism, the fate of the Soviet Union and communism in general, the fate of North Korea and Albania, Romania etc. the rise of U.S imperialism as a sole world power with the end of the Cold War, and finally , under pressure of U.S imperialism , in light of present day transformation of Western democracies – (U.S and Europe) into Big Brother Police States since 9-11 , with the proclamation of Bush’s Patriotic Act and the so called war against terrorism (article forthcoming) . We see the lack of balanced view and Orwellian foresight, on the part of Walelegn and his disciples dominated by simple generalisation and dogmatism characteristic of the half-baked Ethiopian student politics of those days.

In the national context the problem with Walelegn’s article as with all others after him is that they have a strange view of the history of peoples of Ethiopia, not as a dynamic living phenomenon but as permanently fixed unmoving and undeveloping inert phenomenon continuing in closed impervious situation for centuries and centuries to the end of time , separated by huge walls, never mingling with others in a give and take process and transforming themselves. Our present knowledge of the history of the peoples of Ethiopia - of the Tigrai, of the Amhara, of the Oromo etc.do not to allow single separated linear developments of the peoples of Ethiopia but of the Ethiopian nation made up of cultures, languages and values ever pulling each other. Groups of peoples and not only of the Amhara who have themselves never existed as a tribe but are the result of an amalgamation of the cultures and languages of the peoples of Ethiopia since Axumite times. There is also no such tribe, culture, language or religion called Oromo but an amalgamation of several Ethiopian peoples who have been absorbed during the Oromo conquest from the 16th century to the middle of the 19th century or the rise of Tewodros, during which process the original Galla have been ethiopianised.

These are some of the thoughts that come to mind when one reads to-day Walelegn’s article of 1969 on the question of Ethiopian Nationalities.
Thank you.
Aleme

Thanks professor Aleme Eshete for the paper. Here is what the expired and discarded ideology and theory of Marxism and leninism of the confused waleleng's paper. Read it,and be the judge if there was so called Amhara opressor or occupier on which the current ethnocentric agents are accusing the Amahara as occupier or oppressor, or if there is such group called pure Biher/ethnic in current Ethiopia. We have been discussed about it several times on the net and no need to argue here. But, here below is the paper for some of you who still think the marxixist Walleleng is your hero.
Thanks
Getachew Reda


ON THE QUESTION OF NATIONALITIES IN ETHIOPIA[1]

By Walleligne Mekonnen
Arts IV, HSIU
Nov. 17, 1969

The main purpose of this article is to provoke discussions on the “sacred”, yet very important issue of this country—the Question of Nationalities. The article as it was prepared for a special occasion (where detailed analysis was due time and other inconveniences impossible) suffers from generalizations and inadequate analysis. But I still feel it is not mediocre for a beginning. I expect my readers to avoid the temptation of snatching phrases out of their context and capitalizing on them. Instead every point raised here should be examined in the light of the whole analysis.


We have reached a new stage in the development of the student movement, a level where Socialism as a student ideology has been taken for granted, and reaction with all its window dressing is on the defensive. The contradictory forces are no more revolution versus reform, but correct scientific Socialism versus perversion and fadism.
The Socialist forces in the student movement till now have found it very risky and inconvenient to bring into the open certain fundamental questions because of their fear of being misunderstood. One of the delicate issues which has not yet been resolved up to now is the Question of Nationalities—some people call it ridiculously tribalism—but I prefer to call it nationalism. Panel discussions, articles in STRUGGLE and occasional speakers, clandestine leaflets and even tete-a-tete groups have not really delved into it seriously. Of course there was indeed the fear that it may alienate certain segments of the student population and as well the fear that the government may take advantage of an honest discussion to discredit the revolutionary student movement.
Starting from last year, a small minority began to discuss this delicate issue for the most part in secluded places. Discussions, even private, leak out and because they were not brought into the open they normally led to backbiting, misunderstanding and grossly exaggerated rumours. I think students are mature enough to face reality even if they are very sensitive. And the only solution to this degeneration, as witnessed from some perverted leaflets running amock [amok] these two weeks, is open discussion.
What are the Ethiopian peoples composed of? I stress on the word peoples because sociologically speaking at this stage Ethiopia is not really one nation. It is made up of a dozen nationalities with their own languages, ways of dressing, history, social organization and territorial entity. And what else is a nation? It is not made of a people with a particular tongue, particular ways of dressing, particular history, particular social and economic organization? Then may I conclude that in Ethiopia there is the Oromo Nation, the Tigrai Nation, the Amhara Nation, the Gurage Nation, the Sidama Nation, the Wellamo [Wolayta] Nation, the Adere [Harari] Nation, and however much you may not like it the Somali Nation.
This is the true picture of Ethiopia. There is of course the fake Ethiopian Nationalism advanced by the ruling class and unwillingly accepted and even propagated by innocent fellow travellers.
What is this fake Nationalism? Is it not simply Amhara and to a certain extent Amhara-Tigre supremacy? Ask anybody what Ethiopian culture is? Ask anybody what Ethiopian language is? Ask anybody what Ethiopian music is? Ask anybody what the “national dress” is? It is either Amhara or Amhara-Tigre!!
To be a “genuine Ethiopian” one has to speak Amharic, to listen to Amharic music, to accept the Amhara-Tigre religion, Orthodox Christianity and to wear the Amhara-Tigre Shamma in international conferences. In some cases to be an “Ethiopian”, you will even have to change your name. In short to be an Ethiopian, you will have to wear an Amhara mask (to use Fanon’s expression). Start asserting your national identity and you are automatically a tribalist, that is if you are not blessed to be born an Amhara. According to the constitution you will need Amharic to go to school, to get a job, to read books (however few) and even to listen to the news on Radio “Ethiopia” unless you are a Somali or an Eritrean in Asmara for obvious reasons.
To anybody who has got a nodding acquaintenance with Marxism, culture is nothing more than the super-structure of an economic basis. So cultural domination always presupposes economic subjugation. A clear example of economic subjugation would be the Amhara and to a certain extent Tigrai Neftegna system in the South and the Amhara-Tigre Coalition in the urban areas. The usual pseudo-refutation of this analysis is the reference to the large Amhara andd Tigrai masses wallowing in poverty in the countryside. For that matter during the heydays of British imperialism a large mass of British Workers had to live under inhuman conditions.
Another popular counter argument is that there are two or three ministers of non-amhara-Tigre Nationality in the Cabinet, one or two generals in the army, one or two governors and a dozen balabats in the countryside. But out and out imperialists like the British used to rule their colonies mainly by enlisting the support of tribal chiefs, who were much more rich than the average citizen of the British Metropolis. The fact that (Houphet) Boigne and Senghor were members of the French National Assembly and the fact that they were even ministers did not reduce an iota of Senegalese and Ivory Coast [Ivoirians] loss of political independence.
Of course the economic and cultural subjugation by the Amharas and their junior partners the Tigres is a historical accident. Amharas are not dominant because of inherent imperialist tendencies. The Oromos could have done it, the Wellamos [Wolaytas] could have done it and history proves they tried to do so. But that is not an excuse for the perpetuation of this situation. The immediate question is we must declare a stop to it. And we must build a genuine national- state.
And what is this genuine national-state? It is a state in which all nationalities participate equally in state affairs, it is a state where every nationality is given equal opportunity to preserve and develop its language, its music and its history. It is a state where Amharas, Tigres, Oromos, Aderes [Harari], Somalis, Wollamos [Wolaytas], Gurages, etc. are treated equally. It is a state where no nation dominates another nation be it economically or culturally.
And how do we achieve this genuine democratic and egalitarian state?
Can we do it through military? No!! A military coup is nothing more but a change of personalities. It may be a bit more liberal than the existing regime but it can never resolve the contradiction between either classes or nationalities. The Neway brothers and Tadesse Birus could not have done it. Talking about Mengistu and Tadesse, one cannot fail to remember the reaction that the Mengistus coup though a family one and at that by a sector of Shoa Amharas (with few exceptions, of course among the Workeneh) was very popular just because it was staged by “Ethiopians”—Amharas. With Tadesse, it was automatically a tribalist uprising. Why? Tadesse an Oromo cannot stage a nationalist coup but Oromo Supermacist [supremacy].
I am not equivocal in condemning coups, but the Tadesse coup had at least one significant quality and a very important one too. It gave our Oromo Brothers and Sisters self-respect. And self-respect is an important pre-requisite for any mass-based revolution. Even the so-called revolutionaries who scoffed at the coup just like the mass of the student body, could not comprehend this quality. You can clearly see in this instance the power of the Amhara-Tigre supremacist [supremacist] feelings. They clearly proved that they were nothing more than the products of government propaganda on this question.
Can the Eritrean Liberation Front and the Bale armed struggle achieve our goal? Not with their present aims and set-up.
Both these movements are exclusive in character, led by the local Bourgeoisie in the first instance and the local feudal lords in the second. They do not have international outlook, which is essential for our goal. They are perfectly right in declaring that there is national oppression. We do not quarrel with them on this score. But their intention is to stop there. They do not try to expand their struggles to the other nationalities. They do not attempt to make a broad-based assault on the foundations of the existing regime. They deliberately try to forget the connection of their local ruling classes with the national oppression. In short these movements are not led by peasants and workers. Therefore, they are not Socialists, it would only be a change of masters for the masses. But for the Socialists the welfare of the masses comes first.
The same can be said for the Gojjam uprising. But I would like to take this opportunity once again to show how much Amhara supremacism [supremacism] is taken for granted in this Campus.
To applaud the ELF is a sin. If anything favourable is written out, it is automatically refuted by both USUAA and NUEUS. But the Gojjam affair was different. Support for it was practically a show of identity to the so-called revolutionaries.
Mind you, I am just saying that these movements are not lasting solutions for our goal—the set-up of a genuine Nationalist Socialist State. I am all for them, the ELF, the Bale movements, the Gojjam uprising, to the extent that they have challenged and weakened the existing regime, and have created areas of discontent to be harnessed later on by a genuine Socialist revolution.
One thing again is certain. I do not oppose these movements just because they are secessionists. There is nothing wrong with secessionism as such. For that matter secession is much better than nationally oppressive government. I quote Lenin, “…People resort to secession only when national oppression and national antagonisms make joint life absolutely intolerable and hinder any and all economic intercourse. In that case the interests of the freedom of the class struggle will be best served by Secession. I would also like to quote the resolution on the question of nationalities from the London International Socialist Congress of 1896 attended, supported and adopted by the Bolsheviks who brought about the October revolution, “This Congress declares that it stands for the full right of all nations to self-determination and expresses its sympathy for the workers and peasants of every country now suffering under the yoke of military, national or other absolutism.”
As long as secession is led by the peasants and workers and believes in its internationalist obligation, it is not only to be supported but also militarily assisted. It is pure backwardness and selfishness to ask a people to be partners in being exploited till you can catch up. We should never dwell on the subject of secession, but whether it is progressive or reactionary. A Socialist Eritrea and Bale would give a great impetus to the revolution in the country and could form an egalitarian and democratic basis for re-unification.
To come back to our central question: How can we form a genuine egalitarian national-state? It is clear that we can achieve this goal only through violence, through revolutionary armed struggle. But we must always guard ourselves against the pseudo-nationalist propaganda of the regime. The revolution can start anywhere. It can even be secessionist to begin with, as long as led by the progressive forces—the peasants and the workers, and has the final aim the liberation of the Ethiopian Mass with due consideration to the economic and cultural independence of all the nationalities. It is the duty of every revolutionary to question whether a movement is Socialist or reactionary not whether a movement is secessionist or not. In the long run Socialism is internationalism and a Socialist movement will never remain secessionist for good.
To quote Lenin again, “From their daily experience the masses know perfectly well the value of geographical and economic ties and the advantages of a big market and a big state.” From this point of view of the struggle as well, a regime like ours harassed from corners is bound to collapse in a relatively short period of time. But when the degree of consciousness of the various nationalities is at different levels, it is not only the right but the duty of the most conscious nationality to first liberate itself and then assist others in the struggle for total liberation. Is that not true of Korea? We do support this movement, don’t we? Then, what is this talk of tribalism, secessionism, etc…..?

1 The above article was written by Walleligne Mekonnen 39 years ago, while he was a fourth year student in the Faculty of Arts, PSIR, and was published on STRUGGLE[ Vol. V, No. 2, November 17, 1969] by the University Students’ Union of Addid Ababa ( USUAA).

Monday, June 9, 2008

The Lion of MeraNna





የመራኛዉ አንበሳ
(ጌታቸዉ ረዳ)
(ሳን ሆዘ ካሊፎርኒያ)
ካለይ ሚታዩት ፎቶግራፎች የመራኛዉ አንበሳ ኰሎኔል ሰረቀብርሃን ናቸዉ።ኰሎኔል ሰረቀብርሃን ሦስተኛ ክፈለጦር ዋና አዛዥ የነበሩ ናቸዉ።ኮሎኔሉ በመራኛ ጦር ሜዳ በዉግያዉ ወቀት በመጨረሻዉ ሰዓትድንገት ሳያስቡትበጠቋሚ ተደርሶባቸዉ በጸረ ኢትዮጵያዉ ቡድን በወያኔ ከተማረኩት የኢትዮጵያ ወታደሮች አንዱ ናቸዉ።ኮሎኔል ሰረቀብርሃን የተወለዱት ሲዳሞ ክፍለሃገር ጀምጀም አዉራጃ ዉስጥ ክብረመንግሥት ከተማ ነዉ።የሁለተኛ ደረጃ ትምርታቸዉን (ባዲስ አበባ ኮቶቤ) በማጠናቀቅ ላይ እያሉ፤ አገራቸዉን በወታደርነት ለማገልገል በጦር አካደሚ ትምርት ቤት በመግባት ለ 5 ዓመት ሰልጥነዉ በመቶ አለቅነት መዓረግ ተመርቀዉ በሁለተኛ ክፍለጦር ተመድበዉ በተለያዩ ወታደራዊ ሃላፊነት ሲሰሩ ቆይተዉ በ1974 ዓ.ም ዝነኛዉ የአምበሳ ሦስተኛዉ ክፈለጦር ከምስራቅ ወደ ኤርትራ ሲዘዋወር በክፍለጦሩ ብርጌድ አዛዥ ከዛም ምክትል አዛዥ በመጨረሻም የክፍለጦሩ ዋና አዛዥ ሆነዉ መራኛ ጦር ሜዳ ላይ ተዋግተዉ በወያኔ ቡድን አስከተማረኩበት ጊዜ አገራቸዉን አገልግለዋል።
ኰሎኔሉ በወያኔ እስር እያሉ ከወያኔዉ ጋዜጣ ቃለ ምልልስ ካደረጉበት ከ1990 ዓ/ም ጀምሮ በሕይወት ይኑሩ አይኑሩ ሚታወቅ ነገር የለም።ለዚህ ጹሁፉ መነሻ የሆነዉ፤ ሶሞኑን በጥቂት የወያኔ መሪዎች ቁጥጥር ሥር የሚተዳደደር የፕሮፖንጋነዳቸዉ መገልገያ የሆነዉ ”ራድዮ ድምጺ ወያነ ትግራይ” የተለመደዉን ጉራዉን በመንግሥቱና በተካታዮቹ የተተበተበ ቢሮክራሲያዊና ብልሹ የጦር አመራር ምክንያት፤ ሞራሉ ላሽቆ የተወጠረ የኢትዮጵያ ወታደርን በጦር ሜዳ በመግጠሙ፤ የጣልያንን ወራሪ ጦር የገጠመ ይመስል ፤ የጦር ሜዳ ጉራዉን ለመንዛትእንደተለመደዉ ዛሬም በመራኛ ጦር ሜዳ ዉስጥ የነበረች “ሽሻይ ሕንጣሎ” የተባለች አንዲት የወያኔ ታጋይ ኮሎኔሉን እንዴት እንደማረከቻቸዉ ለግንቦቱ በዓል ማድመቂያ ይሆን ዘንድ ስለጦር ሜዳ ገጠመቻቸዉን ለአድማጮች እንድያብራሩ ከታደሙት የወያኔ ታጋይ በእንግዳነት አቅርቧት ነበር። ቃለ መጠይቁ ከጦርሜዳ ትግል አኳያ የቀረበ የወንድማሞች የጠብ ዉግያ ታሪክ ሳይሆን ሆን ተብሎ ትግሉ በወራሪና ተወራሪ፤ በባእድና በወገን ጦርነት መሃል የተደረገ ጦርነት አስምስለዉ የማቅረብ ልማዳቸዉ ዛሬም እየገፉበት ስለሆነ፤ኰለኔሉ ካሁን በፊትበ1990 ዓ.ም ወይን በተባለዉ ጋዜጣ ለቃለመ-ጠይቅ ሲቀርቡ ጋዜጣዉ የተቻቸባቸዉ አገላለጾችና ከቃለመጠይቁ ጋርም ተያይዞ የቀረበዉ “አንበሳ” በሚል ርዕስ የቀረበዉ ግጥም የተጠቀሙበት ቃላት (ሬሳዉ፤ከወገኖቹ ከነዚያ ከወራሪዎች፤ ከኖጮቹ ጋር ጋር አፈር አብልተን፤ አደባይተን እንዲቀበር ቀላቀልነዉ ……ወዘተ ሲል ግጥሙን ይደረድራል…) በወራሪና በተወራሪ መሃል የተደረገ የጣልያን ጦርነት አድርጎ ከማቅረቡ ባሻገር፤ ራሱን (ወያኔን) አንደ “አንበሳ” ፡የኢትዮጵያ ወታደር ግን አንደ “ፈሪ ዉሻ” እያስመሰለ የሚገጥማቸዉና የሚተቻቸዉ ፕሮፖጋነንዳዎቹ የተምታታ ሚዛኑ ያልጠበቀ ጉራና መርዘኛ አቀራረቡ መቆም አንዳለበትና፤ ወታደሩ ወያኔ እንደሚዋሸዉ ሳይሆን፡ ወታደሩ የተሸነፈዉ ሁላችንም እንደምናዉቃዉ አስሰርገዉ በመለመሏቸዉ ከፍተኛ ያገሪቱ ባለስልጠኖች ዉስጣዊ ቡርቦራና እንደዚሁም፤ መንግሥቱም በወታደሩ የተወደደዱ ዝነኛ አዋጊ ወታደሮችና ባለማረጎች በተከታታታይ በብዛት በሞት ስለቀጣቸዉ፤ ወታደሩ ሞራሉ አንደወደቀና በአብዛኛዉ ሳይዋጋ እጁን ይሰጥ እንደነበረ የምናቀዉ ታሪክ ነዉ።

የትዮጵያ ወታደሮች የጦር ሜዳ ዉሎች ለሕዝቡ የሚያቀርብ የመገናኛ ብዙሃን ቢኖር ኖሮ 'ታሪኩ ወያኔ እንደሚያወራዉ ባልሆነ ነበር። ባለመታደል ተቃዋሚዉና ሙሁር ተብየዉ የራሱን ዝና ለማስጻፍ እንደ ድኩላ ባዶ ሜዳ ላይ ባስቂኝ ሁኔታ ሲዘል ለባሕር ጠረፍ ክብርና ላገሪቱ አንድነት ሲል የወደቀዉና የትም የተበተነዉ ኢትዮጵያዊ ወታደርን እንደ ጠላት (ልክ ወያኔ እንደሚያዉ አይነት) ክብር ሳይሰጠዉ በመቅረቱ ፤ወያኔ ታሪክ እየደለዘ በራሱ ብእር እያሳመረ “ኰሎኔልን በድንጋይ ማራኪ!” እያለ ጦርነቱ በጣልያንና በአበሻ መሃከል፤ ወይንም በአማራና በትግሬ አንደተደረገ እያሰመሰለ (በሸዋዉያንና በትግሬ) ሚያቀርበዉ የጦርነት ታሪክ መርዘኛና የተምታታ በመሆኑ፤ ወታደሩ ለምን እነደተሸነፈ በ1990 ዓ.ም ኮሎኔል ሰረቀብርሃን የሰጡት ቃ ለመጠይቅ ከትግርና ወደ አማርኛ አንኳር ነጥቦቹን ለአንባቢ ለማስጨበጥ እወዳለሁ።

ሰሞኑ የኰሎኔሉን ስም የተነሳበትን “ሳይጠሩት አብየት ሳይልኩት ወዴት” የሆነዉ የመለስ ዜናዊ ልሳን እልፍኝ አስከልካይ፤ (አገልጋይ) “አይጋ-ፎረም” “ከድምጺ ወያነ” ያገኘዉ ኮፒ ለጥፎት እንደነበር ከላይ ጠቅሼ ነበር። ካሁን በፊትም ኮሎኔሉ “ወይን” በተባለ ጋዜጣ የሰጡት ቃለ መጠይቅ በ1990 ዓ.ም ትግራይ ዉስጥ ለአንባቢ ተሰራጭቶ ነበር።በሺ 1990 ዓ.ም ኰሎኔሉ ባደረጉት ቃለመጠይቅ ወታደሩ ለምን አንደተሸነፈና ምን ችግር ገጥሞት እነደነበረ ባጭሩ አብራርተዉት ነበር።ጋዜጣዉ በ1990 ዓ.ም ኮሎኔሉ የሰጡትን ማብራርያና ለሰራዊቱ የመሸነፍ ምክንያቶች ሲያብራሩ በማንኳሰስ ቢተቻቸዉም፤ዘሬም ያንኑ ትችት ከማድመቅ አልቦዘነም። ለማንኛዉም ሰራዊቱ የመዋጋት አቅም አንሶት ወያኔ በግጥሞቹ እንደሚለዉ”የጦርነት ችሎታ የሌለዉ” “ፈሪ ዉሻ” ሆኖ ለባንዳዉና ለፋሽስቱ ወያኔ ‘የተንበረከከ” ጦር ሳይሆን፡ ከገጠሙት አስቸጋሪ የዉስጥ አመራር አኳያ መሆኑን ቃለመጠይቁ ያስረዳል። ወየኔ ተገፍቶ እየተመታ ሰራዊቱ እየተከተለ ሲያባርረዉ ከላይ ከአዲስ አበባ የተቀመጠዉ አመራር ትንንቁ/ክትትሉ እንዲያቆምና ከአጥቂነት እርምጃ ወደ ሗሊት ወደ መከላከል ቀጠና፤ አንዲመለስና ብሎም የተለማመደበትንና የተቆጣጠረዉን ገዥ ነጥቦቹን ነቅሎ ወደ ሌላ ነጥብ አንዲሄድ ይነገረዉ እንደነበር ቃለመይቁ ያብራረራል። ታድያ ወያኔ በለስ ቀንቶት፤ በእንደዚህ ያለ ሁኔታ ተወጥሮ የነበረዉን ሠራዊትን ነዉ “አንበረከኩት” እያለ ነጋ ጠባ እያምቧረቀ የዋሃኑንና መረጃ ያለገኘዉን ክፍል በዉሸት የሚያታተልለዉ።

ወደ ቃለ መጠይቁ እንገባለን።ቃለ መጠይቁ ረዘም ይላል፤ሆኖም ጤናማ ምግብና የፀሃይ ብርሃን አየተመገቡ ግማሽ ሰዓት “ከአሸሸ ገዳየ” የቴሌቪዥን ዳንኪራ ሰዓታችንን ሰዉተን፤ሕይወታቸዉ በወያኔ የጉድጓድ እስር ቤት በስቃይ እየጮኸ ለሚጣራን የኰሎኔሉ ድምፅ ለግሰን ቃለ መጠይቁን እናንብብ።አነሆ።


ወይን ፦ ስለ አንበሳ ክፈለጦር አመሰራረት ብትገልጸልን?

ኰሎኔል- ሠረቀ ብርሃን፦ ክፍለጦሩ በኢትዮጵያ ዉስጥ ከተመሰረቱት ክ/ጦሮች የመጀመሪያዉ ነዉ።የክፍለጦሩ የመጀመሪያ መሪዎቹም እነግሊዞች ናቸዉ። አንበሳ የሚል ስም የተሰጠዉ ግን ኦጋዴን ዉስጥ ከሶማሊያ ጋር ባደረገዉ ዉግያ ነዉ። (አንባቢያን አዚህ ጋር ለመግለጽ የምፈልገዉ ፤ወያኔ “የአንበሳነት ታሪክ ሳይኖረዉ፤ አንበሳ ነኝ የሚል….” በማለት በየግጥሞቹና በዝርዝር ሀተታዉ ላይ የጦሩን ማንነት ለማንኳሰስ ቢጥርም፡ አንበሳ የሚለዉ ስም ክፍለ-ጦሩ ከባዶ ሜዳ የተሰጠዉ ስም እየመሰለዉ ወያኔ አሉ የተባሉ ዝቃጭና አንኳሳሽ የትግርኛ ሀረጎችን እየተጠቀመ ከትግርኛ አንባቢ ዓይን ፊት ለማነቋቋሸሸ ሞክሯል።አዲሱ ትዉልድ ስለ ሶማሊ ጦርነት የሚያዉቀዉ የለዉምና የወያኔ ፕሮፖጋንዳ ለጊዜዉም ቢሆን ተቀባይ አላጣም።)


ወይን፦ ስለ ጦርነቱና ጦሩ ወደ መራኛ እንዴት መጣ?

ኰሎኔል፤-ክፍለጦራችን ኤርትራ ዉስጥ ነበር።ሆኖም፤ የኢሕዴግ ሠራዊት ደሴን ሊቆጣጠር ነዉ የሚል የበላይ አካላት ስጋት ስለነበር በዚህ መሠረት በአካባቢዉ ሠራዊት ወልድያን ለቆ በመዉጣቱ እንደዛሬ ተነግሮን በማግስቱ ደሴ ባየር ጉዞ ገባን።ደሴ እንደገባንም እዛዉ አካባቢ በተከታታይ ዉግያ አድርገን ከተወሰነ ጊዜ በሗላ ደግሞ ወደ መራኛ ተመልሰን እዛዉ እንድንዋጋ ተነገረን።
<<መራኛ ላይ ዉግያ ለማድረግ ሲታሰብ በወገኔ ከመጀመርያዎቹ አልደገፍኩትም። እቅዱ የበሰለ አልነበረም። ከደሴ ወደ መራኛ መመለስ ወደ አዲስ አበባ እንደመሄድ ነዉ። ወደ መራኛ መመለሱ ቀርቶ ወደ ሰሜን ወሎ ተዋግተን መንገዶችን መዝጋት የበለጠ ነበር።ወደ ዉስጥ ከመግባት ይልቅ። ሌላዉ ደግሞ ብስለት ያላቸዉ ሰዎች አንድ የመጀመርያ ምክር ሰጥተዉን ነበር።”ሦስተኛ ክፍለጦር ጠላት እየተከታተለዉ መሆኑንና ወደ መራኛ ሲገባም ጠላት ከቦ ላንዴና ለመጨረሻ እንድያጠፈዉ ዝግጅት እንዳደረገ ጠቁመዉን ነበር። አሁንም ይህ መረጃ ለበላዮቻችን (አዛዦቻችን) አስታወቅን። ትዛዙ የፕረዚዳንቱ/ መንግሥቱ/ መሆኑንና ግዴታ መፈጸም እንዳለበት የበላዮቻችን ነገሩን።አማራጭ ስላልነበረን ቀጠልን።

እኔ አስከ ወረኢሉ ድረስ አንድይዝ ተደረገ።ወረኢሉ ልይዝ እንዳጋጣሚ ዉግያ ገጠምንና ከዛ አንተ ቀጥልና ስምንተኛ ከ/ጦር ያንተን ቦታ ይይዛል ተባለ። የተቆጣጠርነዉ ቦታ ለስምንተኛ ክ/ጦር ትተን ወደ ካራ ምሽግ ጉዞ አቀናን። ከዛ “ካራ-ምሽግ” ስንገባ ዉግያ አደረግን።ቀን በፀሃይ።

<<ያ ዉግያ የሚናቅ አልነበረም።እዛ አካባቢ የጠላት (ኢሕአደግ) ሠራዊት እንዳለ ስለምናቅ ጊዜ ስንለዉጥ አዩን። ለማጥቃት ያሰብነዉ ጊዜም ከሌሊቱ 6፡00ሰዓት ለማድረግ ወሰንን።በርግጥ የደርግ ሠራዊት የሌሊት የማጥቃት ዉግያ አድርጎ አያዉቅም። ያን ጊዜ ያልጠበቅኩትን ሙሉ በሙሉ ካራ ምሽግን ያዝነዉ።ካራ-ምሽግ እንደያዝን በማግሥቱ ጥቃት ተሰነዘረብን። ግን እኛም የጠበቅነዉ ስነዘራ ስለነበር፤ከቦታችን አልለቀቅንም። በዛ ጊዜ በኔ አስተያየት የጠላት ሠራዊት ጠንክሮ ይዋጋል ብየ ግምት አልነበረኝም። በመጨረሻም ቢሆን የኢሕአዲግ ሠራዊት ማፈግፈጉን ያወቅኩት ራድዮ ጠልፌ እከታተል ስለነበር ነዉ። በዛ ጊዜ ሓየሎም በራድዮ ሲናገር ሰማሁት። ለዛ በቅርብ ሲከተለዉ ለነበረዉ አመራር “ሃይልህን ይዘህ ወደኔዉ አምራ” ሲል መልክት አስተላለፈለት።የጠላት ሠራዊትም ወደ ሗላዉ ሸሸ።ማፈግፈጉን በሚመለከት ስለት ለመለወጥ ነዉ ወየስ ስለተሸነፉ ነበር? ለሚለዉ ጥያቁ አሁን ይሄ ነዉ ለማለት ያስቸግረኛል። በወቅቱ ግን በግሌ እምነት፤ ድል አንደተመቱ አድሬ ነዉ የማምነዉ።የሆኖ ሆኖ፤ ከካራ-ምሽግ ወደ ፊት ቀጠልን።ለመራኛም ያለ ዉግያ ያዝናት።

<<መራኛ እንደያዝንም፤ የነበረዉ ሁኔታ ለበላዮች አስታወቅኩ።የኔ ግዴታ አስከመራኛ መሆኑን፤ ቀጥሎም አንዴት ማምራት እንዳለብን ጠየቅኩኝ። ከበላይም መልስ አገኘሁ። አዲስ መመርያ አስኪተላለፍ ካለሁበት ከያዝኩት እመራኛ ላይ እንድቆይ ተነገረኝ።


ወይን፦ ከዛስ?

ኰሎኔል፦እኛ መራኛ እያለን፤የኢሀዴግ ሠራዊት ከሗላችን በነበረዉ የአየር ወለድ ጦር ላይ ጥቃት አወረደ። ይህ ፈጽሞ ያልገመትነዉ ጥቃት ነበር።በተሰነዘረዉ የማጥቃት ሂደት ዉስጥ የአየር ወለድ ሠራዊት እንዳለ ፈራረሰ። ይህ መረጃ ከጦርነቱ ሸሽተዉ ከመጡ ያየር ወለድ መኮንኖችና ወታደሮች ነበር ያገኘነዉ። ያየር ወለዱ መበታተን በቀጣይ የኛ ህልዉና እንዴት እንደሚቀጥል ማስብ ነበረብን።ምክንያቱም ሁሉም እዛዉ አካባቢ የነበረ የጠላት ሃይል ተሰባስቦ ወደኛዉ ሊመጣ እንደሚችል ስለገመትንና፤ግን ያ አማራጭ ወደ ፊት ከመገስገስ እዛዉ መከላከል እንደሚሻል ገመትን።

<<መራኛ ላይ እንዳለን ተከታታይ ዉግያዎች አካሄድን። ሆኖም በቂ ሰዉ ሃይልና ትጥቅ ስላልነበረን፤ለአመስት ቀናት ቆየን። በሗላ ዉግያዉ እየበረታ ሄደ። ይዘነዉ የነበረዉ የሰዉ ሃይል እየሳሳ ፤እየቀነሰ ሄደ።ይዘነዉ ነበረዉ ስንቅና ትጥቅም እያለቀ መጣ። ይታወሰኛል አምስት ጊዜ በሥስት አቅጣጫ ከባድ ጥቃት ተሰነዘረብን። ግን መራኛ ከማጥቃት ይልቅ ለመከላከል የተመቸ ቁልፍ ወታደራዊ መሬት ስለነበረ፤የጠላት ሠራዊትን ለተወሰነ ጊዜ መክቶ መከላከል ችሏል።ማለትም በሰሜን ሸዋ ያለዉ አቀማመጥ መራኛ ገደላማ ነዉ።በበኩላችን በገደላማ አቅጣጫ በኩል ይመጡብናል የሚል ሀሳብ አለነበረንም።ሆኖም በዛዉ በመሳላሉ ተቆናጥጠዉ ወጥተዉ ሊያጠቁን ሞከሩ። የማጥቃት ሙከራዉ ያደረገብንም የአዉሮራ ከ/ሠራዊት ይመስለኛል።በዚህ ጊዜ ሁሉም ገደላማዉን ሥፍራ ከመዉጣታቸዉ በፊት የተወሰኑ አባሎቻቸዉ ቢ.ኤም ሲያቃጥሉብን ሰላየናቸዉ በዛዉ የነበረ ጥቃት ከሸፈ።

<<በሌላ ወገን ደግሞ አሁን የየትኛዉ ከ/ጦር መሆኑን የዘነጋሁት አንድ ከ/ጦር፤ ዘግይቶ በመድረሱ ምክንያት ዉግያዉ ተበላሸ አንጂ የዉግያዉ አያያዙና ወታደራዊ ስልቱ አመርቂ ስነለበር ከመጀመሪያዉ ቢደረስ ኖሮ ድል የሚያስገኝ ነበር።ስለሆነም ፤ካሰብነዉ ጥቃት ድነናል።ምክንያቱ ዉግያ ለመከላከል አንደ መራኛ የሚመች ቦታ ኤርትራ ዉስጥም አይገኝም። <<መራኛ ሆነን ከመጀመሪያዉ የጠላት ጥቃት ስንዘራ ለመከላከል ብንችለም እንድያ አንደማይቀጥል ታየኝ።በሁሉም አቅጣጫ እየተዳከምን መጣን። ይህ ሃሳብ ለኤታ ማጆር ሹም ለዘመቻ መምርያ ሓለፊዉ ለጀኔራል ክንፈ ገብሪኤል ድንቁ ነገርናቸዉ።በበኩሌ ያለነን ሃሳብ ከነ መፍትሄዉ አቀረብኩላቸዉ።የነበረዉ ንብረት አቃጥየ ባንድ በኩል ሠራዊቱን ይዤ ልዉጣ አሉኳቸዉ። አነሱ ግን ከፕረዚዳንቱ ጋር ተገናኝተዉ መልስ አንደሚሰጡኝ ገለጹልኝ። አስቸኳይ መልስ አልተገኘም። እኛ ግን መልስ ለመስማት በጊዜዉ ተቻኮልን። አሁንም ከኔ ጋር ከነበሩ ተነጋግረን ዳግም በቴሌግራም እንድንገናኛቸዉ ወሰንን። በ24ሰዓት ዉስጥ አንድ መልስ ካልደረሰን ሠራዊቱ አንዳለ አንደሚደመሰስ ነገርናቸዉ።ግን፤ ሃሳቡ ወደ ፕረዚዳንቱ እንደቀረበና ለምላሹም መጠባበቅ እንዳለብን መመርያ ሰጡን።


ወይን፦ ሦስተኛ አምበሳ ክፍለጦር አመራሩን በቀጥታ ከመንግሥቱ አንደሚገናኝና አዛዡም (ኮሎኔሉ) ከመንግሥቱ ጋር ትዉውቅ እንዳለዉ እየታወቀ በቀጥታ ከምንግሥቱ ጋር አንደመገናኘት ለምን ከበላይ አዛዦች በተዘዋዋሪ ለመገናኘት ፈለገ?

ኰሎኔል፦<<ኤርትራ በነበርንበት ጊዜ መንግሥቱን አንደማንኛዉም ሰዉ በፎቶ ብቻ ከማወቄ በስተቀር በሌላ አላቀዉም።በቀይ ኮከብ ዘመቻ ወደ ኤርትራ መጥተዉ እንደነበር አቃለሁ። ሆኖም እኔ ጥበቃ ላይ ስለነበርኩ አላየሁዋቸዉም፤አላገኘሁዋቸዉም።በርግጥ በተዘዋዋሪ ክ/ጦሩ ራሳቸዉ መንግሥቱ አንደሚመሩት አቃለሁ። ጠቅላላ ወታደራዊ አመራር ወደ ቤተ መንግሥት ተዘዋዉሮ እነደነበር ይረዳኛል። መንግሥቱም የሦስተኛ ክፍለጦር አባል ሠራዊት መኖራቸዉንም አዉቃለሁ።ጠቅላላ ወታደራዊዉ አመራር ወደ ቤተመንግሥቱ ተዘዋዉሮ አንደነበርም የረዳኛል።ግን ለሦስተኛ ከ/ጦር ያኔ በስም አንጂ ከሌሎቹ በተለይ ዓይን ይንከባከቡት ነበር የሚል ነገር በተባራሪ የሚነገር ካልሆነ መንግሥቱ ከ/ጦሩን በግልጽ ያደረጉለት ነገር የለም።

<<ወደ ደሴ ከመጣን በሗላ ምናልባትም የሚደረጉት እንቅስቃሴዎች ሁሉ መንግሥቱ ሳያዉቁት አይደረግም ነበር። በሚወጡት ስልቶች አስተያየት አንሰጥም። ሐላፊነታችን መመሪያዉን መፈጸም ብቻ ነዉ። ለምን ቢባል ርዕሰ ብሔሩ አጽድቀው በፈረሙት ስልት መከራከር ስለማይቻል።

<<ከኔ ጋር በሬድዮ ግንኙነት ነበረዉ የተባለዉም ስህተት ነዉ።ሌላ ቀርቶ ከኔ ጋር በአካል ተዋወቅነዉ አንድ ጊዜ ወደ ደሴ በድብቅ መጥተዉ በነበሩበት ወቅት ነዉ። ደሴ እያለን ምፅዋ በሻዕብያ ቁጥጥር በመዉደቁ አንድ ከ/ጦር ሊወስዱ መጡ። የክፍለጦሮች አዛዦች ተሰበሰቡ ተባለ። እኔ በስም እንጂ በአካል ከመላዉቃቸዉና ከማያዉቁኝ መንግሰሥቱ ጋር ተዋወቅን። በተረፈ ከ1982 ዓ.ም በፊት ከመንግሰሥቱ ጋር በ አካል ይሁን በሬድዮ ግንኙነት አድርገን አናቅም።


ወይን፦ ከመራኛ የመሬቱ አቀማመጥና ባጠቃላይ መደረግ ነበረበት ብለህ በዉግያዉ ላይ የነበረህ አስተያየት?

ኰሎኔል፦ << መደረግ አለበት ያልኩት ካላደረግነዉ ሠራዊቱ ሙሉ በሙሉ እንደሚደመሰስ መጨረሻ ሰዓት ላይ ገለፅኩ። ከዚህ በሗላ ጠላት በሚያስገርም ስልት ከሗላችን የነበረዉ 26ኛ ከ/ጦርን መታ። ቀጥሎ ጠላት ደሴ አንደሚይዝ ተገመተ። እኛ እመሀል ቀረን። እንዲህ እያልን አዲስ ትእዛዝ ደረሰኝ። ትዛዙም ጀኔራል ረጋሳ በሬድዮ ራሳቸዉ ቀርበዉ ነበር የነገሩኝ። አስረኛ ብርጌድ ወደ ደሴ እንድልክ ታዘዝኩኝ። በሙሉ ተስፋ ቆረጥኩ። ምክንያቱም የሰዉ ሃይል ስንቅና ትጥቅ የለንም እያልን ከሗላችን ቀነሱብን።ሄዶም ምንም ለዉጥ እንደማያመጣ እያወቅኩኝ ትእዛዙን ግን ተቀበልኩኝ።

<<ይህ ሲሆን የጠላት ሠራዊት እኛንም በዙርያ ቀለበት ዉስጥ አስገባን። ከከበባዉ በሗላ ሊደረግ የሚቻለዉ፤በታቸለ መጠን እየተዋጋህ ዕድል ከተገኘ መዉጣት ካልሆነም እዛዉ መሞት መሆኑን ታየኝ። ይህም እኔ ጋር ከነበሩ መሪዎች ጋር ተነጋገርንና የበላይ መሪዎችን መልክቱ እንዲደርሳቸዉ አደረግኩ።


<<ቀጠለና፤ በስምንት አቅጣጫ ድንገተኛ የጥቃት ስንዘራ ወረደብን። በሚቻለን መጠን የመከላከል ስልታችን እያጠበበን መጣን።በዛዉ ከጠልንም ድል መመታታችን እንደማይቀር ታየኝ። በዛዉ ጊዜም ከመሪዎች በሬድዮ መልክት ደረሰን። መለክቱ የሚቃጠል ንብረትና ደክዮመንት አቃጠላችሁ ወደ ደብረብርሃን አፈግፍጉ። አሉን። ይህነን ስናስብ ጠላት ጊዜ አልሰጠንም”” በቅርብ ርቀት ሆኖ ጥቃቱን አከታተለብን። ሁላችንም በመረጥነዉ አቅጣጫ ወደ ጎርጓዳማ ሥፍራ ወረድን። እኔና በቅርብ አብረዉኝ የነበሩ የሥራ ባልደረቦቼ ወደ ታች እንደወረድን ስለመሸብን ወደ አንድ ቋጥ ገባን።


ወይን፦ እንዴት ለመማረክ በቃህ?


ኰሎኔል-<እቋጡ ዉስጥ አድረን ወደ ቋጡ በሄድንበት ምሽት አንድ ስህተት ፈጸምን። መንገድ እንዲመራን ብለን አንድ የዛዉ አካባቢ ገበሬ ይዘን ነበር የሄድነዉ። አርሶ አደሩ በማግስቱ ወደ ነበርንበት ወደ መራኛ ይመለሳል። ሲመለስ ለኢሕአዲግ ታጋዮች ከነ ልዩ ምልክታችንና ት ቦታ እንደመሸግን ይጠቁማቸዋል። ማለትም በቡድን ሆነን እንደሄድንና የመገናኛ ሬድዮ እንዳለን። ታጋዮቹ ያገኙትን መረጃ አልናቁትም። መንገዱ አነዲመራቸዉም ጠየቁት፤እያዘገመ ወደ ነበርንበት ቋጥ አመጣቸዉ። ያልጠበቅነዉና ያልገመትነዉ ነበር”። ቋጥኙ ዉስጥ እጅ ከእጅ ተያያዝን። በርግጥ ሰረቀብርሃን እጁ ይሰጣል የሚልም አልነበረም፤ ብሎም የገመተ አልነበረም። ለኢሕአዲጎቹ ሠራዊቶችም፤ ሰረቀብርሃን እኔ ነኝ ስላቸዉ መጀመሪያ አላመኑም ነበር። ግን ሰረቀ መሆኔን ሳረጋግጥላቸዉ ወደ መራኛ ይዘዉኝ ተመለሱ። ከሐየሎም ጋርም አገናኙኝ። አስካሁን ድረስ እዚህ እሥር ቤት ዉስጥ በሕይወት አለሁ።

ወይን፦ሦስተኛ ከ/ጦር ዉስጥ እያለህ መጥፎ ነገር አደረግሁኝ ብለህ የሚቆጨህ ነገር አለ?


ኰሎኔል፦እኔ ኤርትራ ዉስጥ በነበርኩበት አብዛኛዉ ሕይወቴ በየተራራዉ ነኝ ያሳለፍኩት:: ኡሁን ስለ “ቀይ ሽብር ሲወራ” ለኔ እንደ አዲስ ሰዉ ነዉ የማዳምጠዉ።ወደ ደሴ እንደመጣን ነዉ ከሕዝብ ጋር ግንኙነት የጀመርነዉ። ሕዝብም በመንግሥት ላይ ያለዉ እምነት ጥሩ አንዳልሆነ እየተረዳን መጣን።
እየታዘብን ስንሄድ፤ለያዝነዉ ዓላማ መጠራጠር ጀመርን። እንዲያ ሆኖም ያ ሕዝብ ሲሰጠዉ የቆየ አመለካከት በሙሉነት ስላልያዝነዉ አስከ መጨረሻ ተዋጋን።

<<ከዉግያ በሗላም የተቆጨሁት ነገርም ነበር የራሴን ሕይወት ሳላጠፋ ሙርኮኛ መሆኔን ይቆጨኝ ነበር። በሗላ ግን የኔ የበላዮቼ አዲስ አበባ ዉስጥ በመኪኖቻቸዉ እየተመላለሱ እጃቸዉን አስረክቡ ሲባል፤ እኔ ሞኝ ነበርኩ ልበል? የሚል ጥያቄ ጠየቅኩኝ።ቁጭቴ ልክ እንዳልነበረ ተረዳሁ።>>

በተረፈ ግን የበታች አመራር በመኖሬ ፈጽም የተባልኩትን ፈፅሜ አለሁ። ሕይወቴን ለማዳን። ለምን ቢባል፤ የተሰጣቸዉ ትዛዝ ያልፈጸሙ መሪዎች ሲረሸኑ አይ ስለነበር።አሁንም ህዝብ በድያለሁ ብየ እምሮየ ዉስጥ የቀረጽሁት ቅር የሚለኝ ተግባር የለም።”” ምናልባት በአንድ ነገር የምቆጨዉ ነገር ቢኖር፡ ይሄዉም የኢሕአዴግ ዓላማ በበለጠ ለማወቅ ጥረት እንዳላደረግኩኝ መሆኔን አንጂ ሌላ ከዚህ ዉጭ የሚቆጨኝ የለም።


ወይን፦ በብኤም የመርሳን ሕዝብ መደብደቡንስ እንዴት ሰረቀብርሃንን አላስቆጨዉም?

ኰሎኔል፦ በኢሕአዴግም ሆነ በሕዝብ አንድ የተቋጠረ ስህተት አለ። ሦስተኛ ከ/ጦር ደሴ አካባቢ የነበረ ቢሆንም እንኳ ለሁሉም ተግባሮች፤እሱ ብቻ ይፈጽም ነበር ማለት አይደለም። በዛ ጊዜ ድብደባ ተፈጸሟል ተብሎ አቃለሁ። ግን ሦስተኛ ከ/ጦር ፈጽሞታል የሚል እምነት ግን የለኝም። በሆነ አጋጣሚ የኔ ምክትል አዛዥ የነበረ የሰጠዉ ቃለ መጠይቅ ተከታትያለሁ። ድብደባዉ በኛ ክፍለ -ሠራዊት እንደተፈጸመ አምኗል።እኔ ግን ተፈጽሟል የተባለዉ ድብደባ ሲካሄድ በዕለቱ ደሴ ለስብሰባ ሄጀ ስለነበር አላዉቅም።


ወይን፦ ብትኖር ኖሮ ከተፈጸመዉ ተግበር የተለየ ሥራ ምን ትፈጽም ኖሯል?

ኰሎኔል፦በርግጥ የተሰጠኝን መመርያ ከመፈጸም ወደ ሓላ አልልም ነበር። በተሰጠኝ መመርያ ቦታዉን በደበደብኩ። ግን በኔዉ ምክትል አዛዥ የተሰጠ ቃለ መጠይቅ ወዲያዉኑ የተደረጋና አንዲያም አንዲል የተደረገ እንጂ።

ወይን፦ እንዲል የተደረገ እንጂ ስትል በግፊትና በተጽኖ እንዲል ተደርጓል ማለትህ ነዉ?


ኰሎኔል፦አይደለም፡፤ ሙሉ ግፊትና ተጽኖ ላይኖረዉ ይችል ይሆናል።በጊዜዉ መዉጫ ለመፍጠር ተብሎ የተባሉ አባባሎች ናቸዉ አንጂ ሐቅ አይደለም።ይሄዉም ጊዜዉን ለመምሰል፤ለማዳመቅ ካልሆነ በስተቀር፤ እንደ ሓቅ አልወስደዉም።ሥስተኛ ክፍለጦር ፈጽሞታል የሚል ግን አላምንበትም።

ወይን፦ የተከሰስክበት ገመናስ ታወቀዋለህ?


ኰሎኔል፦ ቀርቦ ይሄ ነዉ የተከሰስክበት ገመና ብሎ የጠየቀኝ ሰዉ ወይም አካል ወይም ክፍል የለም። ቀደም ሲል ማለትም ስማረክ አስተምር ተብየ አስተምሬአለሁ።ምናልበት ድሉ ቢዘገይ እኛም እንደነዛ ሌሎች በ”ኢሕ.ዴ.ን” ዉስጥ ገብተን ማገልገል እንችል ነበር ይመስለኛል። ብቻ ደርግም ብዙ አልቆም አዲስ አበባም ተያዘ። እኛም እሥር ቤት ገባን። ከዚያ በሗላ አንድ ጊዜ ብቻ የሕይወት ታሪክህን ተናገር ተባልኩኝ እንጂ በዚህ ጉዳይ ተከሥሰሃል ያለኝ የለም።ከአንዳንድ አስረኞች እንደምንስማዉ የተማረኩ ታጋዮች፤ተገድለዋል፤የሚል ነዉ። በቪድዮም ይሄንን ደግሜ ሲናገሩ ሰምቸዋለሁ።የተማረኩ ታጋዮች ግፍ በሆነ አገዳደል እንደተገደሉ ተገልፆ ነበር። በመሠረቱ ሠራዊቱ ሲበታተንብን ሲፈራርስብን ምርኰኞችን ስናይ እንዲረሸኑ ከማድረግ ወደ ሗላ አንልም ነበር። አጋጣሚ ግን እኔ ወደ “ቢ ኤም” እና ወደ ሌላ ንብረት ማቃጠል ነኝ የገባሁት። ለምን እኝያ እዛ ተማርከዉ ነበር ተባሉት ታጋዮችም ቢሆኑ እንድንለቃቸዉ ነበር የምንጠባበቀዉ። እዛ መቆየታቸዉ በወታደራዊ ዓይን ከነሱ ሊገኝ ሚችል ጠቃሚ መረጃ ስላልነበረ ።ስለዚህ እነኛ ታጋዮች ተገድለዋል የሚል ለወደፊቱ በሚቀርብ ማስረጃ ሕጋዊ በሆነ መንገድ ሊቀርብልን ካልሆነ በስተቀር፤ ይህ አድረገሃል ተባልኩት የለኝም። ይህ አድረጌአለሁ የምለዉ የለኝም። ሕሊናየ የጠራ ነዉ።

እርግጥ ወታደሮች ነን። ያን የሚያክል ጦር ስንመራ ቆይተናል። ስሕተት አልተፈጸመም አልልም።……መቶ በመቶ ንፁሃን ነን ለማለት አልችልም።ተገድለዉም ሊሆኑ ይችላሉ። ይህ አሁን ምትጠይቁኝን ጥያቄ ነገ ፍረድ-ቤት የምናገረዉ ይሆናል ብየ እገምታለሁ።


ወይን፦ የቀረህ የምትጨምረዉ አስተያየት ካለ?

ኰሎኔል፦ለድል መመታታችን የአመራር ድክመት ነዉ። ኢሕአዲግ በድል ሊወጣ የቻለዉ፤ ምክንአትም ያ ነዉ። ከተማረክሁኝ በሗላም አንድ ጥያቄ ቀርቦልኝ ነበር፡ “ካሁን በሗላ ለሕአዴግ ግሥጋሴ ምን የሚያስቆመዉ ሐይል ይኖራል ትላለህ?” አሉኝ። እኔም፡ አንጃ አንግዲህ ካሁን በሗላ ራሳችሁ አዉቃችሁ ካልቆማችሁ የሚያስቆማችሁ ሐይል የለም። ነዉ ያልኳቸዉ። እንዳልኩትም በእግር ሲኬድ፡የነበረዉ፡የኢሕአዴግ ጉዞ በመኪና ሆነ። የሄሊኰፕተር እጥረት ስላልነበረ ጉዞዉም እንዲሁ ሊፈጥን ቻለ።” በማለት “ወይን” ከተባለዉ የወያኔ የትግርኛ ጋዜጣ የሦስተኛ አንበሳ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ከነበሩት ከመራኛዉ አንበሳ ከጀግናዉ ኰሎኔል ሰረቀብርሃን ቃለ መጠይቅ አዚህ አበቃ። ያነበባችሁትን ቃለ መጠይቅ፤ ኰሎኔሉ ለ7 (ሰባት) ዓመት ለፍርድ ሳይቀርቡ ወይም፤ ስለገመናቸዉ ሳይጠየቁ ፤ እሥር ቤት እንዳሉ ይህ የተደረገ ቃለ መጠይቅ ነዉ። ቃለ መጠይቁ ከተደረገበት ከ1990 ዓ.ም ወዲህ ወያኔ የት ኰሎኔሉ የት እንዳደረሳቸዉ አይታወቅም።ፍትህ ይዘገያል አንጂ አይቀርም።


እዚህ ላይ አንባቢ ልብ ማለት ያለበት፤ ወያነ ጦሩነቱ ራሱን ባንበሳ ሌላዉ፡በጥንቸልነት እየመደበ የሚደፍቀዉ አረፋ፤ከሚገባዉ በላይ በየሚድያዉ የሰማችሁት ጉዳይ ነዉ። ሀቁ ግን ወያኔ እንደሚደፍቀዉ ሳይሆን ከላይ ከኰሎኔሉ እንደሰማችሁት ለወታደሩ ሽንፈት ምክንያት አመራሩ ተብትቦ አላሰራም እንዳለዉ ያነበባችሁት ነዉ።ለዚህም ነበር ሠራዊቱ በግኖቦት 18 አና19 ምሽጉን እየጣለ መሳርያዉን ይዞ ወደ አዲስ አበባ በመግባት ዉድቀቱን ወዶ ሳይሆን

ሳይወድ ከአመራር ጉድለት ሽንፈቱን የተቀበለዉ።


ፍትሕን በሚያላግጡና ጊዜ በጣላቸዉ ኢትዮጵያዊያን ላይ በሚያሾፉ ትቢተኞችን አንድ ቀን ኢትዮጵያ ትፋረዳቸዋለች!
ጌታቸዉ ረዳ

(ሳን ሆዘ፤ ካሊፎርኒያ)

Saturday, June 7, 2008

Poet's Forum-Sent From Awaraja Agame (Tigray)




ወጊድ በሉዎም ተጋሩ! (ታደለች እዮብ ካብ ዓጋመ)

ዓመታት ሓሊፉ ብሞት ብስቓይ
ተጠሊምኩም ተድሂልኩም ህዝቢ ትግራይ።
መሰልኩም ተመንዚዕኹም ብተበለጽቲ
ክሳብ መዓዝ ክትፆሩዎ’ቲ መግዛኢቲ?
ይኣክል! በልዎም ንዞም ዓዲ ሸየጥቲ
ደም ተጋሩ መጸይቲ
ዓልየትን ሃይማኖትን ማላኻዕቲ
ጊዜ ዝፈጠሮም አጋንንቲ።
ወጊድ በሉዎም!
ዞም ታሪኽ ክሓድቲ
ባህልን ዓድን መርከስቲ
ንባዕዳን አምለኽቲ
ህዝቢን ዓድን መጥፋእቲ።
ወጊድ በሉዎም ተጋሩ! ታሪኽኩም ዘክሩ
ርእሲ ምድናን ዘይናትኩም
ስረኹም ዕጠቑ አገልድሙ ዝናርኩም
ሃገርኩም ክተድሕኑ
ከም ትማሊ ከምቶም ወለድኹም
ካብ ወለዶ ናብ ወለዶ ዝሐልፍ
ቅያ ስርሑ ብጊዜኹም።
ይኣክል በሉዎም ንዞም ፀበብቲ
ብህይወት ደቂ ስብ ተላገጽቲ
ንዓና መሲሎም ተሓወስቲ
ብጎኒ ግና ሉኣላዊነት ሀገር ሸየጥቲ
ቀንዲ ናይ ኢትዮጵያ ፀላእቲ።
ወጊድ በሉዎም! ጊዜ ከይሓለፈ
ሙሉእ ንሙላእ ዓዲ ከይፈረሰ
ህዝቢ ከይተራኸሰ
ዘልኣለማዊ ብስረት ከይለበሰ።
ወጊድ በሉዎም ተጋሩ!
ካብ ሱሮም ማሓዉዎም
ከም ዘይጥጥዑ ዳግም
ክጠፍኡ ንዘልኣለም
ገሃነም ይቀበሎ ታሪኽ መቓብሮም።
ወጊድ በሉዎም! ከምቶም ናይ ትማሊ ጀጋኑ ወለድኹም
ቅያ ስርሑ ከም ስባጋድስ፤ ዮሐንስ፤
አሉላ፤ ዘርኣይ ደረስ
ተስፋይ ደበሳይ
ማርቆስ ሓጎስ
ተቐበሉ ታሪኽ ሓለፍነት
ሀገርኩም ህዝብኹም
ክተድሕኑ ካብ ጥፋኣት።
ቅያ ስርሑ ብእዋኑ
ሃገርን ነፃነትን ክተዉርሱ ንደቅኹም
ንዝቕፅል ወሎዶኹም
ተልዓሉ ተጋሩ ግዘ ከይከደኩም
አመስክሩ ዳግማይ ዘይሕበል ኢትየጵያዊነትኩም።
ወጊድ በሉዎም!
ትኸሉዋ እታ ሰንደቕና
ቕጠልያ ብጫ ቐያሕ
ምልክት መንነትና
ማዕተብ ሓድነትና
አርማ ናይ ሀገርና
ሓበን ናጽነትና
አብ መድረኽ ናይ ዓለም
ምስክር ክብርና።
ኪዱ ትኸሉዋ
ታሪኽ ይታሓደስ
አብ ወደብ አዱሊስ
አብ ባሕሪ አሉላ አብታ ናቱ ፈረስ!
ዳግም ንገሩዎም ወየነ ሻዕቢያ
ባድመ ኣይኮነን ደረት ኢጦብያ።
አወ!ንገሩዎም ጓና አይ ኮነን ህዘቢ ኤርትራ
ዓፅመ ሥጋና እዩ ተፈልዩ ዘሉ ብባዐዲ ሽጣራ።
ወጊድ በሉዎም! ደጊም ይኣከል ምሕዛን
ይኣክል ምብካይ ርእሲ ምድናን
አብ ቤት ማእሰርቲ ምድጓን
ይኣክል ሞትን ስደትን
ምዕራፍ ግበሩሉ ንስቓይ ንሓዘን።
ተልዓሉ ደቂ ኣግአዚ ደቂ ዮሐንስ፤
ደቂ ስሑል፤ ደቂ ስባጋድስ፤
ደቂ ጀጋኑ፤ ደቂ ዘርኣይ ደረስ
ሀገር ተደፊራ ታሪኽ ተራኺሱ
ባሕርና ስኢንና ሽምና ተናኢሱ
ደም ዮሐንስ ዝነጠበላ መሬት ደረት አፍሪሱ
ብግዘ ወየንቲ ረጊጽዋ ሎሚ “ድርቡሽ” ተመሊሱ


እወ! “ድርቡሽ ተመሊሱ”!
ወጊድ በሉዎም ተጋሩ! ስምረት ፍጠሩ ንሀገርኩም
ህዝቢ ኢትዮጵያ ዝዓልየትኩም
ጸበብቲን ተፈንጨልቲን አደብ ክገብሩ
ህዝቢ ካብ ምዝራግ ክምከሩ።
ሀገር ክትቀስን ብሰላም
ኢትዮጵያ ትንበር ንዘልኣለም!



Wednesday, June 4, 2008

A Must Read Reporters' Editorial Paper




ማ ከማን ይደብቃል?
Wednesday, 04 June 2008
የአንድ ሀገር ሕዝብ ለሚኖርባትና ለተፈጠረባት ሀገር ጉዳይ ባለቤትና የእጣ ፈንታዋም ወሳኝ መሆን እንዳለበት በመርህ ደረጃ ብዙዎች ይስማሙበታል፡፡ በሕዝብ የተመረጡ መንግሥታት ይኸንን መሰረታዊ መርህ ጠብቀው የመረጣቸውን ሕዝብ ካላገለገሉ በተጠያቂነት ይቀርባሉ፡፡


ሕዝቡ ባለቤት በሆነበት ጉዳይ፣ መንግሥት እቅዱንና አቅጣጫውን እንደ አስፈላጊነቱ ቀድሞም ሆነ በሂደት ማሳወቅ ይጠበቅበታል፡፡ ያ ካልሆነ የሕዝብና የመንግሥት ተሳትፎ እየላላ፣ የጋራ የሆነው የዕድገት ክንውን እየተደናቀፈ፣ ይሄዳል፡፡ በሃገራችን የኑሮ ውድነት ታይቶ በማይታወቅና በሚያስደንግጥ መልኩ እያሻቀበ ነው፡፡ መሰረታዊ የምግብ እህሎች ዋጋ በአስፈሪ ሁኔታ "ጣራ እየነካ" በመሆኑ የቤተሰብ የኑሮ ሥጋት የዚያኑ ያህል ከፍ ብሏል፡፡ የኩንታል ጤፍ ዋጋ በአራት ቀናት ልዩነት 140 ብር የጭማሪ ልዩነት ሲያሳይ መጭዎቹ ወራቶች በጭንቀት የሚጠበቁ ቢሆኑ አይገርምም፡፡ የጤፍና የሌሎች የምግብ እህሎች ከአቅም በላይ ሆነው በማያግተረትሩበት ወቅት ተዛማጅ የሸቀጥ ዕቃዎችም "የማይቀመሱ" እየሆኑ ሥጋት ፈጥረዋል፡፡ አማካይ ደመወዝ ተከፋይ የሚባለው እንኳ ሊቋቋም በማይችልበት የኑሮ ውድነት በመቀጥቀጡ ሥጋቱ የትየለሌ ሆኗል፡፡


አንዳንድ የሃገሪቷ ክፍሎች በድርቅ መመታታቸው ከምንጊዜውም በላይ አስግቷል፡፡ከዜና አቅራቢዎች ያለው መረጃ በአንዳንድ ቦታ ቀያቸውን ለቀው በመፍለስ ላይ ያሉ ዜጎች እየበረከቱ መሆናቸውን ነው፡፡ በርካታ ህጻናት የተመጣጠነ ምግብ በማጣት በረሃብ እየተሸነቆጡና እየደከሙ መሆናቸውን የሚገልፁ መርዶዎች በውጭ ሚዲያዎች ይቀርባሉ፡፡ እንዲሀ ዓይነቱ ከፍተኛ ችግር በሕዝብ ላይ ተጋርጦበት ሳለ በመንግሥት በኩል ያለው ምላሽ የቀዘቀዘ ሆኖ ይታያል፡፡


ባለሥልጣኖቻችን አልፎ አልፎ የውድነቱን መንስኤ ሊነግሩን ብቅ ከሚሉ በስተቀር የችግሩን ተጋሪነት የሚያሳይና ለመፍትሔው ምን እያሰቡ መሆኑን እንድናውቅ እድል አልሰጡንም፡፡ በሃገራችን ድርቅ ገብቷል፤ የሚለው መረጃ ለማስተላለፍ ብዙ ጥንቃቄ እየተደረገ፣ ለሕዝቡ "ምስጢር" እንዲሆን መፈለግን በሚያሳይ ሁኔታ ብልጭ ድርግም የሚል እንቅስቃሴ ብቻ ይታያል፡፡


የሕጻናትን ችግር የተገለገፀውም፣ የውጭ ሚዲያ የሰጠውን ቁጥር ለማስተባበል ተብሎ የታሰበ ስለመሰለ ቅሬታ ይፈጥራል፡፡ ቀድሞ ሊገለፅለት ሲገባ አልተነገረውም፤ አሁንም መፍትሔውን አልተገለፀለትም፡፡ እንዲህ አይነት አስፈሪና አሸባሪ ሁኔታዎች በታዩበት ወቅት መንግሥት የቀየሰውን መፍትሔ አለማወቅ የባሰ ያጨናንቃል፡፡ መንግሥት ለዚህ ከፍተኛ ችግር፣ ያዘጋጀውን የመፍትሔ እቅድ ብቻ ሳይሆን የተግባራዊነቱ የጊዜ ገደብ መገለፅ አለበት፡፡


እነዚህን መሰል ከሕዝቡ ኑሮና ስሜት ጋር በእጅጉ የተቆራኙ ጉዳዮች፣ ለሕዝቡ አለማሳወቅ ሕዝብን የሚያበሳጩ፣ በመንግሥትም ላይ ያለውን መተማመን የሚያመነምኑ ናቸው፡፡ በሕዝብ ሥልጣን ላይ የተቀመጠ መንግሥት የሕዝቡን ጭንቀት መካፈልና ማቃለል ግዴታው መሆኑን ከዘነጋ ከተጠያቂነት አያመልጥም፡፡ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሱዳንና በኢትዮጵያ ወሰን በኩል የተሰማው የድንበር መተላለፍ ሥጋት የተፈጠረው እስከዛሬ የተደበቀ በመሆኑ ብቻ ሳይሆን አሁንም የተሟላ መረጃ ያለማግኘት መንስኤ ነው፡፡ የሱዳንና የኢትዮጵያን ወሰን በተመለከተ እስካሁን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ተደብቆ የኖረ እንደመሆኑ ድንገት እጁ ላይ "ሲዘረገፍበት" ጥያቄዎቹን ማንሳት የግድ ይለዋል፡፡ በምን ምክንት ምን እንደተፈፀመ፣ በባለሥልጣኖች የተሰጠው ማብራሪያ እንዲታመንበት ከተፈለገ የዘገየም ቢሆን ማብራሪያውን በማስረጃ ማስደገፍ ያስፈልጋል፡፡ ጉዳዩን በአጠኑትና በባለስልጣናቶቻችን መካከል ያለው መረጃ ክፍተት የፈጠረ በመሆኑ በሕዝቡ ዘንድ ብዥታ ፈጥሯል፡፡ ስለዚህ ባለቤቱ ለሆነው ሕዝብ ከመግለጫ ባለፈ በአስረጂ ሰነድ ተደግፎ ማስረዳት ያስፈልጋል፡፡ ይኸ ካልሆነ በሃገሩ ወሰን ድንበር ጉዳይ ባይታወር እየሆነ፣ መንግሥት ለሚወስደው ርምጃ ሁሉ ጥርጣሬውን እያዳበረ ይሄዳል፡፡ ይኸም ሆድና ጀርባ ለመሆን የራሱን አስተዋፅኦ ያደርጋል፡፡


ለምን ተደብቆ ቆየ የሚለው ጥያቄ እንዳለ ሆኖ መፍትሄውስ ህዝቡን ያሳተፈ ይሆናል ወይ? የሚለውን ሌላ የጥርጣሬ ጥያቄ ያቀርባል፡፡ በሱዳን ድንበራችን በኩል ታምቆ የቆየው ክርክርና የመንግሥታቱ ስምምነት፣ በሶማሊያና በጅቡቲ በኩልስ ምን እየተፈጠረ እንደሆነ ለመጠራጠር ይዳርጋሉ፡፡ ሌሎችም አብነቶች መጥቀስ ይቻላል፡፡


መጠራጠር ለአንድ ሃገር ሕዝብና መንግሥት የሚበጁ አይደሉም፡፡ ይከፍላሉ፤ ያራርቃሉ፡፡ የመንግሥት "ሚስጥር ጠባቂነት" እየበዛ በሄደ ቁጥር በሥሩ የተደረደሩት የአገልግሎት መስጫ ተቋሞች በስህተት ላይ ስህተት ለመፍጠር ይዳርጋቸዋል፡፡ በቀጥታ ከሕዝቡ ጋር እንደመገናኘታቸው የሚቀርብላቸውን የሕዝብ ጥያቄ መመለስ ያዳግታቸዋል፡፡ አንድ የክልል መንግሥት ወይም የቀበሌ አመራር፣ ለምግብ ፍጆታዎች መናር መንግሥት ያዘጋጀው መፍትሔ ምን እንደሆነ ሊያስረዳ ካልቻለ፣ በሕዝቡ ዘንድ የተናቀና የተጠላ ይሆናል፡፡


በየአካባቢው በቤቱ የሚላስ የሚቀመስ አጥቶ ወደ ከተማ ስለሚፈልሰው ዜጋ በድርቅ መጎዳቱ አለመነገሩና መንግሥት ምን እያደረገ መሆኑን አለመረዳቱ የጥላቻ መገለጫ ምልክት ተቀባይ መሆን አይቀርለትም፡፡በማስረጃ ተደግፎ እውነቱን እንዲደርሰው እስካልተደረገ ድረስ ምንም ያህል ችግር ቢያንገላታው ለድንበሩ ቀናዒ የሆነና ይኸንኑም በተደጋጋሚ ያስመሰከረ ሕዝብ በመንግሥት መናደዱና በቁጣ እንደሚሞላ አያከራክርም፡፡


ሕዝብ መጋፈጥ የሚገባውን ችግሮች መንግሥት ማወሳሰብና ባይታወር ማድረግ፣ መፍትሔዎችን በጊዜው ባለመግለፅ "በስጋት አረንቋ" ላይ እንዲቆዩ ማድረግ የለበትም፡፡ ባለጉዳይ ለሆነው ሕዝብ ያለውን ችግር ማካፈል፣ መፍትሄውን ማፈላለግና የተገኘውን መፍትሔ መተግበር አለበት፡፡ እንዲህ ካልሆነ ሕዝብና መንግሥትን የሚያስተሳስራቸው ቁርኝት የተበላሸ ሲሄድ፣ ከግለሰቦች ይልቅ በሃገር ላይ የሚደርሰው ጉዳት ያሳዝናል፡፡ ስለዚህ መንግሥት አሁን ላሉት ችግሮች ያሰበውን መፍትሄ ሳይደበቅ ይንገረን፤ ተግባራዊም ሲያደርጋቸው እንይ፡፡

Monday, June 2, 2008

In Memory those of Eritrean Heroes/Heroines who








In Memory those of Eritrean Heroes/Heroines who
Struggled for Ethiopianess under the
Moto”Ethiopia WeykaAa Mot” (Fikree Hager
)


“ዝክረ ሰማእታት”

ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት
የኤርትራ ጀግኖች
(በጌታቸዉ ረዳ)
(ግንቦት 2000 ዓ.ም)




ከላይ የሚታዩት የፎቶግራፎች እግዝቢት በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ የነበረዉ የወያኔ እና የሻዕቢያ ወዳጅ የኢትዮጵያ ጠላት “ቡጥሮስ ቡጥሮስ ጋሊ” አዲስ አበባ ድረስ መጥቶ የኤርትራን የማስገንጠል ሴራዉ ለማስፈጸም ሲሯሯጥ፤የአዲስ አባባ ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞአቸዉን ባሰሙበት ወቅት ሲሆን፤ ሰንደቃላማዋን ወደ ህዋዩ በመዘርጋት የምትታየዉ ተማሪት ግርጌ ተያይዞ የሚታየዉ ፎቶግራፉም በወቅቱ አሌፍ የተባለ መጽሄት በመጸሄቱ ሽፋን ላይ አዉጥቶት የነበረ በወያኔ አድማ በታኝ ፖሊሶች ያለ አግባብ የተገደለዉ ወጣት ተማሪ ተስፋየ መኮንን ነዉ።

በወታደራዊ ሰላመታ የቆሙት ኢትዮጵያዊነታቸዉን በሚያኮራ ወታደራዊ ጀብዱ የተወጡት የኤረትራዉ ተወላጅ ክቡር ጀነራል አማን አንዶም ናቸዉ።

ቀጥሎ ያለዉ ፎቶግራፍም በቱርክን በግብጽ መንግሥታት የተላኩ ወራሪ ወታደሮችን በማንበርከክ ከቱርክ ጀነራሎች የማረኩትን
የዓረቦች የባሕል ልብስ በመልበስ ጠላትን ያርበደበዱ አፍሪካዊ ጀኔራል ተብለዉ ሚታወቁት ጣልያንም ጭምር ድባቅ የመቱ የኢትዮጵያዉ ራስ አሉላ ናቸዉ።

የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ።

የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!)።

ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ



“የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ “ሣራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል።

ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል።
እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)።

ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል።

ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል።

የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር።

<< ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>>



የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል።



ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል።



በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል።

በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ
በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ።

ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም።
<<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም::
በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካል ትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።>>






በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>






በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።//

ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ።
ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር!
ጌታቸዉ ረዳ
ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም

“ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች “ዝክረ ሰማእታት” ለአንድነት ሲሉ በፈታኝ ሕይወት ላለፉት የኤርትራ ጀግኖች (በጌታቸዉ ረዳ) (ግንቦት 2000 ዓ.ም) ከላይ የሚታዩት የፎቶግራፎች እግዝቢት በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ የነበረዉ የወያኔ እና የሻዕቢያ ወዳጅ የኢትዮጵያ ጠላት “ቡጥሮስ ቡጥሮስ ጋሊ” አዲስ አበባ ድረስ መጥቶ የኤርትራን የማስገንጠል ሴራዉ ለማስፈጸም ሲሯሯጥ፤የአዲስ አባባ ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞአቸዉን ባሰሙበት ወቅት ሲሆን፤ ሰንደቃላማዋን ወደ ህዋዩ በመዘርጋት የምትታየዉ ተማሪት ግርጌ ተያይዞ የሚታየዉ ፎቶግራፉም በወቅቱ አሌፍ የተባለ መጽሄት በመጸሄቱ ሽፋን ላይ አዉጥቶት የነበረ በወያኔ አድማ በታኝ ፖሊሶች ያለ አግባብ የተገደለዉ ወጣት ተማሪ ተስፋየ መኮንን ነዉ። በወታደራዊ ሰላመታ የቆሙት ኢትዮጵያዊነታቸዉን በሚያኮራ ወታደራዊ ጀብዱ የተወጡት የኤረትራዉ ተወላጅ ክቡር ጀነራል አማን አንዶም ናቸዉ። ቀጥሎ ያለዉ ፎቶግራፍም በቱርክን በግብጽ መንግሥታት የተላኩ ወራሪ ወታደሮችን በማንበርከክ ከቱርክ ጀነራሎች የማረኩትን የዓረቦች የባሕል ልብስ በመልበስ ጠላትን ያርበደበዱ አፍሪካዊ ጀኔራል ተብለዉ ሚታወቁት ጣልያንም ጭምር ድባቅ የመቱ የኢትዮጵያዉ ራስ አሉላ ናቸዉ። የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ። የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!)። ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ “የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ “ሣራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል። ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል። እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)። ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል። ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል። የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር። << ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>> የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል። ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል። በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል። በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ። ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም። <<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም። በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካልትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።// ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ። ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም የሻዕብያና የወያነ ትግራይ ባንዳዎች በ ኢትዮጵያ ጠላት የዉጭ ሃይላት አቀነባበሪነትና እርዳታ ኢትዮጵያን አፍርሰዉ፤ሕዝቧን በነፍጥ ሃይል አፍነዉ ፤ ታሪኳንና የጀግኖቿን ስም አጉድፈዉ፡ኢትዮጵያን የተቆጣጠሩበት ወራት ነዉ። ይህ ወር ለሁለቱም ቡድኖች የተከበረ በዓል ሲሆን ለኢትዮጵያ ግን ከአብራኳ ከወጡ ልጆቻ ከሐዲነትና መሰሪ ምክንያት የተንበረከከችበትና የተዋረደችበት የጨለማ ዘመን ነዉ።የዉርደቱ፤መካራዉና የጭለማዉን ፈጣሪዎች፤ቁመንልሃል ላሉት የኤርትራ ሕዝብንም ካላሰበዉ መሃምቅ ዉስጥ ከትተዉት አብሮን እናዉ ጋር እየተለበለበ ነዉ። የእርግማኑ ቋያም ለአብዛኛዎቹ የሻዕቢያና የወያኔ መሪዎችንም ጭምር ኩፍኛ እየለበለበ “አበስጉ ገበርኩ” እያሰኛቸዉ ይሄዉ ከፊታችን እየቆሙ ለምስክርነት በየወቅቱ ኑዛዜአቸዉ እያዳመጥን ነዉ (ሃሌ ሉያ!)። ይህ አምድ ልዩ ዝግጅትና ትኩረት ይዞ የቀረበዉ ፤ኤርትራ በተለያዩ ፈተናዎች ገብታ በዉስጥና በዉጭ ጠላቶች ፤ሕዝቧ በሃይል ከኢትዮጵያዊነታቸዉ ለመነጠል ስትመገዝ ፤ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ በሀገር ፍቅር ማህበር ተደራጅተዉ ፤ኢትዮጵያ ወይም ሞት ብለዉ በፈታኝ ሕይወት ያለፉትን የኤርትራ ጀግኖች የምንዘክርበት ወር ኢዲሆን ይህ አምድ ዝግጅት ሲያቀርብ፡ በዚህ አጋጣሚ “የያኔ ትዉልድ ፈለግ ተከትለዉ አርማቸዉን አንስተዉ ለኢትዮጵያ አንድነት ሲሉ አስከዚቺዉ ደቂቃ ድረስ በኤርትራ ዉስጥ በሻዕቢያ ወህኒቤቶችና ማጎርያ ጉድጛዶች እየተሰቃዩ ላሉና በወያኔ ተባባሪነት በሻዕቢያ አፋኝ ጓድ ከአዲስ አባበ ወደ ኤርትራ ታፍነዉ ለሞት የተዳረጉት ጋዜጠኛዋ አንደ እነ “ሳራ መኮንን እና ከአዲስ አበባ ወደ አሥመራ ለሻዕቢያ ተላልፋ የተሰጠችዉ ስሟን ለዘነጋሁት የአክሱም ተወላጅ የሆነችዉ አክሱም በደርግ እስር ቤት ዉስጥ ታስሮ ምስጢር ላለማዉጣት ሲል ምላሱን በጠርሙስ ጎምዶ የጣለ፤ የአክሱም ከተማ የወያኔ የህቡእ አደራጅ ሊቀመንበር ሆኖ ሲሰራተይዞ በደርግ የተረሸነው የአታኽልቲ ተኽሉ (ተራሮችን ያንቀጠቀጠዉ ትዉልድ በሚል የወያኔ ልበወለድ መጽሃፍ ታሪኩ የተዘገበ) እህት ለሆነችዉ ስሟን ለማስታወስ ሞክሬ ለዘነጋሗት እና ስማቸዉ በዉል ያልተመዘገቡ ሌሎች ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዉያን፡ እንዲሁም በወያኔ ትግራይ እስር ቤቶች ዛሬም የሚማቅቁ አንደነ አቶ አበራ የማነአብ እና እንዲሁም በተለያዩ ረድፎች እየታገሉ ለኤርትራና ኢትየጵያ አንድነትና ሰላም አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ሳይታክቱ ለቆሙት እንደነ ዶ/ር ተከስተ ነጋሽ ደ/ር ፍስሃጽዮን መንግስቱ (ስዊዲን አገር) ፤አንዲሁም ሰላማዊ መፍትሄ ለሚሹት ለደ/ር ተስፋጽን መድሃንየ(ጀርመን አገር) እና ስማቸዉን ፤ለዘነጋሁዋቸዉ አያሌ ኤርትራዊያን ለሀቅና ለህዝብ አንድነት በመቆማቸዉ ይህ የታሪክ አምድ በበጎ ሕሊና አስከ ዘላለሙ ያስታዉሳቸዋል። ኢትዮጵያ የሞቱላትን ያህል የከዷትም እንዲሁ አላጣችማና ከባህር ማዶ ጠላቶች በተነሱባት ቁጥር በየጊዜዉ የዉስጥ ጠላቶች ከዉጭ ጠላቶች ጋር በመወገን በርካታ ክህደቶችና ጉዳቶችን ፈጽመዋል። እነደሚታወቀዉ ፤ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ ከሰሜን በኩል በዛ ያሉ ጦርነቶች ከዉጭ ወራሪዎች ጋር አካሂዳለች። የሰሜኑ ክፍል ከባሕር ጠረፍ የተያያዘና ወደ ዉጭ ዓለም መዉጫና መግቢያ በር በመሆኑ ከዛመነ አክሱም ጀምሮ የአካባቢዉ ኗሪ ከተቀሩት ኢትዮጵአዊያን ወገኖቹ ጋር በመሆን አካባቢዉን ለመቆጣጠር ከመጡ ጠላቶች ጋር ፈታኝ ጦርነቶች ገጥሞ ሁሉንም በየወቅቱ እንዳመጣታቸዉ በአኩሪ ድል እየተጎናጸፈ ቢመክታቸዉም፤ ዛሬ ግን ከአብራኩ የወጡ ልጆቹ (ሻዕብያ፤ጀብሃ፤እና ወያነ ትግራይ ቡድኖች) ምክንያት አንድነቱና ቤተሰባዊ ትስስሩ (አፋር..ኩናማዎች፣ ሻሆ.. እና አያሌ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች.) አናግተዉ በትነዉ ነጥለዉ እንዳይገናኝ የአንድ እናት፤ አንድ ማሕበረስብ ሕዝብ፤ የተለያየ ዜጋና ማሕበረስብ አድርገዉ ይሄዉ አሁን ካለንበት አሳዛኝ መድረክ ደርሰናል። እርግጥ <<አባቶች የተዋደቁለት በተተኪዉ ትዉልድ ዘንድ ስለሚታየዉ ዉዝግብ እንዴትና በእነማን እንደተጀመረ ካነሳሱ ጀመሮ መልኩ እየተላዋወጠ እዚህ የደረሰበት የኢትዮጵያ ሕዘቦች ሁሉም ምክንያቱን በትክክል ያዉቃል ማለት ያስቸግራል>> ዓለምሰገድ ቦጋለ አዳል (የኤርትራዉ እንቆቅልሽ)። ለስልጣን ጉጉት አገሩን ከድቶ ለጣሊያን ፖሊሲ በተገዛ የደጃዝማች ሃይለስላሰ ጉግሳ ኮቴ የተከተሉ የወያነ ትግራይ መሰሪ መሪዎች ስብሓት ነጋ እና መለስ ዜናዊ (ሁለቱም በትዉልድ ዓድዋ (ትግራይ) እና በግማሽ የኤርትራ (ሰራየና ሓማሴን)፤ ኤርትራን ዓረባዊ መሕበርና አራባዊ ክልል ለማድረግ “የኤርትራ ሕዝብ አረባዊ ነዉ” ብለዉ ከታገሉት ከነ ኢብራሂም ሱልጣን በተዋረድ በየጊዜዉ እየተጠጋገኑ ከተፈጠሩትና ከጠፉት የሃረካን፤ የስምረትን ፖሊሲና ጸረ ኢትዮያ አንቅስቃሴ ፤ከዛም እነሱን የተኩ የጀብሃና የሻዕብያ ቡድኖች ጋር በፖሊሲና በአካል የጋራ አንድነት ፈጥረዉ ፍጹም የኢትዮጵያ ህላዌ የሚጻረር ሴራ በመጎንጎን እነ ራስ አሉላ “ባሕሩ ራሱ የኢትዮጵያ ድነበር ሆኖ ይኖራል!” ብለዉ እነራስ አሉላ የታገሉለትንና ከአክሱም ዘመነ መንግስት ጀምሮ አእላፍ ሕይወት የበላን አገራዊ የህላዌ ትግልና ህግ አንኳስሰዉ የጣልያን ወራሪ ሃይሎች ካርታ በመቀበልና በማክበር ኤርትራን ገንጥለዉ ወደብ አልባ አድርገዉ ብሔራዊ ክህደት በሁለቱም ሕዝቦች ላይ ፈጽመዋል። ከትግራይ ህዝብ አብራክ የወጡ የወያነ ትግራይ መሪዎችና አገልጋዮቻቸዉ ኤርትራ ከቶዉንም በታሪክ የኢትዮጵያ ግዛት ሆኖ አያዉቅም በማለት፤አፋር ካፋሩ፤ኩናማዉ ከኩናማዉ ፤ትግራይ ከኤረትራ ትግርኛ ተናጋሪዉ ፤አገዉ ከኤርትራዉ ብሌን/ሓባብ ሃማሴኑ ከጎጃም፤ጎንደር እና ወሎ አማራዉ ማህበረስብ… አይገናኝም በማለት ብዙ የመጻሕፈትና የፕሮፖጋንዳ ሥራዎች ሰርቶ አያሌ የትግራይ ታጋዮች ለኤርትራዊነት ቆመዉ ተሰዉተዉ፤ ኢትዮጵአዊያንን ገድለዉ ፤ረሽነዉ፤አፍነዉ ፤አስጨንቀዉ በጦር ሜዳ ለኤርትራ ወግነዉ ክህደት ሲፈጽሙ፡ በአንጻሩ ባስገራሚና በአኩሪ ሁኔታ ደግሞ የኤርትራ ህዝብ በፈታኝ ሕይወትና በጣልያን ወረራ ጊዜ ሳይቀር ያላንዳች ማመንታት ኢትዮያዊነታቸዉ ለማስከበር በአኩሪ ገድል የቆሙትን ጀግኖች ስማቸዉን ስናነሳ ኩራት ይሰማናል። የዛሬ ባንዳዎች ገበሬዉ ልጅ በመሰብስብና በማስገደድ፤ በመስብክና በማደናግር ያልሆነዉን ያልተባለዉንና ያልነበረዉን ታሪክ ሆኗል እያሉ ስለ ኤርትራ ቆመዉ የኢትዮጵአዊነት ክህደት ሲሰብኩ ፤ የተደረገዉ የአንድነት ትግል በመሸሸግ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ማደናገር ቢጎነጉኑም፤ ታሪክ ዘግቦታልና ታሪኩ በዚህ አምድ ለሕዝብ እንዲነበብ በጣልያን ወቅት/በፈደረሺዩ ጊዜ ኢትዮያዊነታቸዉን ለማስከበር ካደረጓቸዉ አስገራሚ ትግሎች ሁለት ማስረጃ በማቅረብ፤ በዉዛ ፈታኝ ወቅት ሽንጣቸዉን ገትረዉ ስለ እውነና አንድነት ለቆሙት ኤረትራዊያን ሁሉ በያለንበት በሕሊናችን በኢትዮጵያ አምለክ ፊት በሕሊና ጸሎት እንድናስታዉሳቸዉ እየጠየቅኩኝ ከዚህ በታች ያለዉን የተዘገበ መሕደር በአካል ኤርትራ የኖሩና ከህዘቡ ያገኙትን የታሪክ ማህደር ዘግበዉ ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ እንዲሆን “የኤርትራዉ እንቆቁልሽ” መጽሃፍ ያስተላለፉልንን ደራሲ “አቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል” እያመሰገንኩ፤ ታሪኩ የተገኘዉ ከዚሁ መጽሃፍ መሆኑን እየገለጽኩ ኤረትራዊያን ለኢትዮጵያዊነት ሲባል ያደረጉወቸዉ ከሕሊና የማይለዩ ሁለት የማይረሱ ትግሎችን አቅርቤ ልሰናበታችሁ። መልካም የታሪክ መዘክር። << ኮሚሽኑ ሰራየ አዉራጃ በሄደ ጊዜ በሺህ የሞቆጠር ሕዝብ በተሰበሰበበት በሰተ ደቡብ በኩል እናት ላም ታስራ፤ ከሷ ፈንጠር ብሎ በስተሰሜን በኩልደግሞ የአንድ ወር ዕድሜ ያላት ጥጃ ታግታ (ታሥራ) ጥጃዋ እናቷን በማለት፤ እናት ላምም ጥጃዋን ፍለጋ “እምቧ” እያሉ “ሲጯጯሁ” በመካከሉ የኮሚሽ አባላት ደርሰዉ ክብር ሥፍራቸዉን እንደያዙ የህዝቡን ሃሳብ ሲጠይቁ የተሰጣቸዉ መልስ በቃል አገላለጽ አልነበረም። አንጋፋዉ አዛዉንቱ የአንድነት ማሕበር ቁንጮ ራስ ኪዳነ ማርያም በስተሰሜን በኩል ታግታ ወደምትጮህ ጥጃ በመሄድ ጥጃዋ የታሰረችበትን ገመድ በመቀስ ሲቆርጡት፤ ጥጃዋ ሮጣ ሄዳ ከእናቷ ጉያ በመግባት ትጠባ ጀመር። በዚህ ትርኢት እንደተገለጸዉ እንቦሶዋ፤ ኤርትራ ከእናቷ ከኢትዮጵ ያ ጋር እንድትቀላቀል ነዉ የምንጠይቀዉ። በማለት ጽኑ የሆነዉን የህዝቡን ፍላጎት በላቀ ሁኔታ አስረድተዋል።>> የጣልያን ኮሚኒቲና የጣሊያን ደጋፊዎች ገንዘብ እየሰጡ ተላልፈዉ በመግዛት ተበራክተዉ ለመታየት ብዙ ይጥሩ ነበር። ታዲያ ለዚህ መሳካት ዘዴ ሆኖ ያገኙት ከጥቂት ደጋፊዎቻቸዉ (ክልሶች) በስተቀር ሌሎች ጎልማሶችን በገንዘብ እያታለሉ ለእለቱ ብቻ ማሰባሰብ ነበር። በምጽዋ ከተማ በዚህ መልክ ተሰባስበዉ ተዘጋጁ ወጣቶች የጣልያን ባንዴራ እያዉላበለቡ የኮሚሽኑን አባላት መምጣት ሲጠባበቁ በደረሱ ጊዜ ደብቀዉ የያዙዩትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አዉጥተዉ በማዉለብለብ ይዘዉት የነበረዉ የጣሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመጣል ገንዘብ ሲረጩ የነበሩ የጣሊያን ኮሚኒቲዎች በአሳፋሪ ሁኔታ አዋርደዋቸዋል። ይህ ብቻ አይደለም የጣሊያን ደጋፊዎች ከአሥመራ ወደ ምጽዋ እና ከአሥመራ ወደ ከረን በሚወስደዉ መንገድ በየአዉራ ጎዳናውም ሆነ ለእይታ በሚያመች ሥፍራ ሁሉ አረንጓዴ ነጭ ቀይ የሆነዉን የጣልያንን ባንዲራ በቀለም እየቀቡ ኮሚሽኑ የሚጓዝበትን መንገድ ማዥጎድጎድ ጀመሩ። ኤርትራ ጎልማሶች ግን ቢጫ ቀለም ብቻ በመያዝ በብስክሌት ሆነዉ በርቀት ከሗላ እተከተሉ ነጩን ብጫ በመቀባት የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ እነዲመስል በማድረግ እልካቸዉን አስጨርሷቸዋል። በመጨረሻም ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ኖርዌይ የደቡብ አፍሪካና የበርማ መልክተኞች በሰጡት አስተያየት በጣም ጥቂት የሆኑ ኤርትራዊያን ነፃነት ይሰጠን ይላሉ። ግን በኢኮኖሚ ረገድከባድ ችግር ሊገጥማት ነዉ፤ ፈጽሞ ራሷን አትችልም አሉ።በሗላም 14 አባል አገሮች ማለትም ቦሊቪያ ፤ብራዚል በርማ ፤ካናዳ ፤ዴንማርክ ፤ኤኳዶር ፤ግሪክ ፤ ላይቤርያ፤ ሜክሲኮ ፓናማ፤ፓራጉዋይ ፤ፔሩ እና ቱርክ በአሜሪካዉ መልክተኛ ተደግፈዉ የሕዝቡን ፍላጎት በመመልከትና በምሥራቅ አፍሪካም ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የኢትዮጵያንም መብት ለማስጠበቅ በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘዉድ ሥር ሆና በፌደረሽን እንድትተዳደር ሃሳብ ሲያቀርቡ በይበልጥ የአሜሪካዉ መልዕክተኛ ይህ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልና ለዉዝግበቡ መፍትሔ መሆኑንም አስገንዝቧል። በክፍለግዛቱ የተከሰተው የጸጥታ መታወክ አሁንም የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግስታት ዘንድ ዉሳኔ ሰያገኝ እንደገና ከተጓተተ የአካባቢዉ ሰላም አስጊ እንደሚሆን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ኤርትራ በፈደሬሽን ከኢትዮ ጵያ ጋር ትቀላቀል የሚለዉን ሃሳብ በ46 ሲደገፍ 10 ተቃዋሚ፤4 በድምፀ ተዓቅቦ ዉሳኔዉ ታህሣሥ 2 ቀን 1950 ዓ.ም ከተላለፈ በሗላ ነበር በዉሳኔዉ መሰረት ፌደረሽኑ ምክር ቤት ተቋቁሞ የፀደቀዉ። ካፀደቀዉ አንዱን ጠቅሼ ልደምድም። <<ኤርትራ በፌዴሽን መልክ አንድትተዳደር ቢባልም እንደ አንድ ነፃ መንግሥት ተቆጥራ በኢንተርናሽናል ደረጃ ምንም ታዋቂነት አይኖራትም። በተባበሩት መንግሥታት ዉሳኔ መሠረት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለዉ ልምድና ባሕል፤እንዲሁም በዓለም አቀፍ መድረክ ያለዉ ሥልጣንና ክብር ይከበራል።ይህም ማለት በፌደረሽን መልክ ሲተሳሰሩ የዉጭ ጉዳይን በሚመለከት ሁሉ በዓለም ፊት ለረጂም ጊዜ ታዋቂ ከሆነችዉ ከኢትዮጵያ ጋር አንድ አካልትሆናለች። የኤርትራ ምክር ቤት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን መዕረግና ክብር ሊቀራመት ወይም ሊቀናቀን አይችልም።በመጨረሻ የእንግሊዝ ወታደራዊ አስተዳደር በአዋጅ ቁጥር 136/1952 ሥልጣኑን አስረክቦ ከመስከረም 11 ቀን 1952 ጀምሮ ኤርትራ በፈዴረሽን ተቀላቀለች። የተባበሩት መንግሥታት ያሳለፈዉ ኤርትራ በፌደሬሽን የመተሳሰሰር ጉዳይ ያንድነት ማሕበር አባላት ባለማርካቱ የተቀበሉት በቀዝቃዛ ስሜት ሲሆን፤ ኤርትራ አረባዊት ነች የሚሉና ሌሎች ተቃዋሚ የነበሩ ቡድኖች ግን ቅዋሜያቸዉን ትተዉ በአጣዳፊ ተግባራዊ እንዲሆን ይጎተጉቱ ነበር።ከዚያ በሗላ እነ እድሪስ መሓመድ አደም እና አነ አብራሂም ሱልጣን ግብፅ ዉስጥ የሕግ ተማሪ ከነበረዉ በጸረ ክርስትያንነቱ የታወቀዉ እድሪስ ገላዉዴዎስና ሌሎችጋር በማበር ወደ ሱዳንና አረብ አገሮች እየዞሩ ስለ ኤርትራ አረባዊነት በመስበክ ፤በወቅቱ <<ጀይስ አል ሻዓብ>> የተባለዉ የሶርያ ሳሚንታዊ ጋዜጣ በኤፕሪል 17 ቀን 1970 በጻፈዉ ሀተታ<<…የኤርትራ ህዝብ ከሃጅራ 84 ዓመት በሗላ ከሑማይድ ካሊፋትና ከአባሲድ ከሊፋት የሄደ አስከ አለንበት ዘመን ድረስ የኖሩ፤ ሕዝቧ ዓረብ መሬቷም የዓረብ መሬት ነዉ>>በማለት ድጋፋቸዉን በመለገስ የትጥቅ ትግል በመክፈት በትጥቅ የተቀላቀሏቸዉ የደጋ ክርስትያን ኤርትራዊያንን እያፈኑ በመግደል፤ ጸረ ክርስትያን ትግላቸዉ በመጀመር እልፍ አእላፍ ሕይወትና ንብረት በማዉደም ይሄዉ ላዛሬዉ የባሕር ወደብ በር መዝጋትና ሕዝቦቿን በመነጠል መሪዎቿ ከዓረቦችና እና ከጸረ ኢትዮጵያ ሃይላት ጋር በማበር ወይ ለኛ ወይ ለኤርትራ ሕዝብ ሳይበጁ ሕዝቡን ለ አመታት እስካሁን ድረስ (ነፃ ከወጡም በሗላ) ለስቃይ ዳርገዉት የፍርድ ቀን ከፈጣሪዉ ሲጠባበቅ ይገኛል።// ይህ ታሪካዊ መረጃ የተገኘዉ አስቀድሜ እንደገለጽኩት የኤርትራዉ እንቆቅልሽ”” ከሚለውበ1985 ዓ.ም በአቶ አለምሰገድ ቦጋለ አዳል የተደረሰ መጽሃፍ ነዉ። ለደራሲዉ ጥልቅ ምስጋናና አክብሮትእየገለጽኩኝ፤ሁላችንም በየ አለንበት፤ በምንችለዉ ረድፍ ለአንድነት የተደረጉትን ትግሎችና ታጋዮች ተረስተዉእንዳይቀሩ ሃለፊነታችነን ካሁኑኑ በመጀመር ለተተኪዉ ትዉልድ እናስረክብ።በጠላቶችና በቅጥረኞች የተበጠሰዉን የምድሪ ባሕሪ እና የኢትጵያ ሕዝብ የታሪክ፤ የአጥንትና የደም ቁርኝት ክር፤ እንደገና በአንድነት ሃይሎች ድርና ማጉ ወደ ነበረበት ቤተሰባዊ ትስስር ይመለሳል።ይህ ሕልም ሳይሆን እዉንና ብሩህ ዘመን አንደሚሆን ዛሬ በትግራይ ክፍለሃገር በሽመልባ መጠለያ ዉስጥ በስቃይ ኑሮ ከምትኖር አንዲት ኤርትራዊት ስደተኛ የተነገረ አንደበት መሆኑንም ለማስረገጥ እወዳለሁ። ኢትዮጵያ በአንድነቷ ለዘላለም ትኑር! ጌታቸዉ ረዳ ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ ግንቦት 2000ዓ.ም