Monday, April 30, 2012

ያልሆንከውን ለመሆን! (ትችቴ ለተቃዋሚ እስላም ወገኖቼ) (ጌታቸው ረዳ)


Ethiopian Artist Mohammed Ahmed with his proud Ethiopian Flag

ልዩ መልእክት

ከወደቀኝ ተለጥፎ የምታዩት ስእለ ድምፅ/አውድዮ ቪዲዮ እንድታዩት እጋብዛለሁ። እኚህ ውድ አባት እስላም ናቸው። የሚናገሩትን ውብ፤ ወለላ ማር፤ ወርቅ ፤ሉል ቃል ያስተላለፉት ልሳን እና ኢትዮጵያዊ እስላማዊ መልእክት የጥንቷ ኢትዮጵያ እስላሞች አርአያ ናቸው። ቪዲዮው የተላለፈው ካናዳ ውስጥ ነው። እንደዚህ አይነት አባት እስላም በመብራት ተፈልገው የማይገኙ “የኢትዮጵያ ነቢያት” ናቸው እና ወጣት እስላሞች የእኚህ በመአረግ “የእስልምና ሓጂ” የሆኑት ቅዱስ ኢትዮጵያዊ እስላማዊ መሪ ሁላችሁም በያላችሁበት ታሪክ እንዲያስታውሳቸው፤
ለመጽሐፍ ጸሐፊዎች አና ታሪክ ዘጋቢዎችም እንዲያመች  ስማቸውን ለታሪክ እንዲቀር በመልእክት ሳጥኔ እንድትልኩልኝ እና እንድለጥፈው እጠይቃለሁ። አመሰግናሉ።

ስማቸው ሐጂ መሐመድ ሁሴን ይባላሉ።፡ስማቸውን ለአተላለፋችሁልኝ እና ተሎ አንብባችሁ  ለተባበራችሁኝ ወገኖች ስለ ቀልጣፋነታችሁ እና ትብበራችሁ አመሰግናለሁ።
From my readers folder;
Before you continue reading my commentary, please read the following comment sent to me from one of my readers regarding the article you are going to read next
Greetings. I wish the rest of us were as patriotic as you are, but in the absence of a national guidance, it is uncomfortable to blame the society specially the young ones at this particular stage of our history. We do have fragmented entities that claim in one way or another as keepers of culture. The churches and mosques remain repositories of our heritages, but are not empowered to enforce them in our daily lives. The Addis Abeba University and the National Museum could be added to these group. It looks like we have Heritage Societies too both inside and outside Ethiopia, but I do not see them doing advocacy. We even have a Ministry of Sports and Culture. I am not sure what it does concerning culture.You mentioned the adulteration of Ethiopian identity when people adopt names for their children and businesses that are foreign. I did also observe the confusion on how to use the Geez numerals when it comes to writing beyond 100. Most people do not know how to write 1,000 and 10,000 in Geez format. The development of Computerized Geez writing systems brought confusion as the developers were following their own idiosyncrasies, although UNICODE came of late to standardize them.


All these are indicators for the establishment of an empowered proactive national institute to guide the nation through "Think Tank" group. Such an institute could hold responsible the Ministry of Education to regulate its curriculum from pre-school on wards; it could hold Licensing/Registration Agencies responsible to follow national codes for approving appropriate names, etc. etc.
Cordially,
 Hailu

ያልሆንከውን ለመሆን! (ትችቴ ለተቃዋሚ እስላም ወገኖቼ) (ጌታቸው ረዳ)www.ethiopiansemay.blogspot.com

(408) 561-4836 May, 1/2012
This is Ethiopian Islam Protetors using Arabic Slogans instead of their own Amharic Slogans

የኢትጵያ እስላሞች በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ተቃውሞ አሰሙ በሚል ርዕስ አልጀዚራ በአረብኛ ያስተላለፈውን ዜና ሳዳምጥ የዜናውን ዝርዝር ሁኔታ  የተቀረጸው ስዕለ-ድምፅ/አውድዮ ቪዲዮ የታየው ገጽታ “ኢትዮጵያዎች” ሲሆኑ፤ ተቃውሟቸውን ለመግለጽ  የተጠቀሙበት ቋንቋ ግን “ዓረብኛ” ነበር። የተጠቀሙበት ዓረባዊ ቋንቋ/ መፈክር/ መላው ዓለም በሚከታተለው የዜና ማስተላለፊያ ጣቢያ ስእለ ድምጹ ተለቅቆ ሳዳምጥ “ክው” ነበር ያልኩት! ለምን? የሚል ጥያቄ ድቅን አለብኝ። ቁጭትም፤ሃዘንም፤ውስጣዊ ስበራትም ጨመረብኝ።ሃዘኔ መልስ ሊያስገኝልኝ አልቻለም። መልሱ የሚገኘው ከነዚህ ወገኖቼ ነውና ጥያቄየን ለነሱ ላቅርብ። ቁጭቴ፤ ሃዘኔም ይሁን ብስጭቴ በነዚያ ምስኪኖች ላይ ሳይሆን የነዚህ ምስኪኖች ሕሊና ያጠቡ ቅኝ ገዢ ዓረቦች እና ተባባሪ የውስጥ አርበኞቻቸው ላይ ነበር። እነዚህ ወገኖች የሃዘኔ መነሻ ከምን እንደመነጨ እንደሚረዱልኝ ተስፋ አለኝ። ካልተረዱልኝም ፤ታሪክ አንድ ቀን ጠያቄየን ሊመልሰው ይችላል የሚል ተስፋ አለኝ። እውነቱን ተናግሮ በመሸበት ማደር የኔ ምርጫ ሀኖ አግኝቼዋለሁና የሚወረወርብኝ ፍላጻ ለመቀበል ዝግጁ ነኝ።



እኔ እስከማስታውሰው ድረስ የ1966 አብዮት የኢትዮጵያ እስላሞች ጥያቄአቸውን/ ተቃውሞ ሲያስሰሙ መፈክሮቻቸው ሁሉ በአረብኛ ሳይሆን በሚኰሩበት በአገራቸው ቋንቋ በመጠቀም ነበር ባደባባይ ለዓለምና ለታሪክ አስመዝግበው ያለፉት። ታዲያ የዛሬ የ2012 (ፈረንጅ ዘመን) 2004 (ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር) ወጣቶች ምን ነካቸው?
ኢትዮጵያ የቋንቋ እና የባሕል እናት እንደሆነች ለእነዚህ እንደ እኔ እኩል በዛች በተባረከች ጥንታዊት አፈር ለተፈጠሩ ኢትዮጵያዊያን ወንድሞቼ/እህቶቼ የሆኑ ዜጎች ሳስታውሳቸው እውነታው እነሱም እንደማይስቱት ተስፋ አደረጋለሁ። ባጭር አማርኛ  “የቋንቋ ድሆች አይደለንም”። የኢትዮጵያዊ ብሔራዊ ቋንቋን ንቆ “በዓረብኛ” ቋንቋ በመጠቀም፤መፈክሮችን እና መልእክቶችን ለዓለምም ሆነ ለኢትዮጵያ ወገኖቻቸው ማስተላለፍ ወይንም የዓረብ ቋንቋ መጠቀም “ሃይማኖትን” አያመላክትም። ምክንያቱም  ዓረብኛ ሃይማኖት ሳይሆን ቋንቋ ነው፡ መነጋገሪያ መሳሪያ ነው። ዓረብኛ የእስላሞች ብቻ ሳይሆን የክረስትያኖችም ጭምር ነውና የእስልምና ቋንቋ ነው ብለው ከሆነ ተሳስተዋል እና የእስላሞችን መብት ለማስጠበቅ ዓረብኛን ከማስተጋባት ጋር በምንም መንገድ አይገናኝም።

ታዲያ ዓረብኛ የእስላሞች ቋንቋ እንዳልሆነ ከተማመንን እንኚህ ኢትዮጵያዊያን እስላሞች ለምን ከኢትዮጵያ አገራቸው ብሔራዊ ቋንቋ “አማርኛ” ይልቅ የባዕድ ቋንቋ የሆነውን ዓረብኛን አዲስ አበባ አንዋር መስጊድ ውስጥ ባካሄዱት ሰላማዊ የመብት ጥያቄ /ተቃውሞ/ ላይ ያስደመጡን መፈክር ለምን የዓረብኛ ቋንቋን ቅድሚያ ሰጥተው የመልእክታቸው ማስተጋቢያ እንዲሆን መርጠው በመላ ዓለም አንዲሰተጋባ እና እንዲደመጥ ምርጫቸው ሆነ? ከወንድሞቻችን /እህቶቻችን የተደመጠው  አረባዊ ፣መፈክር ሊቢያ “ጋዳፊን’ ለማውረድ፤ ቱኒዚያ ውስጥ  አሚርን ለማውረድ ፤ እና “ሙባረክን” ለመቃወም “ካይሮ ግብፅ ውስጥ ‘በታሕሪር አደባባይ” ላይ የተስተጋባው ዓረባዊ መፈክር እና ባብዛኛዎቹ አረብ አብዮት አደባባዮች የተካሄደ የዓረቦች አገር በሚመስል መልኩ ነበር የተስተጋባው ።ለምን? ይህ ዓረባዊ መፈክር በገላጭነቱ ከአገራችን ኢትዮጵያዊ ቋንቋ በምንኛው መመዘኛ ነው መፈክሩን ለማስተጋባት ተመረጠው?
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ሕዝብ  እንዲያደምጣቸውም ሆነ ብሶታቸው ለማስተላለፍም ሆነ ድጋፍ ለማግኘት ሕዝቡ በሚጠቀምበት ብሔራዊ ቋንቋ መጠቀም ያሳፈራቸው ሚዛን ምን ይኖራል ብለው ይሆን? ወይንስ እንደዘመኑ ወረርሺኝ “አማርኛን” የመጥላት እና የነፍጠኞች ቋንቋ ስለተባለ እነሱም በዛው በተሳሳተው ዘመን አመጣሹ የወያኔ፤የኦነጐች እና የኦጋዴን ሶማሌ ብሔራዊ ነፃ አውጪዎች የተሳሳተ የአማርኛ  ቋንቋ ጥላቻን ለመከተል? መልሱ ለነዚህ ውንድሞች ልተወው። አረቦች በተለይ ቱኒዚያ ውስጥ ደምቆ የወጣው መፈከር እና እንዲሁም ግብፅ፤የመን፤ባህረይን፤ሶርያ እና ሌሎችም ውስጥ “አላህ አክበር” እና “Ash-shaʻb yurīd isqāṭ an-niẓām (الشعب يريد إسقاط النظام  “ሕዝቡ ይህ መንግስት ከስልጣኑ እንዲወርድ ይፈልጋል” የሚለው ዓረባዊ አቀፍ የአብዮት መፈክር ሲስተጋቡ፤ ኢትዮጵያዊያን እስላሞች  ደግሞ አህባሽ ከመጅሊሳችን ይውጣ ከሚለው የአረብኛ መፈክራቸው ሌላ በዚህ ስዕለ ድምፅ ላይ የምትመለከቱት ተቃዋሚዎቹ የተጠቀሙበት ዓረባዊ ቋንቋ “አላህ ወአክበር!” “አላህ ኢለላህ!” እና በደምብ የማይደመጠው የሚከተለውን ዓረባዊ መፈክር እና የጣት ቅሰራ ስታይል/ ቅጅ http://youtu.be/Lm4krGL9TZw ስትመለከቱት  የመጀመሪያው ቪዲዮ ይላል አንድ ተንታኝ ሲያስረዳ “Infact if you watched the first video, they are already chanting the Egyptian revolutionary slogans.” ይላል።  (መፈክሮቻቸው ይመሳሰላሉ ወይስ አይመሳሰሉም በሚለው ሳይሆን ትኩረቴ- ቋንቋው ላይ ነው) ። “አልጀዚራ ውስጥ  የተላላፈው ዜና ሳዳምጥ ጭራሽኑ ቋንቋው እና የተቃዋሚው መልክ የማይገናኝ፤የወተት እና የኑግ ቅብ/ከለር አብሮ የማይሄድ “ያልሆንከውን ለመሆን መመኮር ያህል ነበር”።
ኢትዮጵያዊያን እስላሞች ኢትዮጵያዊያን እንጂ አረቦች አይደሉም። ታዲያ ለምን አረብኛ  አስፈለገ? “አላህ ወአክበር እና ኢላህ አለላህ!” የሚሉ “ሃይማኖታዊ” መፈክሮችና  እና ያስተጋቧቸው አስተዳደራዊ የመብት ጥያቄዎች ኢትዮጵያዊ ቋንቋቸው በሚገባ ሊገልጽ እንደሚችል ማንኛችንን የምናውቀው እውነታ ነው። ታዲያ ለምን ያልሆንከውን ለመሆን አረባዊ ቋንቋን መበደር አስፈለገ? አረቦቹ ሲሰለፉ ሰንደቃላማቸውን አሸብርቀው እያውለበለቡ ነበር ያየናቸው በእኛዎቹ እስላሞች ግን ሚሊዮን ተቃዋሚ ሲሰለፍ ያገራቸወን ሰንደቃላማ ለብሰውም ሆነ አሸብርቀው ይዘው ተውበው በክብር በዓለም ፊት ኮርተው ላለመታየት ያገዳቸው ምስጢሩ ምን ይሆን? ሚሊዮን ሕዝብ ወጣት ሲሰለፍ ሚሊዮን ሰንደቃላማ አውለብልበው ቢታዩ ኖሮ ምንኛ ባማረባቸው ነበር? አለመታደል ሆኖ  እንደ ወጣት አረቦቹ ኢትዮጵያዊ ሰንደቃላማቸውን ለብሰው /አውለብልበው ይህንን ግርማ ሊያሳን አልበቁም፡ ለምን?
በስእለ ድምጹ አንዳየነው በሰልፉ ላይ የተሳተፉት አብዛኛዎቹ ወጣት እስላሞች ናቸው። እነኚህ ወጣቶች ጀግኖች ወላጆቻቸው ኢትዮጵያዊያን የሚያኮራ ቋንቋና ሰንደቃላማ አበርክተውላቸው አንደሄዱ ያውቃሉ? ባንድ አሜሪካ የዩኒቨርሲቲ ውስጥ ፕሮፌሰር  የሆነ ካንድ ከማውቃቸው ኢትዮጵያዊያን ቤተሰብ ጋር የተዛመደና ለኢትዮጵያ ያለው ፍቅር ከፍተኛ በመሆኑ የእስላሞቹ ተቃውሞ በኢትዮሚዲያ ላይ የተለጠፈው “ስእለ ድምጽ” ተመለክቶ ኖሯልና በአልጀዚራ  የተላለፈው የአረብኛ ዜና አረብኛ መሆኑን ቢገነዘብም ተቃዋሚዎቹ ያስተጋቡበት መፈክር ምን እንደሆነ ስላልገባው ቤተሰቡም ሆነ እኔኑንም  ስለተጠቀሙበት ቋንቋ ለማወቅ ምን እንደሆነ እንድነግረው ደውሎ ሲያነጋግረኝ እኔ ለራሴ “መፈክራቸው” ዐረብኛ በመሆኑ ምን እንዳሉ ስላልገባኝ “አሁን ስራ ላይ ነኝ እና ዝርዝር ሁኔታው እነገርሃለሁ ብየ የተሰማኝን ውስጣዊ ስብራት ሸፍኜ በዘዴ አሰናበትኩት”።
ሚሊዮን የሚገመቱ ሰልፈኞች የተጠቀሙበት ቋንቋ  “አረብኛ” ነው እና አልገባኝም ብየ ብነግረው “ኢትዮጵያዊያን ሆነው እንዴት የራሳቸው የመነጋገሪያ እና የመጻፊያ ቋንቋ እያላቸው በአረቦች ቋንቋ መልእክታቸውን ለማስተላለፍ መረጡ?” ቢለኝ ምን ብየ አንደምመልስት እኔኑም ግራ ስለገባኝ እስኪ ይህ ጥያቄ ለኔ ስትሉ ሳይሆን ለባእድ ጠያቂዎች ተመሳሳይ ጥያቄ ሲያቀርቡላችሁ መልሳችሁ ምን ይሆን?  
የሃይማኖት ተከታዮች በሚያንጸባርቁት የተሳሳተ  “ባሕልን የሚጻረር” “አለባበስም ሆነ አነጋጋር” ሲከተሉ የሚወቅስ/እንደኔው ዓይነቱ የሚጽፍ ጸሐፊ/ተቺ ሲያገኙ “እጅግ ያወግዙት ይሆናል”። ጭራሽኑ አንዳንዶቹ ደናቁርት ምሁራን ተብየዎችም “በሃይማኖት ላይ ጣልቃ አትግቡ፤ጭጭ  በሉ፤ወደ ሌላ መንገድ ይወስደናል፡……”  መንካት መነካካት “የተከደኑት ትሎችን የባሰውኑ ያፈላቸዋል/እንዲባዙ ያደርጋል…. እንደ ጸረ እስላም ሆኖ ይተረጎማል//////ወዘተ/ .” በማለት ውዥምብር ውስጥ ሊከቱህ ይሞክራሉ። በኔ በኩል ይሄ አይሰራም።
ምክንያቱም፤ፈረንጆች “The more we study the more we discover our ignorance”. ይላሉ። ባንድ ጉዳይ ላይ ተከታታይ ጥናት ስናካሂድ ድንቁርናችን የት እንደሆነ ለማወቅ የማይነካውን መንካት ምንነቱ ለማወቅ ይረዳናል።” እስላሙም ሆነ ክርስትያኑ ወጣት የአገሩ ሉአላዊ እሴቶች ምን እንደሆኑ እና ለአገሪቱ ማገርና ዋልታዎች ያለው ክብር እጅግ የደነቆረ ግንዛቤ አንዳለው ሁላችንም እንመን። ጐልተው የሚታ  የእስላም ወገኖቻችን እና የክርስትያን ወገኖቻችን ድክመቶች ወደ ሕዝብ ጀሮ እና ዓይን ማድረስ ተገቢ ነው። ክርስትያኖች (ኦርቶዶክሶችን ነው) ያላቸው ላገራቸው ቋንቋ አጠቃቀም ክብር አና የሰንደቃላማ ልዕልና እስላሞቹም እኩል መራመድ ይኖረባቸዋል። ሌላ ቀርቶ የተሰበሰቡበት መስጊድ በኢትዮጵያ ሰንደቃላማ ማሸብረቅና ማስዋብ  ክብር እንጂ ውርደት አይደለም፡ አብዛኛዎቹ የክርስቲያን ቤተጸሎት ውጪያቸው እና ደጅያቸው ባገሪቱ ሰንደቅ ሲያስውቡ ለምን መስጊዶች እንደዚያ አሸብርቀው አንደማይታዩ ለኔ ግልጽ አይደለም። ሁላችንም መወያየት ያለብን የአገር ከብር እና ሉአላዊ ግዴታን የማንነት ሃቅ እየመነመነ ሲሄድ አንድ ቦታ ቆም ብለን ችግሩ አንዳይቀጥል ፖለቲከኞች፤ሃይማኖት እና የሳይንስ እንዲሁም የሕብረተሰብ ምሁራን እና ጸሐፍቶች በጉዳዩ ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባቸዋል።
ስርአቱ የአገሪቱን ክብሮች ሲንቅ ሰርአቱን ስለጠላነው እኛም  አብረን የውጭ አገሮች መሳሪያ የሆነው የወያኔ ስርዐት እሴቶቻችንን ስለጠላቸው እኛም እሱን ተከትለን ከጣልናቸው የመብታችን ጥሰት ተጠያቂዎቹ ስርአቱ ብቻ ሳይሆን እኛም ጭምር ነን።
 እኔ ካናዳ ውስጥ በሃዋርያ ጋዜጣ ላይ ከ16 ዓመት በፊት ይመስለኛል እስላሞችን በሚመለከት ያላቸውን ጭቆና በሰፊው ጽፌአለሁ። ብዙ የምስጋና ንግግርም አሜሪካ ሳንታክላራ እስላሞች መስጊድ ውስጥ እና በሌሎች ከተሞች መስጊዶች ውስጥ ባደረጉት ስብሰባዎች ጋዜጣውን በማንበብ በጻፍኩት ላይ ከፍተኛ ምስጋና እንደተቸረኝ አብዱል በተባለው የድሮ ጓደኛዬ እንደተነገረኝ አስታውሳለሁ።ለዚህም ምስጋናየን በዚህ አጋጣሚ አቀርባለሁ።  ቢሆንም ከዚያ በሗላም ጭቆናቸውን ብቻ ሳይሆን ማስተጋባት ያለባቸው እነሱም እሳለሞቹ እራሳቸውም ቢሆን ኢትዮጵያዊነታቸውን/ዜግነታቸውን፤ ከሄደ ወይንም ከሚመጣ ወይንም ካለው  ከሚጨቁናቸው መንግስታዊ ሰርዓት ጋር ማያያዝ ፤ማፍረስ፤መቀጠል፤ መበጠስ እንደሌለባቸውም አስታውሼአቸዋለሁ።
ምክንያቱም ጭቆናቸው ወይንም ብሶታቸው ከስርዓቶች ጋር አያይዘው የዜግነታቸው ምንጭ የባህላቸው፤የቋንቋቸው ሰጪ እና ከልካይ አድርገው ካቀረቡት፤ ባህላቸው፤ሃይማኖታቸው፤ቋንቋቸው(ጠቅላላ የዜግነታቸው ምልክቶች የሆኑት/እስቶች/ዋና ዋና መልህቆቹ በሰርዓቶች ምክንያት የዜግናታቸው ምልክቶች/ዓርማዎች በሌላ የባሕር ማዶ የባእድ ቋንቋ፤አለባበስ፤ዜማ፤ እምነት፤አመጋገብ እና አኗኗር፤በመቆጣት ወይንም በብስጭት እና ስርዓቱ ደስ አይበለው እልክ ውስጥ በመግባት የሚተኳቸው ከሆነ፤ የዜግነት ትርጉም በቅጡ አልገባቸውም እና ግልጽ የሆነ ትችት እና ውይይት መካሄድ አለበት እላለሁ።
አንድ ማሕበረሰብ እስላሙም ሆነ ክርስትያኑ ወይንም ሃይማኖት የሌለው ዜጋ በአገሪቱ  ሰንደቃላማ፤ ጀግኖች፤ባሕሎች፤አለባበሶች በጠቅላላ “Organic” አገራዊ/አገር በቀል የሆኑ መሰረቶቻችን ካላመኑ እና እነኚህ “አገራዊ መብቶችን” ካልተቀበሉ እና አክብሮት ካልሰጡ ጎድሎብናል ብለው የሚጠይቋቸው መብቶች ሲያቀርቡ “በተጓዳኝ አብሮ የሚሄዱ እነሱም ማክበር ያለባቸው ያገሪቱ መሰረታዊ የዜጎች ግዴታዎች አክብራችሗል ወይ?” ተብለው ሲጠየቁ ማክበራቸውን በበቂ መመለስ ይኖርባቸዋል።
በኤስያ አገሮች፤ በላቲን፤ አፍሪካ፤በቸችኒያ እና በመሳሰሉት አካባቢዎች እስላሞች የመብት ጥያቄ ሲያቀርቡ የሚጠቀሙበት ቋንቋ የያገራቸው ቋንቋ እንደሆነ ይህ ጽሑፍ ሳገናዝብ የታዘብኩት ነው። አሁን  ያለቺው ሚስኪንዋ ኢትዮጵያ የወለደቻቸው ወጣቶች የሚጠቀሙባቸው ቋንቋዎች፤ የሚዘፍኑት እና የሚወዛወዙት ቅላጻ/ዳንኪራ፤አለባበስ፤አረማመድ እንዲሁም የስማቸው መጠሪያ ሁሉ የባዕድ ስም ሆኗል። ባለፈው ሁለት ወር ያቀረብኩት ትችት “አዲስ አበባ” ውስጥ የሚገኙ አብዛኛዎቹ ት/ቤቶች/ንግድ ቤቶች/ጎደናዎች/የጋዜጦች የመጠሪያ ስም/የራዲዮ እና የስእለ ድምፅ መገናኛ ጣቢያዎች  ሁሉ የባዕድ ስም እንደሆነ አገሪቱ ውስጥ በሚገኙ ጋዜጠኞች የቀረበው ማስረጃ በማጣቀስ እንድትመለከቱት ማቅረቤን ይታወሳል። ይህ የባሕል ወረርሺኝ በሰፊው ሲዘመትብን የሃይማኖት መሪዎች ቅድሚያ ተሰልፈው ጥቃቱን ማስቆም ሲገባቸው እነሱም በዛው የባህል ወረርሺኝ ተካፋዮች/ተጠቂዎች ሆነዋል። ታዲያ ለማን ይጮህ?
አስቀድሜ ለመግለጽ እንደመኰርኩት ዓረብኛ የእስልምና ቋንቋ እንዳለሆነ ተናግሬአለሁ። ዓረብኛ የዓረቦች እንጂ የእስልምና ቋንቋ አይደለም። ሃይማኖት ቋንቋ የለውም። ክረስትያን ዓረቦችም  ቋንቋቸው  አረብኛ ነው። ዓረብኛ ከመፈጠሩ በፊት እስልምና አልተፈጠረም። ስለሆነም እስልምና ከመፈጠሩ በፊት አረብኛ እስልምና የማይከተሉ ወይንም ሃይማኖት ያልነበራቸው የአረብ ዜጎች የመነጋገሪያ ቋንቋ እንጂ እስልምና ሃይማኖት የፈጠረው ቋንቋ አይደለም። በዚህ ተማምነን የኢትዮጵያ እስላሞች ቋንቋ ሳይቸግራቸው ለምን አረብኛን ቀዳሚ መቀስቀሻ መፈክራቸው ሆኖ በዓለም ፊት ሊደመጥና ሊስተጋባ ቀዳሚ መፈከሪያቸው እንዳደረጉት ለኔ ግልጽ አይደለም።
እስላም ወገኖች ሲጸልዩ ለምንድነው በዓረብኛ የሚጸልዩት? ለምንስ እሳለማዊ ቅዱሳን መጻሕፍት ቢያንስ በብሔራዊ ቋንቋችን በአማርኛ ተጽፎ የመጸለያ ቋንቋ በማድረግ ዓረብኛውን አያስወግዱም? ቋንቋችን የላንቃ ፤የልሳን ሃዲዶች የያዘ እንደሆነ እያተወቀ እና ያውም ይበልጥ ዓረብኛ ያላካተታቸው ብዙ ፊደሎች በራሳችን ፊደሎች ውስጥ እያሉን ለምን አረብኛ ተመረጠ? የሚል ነበር እስላም ጓደኞቼን ያነጋገርኳቸው።  ሲያስረዱኝ (ሌሎች እንደሚሉት ብለው ነው ያስረዱኝ) ቁርኣን ቢተረጐም ፤ሲተረጎም የትርጉም መዛባት ያመጣል ይላሉ፤ለዚህ ነው። ብለው መልስ ሰጡኝ።
በኔ በኩል ይህ ምክንያት በቂ አይደለም። ስለተሰበኩ እውነት የመሰላቸው ደካሞች የተቀበሉት ወይንም አረቦች ሆን ብለው ወደ እየ አገሩ ቋንቋ ቢተረጐም መልእክቱ ይዛባል በማለት ሽፋን በመጠቀም “አረብኛ በመላ ዓለም ህያው ሆኖ እንዲቆይ” የሚጠቀሙበት ተንኮል መሆኑን አትጠራጠሩ። ምክንያቴ አጭር ነው። መጀመሪያ ሃይማኖት በተለይ አላህ በፈጠርኩላችሁ የገዛ ቋንቋ መነጋገሪያችሁ እንደትነጋገሩበት እና እንድተማማሩበት እንጂ “በዓረብኛ” ብቻ እንዲሰበክ ብሎ ማስተማሩን እጠራጠራለሁ። ሃይማኖት እንዲስፋፋ ከተፈለገ የያንዳንዱ ሕብረተሰብ መነጋገሪያ ልሳኑ ተጠቅሞ “አላህን/ፈጣሪን” ቢያመሰግን ምንም ኩነኔ እንዳልሆነ እርግጠኛ ነኝ።
ሌላው ምክንያት ቁርአን ተጽፎበታል በሚባለው አረብኛ ቋንቋ እራሱ በሚጠቀሙ አረቦችም መካካል የተለያየ አረብኛ እንደሆነ የምናውቀው ሃቅ ነው። ተማሩ የሚባሉት ሼኮች/ቃዲዎች/ሙላህ/ሓጂዎች….. ሲያስተረጉሙት ብቻ ሳይሆን ሲሰብኩበትም የቁርዓኑ መልእክት/ይዘት አባባል የየራሳቸው አተረጓጐም ስለሚጠቀሙ አንዱ ሺዓ/አ አንዱ ሱኑ፤ አንዱ አሕባሽ፤አንዱ ዋሃቢ አንዱ ሱፊ፤ አንዱ አሕማድያ፤  ወዘተ… ወዘተ… በማለት ቅራኔ ውስጥ ሲገቡ “አረብኛ” ስለተጻፈ/ስለተሰበከ ቅራኔው/ልዩነቱ ሊያስወግደው አልቻለም። ስለዚህ አረብኛው ቁርአን ተተርጎሞም ሆነ ቅዱሳን የእስልምና የጸሎት ድርሳኖች/መጽሐፍቶች በአማርኛ ተጽፈው ባማርኛ ጸሎት ቢያካሂዱ ቅራኔው/ያመለካከት ልዩነት ልክ እንደ አረቦቹ ሰባኪዎች እንደተጠበቀ ሆኖ “ባገራቸው ቋንቋ ስለሰበኩ እና ጸሎት ስላደረጉ” የበለጠ ክብር እና የማንነት ኩራት ያላብሳቸዋል የሚል እምነት አለኝ። ባጭሩ ለማለት የፈለግኩት ግጭቱ ያስከተለው “አማርኛ ስለተጠቀሙ ሳይሆን አረቦችም በአረብኛም ጽፈው እና ሰብከውም ቢሆን እርስ በርሳቸው የሚያሳዩዋቸው ግጭቶች/ልዩነቱ ሊያስቆሙት አልቻሉም። አረብኛው ከግጭት ማስጣል ካልቻለ ‘ቅራኔ ለቅራኔው” አማርኛውን/ተጠቅሞ ጸሎት በማድረስ የራስን ማንነት አጥብቆ መያዝ አዋቂነት ነው።
እስላሞች የሚለብሱት ረዢም የዓረቦች ቀሚስ ሒጃብ፤ ቡርቃ፤ ጁባህ ወዘተ….ወዘተ…..የአረቦች ልብስ እንጂ እስላሞች ልብስ የግድ አይደለም። ረዡሙ እና ስሱ ልባሳቸው እስልምና ከመፈጠሩ በፊት ሲለብሱት የነበረ ላሀሩሩ የምድረባዳው አረብ የተመረጠ አማራጭ/ተስማሚ “ባህላዊ  የአረቦች ልብስ” አንጂ ለእስላሞች ብቻ የተሰጠ ልብስ አይደለም። ያሁኖቹ ወጣት እስላሞች ግን በጠለቀ ሁኔታ አረባዊ አለባበስ አጥቅቷቸዋል። ለምን?
 የአገራችን እስላሞች የጥንቶቹ ኢትዮጵያዊያን እስላሞችን ስትመለከቱ  በግብርናው ገጠርም ሆነ በከተማው ኢትዮጵያዊ አለባበሳቸው እና ባሕሪያቸው አንደጠበቁ ሆነው ነበር ያሳደጉን እና ስናከብራቸው ፤ስንዛመዳቸው ስንወዳቸው ሲወዱን የቆዪት። ቋንቋችን፤ አለባበሳችን፤ አነጋገራችን፤አካሄዳችን እና ባሕሪያችን ኢትዮጵያዊ እንዲሆን የዜግነት ግዴታ ነው። ባህሎቻችን ከተጠቁ መብራቶቻቸን ናቸው እና ለእንቅፋት እና ለሕሊና ባርነት እንጋለጣለን።
ባሕሎቻችን ጨለማ ውስጥ ታስረን በምንገኝባት በዛሬቷ የወያኔ ኢትዮጵያ እስር ቤት ውስጥ በፈተና ማዕበል ሕሊናችን ታውሮ  ስንንገዳገድ የሚመመሩን የማንነት ምርኩዞቻችን ናቸው።የተስፋ ጨረሮቻችን ናቸው እና ተስፋ ለመጨበጥ ብሔራዊ እሴቶቻቸን እንዳይጠቁ የመጠበቅ አደራ አለብን።
በዚህ አጋጣሚ ብዙ ኢትየጵያዊ ብሔራዊ ጀግኖች እስላሞች እንደ ዝነኛው ገጣሚና የሰብአዊ መብት ተሟጓች የኢሕአፓው አሊ ሁሴን እና በየቦታው የሚገኙ በረካታ እስላም ኢትዮጵያዊያን አርበኞች በዚህ አጋጣሚ ኢትዮጵያዊ እስላም በባህልም በትርጉምም ቆመው አኩሪ ዜግነታቸውን የተወጡ አርበኞቻችንን ሳላመሰግን ሳልጠቅስ እና ለታሪክ ሳላወሳ አላልፍም።
አርግጥ ያለንበት ዘመን ፈታኝ ነው፤ ጠዋት የሆንነውን ማታ ሆነን አንገኝም። ፈተናው ምንም ቢከብድ ኢትዮጵያዊ ቆዳውን ነብር ዥንጉርጉርን መለወጥ ከቶ እንዴት ይቻለዋል?የተባለው ለዚህ ትውልድ የተላከ ወጣሪ መልእክት ነው። አመሰግናለሁ። ጌታቸው ረዳ መጽሐፍቶቼን ለመግዛት ዕደል ያላገኛችሁ ጥቂት ቅጂዎች ስለቀሩ ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ።









  

Saturday, April 28, 2012

Eritreans feel more modern than Ethiopians who eats Injera.

Eritrean Askari serving Italians agaisnt Ethiopia. That is the source of their supremacy.

The news you were listening last week about the so called  Eritrean leader Isayas Afewerki is dead is not true (though in the mind of majority Eritreans alive or dead, he is dead and unwanted leader in their life any more). The news was intentionally disseminated by the Eritrean leader himself. Sooner or later, he will die as a person. The question is if the Eritrean agent in Ethiopian now ruling Ethiopia supported by his European and Arab masters Mr.Meles Zenawi of TPLF alive after Isaya's death, will the Eritreans choose their mind for referendum with Ethiopia to live better life than under the false freedom? The answer is no. First of all Eritreans are hard headed and closed mind, and narrow nationalists. Therefore, it is unthinkable unless Meles is dead or toppled who is always ready Ethiopia to be exploited by Eritrea. The second issue is- Meles wants his mother land Eritrea to survive as it is (out of part of Ethiopia) to use it as Tigray Tigringi territory or as his hiding ground in case he is toppled from Ethiopia/Tigray.  I  will deal with this issue in detail later next week.  For now here is the Eritrean KKK racist leader President Isayas Afewerki why he and Eritreans felt superior to all Ethiopian people and black Africas in general- just because he (Eritreans) eats Italian food "Spaghetti" than the Ethiopian traditional food called "Enjera" and live in Italian made buildings.

Acording to some request of my readers to post the entire interview of Isayas Afewerki, with the French paper conducted by Fabienne Le Houerou; Here is what you were looking for. Getachew Reda Editor-http://www.ethiopiansemay.blogspot.com/

The Birth of Eritrea "If you eat spaghetti, you would feel more modern than the one who is eating injera"Eritrea's President Isaias Afeworki
The Reporter (Addis Ababa) December 8, 1999, Eritrea has been in existence for five years. This new state was born from the separation from Ethiopia following a war which lasted 30 years (1961-1991). Since the downfall of Lt. Colonel Mengistu, the Ethiopian state has been led by the former TPLF (Tigray People's Liberation Front), an ally of the EPLF (Eritrean People's Liberation Front), the latter heading the state of Eritrea. The two Marxist-Leninist movements, which had strong links prior to the liberation of both countries, found themselves at loggerheads on May 1998 in a war which was incomprehensible to the international community. The latter was dumbfounded by this war which considered to be "absurd" or "fratricidal", opposing former "Tigrean" and "Eritrean" army comrades and neighbors for reasons essentially related to border issues. Following is the point of view of one of the belligerents: The Eritrean President. Following the translated version of the interview with Eritrean President Isaias Afewerki by Fabienne Le Houerou, CNRS-IREMAN.

Why did Eritrea appear in the nation's arena so late?


This was due to political events following the Second World War: The United States imposed itself as a superpower and its strategic interest determined the fate of young nations such as Eritrea. Regional interests played also a role in delaying the independence process of Italian colonies.

Eritrea is a word that Crispi (President of the Italian Council) chose in 1890 to baptize and regroup the colonial territories along the Red Sea border. Why haven't you changed this name when independence was achieved on May 14, 1993?

I believe that nobody thought of changing this name associated with the genesis of the Eritrean nation. There are emotions and feelings that the people associate with this particular word: to bypass this attachment would have not worked.


What is the impact of the Italian colonial experience in Eritrea?

The intervention of colonial powers, particularly Italy, may be considered as a major element in the construction process of the nation and in the Eritrean transformation. The infrastructure, the roads, the railway, ports, airports, small-scale industries, factories, the introduction of a modern-type agriculture: all these factors transformed the communities that were under the same colonial administration, creating its own dynamism. People were transformed during this colonial administration. The cultural influence is very strong, especially in regards to the identity issue. Thus, I believe that it is only fair to say that Italy has played a major role in the creation of the Eritrean nation. Is this process any different in the case of Ethiopia which was also a former Italian colony? In the case of Ethiopia, the historical perspective is different. The process of the national reconstruction was traditional. In Eritrea, it is the colonial force which contributed to the transformation of the nation and to its being. In Ethiopia, the kings and the kingdoms were the ones that tried to build the nation. It can be said that the colonial process was a revolutionary one. The traditional evolution came about gradually. It is Menelik who brought about Ethiopia's nationhood. His predecessors had failed in this task. It is Menelik who created Ethiopia at the beginning of the century. If we compare the national build-up of both nations, we will find that the process was indeed diametrically opposed. Some consider that Eritreans and Tigreans are Christians, Habesha from the Highlands, that they have the same eating habits and that their cultural similarities are extremely strong.

So they say that this is a war between brothers. How do you react to this?

I find this to be cynical and stemming from a western viewpoint. These generalizations are made without the knowledge of the communities. History is something that separates us (Tigrayan and Eritrean) and this depends upon how the society evolved from one stage to the other. If the transformation is evolutionary or if it is assimilated, you would obtain different communities. Even though they speak the same language, if they have the same eating habits, the same architectural heritage and the same traditions, there is a distinct psychological, cultural and social difference. Things are not as simple as they are believed to be in Europe!

Can we say that the modern era reached Eritrea faster than Ethiopia?

You are right! The roads that have been built in this country and the infrastructural changes had touched all aspects of the communities. The Italian army recruited from 100,000 to 150,000 Ascaris (Eritrean Mercenary soldiers)in sixty years. Can you imagine the changes that have taken place? People were isolated form their communities, leaving behind their agricultural activities to become soldiers! These transformations changed the society. If you eat spaghetti, you would feel more modern than the one who is eating injera (traditional bread)! If you live in a villa you are modern, if you live in a Tukul or in Hudmo you are still considered to be traditional. This has brought about this kind of transformation. But these things are coming back today and are becoming a source of conflict with the actual President of Ethiopia. The Ethiopian leader tells his people that Eritreans look down on them. This is politics! All the articles that can be read in the press refer to this! The press says Eritreans have a condescending attitude towards Ethiopians. Of course they will say that Amharas belong to such a category, Tigrayans to another and all this is becoming a political instrument. This was not created today. I am not kidding! This happened under Italian colonization.

What is the Eritrean identity?
It is a process. In a given society, this process takes a long time. We can surely say that the Italians have put the foundation on which the Eritrean identity was built by way of transforming the society economically, politically, culturally and socially. The struggle for independence from 1961-1991 had also its own influence. The political consciousness and the feeling that we were working together to attain this goal is very significant in terms of identity. I believe that this has strengthened the transformation that took place during the Italian colonial era. I say that there are three phases: The first one corresponds to the Italian Era and to the process that transformed the society. The second phase is the political process and the confusion brought about by the British mandate. A mandate that lasted for ten years and the final phase is the armed struggle that started in 1961.


What was the force of the Eritrean People's Liberation Front (EPLF)?
I
believe that the determination of the people was a major factor that was not altogether sufficient. You have to be fully capable of utilizing your human resources: This demands an organization, mobilization and political orientation. The people have been organized to fight against an important army and to stand up against the threat that was facing Eritrea at this time. I believe that the EPLF has excelled in this endeavor of mobilizing the population not only in the whole country but also in Europe and in the United States. The contribution in the Diaspora has been important! I think I can say that the strategy was efficient and unique in that it was not a conventional war or a quick war. What we went through was a protracted conflict. We went from a type of guerrilla warfare to an important army fighting with tanks and artillery. The process was very long.


How long?
Twenty years! It took twenty years to organize an army of 100,000 people. This is between the moment the EPLF emerged as an organization in the 1960s and up to 1991.

What were the reasons for this armed struggle? Can it be said that the fighters were motivated by a dream, a dream of independence and that they dreamt about a nation?

If you look at it this way, politics is always a dream. It is a vision. You want to live freely, you do not want to be oppressed. You have a dream for economic prosperity that you want to attain for your community: good living conditions, nice houses, good education for your children, health facilities and all kinds of dreams concerning an ideal way of life, to have a cultural dream and finally to have a dream for nationhood.

Couldn't the border issue which started the war be resolved technically?

This is very clear. I do not see any contradictions regarding the colonial treaties. The treaties are there! it is a question of principle: we have to respect and give recognition to the OAU Charter. Initially, I believed that one of the achievements of Africa leaders, and I qualify this as visionary, was that in the early sixties they agreed and decided that colonial borders must be respected. But various colonial treaties exist. The first one, i.e. the Baldissera one that was signed after Adowa between Menelik and Italy and then the tripartite treat of 1902, the 1908 and finally the new one resulting from the Mussolini conquest of 1936 which did away with the various divisions and changed in into an immense regional unit: l'Impero dell'Africa Orientale Italiana.


Do you think that Somalia should be part of this conflict? Do you think that Somalia should be included in this empire?
The agreements are there! All legal aspects need to be presented to the tribunal. The 1936 agreement does not hold water. Then what would the consequences of the Second World War be if it had resorted in the breakaway of Italian colonies in East Africa and reestablished the borders to their previous status? Meaning the territorial borders which created Ethiopia, the real Ethiopia that existed at the beginning of the 20th century. This is a debate that does not hold water and is of no significance to me since the treaties are here! If there are claims to be made, we have a tribunal. We can resolve this problem legally! Going to war over this does not make sense! The 1936 agreement is not valid. It is a false agreement.

What are the territories that are the object of conflict between your two countries?

These are not territories found on the Eritrean map. The controversy came about when the new maps edited in Tigray and the Afar region are examined. Here lies the whole problem!

In the case that these territories were to be gained by one or the other country, what would be the economic effect?

It is not a question of economic interest. Earlier on, you told me about interviews you conducted with people in the streets in regard to the meaning of the borders to them. This is tantamount to physically touching them! It is not the economic aspect which is important; it is not the gold, the petrol nor the agricultural wealth! Things are not that simple!
Is territory always tied to economic significance?
This territory is part of my country, my home, I live here; this was inherited in one way or the other; the fact that somebody from the outside comes and takes my territory is not a matter of how much economic value this territory has! It is a question of sovereignty, it is a question of prestige, it is a question of identity as a nation.

What was the consequence of the introduction of the new Eritrean currency, the nacfa, in terms of the deterioration of relations between your country and Ethiopia?

The nacfa in itself cannot be a problem! It is a currency! A currency belonging to a country! This in itself cannot be a problem. If there were differences in our trade exchange in 1997, it resulted from different political perspectives. The Ethiopian government has its own economic policies as Eritrea does. We have tried to find solutions to resolve these differences in regard to commercial relations but this does not have anything to do with the nakfa!

But the nacfa not being in parity with the Ethiopian birr (the nacfa being devaluated) would have benefited the Eritrean trade at the expense of Ethiopians?

This is really absurd! We wanted the exchange to be free. The Ethiopians wanted to limit the exchange to 2000 birr. We, on our side, told them that this limitation was not practical! We wanted the free circulation of peoples and goods. Who will gain advantage? It is the market which decides! Anyway, these things came from our differences. We held discussions on all this since three or four years with the IMF and the World Bank. They were party to the discussions. Why would this be associated with the border conflict?

Do you think that Ethiopians dream of taking Assab?
Yes. I have a border conflict with the Ethiopians but I would not accuse them of having a dream on Assab. Never. Why shouldn't they dream of taking Eritrea, Sudan and all the rest?

What was the role of the Americans and the Rwandese in the attempts for peaceful negotiations?

I think that that the so-called Susan Rice was very childish. The Rwandese were not even included! The Rwandese should not be blamed for anything! To start with, these negotiations were supposedly designed to facilitate the interaction and the American team completely changed the mandate.

Why did they change it?

The problem of the Americans is that they become experts in a few hours on any object. When they think that they have become experts, they prescribe the medicines. They have become doctors and they give the remedies! And if you refuse their prescriptions, they will make you swallow it by force! This has to be done in a short time! We had a special envoy from the French President, Ambassador Guttman, who served as mediator in order to facilitate the arrangements between Yemen and Eritrea and to put into place an arbitration. It was a discrete and a serious diplomatic move which finally culminated in an agreement between the two parties.

How many victims were there on both sides in this conflict?

Well, I am going to tell you something which probably will seem general, but I do not wish to "sensationalize" the conflict! We do not want to create bad feelings in this affair for it would complicate the whole process. Even if the conflict has resulted in damages, we want to minimize them. As a result of this war there is a serious problem of civilian deportation in both countries. We do not have a political agenda aimed at deporting Ethiopians from our country. As far as Ethiopians are concerned, they can stay here. They are welcome. It will be madness to deport Ethiopians from Eritrea or Eritreans from Ethiopia! But it is a fact that there are Eritreans who are being deported from Ethiopia! Yes, and we are concerned by it but these deportations come as a result of the policies in Addis Ababa. This is not my policy! I do not think a logical explanation can be found for these deportations! Nobody would be able to give a good explanation for this!

Are you saying this is irrational?
No. The irrational remains in the domain of the reasonable! This is demented! This never happened! Never! Even the Sudan which has its own policies has never done this! The Sudanese never deported any Eritreans. Yes under the pretext of national security, they deport people. Mass deportation of this magnitude have never existed!

How about if I use the term of ethnic cleansing...

Well, this is in fact ethnic cleansing! There is no other explanation. I think this comes as a result of frustration.

What kind of frustration?
Why should Meles Zenawi (Head of the Ethiopian state) be frustrated by the fact that Eritreans live in Ethiopia? Why should this be associated to the border conflict? This border conflict is very simple. They committed a gross error: The officially declared war and the frustration of having done so brought about the rest.
What satisfaction are we talking about?

Hatred! how do you satisfy your hatred? By deporting people. You look at their eyes, whether they are blue or whether they are brown, and you deport them. That is all! This was said openly: If I do not like the color of your eyes I will deport you. Period! Then I have the satisfaction not to look in your eyes anymore. It is as simple as this.

Do you think that the Tigrean leadership is divided on the Eritrean question?

As of late, I do not know what happened to this leadership. Why would I bother to find out if it is divided or not? I am not naive to the point of hoping that there is a division inside their team.

According to you, what would bring peace in this region?
The simple thing to do is to demarcate the border. If this demarcation is not feasible for whatever reason, and I do not know why, if there are claims from the Ethiopian side, we can go to a tribunal or a court of justice and find a legal solution. All the possible avenues for a peaceful solution should be looked upon.

From now on, do you want peace?
I always wanted peace. I do not like war! Who likes war? When it is a necessity that is imposed upon you, you fight for survival, but wanting war for the sake of war is unthinkable! In conclusion I would like to say that whatever happens a peaceful solution will override everything. It might be very difficult and long but this is going to happen, whether it pleases people or-not. -
Thanks-Getachew-Reda Editor //www.Ethiopiansemay.blogspot.com

Friday, April 27, 2012

A must listen Audio interview of Dr.Assefa Negash

   A must listen Audio interview of Dr.Assefa Negash

For this week's commentary, I am inviting all Ethiopian Semay readers to listen to my hero Dr. Assefa Negash's Interview conducted with the Moresh Pal talk group yesterday (see the video posted to the right). If you have not listened to it, here it is now- downloaded on YOU TUBE by a patriotic friend of mine posted here on my weblog. .The Video is posted to the right side of this page .

you can listen to the interview on this web log on the video section. I like to thanks my friend for download the audio into you tube. I really appreciated you for your patriotic contribution. Thanks on Dr.Assefa'a behalf of my Ethiopian Semay readers.

1-you will listen why Ethnic politics followed by TPLF,OLF,ONLF, Ginbot7 and the rest of the ethno liberation Fronts are dangerous for the survival of the Ethiopian people.
2- you will also listen why Ethiomedia's Editor Mr. Abraha Belay is refusing Pan Ethiopian patriotic writers' view and articles to allow it on his   website. You will hear Ato Abraha Belay's email communication with Dr.Assefa explaining why Abrha Belay remove Professor Getachew Haile's article from his webiste.  Listen to it and judge it to yourself.
Thanks my hero Dr.Assefa Negash for exposing all the narrow nationalists and fascists of all colors and faces.

I also  heard that the patriotic and the hero of mine  Dr.Mankelkilot Hailesilassie conducted interview with Assimba Pal Talk, unfortunately they didn't post it. Hope they post it on their website or send it to me so that I will guide my readers to listen to it. If we do not alert our readers where to find it- the OLF lovers such as Ethiomediam EMF, Abugida, Quater or Ginbot 7 and ESAT TV, and their likes..... are not going to post them or aired them as Ethiomedia refuse to post Dr.Assefa 's or Professor Getachew Haile's articles or interviews on his website.
                   Getachew Reda  (Ethiopian Semay) April 24. 2012  www.ethiopiansemay.blogspot.com
 getachre@aol.com (408) 561 4836

Thursday, April 26, 2012

Array of criminals in our political dialogue By Getachew Reda www.Ethiopiansemay.blogspot.com The struggle in Ethiopia as I stated it in my earlier articles is not only going to be against Meles / Woyane Tigray but also “mainly” post Woyane Tigray lead by an Array of top ex- TPLF criminals and their Diaspora supporters (-we only have to mentioned their Diaspora supporters- since these criminals only have limited number of supporters in Tigray based on my reliable source of family and friends). We are heading there now! In fact my source told me, many Tigrayans in Tigray (particularly in Mekelle,) reflected anger when they heard these criminals involved in the current political dialogue knowing their hand tainted with so much blood). If you carefully followed the current political situation in Ethiopia, the various criminals and their supporters are crying so loud against the AEUP leadership in particular against Eng. Hailu Shawel. Brothers and sisters , it is not politics that we are hearing from those wolfs in the sheep skin, it is “hate”, it is fear of loosing power, it is fear of facing justice. Lately Siye Abraha and Gebru Asrat are becoming seen as the “saviors of Ethiopian people” inclined with the so called MEDREK (as the lampoon (Ye Ergo Zimb) Tedla Asfaw correctly putted it in his article “ ). Medrek, the last hope of Kilil Politics in Ethiopia !!! The Diaspora supporters of these mixed criminals such as Tecola Hagos, Abraha Belay, Kinfu Assefa, Ashebir, Mekonnen Zelelew….. and many and many media operators and sadly also by the man who called himself an attorney of law Al Mariam and the likes are trying to rehabilitate these criminals with a skillful conspiracy of trying to pull down the victims of these criminals into a powerless voice. It is indeed amazing and shocking to hear insults thrown at an Ethiopian patriot Engineer Hailu Shawel, while uplifting the spirit of those criminals namely Seye Abraha of TPLF, Gebru Asrat of TPLF, Negasso Gidada of TPLF, Merera Gudina and Beyene Petros (one of the few worst opportunists) members of TPLF parliament. Other Diaspora Ethiopians calling themselves opposition are now also to our surprise joining these wolfs in the sheepskin in the campaigning going after AEUP’s disrespect and destruction. I am not so much worried to find out their reasons why the above individuals and media outlets trying to pump their image and fall in love with these criminals;- what I am wondered is by other unexpected groups that none of us expect them to be that low in attitude and wisdom of the current situation. You all might have listened to the radio calling itself NeTsanet radio: - Last Sunday, I visited its website and listen to its broadcast. Its guest was Ambassador Imru Zeleke and Dr. Abeba. Listening to (their solution to their own failing wisdom) the solution they gave to Ethiopian opposition party was “to dismantle AEUP”! I ask to my self- UMMM! Okay. Such infantile solution they came up to remove Meles /TPLF from power was “to dismantle AEUP” as Andargachew and Berhanu “Dismantled Kinijit” to its demise. And see where the Saviors of Ethiopia are now caved in after they destroy kinijit. The radio producer asked them exactly what I and few of my friends asked the sitting “Diaspora Ducks” a solution to the current situation if they do not like what AEUP is heading to. The elderly Ambassador Imru Zeleke went into untouchable, confused theory of emotion with no substance of solution to the question he was asked for a prolonged moment and the same Dr.Abeba went into using the “sterile strategy” of selected words and vocabularies to sell her product s with no buyer around her to listen. It was narcosis to listen both educated fellows given humble time to come up with solution and end up telling their audience “The only solution is to dismantle AEUP”!!!!!! Why some one of such high caliber of education can’t think of any other solution besides destroying AEUP is beyond me! They can’t have any other party of their own to lead Ethiopia if unless they see Hailu and his party destroyed is pathetic, stupid and idiotic and infantile to say the least! The radio hosts (even though their view too is infantile and driven with unrestricted emotion) they didn’t ask these educated Ethiopian “NOSTRADAMUS” why they can’t go to Ethiopia and lead the people. Even after their solution to destroy AEUP agreed by both the guests and their host, we didn’t hear from these gentle man and woman and the radio host if they too are going to go to Ethiopia after the demise of the AEUP, so that it won’t happen what they hate. These elements are dangerously slipping into the rightwing who wants AEUP to be destroyed thinking AEUP is Amhara party. The right wing Amhara haters and these elements together are up the hill calling the destruction of AEUP and Hailu Shawel who lead and construct this party for many years in a very dangerous moment. We have seen the demise of Kinijit by Berhanu Nega (the most racist, coward, liar and opportunist, political trader, and dangerous to the nation’s survival…..) along with the most known rightwing Amhara hater Andargachew Tsige : - it is now also the Imiru and the Abeba’s strategy to see AEUP and Hailu Shawel to its demise as TPLF and Siye and Gebru wants to see this party dismantled so that these “Mixed Criminals” called “MEDREK” will take over the political dialogue in Ethiopia. That is what their “sales force” are working hard day in day out in here (Diaspora) and in the country. Now, let us go back to these Mixed Criminals who are trying to get in into the political Dialogue of Ethiopia after they do what they did to the nation for many, many years. Recently the War Criminal (many crimes to be detailed ……) Siye Abraha threw one article to his supporters in the Diaspora media. It is posted on Ethiomedia.com and Tecolahagos.com and other of his media “sales force”. In that article, you can read so much distortions and emotions to confuse the already distorted supporters of his. If you go back what he wrote about Kinijit and the ruling party during the last election and what he is saying now about Kinijit and the ruling party- you simply see this liar exploiting the party to his strategy. Forget his distorted information of comparative about Kinijit/Hailu in the past and present in order to sell him self: what made me halted for a moment was the foolish analysis he attempted and the question he asked “why Hailu Shaul shacked Meles’s hand not Lidetu’s hand”. The fellow is ridiculously distorted, at times skillfully trying to sell his product of his own crime record as “nothing important to us”. We saw the Engineer made a handshake with Ato Ayale Chamiso, - if so what makes a different between Ayele and Lidetu if Siye Abraha think both these men are of the same group who belonged to TPLF/Meles? Generally speaking, if he as he/Siye did indicate in his paper Lidetu was a TPLF, then there is no point of shaking Lidetu’s hand when his boss Meles is there on the table representing him. Though going to such silly analysis and hotchpotch is not smart, one asks “what is Siye trying to address”. Does he think “handshaking” meant heart felt strategy give and take? Many times nations at war handshake on some agreement on the table- that doesn’t mean anything!!!!!!! See Isyas and Meles’s handshake in Algiers – what does that mean to the real problem solving? Nothing. So why is so big deal Hailu Shake hand to Meles or to lidetu or what ever? The Mixed Criminal and their supporters have the nerve to tell us Hailu’s handshaking should be condemned while advocating a handshake with the most wanted criminals of the century (Siye, Gebru, Negasso……) as Symbol of DEMOCRACY & JUSTICE by dismissing the victims complaint and crying voice for 37 years is indeed some thing wrong with these advocates. Indeed few brilliant Ethiopians said “ those I mentioned are enemies of Democracy and Ethiopians wish them to go away like Tamirat Layne – they don't belong in our struggle – they can only become part of the dialogue after facing prosecution by the Ethiopian people for the crime they committed while they were party to Meles and the Tigrean crime family.” Namara (Ethiopian Review. Discussion Forum- January 2009). Indeed. The Diaspora media (and their sitting Ducks) in their latest campaign of concerted effort of insulting AEUP’s President Hailu Shawel and aiming every wrongs at him (surprisingly, excluding themselves from the wrongs they are complaining) as a result to bring the destroying of AEUP. And the concerted tactic to rehabilitate Gebru, Seye (MEDREK) and the rest of the Mixed CROIMINALS in the current politics can fool only to those who do not know who these Mixed Criminals were. Such concerted rehabilitation campaign is nothing but, introducing an array of criminals in our political dialogue – the likes of Seye, Gebru, Nagasso who are instrumental in creating wedges between legitimate political opposition forces are now in a full swing against Pan Ethiopian struggle. Those who were following the struggle never surprised us a bit when we saw some considered Pan Ethiopian websites are currently giving service to those “known and unknown anti Ethiopian groups” that came to engage with ridiculous insult against Engineer Hailu Shawel, Dr.Taye Woldesemayat, and the rest of the good patriots inside the party. Leave the other media alone; are you surprised as I am when Ethiolion.com website and its likes are becoming infected by elements who praised Berhanu Nega , and his tribalist Gurus as a hero and a profitable politician? Let me throw you one quote from a patriotic Ethiopian “Gasha kelemu” what he had to say regarding those who were seen by many of us as pan Ethiopian websites and their writers (such as a the elderly man -an Eritrean by birth- calling himself “Obo Arada Shawol” who disrespect the president of AEUP’s President Engineer Hailu Shawel under the title “birds of the same feather flock together”) – Gasha Kelemu said.- Quote- “Yes indeed “birds of the same feather flock together” but in this case you missed it by a mile the flocks turned out to be different species than the once you mentioned. Isn’t this amazing when Bertukan soldier Yilma Bekele, Berhanu’s new soldier Obo Arada Shawol? Joining hands with Siye’s soldier Tekola Hagos a known racist Amara hater. Bravo to the EMF website for bringing all the anti Amara elements together. But Obo Arada Shawol advocating for Berhanu Nega? And supporting Tekola Hagos’s suggestion for Ethiopia to be colonized by foreigners? What is this world turning into? To say the least, I expected to hear a lot from the above mentioned mini-racists but when I read “Birds of the same feather flock together: the case of Engineer Hailu Shawl” By Obo Arada Shawl on Ethiolion.com, I was disappointed.” Indeed, many of us are disappointed by ethiolion and its writers. Not to mention what was said against Engineer Hailu Shawel on Ethiolion.com by a fellow ranked himself as “captain”,-. “Captain Woldemikael Dangachew” (the unknown self ranked Captain, whom I called “Captain Planet of the Star Trake The new generation-or in the Amharic “ SAHMBEL BEFEKADU” ሻምበል በፈቃዱ ) This current political climate is continuously surprised us by so much odds. This time the ex- TPLF Generals calling themselves “ብአዴን” are now also called “heroes and saviors of the nation” just because TPLF arrested them for coup d’état. If the story is true- how democratic would have these brutal ex- torturers and murderers and war criminals with a rank of General and colonel would have been soldiers of DEMOCARCY AND JUSTICE? If these war criminals and corrupted soldiers of ብአዴን could have been take over the spot of TPLF by force of gun would they been worst than Mengistu (the Derg Soldiers) or as the Diaspora Generals and Colonels whose command and post is in London, DC controlled by the HQ in Asmara run a battle against TPLF by a remote control telling us “been saviors of the nation and DEMOCRATS who could have open established neutral court of justice to see their own crime while they were serving TPLF and the crime of their bosses? I doubt it such was their motive. It is Berhanu Nega and Abay Media, Abugida and EMF fooling their fools as usual to decorate their website to their laughable Adds of touring from State to State some thing to talk about as a spice to their boring agenda of “እኔ ለሃገሬ”. It is not only the Mixed Criminals known to us we now promoted as heroes, it is also Andargachew Tsige’s party ብአዴን Generals and Colonels promoted to be called heroes of the Nation. Hale Luya!!! Sehalinene Kidus!!! I can’t agree more with Namara that I read in the forum further concluded his wishes by saying “Seye, Gebru and their Diaspora collaborators spearheaded by none other than ABRAHA BELAY are making an effort to reinvent post Melese Woyane to further extend the Woyane tyranny – Your time is up… Please go away and join Tamirat Layne until the day of judgement!!!” That was then, currently, the place of Abraha Belay and the Amhara hater and Siye Abraha’s and Gebru Asrat’s Diaspora soldier Tecola Hagos and the rest of the other Ethiopian Mujahadeen media propaganda outlets are currently replaced by those who used to call themselves Pan Ethiopian media and engaging in the propaganda of insulting the AEUP President and the dismantling of the AEUP. Let it be clear to any one; that rehabilitating arrays of criminals to lead our politics and allow a chance of vast room in the political dialogue to those Mafia type criminals who were involved in torturing our parents, family with a fire are responsible as well equally with those criminals they committed Human atrocity.// Power to the victims of TPLF not to the arrays of criminals who created so much pain upon the victims and our families is our priority of struggle. We are living in so much pain missing our disappeared parents, family who were kidnapped, shot, tortured, arrested, mutilated, and made lined up for a firing squads target. Siye, Gebru, Negasso and their likes of bunch are responsible for such horrendous crime! The struggle will continue to its climax ever!! Ethiopia will prevail above the grave of those criminals who inflicted so much injustice to our people. I really feel angry, bitter, disappointed, outrageous at these criminals’ political game and their supporters trying to block the victimizes complaint in the name of peace in politics by knocking off the cry for justice to the side while those national criminals who are trying to exploit the current disunity and the weakness the nation to their future agenda of recapturing state power in order to nock off any victims’ legitimate complaint against TPLF leaders and their collaborators currently gaining ground as “agents of justice” in the eye of the frustrated, distorted and hopeless “Diaspora Opposition” . Allowing array of criminals in our political dialogue to lead the future course of the nation is lethal for future justice./// -/ www.Ethiopiansemay.blogspot.com

The Chatting Apes inside the Ethiopian Current Affairs Pal Talk

;">ይድረስ ለጎጠኛው መምህር (አማርኛ) $25.00 እና ሓይካማ (ትግርኛ) $15.00 መጽሐፌን ለመግዛት ዕድሉን ያላገኛሁ ካላችሁ በሚከተለው አድራሻ ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ Telephone (408) 561 4836 (Getachew Reda P.O.Box 2219 San Jose, CA 95109) getachre@aol.com http://www.ethiopiansemay.blogspot.com/ The Chatting Apes inside the Ethiopian Current Affairs Pal Talk By Getachew Reda (getachre@aol.com) I just cannot let some of the insane stories of chatting of the day that I heard on some of the Pal talks (Bertukan Mediksa’s news of release from prison related issue) go by without comment. The hot news of the day is Bertukan Mediksa’s release from prison. Her release from the TPLF’s notorious prison (kaliti) in Addis Ababa sent a wave of joy to the comp of the Ethiopian political oppositions (that includes me). I am happy for her, simply because her imprisonment was not just, and was of the arrogance and tyranny attitude of the fascist junta in power in Addis Ababa that sent her to prison for a second time. It is obvious that the criminals in power simply want to show her and the public, that, no one is allowed to freedom of opinion regardless the criminal in power knew it was not the opposition leaders who murdered 200 people during a protest that lead to the appraisal or public riot (civil disobedience), but the criminals themselves who are in power, out of frustration, ordered with the shoot to kill proclamation after the ruling party felt alien to the Capital city with no one left in support of them (What a unforgettable lesson and a shocking news it was to the junta)! Bertukan had no record of any political involvement before Kenijit, besides she was a judge. Now, what led to her arrest to begin with and what happened after her return to Ethiopia after visiting her supporters abroad, and what lead to her imprisonment and all the trends, cries, anger, praises……..is obvious to all of us for the last 25 months. Now, she is out of prison after asking for pardon. She apologized the King of TPLF and the system he ruled by admission of guilt for committing crime and coup d’état (which we all know she confessed or admit the crime for the second time by physical or psychological torture while she was in prison based on lingering of justice that seemed no justice to be found no matter how long you are in such prison). Is it acceptable or admirable for a political leader the way she asked pardon by admitting a crime she didn’t? No! In the eye of a search for a quality leader, her confession bent for pressure disqualified the entire quality name she was given by her supporters and observers. Having said this, based on my observation this young lady is intelligent, but inexperience in politics and hardship. And she did the right thing for freeing her life from the hardship she was for the sake of her daughter and elderly and ailing Mom (according to her) after she weigh her spirit, that she can’t resist the hardship for so long as the Mandela or Jesus, or Taytu Betul… had gone through or enemy confrontation. So, yes, she did the right thing knowing she can’t lead politics in such frustrating and challenging confrontational situation. Politics, especially leadership in a time where the entire community goes foolish and confused under fascism is too hard for in experienced young lady who never experience physical torture or jungle life as most of the young ladies in the 60/70 faced. Regardless, her supporters predict or wish or express that she was the long awaited leader to free Ethiopia from tyranny, my understanding is that she will not going to be involved in politics from now on unless, she immigrated to the U.S or Europe as her comrades did fled abroad leaving her exposed to the Gulag gangs of Woyane Tigray that lead her to such painful exposure and frustrating experience for her. Trust me, She is not going to be the political leader that her supporters/or some premature website editors, some chatting Apes of the Pal Talk have been talking/writing waiting for her to be released lead them to victory. I will say it now and say it again, that she is not going to be there for them anymore! Mark my word! I wouldn’t surprise if she openly said it so. She already knew how crippled and deluded her party leaders are in the face of a challenge and during her absence! They fought each other for power while she is in prison, and apparently sick justice from the their enemy’s court because of their dispute (not to mention the record of Berhanu Nega’s abandoned her and fled for abroad after all that boastings to finally ended congratulating OLF’s unity to destroy Ethiopia!). Poor young lady, before her release, her supporters in the Pal Talks, media, conferences and her comrades tried to use her for their own ego and selfish politics from her sacrifice labeling her the as omnipotence while she is in prison. Her supporters claimed she was Mandela/Princess Taytu and even God/Jesus Christ (some writers did comment in such unrestrictedly)… Well, that was not true! I know some of her Pal Talk chatting Apes will scream loud at me (especially the emotion is currently high that rational thinking to be distorted easily as a drunken person talks irrationally) as they always did without reasoning driven with emotions. I as individual and others knew that she was not near to what her supporters and many of the white collar media outlet owned by the opposition of claiming her to be Mandela, Jesus, Taytu Butul of Ethiopia. She got fragile so easily and broke her words (Kale) that she promised her followers and the rest never to admit guilt of a CRIME THAT SHE NEVER COMMITTED asking her followers in a message written few months back “I am ready! Are you ready? In any rate, circumstance changed her words (Kale). We knew that we admire her certain courage for defiance, but she failed to posses the quality of Mandela or Jesus or Taytu Butul…. when the hardship that challenge leadership’s spirit of strength confronted her. In other words, she a National leader/or International political figure- in this case based on the name given to her “Mandel of Ethiopia/Taytu Jesus of Ethiopia…” showed a coward emotion. What is Cowardice? It is a selfish character immediately retreats in the face of hardship as it demands private sacrifice .Is that not the right definition? As repeatedly said above, her unlawful detention was not accepted. And she is a brave young lady to walk certain hardship without bent to pressure, but failed to be qualified to be the name given by her supporters/followers. It is therefore, their right to claim so, but, it is also observers’ right to dismiss such honor in a worst case “admitted” a crime she never lead or participated! Was Mandela or Jesus or Taytu bowed to a false pressure or fraudulent document or agreements or threats? No! Last night means at 4:00AM California time, I was up from my bed and read some news from the internet media to take some advantage before surrounding noise govern the atmosphere. After her first release was heard as news- the same morning I visit what I called “The Room of the Chatting Apes” (Ethiopian Current Affairs_ the most notorious Tigray haters and full of young future fascist tyrants). I never visited that room for almost a year or so. Somehow, I visited the Pal Talk for the last two days or so on and off. One of the individual who administrate that room by the name “ENde-LIBU” is the most irrational fellow I have encounter hearing. He gives everyone who had different views red light, he accused any one as TPLF cadre or as Tigrayan if one opposed Ginbot7 or anyone for going to Isaya’s Eritrea for help to over throw TPLF. The bigotry running against Tigrayans regardless you are a Tigrayan or not once you have differ with the opinion those “chatting Apes” inside that room labeled as Tigrayan or Derg is sickening. The same morning I visited to observe the character of that room if changed. Fortunately, there was one lady who was reasonable Administrator of the room who allowed visitors to discuss about the release of Bertukan. While some aired their disappointments of their view against Bertukan for admitting guilt and asking for pardon while her supporters calling her Mandela or Jesus…..and run petition for international recognition of a Nobel Prize: - some felt furiously angry particular one of the Administrator of the Pal Talk (forgot his name) calling others as TIFRAMoch (meant Balager/farmer (?) who have no time to shape /cut his fingers due to busy life). The insult comes on unrestrictedly and continues with threats as the Derg or TPLF cadres exactly behave to remove them with Red out of the room. And Bertukan’s supporters start to tell others to shut their mouth or else will be …! At the time the Admin lady very wisely advice the other male Admin who was calling his visitors as “Tifram” or “Woyane” told to control his insultto cool it down so allow others to express their view freely and democratically knowing living in democratic and freer countries. She finally was pressured to put the agenda in to vote. The yes (we like to talk about her weakness… was defeated by the Ne (No) who simply told the Admin to stop anything talking about her. I remove myself from the room silently as soon as I saw how those chatting Apes think of politics without reasoning lead by emotions. These guys use free countries media unrestrictedly for their own agenda, but when someone of a different opinion aired his/her idea in a gentle manner to make his/her point, he/she is called TIFRAM or Tigrayan or DERG. This is how tyranny will erupt in future Ethiopia. Such spontaneous declaration to stop talking about a political figure such as Bertukan Mediksa in a Pal Talk or similar particular ideas, expressions (good or bad) which were then acceptable (while she was in prison) should be forbidden now, and people who transgressed should be punished or called names as TiFRAM or to become the object of a Pal Talk mob is a frightening future. Even Jesus or Mohammed or Mandel are subject to any criticism. If so, why not Bertukan? This trouble making bigots in the so called “Ethiopian Current Affairs” Pal Talk who chat like Apes without rational thinking need to stop abusing media as their TeJ Bet Community. If they can’t tolerate different opinion from others, how are they differing from TPLF’s tyranny? Getachew Reda (getachre@aol.com)

በደም የተቀባ ከበሮ መደለቅ ያስነውራል!

ድረስ ለጎጠኛው መምህር (አማርኛ) $25.00 እና ሓይካማ (this is diffrent book/story that is defferent than the Amharic indicated) (ትግርኛ) $15.00 መጽሐፌን ለመግዛት ዕድሉን ያላገኛችሁ ካላችሁ በሚከተለው አድራሻ ደውላችሁማግኘት ትችላላችሁ Telephone (408) 561 4836 (Getachew Reda P.O.Box 2219 San Jose, CA 95109) getachre@aol.com www.ethiopiansemay.blogspot.com የካቲት11 የህ.ወ.ሓ.ት. Cosa Nostra ኮስታ ኖስትራ” የተመሠረተበት ወር ነው። ክላኖቹ የካቲትን በውሸት ከበሮ ያጅቡታል። ለዚህ አምዳችን ለመረጃ ማገናዘቢያ ያመች ዘንድ ሲዋሽ እየዋሸ መሆኑን ገጽታው በቀላሉ የሚጋለጠብት በየወያኔው መሪ ውሸት በመለስ ዜናዊ ንግግር ልጀምር። ባለፈው አንድ ወር ሆኖታል ካልተሳሳትኩ ወያኔ እራሱ “ነጋዴ ሌባ” ሆኖ መላ ቅጡን ያሳጣው የገበያ እና የምርት ምስቅልቅል ለማረጋጋት የአዲስ አበባ መስተዳድር እያለ የሚጠራው የነጋዴ እና የአምራች ክፍል ግንኙነት ሲተነትን ምን ያህል ከፍታዊ (ከፍታዊ ማለት በወያኔ ትርጉም ምን ማለት እንደሆነ ባላውቅም ጋዜጠኛው ከፍታዊ ይለዋል) እና ግልጽነት ምን ደረጃ ላይ ነው? እንዲሁም በጉዳዩ በቂ ጥናት እንደተረገ ነው በተደጋጋሚ የሚገልጸው…በዚህ ያለዎት አስተያየት ምንድነው?ሲሉ ቱልቱላው የወያኔ ተቀጣሪ ጋዜጠኛ እንዲያብራራለት ጌታውን ይጠይቀዋል። ግልጽነት ማለት በወያኔ ቃል “ውሸት ድብበቆሽ”እንደሆነ ከማሕደሩ የምታውቁት ነውና መተንተን አላስፈለገኝም፡ ለመነጋገር የፈለግኩት ከራሱ የውሸት መልስ ለዛሬው ርዕስ ምን ያህል እውነታ አለው ከሚል ነውና ፤የመለስ ዜናዊ የተለመወደው አጭበርባሪነት ይኼው ሲመልስ እንዲህ ይላል “… ጥናቱ ሲደረግ እኔም በሩቅ ሁኜ ስከታተለው የነበረው ጉዳይ ነው፡ በጥድፍያ ያልተደረገ ጉዳይ እንደሆነ በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ።ለማወቅ የሚቻለው ሁሉ ለማወቅ ጥረት እንደተደረገም እርግጠኛ ነኝ። ግልጽነት በሰፈነበት ሁኔታ እንዲከናወንም ማንኛውም ነገር ከፈትሓዊነትና ከግልጽነት አኳያ አስተማማኝ እንዲሆንም አስፈላጊ ዝግጅት እንደተደረገ አውቃለሁ።ይኼም ሆኖ ሰው የሚሰራው ሥራ ከስሕተት ነፃ ይሆናል የሚል በእርግጠኝነት መናገር አልችልም።ስለሆነም መጀመርያ ስሕተት እንዳይኖር እንዳልኩት ከአስራ ስምንት ወራት በላይ የፈጀ ጥናትና ጥንቃቄ የሞላበት አሰራር መከተል ነው መጀመርያ ስህተትን ለመቀነስ። የህም ሆኖ ስሕተት ሊኖር ስለሚችል ተበደልን የሚሉ ወገኖች ሊደመጡበት የሚችሉ ሥርዓት መኖር አለበት።እና እንደዚህ ዓይነት ሥርዓት እንዲኖር ተደርጓል፤ አዲስ አበባ ለይ። ስሕተት ለመኖሩ የማውቀው ነገር የለም፤ ምክንያቱም አይኖርም ብየ ተስፋ አደርጋለሁ፡ምክንያቱም በቂ ጥንቃቄ ተደርጓል፡ነገር ግን እንዳልኩት ከሰው ስሕተት መኖሩን ሁሌም ጥርጣሬ መያዝ ስላለብን ምናልባት ስሕተት የተሠራ እንደሆነ በስሕተት የተጎዱ ወገኖች ተጎድተው እንዳይቀሩ የሚደመጡበት የቅሬታ ሰሚ ስርዓትም መኖር አለበትና ያ ስርዓት አለ።ስለዚህ በሁለም መልኩ ጥንቃቄ የተደረገበት ነው ማለት ይቻላል።”ስል ቅንድቡን ገትሮ ሳያፍር ዋሽቷል ልድገመው “ዋሽቷል”! ስሕተት የተሠራ እንደሆነ በስሕተት የተጎዱ ወገኖች ተጎድተው እንዳይቀሩ የሚደመጡበት የቅሬታ ሰሚ ስርዓትም መኖር አለበትና ያ ሥርዐት አለ”የምትለዋን ውሸቱን አትርሱ እና እሷን በሕሊናችሁ ይዛችሁ ወደ ሚቀጥለው ልዩ ዝግጅት ልውሰዳች። እውን ወያኔ የተጎዱ ወገኖች ተጎድተው እንዳይቀሩ የሚደመጡበት የቅሬታ ሰሚ ስርዓት ክፍት አድርጓል?መኖር አለበት ብሎስ ጭራሽኑ አምኖ ያወቃል?ያ ሥርዐትስ አለ የሚለው የት እና መቸ የተመሰረተ? ለእንዴት አይነት ተጎጂ ክፍሎች ነው “የሚደመጡበት ሰሚ ሰርዐት አለ” እያለ ቅንጣት ሃፈርትሳይሰማው የሚዘላብደው?”እሱና መሰል የህ.ወ.ሓ.ት ገራፊዎች ጫካ ውስጥ በማን ያህለኝነት በመርዝ ግድያ የተካፈለበት ወንጀልና የራሱ ነብሰ ገዳዩች ማጭድ አግሎ በእሳት የሰው ልጆች ሲጠብሱበት የነበረው ወንጀልና በሺዎች የተገደሉ ንፁሃን ነብሳት የሚደመጡበት “ልዩ ፍረድ ቤት የሚፈቅድ ሥርዐት አቋቁም ተብሎ ትግራይ ውስጥ ተጎጂዎችና ቤተሰቦቻቸው ስርዓቱን ሲጠይቁት ለምን ፈርቶ ተምቦጅቡጆ እምብየው አለ?” ንጹህ ሰው ከሆነ ለምን ፈርቶ እምቢ አለ? ንጹህ መሪና ድርጅት ፍርድ ቤት ይፈራል? በመርዝ ግድያ የተካፈለበት የራሱ ወንጀል እንዳይታወቅበት ይሆን? የተጣለበት ሳይታወቅ በወያኔ ሽብርተኞች እና ገራፊዎች ተደብድቦ ተቃጥሎ በየጥሻው ተጥሎ የቀረው የሰው ሕይወት ወያኔ ምስጢሩን ይዞት ለምን ዝም ይላል? ለምንስ ሕግ ይፈራል? መቸስ ነው፤ ለምንስ ነው ድርጅቱ የፈጸማቸው ወንጀሎች ልክ እንደ ደርጎች ልዩ በጀት ከፍቶ በሕግ እራሱንም እንዲጠየቅ ልዩ ፍርድ ቤት ለማቋቋም እምቢ ብሎ በፍርሃት ሁሌም እያጭበረበረ መኖር መረጠ?ይህ ሁሌም በየአመቱ የካቲት የምጠይቀው ጥያቄ መለስ እስክያገኝ ድረስ የዛሬ የካቲት 11ቀን አክባሪዎች የማጭበርበሪያ ከበሮአችሁን መሬት ላይ አስቀምጡና ጆሮኣችሁን አቅንታችሁ ለዚህ ጥያቄ መልስ ስጡ! በደም የተቀባ ከበሮ መደለቅ ያስነውራል! የካቲት እያሉ ውሸታቸውን ለመደበቅ በፍርሃት ከበሮ የሚዘሉ ፈሪዎች የየካቲት ጉድ እነሆ ‘ጉዳቸውን እዩልኝ፡- ይህ ሰነድ ጋህዲ ከተባለ አቶ አስገደ ገብረስላሴ በጻፈ መጽሐፍ ቁ-2 ገጽ 131 135 ከትግርኛ ወደ አማርኛ የተረጐምኩት ነው። ጽሑፉ በቅርብ ጊዜ ለመታተም ዝግጅት ላይ ካለው አዲስ መጽሐፌ የተቀነጨበ ነው። ሰላይ ብለው ወይንም ሻምበል ተኽላይ ብለው የሰየሙት ሰላይ ከሌሎች ታጋዩች እና የዓይን ምሥክሮች እንዳረጋገጥኩት (በይድረስ ለጎጠኛው መጽሐፌ ውስጥ ከአቶ (ፊታውራሪ)ገዛኢ ረዳ ጋር በተደርገው ቃለ መጠይቅ የቀረበውና እኔም በግል ከሳቸው ጋር ባደረግኩት ውይይት እና ከሌሎችም ልጁ የአስራ ሁለት ዓመት ወይንም ከዛ በታች የሆነ ታዳጊ ህፃን ነው።ይኼም በራሳቸው በወያኔዎች የተለያዩ የራዲዩ ቃለ መጠይቆች ባደመጥኳቸው ላይ ሰላይ እየተባለ ያለው ገና “ልጅ እግር”እንደሆነ አንዳንዱ 14አንዳንዱ ትንሽ ልጅ አንዳንዱ 15ነው እያሉ ነው የገመቱት (ለዚህም ነው ወያኔዎች የዲማው “ማንጁስ” ወይንም የዲማው ጩጬ (ህፃን)ብለው የሚጠሩት።ለዝርዝሩ ይድረስ ለጐጠኛው ምምህር መጽሐፌ ስለሚገኝ ያንብቡ)። ቢሆንም በአስገደ ገብረስላሴ አባባል አሁንም ከወደ መጨረሻ ዘገባው ሻምበል ሲለው የነበረው ሰላይ ከ20 ዓመት ዕድሜ በታች ሲል እራሱ አስገደም ቢሆን አረጋግጧል። እንደ ፊታውራሪ ገዛኢ ቃለ መጠይቅ ሕጻንት ልጆች በስለላ እየተጠረጠሩ ሲያዙ ምንም የማያውቁ እንነበሩ አብረው ታስረው ከነበሩት ህጻናት ጋር ለመረዳት እንደቻሉ ተናገረዋል። ብርሃነ መስቀል የተባለው ህጻንን ሲገርፉት የማያውቀው ነገር አዎ በል ስላሉት አዎ ሰላይ ነኝ እያለ አመድ አክስቱን ለጎብኘት መጥቶ ያረፈበት ቤተስብ ሁሉ ሲጠቁም የነበረውን ታሪክን ያጠነዋል፡እዛው መጽሓፌ ላይ ተዘግቧል፤ እሱን ማንበብ ነው።} ለማንኛውም ሻምበል ተብሎ የተጠራው የሻምበል ተኽለ የስለላ ታሪክ እና የወያኔ መሪዎች አረመኔነት እንከታተል።}ወያነ ትግራይ መስርተው በእግሩ ካስቆሙት አንዱ የሆነው አቶ አስገደ ገ/ስላሴ እንዲህ ይላል፦ ጊዜው የካቲት 5/1968 ዓ.ም. በየአውራጃው፤ወረዳዎች፤ከተሞች ድርጅታዊ ሥራዎችን ስናከናውን ቆይተን ሌሎቻችንም ተራራ ጉቡታው ላይ አንዳንዶቻችን ከረፋዳው የፀሐይ ቃጠሎ ለመጠለል “ላሓይ” ከተባለ ዛፍ ጥላ ሥር ቁጭ ብለናል፡አንዳንዶቻችንም ቂጣ እንጋግራለን ሌሎቻችም “ብርኩታ” (በፀሓይ ሙቀት በጋለ ድንጋይ ላይ የሚጋገር ዱቡልቡል ደረቅ ዳቦ (ክርሰፒ ብሬድ) ማለቱ ነው ብርኩታ ሲል የጋህዲ ደራሲ) በማር ቀብተን እንበላለን፤ሌሎችም እንዲሁ ቂጣ በቅቤ ፈትፍተው ይበላሉ፤ እንደሰታለን፤ እናወራለን፤እንስቃለን ደስ የሚል ሁኔታ!ይኽ ደስታ ወደ ሃዘን የሚለወጥ ድንገተኛ ክስተት ከላይ በተጠቀሰው ዕለት የተ.ሓ.ሕ.ት. (ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ) አመራር አባለት፡ 1. በረሁ በርሄ ማ/ኮሚቴ 2.አስፋሃ ሐጎስ መ.ኮሚቴ 3.ስዩም መስፍን ማ/ኮሚቴ 4.አገአዚ ገሰሰ መ/ኮሚቴ 5.ሙሴ ተኽለ መ.ኮሚቴ 6.ግደይ ዘርአጽዩን ማ/ኮሚቴ 7.አባይ ፀሃየ ማ/ኮሚቴ 8.ስብሐት ነጋ ታጋይ 9.ህቡር ገብረኪዳን ታጋይ 10.ቆቋሕ ፀጋይ ታጋይ 11.አጽብሃ ዳኘው የ5ኛ ምድብ የሕክምና ሓላፊ እና ሌሎች የተቀባበለ ጠመንጃ ወድረው በዛው ባለንበት በዲማ ማርዋ በሥልጠና ላይ የሚገኙ ሰልጣኝ ታጋዩችን እየያዙ ወደ እስር ቤት ማስገባት ጀመሩ። ከዛ የታሰሩት እነኚህ ሰልጣኝ ታጋዩችም በጣም ጨካኔ በተሞላበት ከባድ ግርፍያ (ቶርች)እና ድብደባ ውስጥ አስገቧቸው።የተገረፉትም እንድንጠብቃቸው ወደ እኛው አመጧቸው። እዛ በሕክምና ተመድበን የነበርን ታጋዩችም የገረፏቸውን ታጋዩች እንድናክማቸው በሙሴ አማካይነት መመርያ ተሰጠን። ሌሎች በጣም በከባድ ምርመራ የተገረፉ ታጋዩች ደግሞ በወቅቱ የሕክምና ሓኪም የነበረው ዶ/ር አታኽልቲ ቀጸላ ሰው እንዳያያቸው በምስጢር በተከወለ ሥፍራ እያከማቸው ነው።እኛ ምን እንደተገኘ ምን ትርኢት ውስጥ እንደገባን ግራ ገብቶናል። ስለ ሁኔታው የነገረን ወይንም የሚናገር ሰው የለም። ደንግጠናል፤ክው ብለን ምን እንደገጠመ ማወቅ አልቻልንም።በድንጋጤ ተወርረን ተጨንቀናል። ከላይ ስም ዝርዝራቸው የተጠቀሱ ገራፊዎቹ እኛ ወደ ተቀመጥንበት አካባቢ ብቅ ሲሉ ሁሉም ታጋይ በሽብር ተውጦ እርስ በርሱ አንገቱና ዓይኖቹ ‘ዞር ዞር’ ፍጥጥ’ ‘ፍጥጥ’ “ቆልመመም” እያለ እርስ በርሱ ይተያያል፤ ግን ድምጽ ኮሽ አትልም አይነጋገርም።ሁኔታው ምን እንደሆነ የነገረን የለም፤ ተጨንቀናል። ቀን ወደ 5፡00ሰዓት አካባቢ አንዳንዶቻችን ደፍረን የምትሠሩት ሥራ ተቀባይነት የለውም ማቆም አለባችሁ፤ የሚል ተቃውሞ አሰማን። እነሱም ሰጉና ስዩም መስፍን፤በሪሁ በርሄ እና ሙሴ ወደ እኛ በመምጣት ስለ ሁኔታው ገላጻ አደረጉ። እንዲህ ሲሉም ስለ ሁኔታው ምንነት ነገሩን “ሻምበል ተኽላይ” የተባለ የደርግ ሰላይ የሚያዛቸው ብዙ ሰላዩች ወደ እኛ በምስጢር ሰርገው ገብተውብናል። እነሱን ነው እየመነጠርን እየያዝን ያለነው። አሁንም ምንጠራውና ማጣራቱ ይቀጥላል። የምንጠረጥረው ሰው ሁሉ እንይዘዋለን ይዘን እንመረምረዋለን አሉ።ታጋዩ የባሰ ተደናገጠ። አንዳንዶቹም ‘ሁኔታው ረጋ ባለ መንፈስ ብትከታተሉት ይሻላል እንጂ ይዛችሁ ከመረመራችኃቸው መሃል ውስጥ ፍጹም ወደ እዛ አቅጣጫ የማይታሰቡ የማንጠረጥራቸው ናቸው፤ ስለዚህ ወደ አደገኛ ግርፍያ ውስጥ ባትገቡ ጥሩ ነው።ያዝነው የምትሉት ሰላይ እያታለላችሁ እንዳይሆን በጥንቃቄ ረጋ ብላችሁ ሁኔታውን አጣሩ ቢሉም አመራሮቹ ማሰራቸውን ቀጠሉበት። ቆየት ብለው ለሻምበል ተኽላይ ጥብቅ የሆነ ጭካኔ የሞላበት ከባድ ምርመራ ውስጥ ሲያስገቡት “እኔ የተላክኹበት ምክንያት ታጋዩ እረስ በርሱ እንዲባለ፤ ድርጅቱ ውስጥ ብጥብጥ/ግርግር እንዲነሳ አድርግ ተብየ ነው ከደርግ የተላክኩት፤ስለዚህም ነው ተናገር ስትሉኝ ሁሉንም ታጋዩቻችሁ ለመጠቆም የፈለግኩት አላቸው። ያም ሆነ ይህ ሰላዩ የጠቆማቸው ሰዎች በአመራሩ እጅ እየተገረፉ የሞቱ ታጋዩች አሉ፤አንዳንዶቹም ሕሊናቸው የቀወሰ አሉባቸው፤አንዳንዶቹም በድብደባ ብዛት ጥርሳቸው የወለቀ/ተሰበረ፤ ዱላ እና ካራ በእሳት እየጋለ ሰውነታቸው በእሳት የተጠበሱ አረ ስነቱ ጉድ ተብሎ ይታወሳል! ከጊዜ መርዘም ብዙዎቸን ብረሳም ለምሳሌ እስከ አሁን የማስታውሳቸው በወቅቱ ያለ ሃጥያታቸው በወያኔ አመራሮች በምርመራ ውስጥ የተደበደቡ እሳት የተቃጠሉ የሞቱ ጎዶሎ አካል የሆኑ ሰዎች ስም ዝርዝር ለመጥቀስ ያህል፡ 1.ግደይ የተባለ ታጋይ (ትውልዱ ሽሬ አውራጃ ጣቢያ ኣርዓዳ) በግርፋት የሞተ 2.ያሬድ (ሽሬ እንዳስላሴ) በእሳት በዱላ የተገረፈ 3.ብርሃነ ገብረስላሴ (ሸሬ እንዳስላሴ) በዱላ፤ በእሳት የተገረፈ 4.ወዲ ገቲራ(ሽሬ እንዳስላሴ ወረዳ ዓዲ አውላዕሎ) የተገረፈ 5.ካብራል (ዓድዋ ከተማ) በግርፋት ብዛት አካለ ጐደሎ የሆነ 6.ይሳቕ ቆማጥ (ዓድዋ አውራጃ) የተገረፈ 7.ሉቃስ ተፈሪ (ዓድዋ አውራጃ) የተገረፈ 8.ነጋሽ ተፈሪ(ሸሪፎ) (አኽሱም አውራጃ) በድብደባ ብዛት ጥርሱ የተሰበረ 9.ወዲ ሓኔታ (ዓጋመ አውራጃ) በግርፋት የሞተ 1o.አሰፋ ተስፋይ (ዓጋመ አውራጃ ዓዲ ግራት) የተገረፈ 11.ማርታ (ዓጋማ አውራጃ ዓዲ ግራት) ከባድ ምርመራ ተካሂዶበት የተገረፈ 12.መኮንን ዓሊ ሹም (ሽሬ አውራጃ ማይ ዕባራ) የተገረፈ 13.ዘርኡ በዛብሀ (ዓጋመ አውራጃ ዓዲግራት) ሌሎች 15 የሚሆኑም ታስረው ነበር ግን ግርፋት አልተፈጸመባቸውም። ከላይ ተዘረዘሩት ታጋዩች ግን በዱላ እና በእሳት ገላቸው እየተጠበሰ ከባድ ምርመራ እና ግርፋት እየተፈፀመባቸው ገላቸው ቆስሎ ፀሓይ ላይ ተዘርረው የዋሉበት ቀንም በር።ተዘርረው የተመለከተናቸው ልናክማቸው ብንሞክርም አክሟቸው ሳትባሉ እንዳታክሟቸው ስለተባልን ምንም ማድረግ አልተቻለም። በጣም ሚገርመው ደግሞ አዳዲስ ታጋዩች ወደ ትግሉ ተቀላቅለው ስለነበር ይኸንን ጉድ ሲመለከቱ በፍርሃት ተንቀጠቀጡ።ተረብሸው በቁም “ሽንታቸው”የለቀቁ ነበሩባቸው። ማናቸውም ታጋይ የተጠቀሱት መርማሪዎች በአጠገቡ ሲያይ ይደናገጥና ይረበሽ ነበር። አስረው የገረፏቸው ሰዎች ምንም ውጤት ሳያገኙባቸው ከቀሩ በኃላና ሰላዩም የተልእኮው ሚና እንደፈጸመ ከነገራቸው በኃላ በከባድ ምርመራ ተገርፈው በሽንትና በዓይነምድራቸው ተበላሽተው ሕሊናቸው የሳቱ ከለቀቁ በሗላ፤ በእሳት እየተጠበሱ ገላቸው ቆስሎ ጸሐይ ላይ ተጥለው ገምተው የነበሩት ታጋዮችም ለደ/ር አታኽልቲ ቀጸላ፤ለስየ አብርሃ እና ለእኔ እንድናክማቸው መመርያ ሰጡን። ይህ ሁሉ አሸባሪ ተግባር ከፈጸሙ በሗላ ታጋይ በሞላ ሰብስበው “ተሳስተናል፤ረጋ ማለት ነበረብን፤መቸኮል አለነበረብን፤ይቅርታ”ብለው ይቅርታ ከጠየቁ በኃላ አንዳንዱ ፍርሃት ውጦት የነበረው ታጋይ መረጋጋት ጀመረ፡ እነዚያ ድብደባ የተፈጸመባቸው ታጋዩች ግን ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ሌሊት ሌሊት በእንቅልፋቸው ኩፉኛ ይባንኑ ነበር።ከእነዚያ አዳዲስ ምልምሎች አንዳንዱ “ኣይ!አይሆንም ይቅርብን፤ አንታገልም፤ወደ ቤቶቻችን እንመለሳለን”ብለው እምቢ አሉ። አንዳንዶቹም በስንት ልመና ተለምነው ታገሉ። ነግር ግን እንደ እነ ብርሀነ ገብረስላሴ እና ወዲ ገቲራ የመሳሰሉት ግን እንግዲህ ወዲህ አይሆንም፤አንታገልም! ብለው ትግሉን ጥለው ተመልሰው ወደ ቤተሰቦቻቸው ሄዱ። ህ.ወ.ሓ.ት.ከባድ ምርመራ አስገብቶ የዜጎችን ፍትሓዊና ሚዛናዊ ፍርድ ሳያጣራ መግረፍ የጀመረው ማርዋ ዲማ ላይ የጀመረው ሳይሆን ከዛ በፊት በ1968ዓ.ም.ሴሮ በተባለ አካባቢ አምበሳ የሕዝብ ማመላለሻ አብቶቡስ ተሳፍረው ሲጓዙ ከነበሩት እንዳጋጣሚ በእጃቸው ስቲንገር የተባለ 40ጎራሽ ጠመንጃ ይዘው የነበሩ “ጥዑመ ልሳን ተክለሃይማኖት” የተባሉ ጠንቋይ (ብሏቸዋል ደራሲው- ግን ደብተራ ለማለት ይመስለኛል ምክንያቱም ሰውየው መሪጌታ ናቸውና)ትውልዳቸው በሽሬ አውራጃ ሰለኽለኻ ወረዳ ዓዲ ሐበሳይ ሲሆን፤ ያኔ አቡቶቡሷን ስናቆማት ስለተታኮሱን፤እሳቸውን አስረን ወደ ምስራቅ ትግራይ አካባቢ ከኛው ጋር ወሰደን እስርቤት ከነበሩት ከግምባር ሓርነት ትግራይ መሪዎች ከእነ ዮሐንስ ተ/ክለሃይማኖት ጋር ጨመርናቸው።እነ መምህር ዩሐንስ፤ ኤፍሬም፤ወዲ ሻለቃ ሃይለሚካኤል፤ወዲ አባ ጎበዝ እና ሌላ ስሙ የዘነጋሁት ሽፍታ ለረዢም ጊዜ በመታሰራቸው ጊዜ ስለረዘመባቸው፤ እነ መምህር ዩሐንስ ሲጨንቃቸው መሪጌታውን በምትሃታቸው ችሎታ ከእስር የሚያመልጡበት ብልሃት እንዳለ እንዲረዷቸው አማከሯቸው፤መሪጌታ ጥዑመ ልሳንም ጠንቋይ (ምትሃተኛ)ስለነበሩ (ደራሲው ደብተራ ለማት ጠንቋይ ስላለ ጠንቋይ እያልኩ ጽፌዋለሁ) በእግረሙቅ በታሰሩት እግሮቻቸው ላይ እግረሙቁ ላይ ሽንታቸውን ሸንተው እግረ መቁን በስራይ/በምትሃት ሊፈቱት እንደሚችሉ መርጌታ ጥዑመ ልሳን ያማክሯቸዋል። መሪጌታም ድጋማቸውን ካከናወኑ በሗላ ሽኑበት ብለው ሲጨኑበት እግረሙቁ አልበተን አልፈታ አለ። በዚህ ወቅት መሪጌታ እና መምህር ዩሐንስ ሲንሸዃሸኩ በወቅቱ እነሱን (እስረኞቹን)ዘብ ቆመው ሲጠብቋቸው የነበሩት ተረኞች እነ ስብሓት እነ ሕቡር፤እና ዓወተ ያዳምጧቸዋል። እነሱም ለአመራሮቹ ለእነ አጋአዚ ይነግሯቸዋል። ከዛ እነ ስዩም መስፍን ከዘበኞቹ ጋር ሆነው ማጭድ በእሳት እያጋሉ ለነ መምህር ዮሓንስ ለነ መርጌታ ጥዑመ ልሳን እና እዛ ላሉ እስረኞች በሙሉ በእሳት እያቃጠሉ መላ ሰውነታቸው ገሸላለጧቸው። በጣም አሰቃያሚ ትዕይንት ነበር።በእሳት እያጋዩ ግፍ በተሞላበት የጭካኔ ምርመራ ስለመረመርዋቸው ለማከሙ አስቸጋሪ ነበር። የህ.ወ.ሓ.ት አማራር በባዶ 6 እስረኞች አያያዝ በእነ መርጌታ ጥዑመ ልሳን እና በእነ መምህር ዩሐንስ የጀመረው የግፍ እና አረመኔ ምርመራ፤ከዛም ሻምበል ተኽላይ በፈጠረው ቀውስ ምክንያት ሰከን ብለው ሁኔታዎችን ባግባቡ ከመያዝ ይልቅ ከደርግ ጭካኔ አምልጠው ለመታገል የመጡትን ታጋዩች ሳይቀሩ አሰቃቂ ምርመራ በላያቸው ላይ (በማን አለኝነት)በመፈጸም የሞት፤የአካል እና የሕሊና ቀውስ ማውረድ በድርጅቱ ታሪክ ላይ ጠባሳ ትቶ ያለፈ እጅግ አሳፈሪ ድርጊት ነበር። በህ.ወ.ሓ.ት የምርመራ አረመኔ አያያዝ የተነሳ ደርግ ብዙ ብርጌዶች አሰማርቶ ድል ማግኘት ያልቻለው ከሃያ አመት ዕድሜ በታች የሆነ አንድ ትንሽ ልጅ አሰማርቶ የህ.ወ.ሓ.ት. ታጋይ ሠራዊት በራሱ መሪዎች እንዲገረፍ፤እንዲገደል እንዲበተን ከማድረጉ በላይ የህ.ወ.ሓ.ት ጭካኔ ከዓጋሜ ሕዝብ ጋርም ሆድና ጀርባ አድርጎ እንዲቆራረጥ አድርጎት ነበር። የህ.ወ.ሓ.ት ደጋፊዎች የነበሩ እንደ እነ አቦይ ወልደማርያም የተባሉ አዛውንት ገበሬ ሰላይ ናቸው ብሎ ሻምበል ተኽለ ስለጠቆማቸው ከነ 4 ልጆቻቸው ባለቤታቸው ጨምሮ 6ታቸው ታስረው በእሳት እየጠበሱ ስለገረፏቸው አከላታቸው እንዳለ ስለተገሸላለጠ የዓጋመ ሕዝብ ይህን ወሬ ስለሰማ ወደ ህ.ወ.ሓ.ት እንዳይጠጋ ሰጋ። ሰለዚህም በዚህ ሰበብ ሕዝብና ህ.ወ.ሓ.ት ተራራቀ፤መተማመን ታጣ። በሰበቡም ለሠራዊታችን ዕድገት እንቅፋት ፈጠሮ ነበር። ህ.ወ.ሓ.ት ከስህተቱ ተምሮ የቅራኔ አፈታት መንገድ ከማበጀት እና ሰዎች በምህርት መልቀቅ ፈንታ በሞት (እና በእሳት እየጠበሰ )መቅጣት ስራየ ብሎ ተያያዘው። ተቃዋሚን እና ተጠርጣሪን በሞት ቅጣትና በድብደባ ማሰቃየት በእነ ዩሐንስ እና ጥዑመ ልሳን “ሀ” ብሎ የጀመረው አረሜናዊ እርምጃ ዲማ ማርዋ ላይም በሰላይ ሻምበል ተኽላይ እና ሌሎችም የሞት ፍረድ ተፈርዶባቸው በዲማ ማርዋ በየጥሻው ተጥለው የቀሩ ብዙ ናቸው። (ጋህዲ ቁ 2፦ አስገደ ገ/ስላሴ) አስገደ ገ/ስላሴ ይህን ካለ በሗላ “የተከበራችሁ አንባቢዎች ሆይ በሰላይ ሻምበል ተኽላይ ምከንያት (በህ.ወ.ሓ.ት አመራር አረመኔ ባህሪ- “ቅንፍ” የተጨመረ) ህ.ወ.ሓ.ት ውስጥ ብዙ ስቃይና ምርምራ ተደርጎ አካላተቻው እና ህይወታቸው እንዳጡ ተመልክተናል። ከዚህ በሗላ የ ህ.ወ.ሓ.ት ባዶ ሽድሽተ 06 እስር ቤት ያንኑ ይደግመው ይሆን? ይልና ከጠየቀ በሗላ “እንከታተል” በማለት እጅግ የከፋ ግፍ እና ምርመራ ኢሰብአዊ እና የዲሞክራሲ አፈና በባሰበት መልኩ በሰፊው አቅርቦታል። እንግዲህ ዛሬ የ.ህ.ወ.ሓ.ት መሪዎች መንግሥት ከሆኑ በሗላ የቀጠሉበት የግድያ የግርፋት እና አረመኔ እርምጃዎች ሁሉ መቸ እንደጀመረ ለማስረዳት ከላይ ከመግቢያው የጠቀስኩት ይህን የቆየ ማንነታቸው ዛሬ ለሚታየው አፈና እና ግድያ እንዲሁም ጭካኔ ከጫካ የመጣ እንደሆነ በመረጃ አቅርቤላቸሗ ለሁ። ዛሬስ መንግሥት ከሆነ በኃላ የፈጸማቸው ኢሰብአዊ እና አገራዊ ወንጀሎች እንዲሁም ስርዓቱ ከበረሃ አምጥቶ በሕዝቡ ላይ ጭኑ ከዘረጋው በሗላ የስርዓቱ ቱባ ቱባ ሃላፊዎች ዛሬ ሥልጣን ላይ ቁጢጥ ብለው ክራባት አስረው ንፁህ ሸሚዝና ውድ ውድ ገበርዲን ለብሰው ሰው መስለው ከዓለም መሪዎች ጋር ቁጭ ብለው በስዕለ ድምጽ (ቲቪ) ለዓለም ሲታዩ እጃቸውና፤ አፋቸው፤ፊታቸው በደም ንጣሪ ሲጨማለቁ እንዳለነበረ ሁሉ ያን ጉዳቸው ሸፍነው ጸዳድተው ሽቶ ተለቅልቀው የዋህ አገልጋዩቻቸውን ሲያሞኙ ስታዘብ በጣም አድርጎ ይኸ ዓለም ይገርመኛል። ይኼ ነው የካቲት!!!!!!!!!! በዚህ ግድያ በዛው ወንጀል አረመኔነት የተጓዘ ተጠያቂነት የሌለው የካቲት ማለት የኼ ነው!አይ ፈጣሪ ሁሉም ችለህ ማየት እስከ መቸ? ተሎ ውረድ እንጂ አምላክነትክን አመስክርና ሽቶ የተቀቡት ደም ደም የሚሸቱት ፍጡሮችህን ውሰድልንና አቃጥለው ገርፈው ረሽነው የገደሏቸው የሞቱትን ቆፍረን አውጥተን ዳግም መቃብራቸው ተሰርቶ ሙሾ እና ሃዘን ይደረግላቸው እንጂ! እራሱ የገዳላቸው የት እንደቀበራቸው ሳይነግረን ሸሽጎ፤ በሕግ አልዳኝም ብሎ በየአመቱ በፈርሃት ተውየጦ ሲምቦጀቦጅ ለፍርሃቱ ሽፋን ደርግ የገደላቸው ብቻ ለፖለቲካ ንግዱ ሲል አስቆፍሮ ሕዝብን እያስለቀሰ እስከ መቸ?የገደላቸው ፍጡራን የት እንደቀበራቸው በየትኛው ጣሻ ብልን እንፈልጋቸው አምላኬ?ብዙ እናቶች እኮ ፍርድህ እንዲፈጥን እየጠበቁ ነው:ከሰው ስሕተት መኖሩን ሁሌም ጥርጣሬ መያዝ ስላለብን ምናልባት ስሕተት የተሠራ እንደሆነ በስሕተት የተጎዱ ወገኖች ተጎድተው እንዳይቀሩ የሚደመጡበት የቅሬታ ሰሚ ስርዓትም መኖር አለበትና ያ ስርዓት አለ። ይላል መለስ ዜናዊ። አውን የተጎዱ ወገኖች ተጎድተው እንዳይቀሩ የሚደመጡበት የቅሬታ ሰሚ ስርዓት ኖሮ ሰው ከተጣለበት ጉድጓድ እየተቆፈረ የሚያሳይ የሚያስለቅሰው የስክሪን ካሜራ በነሱ ጣሻ ላይ ያነጣጠረው መቸ ነው?መቸስ ነው በትግራይ ጫካ ላይ ቁፋሮው ሲጀመር የሚነጣጠረው?አይ የካቲት የስንቱን እናት አስለቀስሽ የስንቱን ደም ጠጣሽ? ፍርሃቱ ነው ዝምታው? ጥያቄው ይኼው ንገሪን እንጂ? ደም የተቀባ ከበሮን መደለቁ እስከ መቸ? Getachew Reda

Tuesday, April 17, 2012

ኢሳት ቴ/ቪዥን “ፓን” ኦሮሚያ እና “ፓን” ኢትየጵያዊነትን ማምታታቱን ያቁም!

Amhara Children slaughtered by Oromo Liberation Front in Ethiopia
Any books written by Getachew Reda can be purchased by contacting the following addresses. Getachew Reda P.O.Box 2219 San Jsoe CA 95109  getachre@aol.com (408) 561-4836 www.ethiopiansemay.blogspot.com

በመጀመሪያ ዜና
ኢሳያስን ከሚቃወሙ ወያኔ ከሚረዳቸው ከኤርትራ ብሄረተኛ ተቃዋሚ ድርጅቶች መካከል ውስጥ (ምንቅስቓስ ሓርነት ኩናማ) “የኩናማ አርነት እንቅስቃሴ” የተባለው ሽምቅ ተዋጊ ድርጅት መሪ የሆነው አቶ ቀርነሌዎስ ዑስማን  ስለ ድርጅቱ ጉዳይ የሰጠው ቃለ መጠይቅ አምና የተካሄደ ቢሆንም ዛሬም እንደ አዲስ በድጋሚ የሚከተሉት ነጥቦች ለኩናማ ድርጅት መመስረት ምክንያት ናቸው ያላቸውን በትግርኛ የሰጠው ቃለ መጠይቅ እንዲህ በማለት ገልጿል።
1ኛ ለኩናማ ብሄረሰብ ወደ በረሃ መውጣት እና የኢሳያስ መንግስትን ለመፋለም ከማንኛቸውም ጉዳት እና ጭቆና በበለጠ ዋናው የመነሻ ምክንያት የሆነን “በሃይለስላሴ ጊዜ እና በደርግ ዘመን ከአማራ እና ከኦሮሞ የወለዱ ኩናማዎች ከተወለዱ ልጆቻቸው ጋር “ንህ ኤርትራኖች አይደላችሁም” ተብለው ወደ ኢትዮጵያ እንዲባረሩ ካደረገ በሗላ የኩናማ ሕዝብ ኩፉኛ ስላስቆጣውና ቁጣውም በጣም ሰፍቶ ኩናማ አለበት በተባለው መንደርና ቤተሰብ ቁጣው ስለቀሰቀሰ “በዚህ ቁጣ ምክንያት”  በገዛ አገራቸው እና መሬታቸው እህቶቻችን እና ልጆቻችን ውጡ ብሎ ከነልጆቻቸው ያባረረልንን ዘረኛው ኢሳያስ አፈወርቅ እና አማካሪዎቹን በጠመንጃ መፋለም አለብን ብለን ወደ በረሃ ወጥተን “ይህ ድርጅት እንዲመሰረት ምክንያት የሆነን ይህ  የኢሳያስ ግልጽ ዘረኛ ጥቃት ነው” ብሎ አሰና ለተባለው የኤርትራ ተቃዋሚ ራዲዮ ጣቢያ ጋዜጠኛ በቃለ ምልልሱ አረጋጠ።

2ኛ- ከዚህም አያይዞ ጀብሃ እና ሻዕቢያ የተባሉት ሁለት የኤርትራ ታጣቂ ሽምቅ ተዋጊዎች የኩናማን ማሕበረሰብ በንቀት ተመልክተው ኩናማ ኤርትራዊ አይደለም እያሉ ማሕበረሰቡን ሲገድሉና ንብረቱን ሲነጥቁት እንዲሁም ሲያባርሩት፤ የኢትዮጵያ መንግስት የሃይለስላሴም ይሁን የደርግ መንግስት ግን ለኩናማ ሕልውና ተንከባክበውት እንደነበርና፤ ለሁለቱም ኤርትራ ድርጅቶችች ላይ ግን ማለትም በሻዕቢያ እና በጀብሃ ቅሬታው፤ ወቀሳውንና ምሬቱን ሳይደብቅ ተናግሯል።
3ኛ - ለድርጀቱ ህልውና የቆመለት “መሰሪው” ወያነ ትግራይ ቡድን በገንዘብ ስለሚረዳው ወያኔ ያስተማረውን የመገንጠል ፖለቲካ ተበድሮ “እስከ መገንጠል” የሚለው የስታሊን ኮሚኒስቶች ፖለቲካ ይከተላል።  አመሰግናለሁ። ጌታቸው ረዳ  (ኢትዮጵያን ሰማይ አዘጋጅ)።
ኢሳት ቴ/ቪዥን “ፓን” ኦሮሚያ እና “ፓን” ኢትየጵያዊነትን ማምታታቱን ያቁም!
ESAT TV “Stop being media for OLF Outlate” (www.Ethiopiansemay.blogstop.com) getachrre@aol.com
ከኢትዮጵያ ሰማይ አዘጋጅ ለኢትዮጵያ አገር ወዳድ ሃይሎች ማሳሰብ የምፈልገው ጉዳይ ኢሳት የተባለው የቴሌቮዥን ጣቢያ በተከታታይ ያለ ማቋረጥ ኦነግ ለተባለው ጸረ ኢትዮጵያ እና ጸረ አማራ የሆነ ወንጀለኛ እና አሸባሪ ድርጅት ኦሮሚያ ሪፑብሊክ ለመፍጠር፤ የኦነጉ ታሪክ ምሁር ተብየው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሟቹ አገር ወዳዱ የፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ ተማሪ የነበረው “መሐመድ ሃሰን”  በ “The –Development of Oromo Nationalism" in "Being and becoming Oromo" edited by P.T. W Baxter, Sandro Triulzi and Jan Hultin, Uppsala 1996” በሚለው ለዶክተሬትነቱ የመመረቂያ ርካሽ ፕሮፓጋንዳ ጽሑፉ ላይ  በአማራዎች እና በትግሬ ኮሎኒያሊስቶች ጭቆና የተወለደ ኦሮሞነት ለማሳደግ  “ፓን ኦሮሞ ኮንሸስ” (Oromo conciouse, sense of national identity…” የማንንት መገለጫ የሆኑት “የኬኒያ ቦረና ኦሮሞዎች የሚጽፉበት “ቁቤ” የተባለ የአውሮጳ ፊደል” “የኦሮሞዎች ብሔራዊ የማንንት መለያ ባንዴራ፤ባሀል፤ስሜት፤ድምበር…..) ለማሳደግ ዩኒቨርሲቲዎች/አንትሮፖለጂስቶች እና ሚዲያዎችን ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው ለማያውቅ  ሕበረተሰብ ማሳወቅ እና “ከኢትዮጵያኒስቶች” ጋር በሚዲያ ማሳደግ የሚለውን ትንቢታዊ እቅዱን ዛሬ  እንዳጋጣሚ ሆኖለት “ኢሳት”የተባለው “ቲቪ” የኦነግን ፕሮፓጋንዳ በማራገብ  “ፓን ኦሮሞ ኮንሸስ” (Oromo conciouse, sense of national identity…” የሚባሉትን የኦነግ መቀስቀሻ እሴቶች የሚባሉት ማለትም “ባንዴራዎቻቸውን፤ሙዚቃዎቻቸውን፤በራሪ ጽሑፎቻቸውን እና ንግግሮቻቸውን” ያለ ምንም ሳንሱር/ገደብ  ለአይናችን እስከሚያስጠላ እና እስከሚያቅለሸከልሸን ድረስ ለእኛ ለኢትዮጵያዊያን ባዕድ የሆነ የኦነግ ብንዴራ “በኢሳት ቴሌቪዥን” ሆን ተብሎ እየተውለበለበ  ለኦነግ የሰንደቃላማ ማስተዋወቂያ የቅስቀሳ ፍጆታ በመዋሉ፤ “ወያኔን ለመቃዋም” በሚል  “ከዚህም ከዚያም” የተጠረቃቀሙ “የአገራዊ ሰንደቃላማ ክብር ምንነት በቅጡ ያልገባቸው”  “ነፃ አገልጋይ” የጣቢያው ወጣት ተለማማጅ ጋዜጠኞች  የአገራችን የኢትዮጵያን ሰንደቃላማ ክብር የሚያወርድ ስራ በመስራት “የኦሮሞ ናሺናሊዝም” ማጎልበቻ የሚባለው አንዱ የሆነውን “ባንዴራቸውን እና መለያቸውን” እያውለበለቡ ያገራችን ሰንደቅ የሚያደርግና የሚያናንቅ ስራ በመስራት ላይ ናቸው። ይህ ድርጊት የተፈጸመው ከዚያ በፊት በተደጋጋሚም ሆነ አስመራ የመሸገው “ከማል ገልቹ” የተባለው የኦነግ መሪ ሰሞኑን ለቃለ መጠይቅ በጋበዘበት የተፈጸመ ባሳት ቲቪ ላይ የተፈጸመ ድርጊት ነው።
 ይህ የኢሳት ቲቪ “ጸረ ሉአላዊነት” ይህ ተደጋጋሚ ተግባር እንደተከናወነ በሰፊው ከነማስረጃው አስደግፈው ምሁሩ ክቡር ዶ/ር ማንከልክሎት ሃይለስላሴ ባለፈው ሰሞን ባለ ሦስት ተከታታይ ክፍል ያለው ጽሑፍ ለሕዝብ ያስተላለፉት በኢትዮ-ላዮን እና በአሲምባ ድረ ገጽ ላይ  የተለጠፈ ቢሆንም “የኢሳት የቲቪ” ባለቤቶች/ስራ አስኪያከጆች የዶክተር ማንከልክሎት ሃይለስላሴ ምክር እና ማስገንዘቢያ በንቀት ስላዩት ሴራቸውን አሁንም ቀጥለውበታል። አንባቢዎቼ ልብ እንድትሉት የምፈልገው “ኢሳት ቲቪን” በሚመለከት የዶ/ር ማንከለክሎት ሃይለስላሴ ጽሑፍ “ከወያኔ ሚዲያ የተሻልን ነፃ ሚዲያዎች ነን፤ ሃሳቦች በነፃ እናስተላልፋለን፤ የሚሉ የውሸት ሚዲያዎች፤  በተግባር ግን “ከወያኔ ሳንሱር የማይሻሉ” የተቃዋሚዎች ድረገጾች ለሕዝብ እንዲነበብ ለጥፉልኝ ብለው ቢልኩላቸውም  “ነፃ ፕሬስ ነን” የሚሉት እነኚህ “ወገንተኞች ሚዲያዎች” አፍነው አስቀርተውታል። ነፃ ሚዲያ ብሎ እንዲህም የለ!!!!!
 በበደኖ አርባ ጉጉ እና በተለያዩ ቦታዎች  የአማራን ሕብረተሰብ እና እናቶች እንዲሁም ህጽፃናት፤መነኮሳት እና ካሕናት ሲታረዱ ስትውለበለብ የነበረቺው የጠባብ ጐሰኛው የኦነግ ባንዴራ መሆኗን “ኢሳቶች” ቢያወቁም በተጠቀሰው የኢሳት ቴ/ቪዥን ጣቢያ ባለቤቶች በተደጋጋሚ ሆን ብለው በቴክኒካዊ አሰራር በስዕለ ድምፁ ገጽታ ላይ (እስክሪኑ ላይ) አንዴ ወደ ተመልካች ዓይን አስጠግተው በትልቁ እንድናየው አንዴ በርቀት፤ ኦነግ ባንዴራ አንዴ ከከማል ገልቹ ፎቶ ግራፍ ጋር ለጥፈው  አንዴ ባንዴራውን ብቻውን በማስጠጋት/ በማድመቅ እና በማስራቅ  “በሞሺን ግራፊክ/ፎቶ አኒመሽን” “እስኪያቅለሸልሸን ድረስ” አማራ ሲጨፈጨፍ በኩራትና በደስታ ስትውለበለብ የነበረቺው “የጠላት ባንዴራ”  የኢትዮጵያን ሕዝብ ሕሊና እና ዓይን በተለይም የኦሮሞን ማሕበረሰብ ሕሊና “ለመስለብና ለመሳብ”  “ንጉሥ ከሰማይ ይወርዳል” የሚለው ዳዊት የተባለው ውዥምብራም “የኦነግ ወጣት ዘፋኝ” የሚዘፍነውን ሙዚቃ ጆሯችን በማደንቆር እንድንመለከትላቸው በመቀስቀስ ዘመቻውን  አጧጥፎላቸዋል።  “ኢሳት”  በዚህ ሴራ መሳተፉን ካላቆመ  አገር ውስጥ  ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ “እንዲያወግዘው የኢትዮጵያ ሰማይ አዘጋጅ “ጥሪውን” በጥብቅ ያስተላልፋል።
ኢሳት የተባለው ሚዲያ ድሮ ብርሃኑ ነጋ እና ተስፋየ ገብረአብ እንደ የፖለቲካ አማካሪ ወይንም ትችት ሰጪዎች አድርገዋቸው እጅ እጅ እስኪለን ድረስ እየጋበዙ ሲያስደምጡን እንደነበር ይታወሳል። ዛሬ ደግሞ ብርሃኑ ነጋንና ተስፋየ ገብረአብ በኦነጉ ከማል ገልቹ የፖለቲካ ተንታኝ ተክተው በተደጋጋሚ በመጋበዝ “አማራ ሕብረተሰብ ከደቡብ አካባቢ ስለ መባረር ጉዳይ” በሚመለከት ስለ አማራ ሕብረተሰብ “ሞረሽ” ብሎ መደራጀት እና አለመደራጀት፤ እንዲተነትንልን  መጠየቃቸው ይገርማል። አማራው ለሌላ አላማ እስካልተደራጀ ጊዜ ቢደራጅ ምንም ችግር የለውም” አለው ከማል ገልቹ። “ለሌላ አለማ” ስትል ምን ማለትህ ነው? ብሎ እንኳ ጋዜጠኛው ተመልሶ አልጠየቀውም። አማራው ተደራጅቶ “ ኦነግን እና ወያኔን እንዲሁም በአማራው እና በዚህ ዓለም በምናኔ ባሉት ቅዱሳት መነኮሳት ላይ የዘመቱ ጂሃዲስት አክራሪ እስልምና ሰባኪዎች’ በዓለም ፍርድ ቤቶች “ክስ እስካልመሰረቱ ድረስ” ቢደራጁ ችግር የለውም ማለትህ ነው ብሎ ቢጠይቀውስ ምን አለው? ከዚህ ሌላ አማራው ምን አለማ አለው ብሎ ይገምታል? እንደ ኦነግ እንዳይገነጠል? ወይ ጉድ!
Pregnant Amhara woman slaughtered by OLF on the Genocide crime on Bedeno
“(እኔ አማራ አይደለሁም) “ለባለቤቱ” ለአማራው ጠይቀህ መልስ አግኝ”፤ብሎታል (ጥሩ አደረገ)። እናቴ ጥሩ ምሳሌ ተናጋሪ እንደነበረች ደጋግሜ ነግሬአችሗለሁ። “ደረቐኛ አንጭዋስ ብወጋሕታ ናብ ድሙ ከይዳ መሕብየይ ጉድጓድ በዚኣ ዶስ በዚኣ? ኢላ እንተጠየቐታስ “ ድሙኳስ በቲ ድርቅናኣ ተደሚማ/ገሪሙዋስ “ዋእ! ማዓረይ ዳሓንዶ!? “ታይ ዝብልዎ ጋዓት  ዲኺ ተደሪርኪ?” በለታ ይባሃል” ። ( ደረቀኛ አይጥ በጥዋት ገስግሳ የምደበቅበትን መከላከያ ጉድጓድ በዚህ ወይስ በዚህ ብቆፍር ይሻላል? ብላ ድመቲቱ ቤት ሄዳ አማካሪኝ ስትላት፤ “ድመቲቱም በደፋርነቷ ደንግጣ “ዋእ! የኔ ቆንጆ፤ ምክር ለማግኘት አንኳክተሽ የገባሽበት ቤት አውቀሺዋል? እንዲህ ያለ ድፍረት የሰጠሽ ምን እሚሉት ገንፎ በልተሽ ነበር ያደርሺው? አለቻት ይባላል)።  እንዲህ አይነት የሞኞች ዘመን በአገራችን ተስምቶ አይታወቅም? ስለ አማራ ራሱን ለመከላከል ስለ መደራጀት የህልውና ጉዳይ ከኦነጐች ምክርና አስተያየት መጠየቅ አስገራሚ ዘመን ነው።
Tekle-and-Mesay ESAT TV Journalist
አማራ ራሱን ለመከላከል የሚያስችል ብቃት፤ ኣባል፤ ገንዘብ፤ ሃሳብ፤ ጥበብ ካለው እና ማሰባሰብ ከቻለ ይደራጅ እላለሁ። እስካሁን ድረስ በበቂ ተደራጅቶ የተከላከለለት ማንኛውም  ስለ ኢትዮጵያ የቆመ ድርጅት/ፖለቲካ ስብስብ፤ግለሰቦች፤ግለሰብ  ደካማነት ስላሳየ እና አማራውን ከጭፍጨፋ መከላከል ስላልቻለ እና ከተጨፈጨፈና ከተባረረም በሗላ በዓለም ፍርድ ቤቶች ወንጀለኞችን ለፍርድ አቅርቦ ያስቀጣ ድርጅት ከ20 አመት በላይ ተጨባጭ ተግባር ስላልታየ፤ ስለ አማራው መከላከል እና ቁጭት “ከኢንተርኔት የቁጭት ንዴት ጽሑፍ” አልፎ ትግሉ ወደ ሕግ መድረክ ተሸጋግሮ ሕጋዊ ትግል እንዲያደርግ ራሱን ማደራጀት እና “መደራጀት አለበት”እላለሁ። አጋጣሚ መደራጀት የለበትም  ከሚሉት “በቅርብ የማደንቃቸው ካንዳንድ የትግል ወንድሞቼ ጋር በሃሳብ እለያለሁ”። ወንጀለኞች አሁንም ውጭ አገር ተቀምጠው ንቀታቸውን ከመቀጠል ሌላ ኢሳት ላይም ቢሆን ባንዴራቸው እያውለበለቡ ማላገጡን ቀጥለውበታል እና አማራ ራሱን መደራጀት እና ወንጀለኞቹን ከስሶ ማስቀጣት ይጀምር። ጠበቃዎች ይቅጠር፤ገንዘብ መዋጮ ይጠይቅ፤ ቀልዱ ይቁም!
ወጣት ጋዜጠኛው ኦነግ ስለ አማራ መደራጀት በጐነትና ጐጂነት ለምን እንደጠየቀው አሁንም በጣም ይገርመኛል። አማራው ተደራጅቶ ኖሮ ቢሆን ዛሬ  “የኦነግ ግመል እና የወያኔዎች በሬ” ሆኖ ለእርድ ይቀርብ ነበር? እንደ ጡበት በግ የአማራ ህፃናት ልጆቹ በቢላዋ የሚያርድ ኦነግ የተባለው እርኩስ የአረመኔዎች ድርጅት አማራ እንዲደራጅ እና ራሱን ከኦነግ እና ከወያኔ ጥቃት እንዲከላከል ፍላጎት ይፈልጋል ተብሎ ይገመታል?  ከማል ገልቹ ደጋግሞ ለምስኪኑ ጋዜጠኛው ለመሳይ ከበደ በምላሱ ደጋግሞ በቃለ መጠይቁ እንደተናገረው ድርጅቱ “የኦሮሞ ነፃነት አውጪ ግምባር” እያለ እንጂ “የኢትዮጵያ ነፃ አውጪ ግምባር” እያለ እንዳልተናገረ እያወቀና ከባንዴራው መለያ እና ከሚጠቀመው የራሱ ብሔራዊ ቋንቋ (አረብኛ እና ላቲን በሚጽፍ ቁቤ በሚባል ኦሮሚፋ/ኛ) ያለው “ኦነግ ሪፑብሊክ” የተባለ “የማናውቀው የአገር ባንዴራ ” የሚወክል መሆኑን ያረጋገጠለት ቢሆንም ምስኪኑ ጋዜጠኛ “ኦነግ”  “ኢትዮጵያዊነትን አቅፏል” ብሎ ቅዠት ላይ ገብቷል።
የጣቢያው ችግር ይገባኛል። “ተገንጣዮች ሳይቀሩ ማለትም ኦነጐች እና የኦጋዴን ነፃ አውጪ ድርጅት ኢሳትን በገንዘብ እና በፕሮፓጋንዳ ስለረዱት (እንደረዱ እራሳቸው ባስተላለፉት ዜና ዘግበውታል)   እንዲሁም ለኢሳት መዋጪ ሲጠየቅ የየራሳቸው ፖለቲካ ለማናፈስ ያመች ዘንድ  በአዳራሹ ዘንድ ሄደው በአካል ተገኝተው “ኢሳት ይዳብር” ብለው መርቀው ለምርቃታቸው ነፃ ፕሮፓጋንዳ ከነ ባንዴራቸው እንዲውለበለብ ተደርጓል።
ጣቢያው ለምሳሌ በቃለ መጠይቅ መልክ “የፖለቲካ እንግዶችን” በመጋበዝ በማይወዷቸው የፖለቲካ መሪዎች እና ድርጅቶች ሳይቀር “ስድብ” ሁሉ በማስተላለፍ ጣቢያው ይጠቀሙበታል። ለምሳሌ የግንቦት 7 ደጋፊ/አመራር የሆነው ዶ/ር ሸዋ ቀና የተባለው ሰው “በመ ኢ አ ዱ” ሃይሉ ሻውል ላይ ያነጣጠረው የስድብና የዘለፋ  ውርጅብኝ ያለ ምንም ገደብ እና ሳንሱር ወደ ኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲተላለፈ እንዳደረጉ የምታስታውሱት ሃቅ ነው። ይሄ ዓይን ያወጣ  ወገንተኛነት ነው። የሕዝብ ጣቢያ ነው እያሉ የጣቢያው ሰዎች የግል ጥላቻቸውንና ግባቸውን ግን ያስተጋቡበታል። ብርሃኑ ነጋ እና የጦቢያው  ሙሉጌታ የኦነጉ ሌንጮ (በሚኒሊክ እና በኢትዮጵያ እንዲሁም በአማራ) እና ሌሎች እንደዚሁም  በሃይሉ ሻውል እና  በ“መ ኢ አ ድ” ድርጅት ላይ ያነጣጠረ ስድብ እና የማንኳሰስ ዘለፋ/ፕሮፓጋንዳ ልብ ይለዋል።  ስድብ ብቻ ሳይሆን  “መኢአድ” የተባለ ድርጅት “ሞቶ የተቀበረ” እና በመሬት ላይ የሌለ ድርጅት እንደሆነ የኢሳትን ፕሮፓጋንዲስቶች ጥላቻቸውን ላመስተላለፍ ጣቢያውን ይጠቀሙበታል።
ESAT's Mulugeta Lule

ደሞዝ የማይከፈላቸው “ነፃ አገልግሎት ሰጪ ጋዜጠኞች” የሚያካሂዱት የቴ.ቪዥን ድርጅት ነው እየተባለ በኢትዮጵያ ሉአላዊ ክብር ማለትም በሰንደቃላማችን ላይ ያነጣጠረ የተቀነባበረ ዘመቻ ከጠላቶች ከኦነጐች ጋር አብረው ያጧጥፉታል። የአማራ እናቶች፤አዛውንቶች፤ህፃናት፤እርጉዞችና ዓይነስውራን ሲጨፈጨፉ፤የሴት ጡት እና የወንድ ብልት በቢላዋ እየተቆረጠ የሙታኖቹ ሬሳ አፍ ላይ እንዲጎርሰው ሲደረግ በሙታኖቹ መቃብር ላይ የተውለበለበ የፋሺስቱ የኦነግ ባንዴራ መሆኑን በዚህ ጣቢያ ውስጥ የተደራጁ ትላልቅ ጋዜጠኞች ከማንኛችንም በላይ ያውቃሉ። ሆኖም ኢሳት ቴሌቪዥን ሆን ብሎ ሌት ተቀን ከዚህ ጸረ አማራ እና ፀረ ኢትዮጵያ የጠላት ባንዴራ ጋር ፍቅር ይዟቸዋልና የሚያውለበልቡትን ርካሽ ቅስቀሳ ሁሉም አገር ወዳድ ዜጋ ሳይታክት ፕሮፓጋንዳውን እንድያከሽፍ አድካሚ እና ፈታኝ ትግል እየደቀኑብን እነደሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንድታውቁት አስገነዝባለሁ።
በዚች የጠላት ባንዴራ የተገደሉ የሙታን እና አካለስንኩላን ቤተሰቦች የኦነግ ባንዴራ በኢሳት ጣቢያ በክብር ሲውለበለብ ሲመለከለቱ ምን ዓይነት የመረረ ሃዘን እንደሚሰማቸው የኢሳት ጋዜጠኞች ያውም ትላልቅ ጋዜጠኞች የሚባሉት እነ “ሙሉጌታ ሉሌ” እና “አገር ወዳድ የሚባለው “ታማኝ በየነ”  አያውቁም ብልን ለማማን ያስቸግረናል። ሆኖም የደከመ ሕብረተሰብ በላዩ ላይ ቢጨፈርበት የት ይደርሳል ከሚል ስሜት ከሆነ በጣም የተሳሳተ ትምክሕት እንደሆነ ከወዲሁ የመረጡበት ጎዳና እንዲያስተካክሉ በድጋሚ የዚህ ድረገጽ አዘጋጅ ደጋግሞ ያስገነዝባል። የማን አለኝነቱን እና “የፔቲ ቡርዣ ቡድናዊ ትምክህታቸው” በእንዲህ ከቀጠሉ በቀላሉ ያዝ ለቀቅ የምናደርገው የፖለቲካ ጨዋታ እንዳልሆነ እንዲያውቁት እፈልጋለሁ። በዚህ ሴራ የተካፈሉ ግለሰዎች በመጽሐፍ መልክ ስማቸው ተጽፎ ለታሪክ እንዳይቀር ጥንቃቄ ያድርጉ። ወያኔን የሚያከል ክፉ ጠላት የመታገሉ ልመንዱም ቁርጠኛነቱም ስላለን እንኚህ ወዳጆቻችንም በቀላሉ የምንምበረከክ ቀጤማዎች አንዳልሆንን “በፔቲ ቡርዣ ሕሊና እየሰከረ ያለው ኤሊቱ ክፍል” እንዲያውቁልን እናሳስባለን።
ኦነግም ሆነ ዓረብ ነኝ የሚለው ቅዠታሙ “የኦጋዴኑ ጂሓዲስታዊ እስላም” ወደ ተቃዋሚ ፖለቲካ ጐራ “ተቀላቀሉ፤አልተቀላቀሉ  መጡ፤ አልመጡ” “የዓይን ብሌናችን” የሚባሉት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ቋንቋ፤ድምበር እና ዓለም በመላ ያወቀው ብሔራዊ የኢትዮጵያ ሰንደቃላማችንን ካላከበረ ለኔ “ኢሚነት ነው”። ኢምንት ብቻ ሳይሆን እሴቶቻችንን/ሉአላዊነታችንን የማያከብሩ  “ጠላቶች ናቸው”።ሉአላዊነታችን ለፖለቲካ ገበያ ለድርድር አናቀርብም። ሁላችንም የዚች መሬት ልጆች ነን እና አንዱ በሌለው የሚያሰየው የፖለቲካ ማስፈራሪያ ባንዴራ በማሳየት የሚያስፈራሩንን መንገድ ያቁም! ጉዳት ከመጣ አማራው ወይንም ትግሬው ብቻ ሳይሆን የባእድ ባንዴራ አውለብለቢዎችም ተጐጂ መሆናቸው ካሁኑኑ ማወቅ ይኖርባቸዋል።
ይህ ሉአላዊነትን የሚጻረር የኦነጐች ባንዴራ የማውለብለብ እና የመቀበል ድርጊት በኢሳት እና ጉንቦት 7 በሚደግፉ ተቃዋሚ ድረገፆች ላይ በተደጋጋሚ ለኦነግ ተባባሪነታቸውን አሳይተዋል። በነሱ ብቻ ሳይወሰን ያገራችንን ሉአላዊ ሰንደቃላማ “ኦነግ” ከሚባለው ያልታወቀ አገር ባንዴራ ጋር ካልተውለበለበ “ የኢትዮጵያ ሰንደቃላማም አዳራሽ ስብሰባ ውስጥ ለሕዝብ አይውለበለብም፤ ተብሎ በሲያትል ሕዝባዊ ስብሰባ አዘጋጆች እንደተፈጸመ ድርጊቱ በወቅቱ አውግዘነዋል። ዛሬም ይህ ድርጊት ኢሳት የተባለው ጣቢያ አጉል የፖለቲካ ትርፍ ለማራመድ ሲል ተመሳሳይ ዘመቻና ድፈርት እያካሄደ ነው። ኦነግን የሚያክል  የአገራችን ሉአላዊ ምልክቶች የማያከብር ድርጅት “ጤነኛ ነው” ብሎ ክብር መስጠት “የጠላት መጋሪያ” መሆን ነው (መጋሪያ በትግርኛ  አማርኛው “የመገልገያ ዕቃ” ማለት ነው)።
የኢሳቱ ጋዜጠኛ መሳይ የተባለው ወጣት ከኤርትራ መውጣት የማይፈቀድለትን የሻዕቢያ አማካሪ የሆነው የቁም እስረኛ ብ/ጀኔራል ከማል ገልቹ  ከአስመራ በስልክ ጋብዞ ወደ ቴ/ቪዢኑ በመጥራት በቅርቡ በደቡብ ኢትዮጵያ “ጉርዳ ፋርዳ” ከተባለው አካባቢ ስለተባረሩት አማራዎች አስመልክቶ እንዲያብራራለት http://www.youtube.com/watch?v=cN1TFurIc7s&feature=player_embedded
ሲጠየይቀው “በጣቢያው ላይ ጸረ ኢትዮጵያዊነት እና ጸረ አማራ ባንዴራ” የሆነቺው የኦነጐች ባንዴራ “ሆን ብሎ” እንዲውለበለብ ሕጋዊ እውቅና መስጠቱ ብቻ ሳይሆን የገረመን፤
“ይሄ ተግባር (አማራን የማባረርና የመግደል) በደቡብ ኢትዮጵያ የተፈጸመው ለመጀመሪያ ጊዜ ሳይሆን ካሁን በፊት በተለያ ጊዜ በተለያ አካባቢ ተፈጽሟል።ይሄ ልዩ የሚያደርገው ግን፤ በጣም ልዩ የሆነ ሁኔታ የሚያደርገው ልዩ የፖለቲካ ብቀላ ያለበት ትልቅ የሕዝብ ጥላቻ የተንጸባረቀበት እና  በተለይም በጣም አሳዛኝ የሆኑ እህቶቻችን እናቶቻችን በስነ ስርአቱ ተንከባክቦ መቀመጥና ማኖር ሲገባቸው፤ከምን ጊዜም በላይ የተዋረዱበት አሳዛኝ ድርጊት ነው
በማለት ከማል ገልቹ ሲገልጽ የኢሳት ጋዜጠኛው መሳይ ግን  ” ካሁን በፊት ከዚህ በባሰ ሁኔታ የፖለቲካ ብቀላ ያለበት በአማራ ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ከማል የነበረበት ድርጅትና አሁንም እያውለበለበው ያለው ባንዴራ በኦነግ የተፈመው ወንጀል ለምን እንዲያብራራለት እንዳልጠየቀው በተንኮል ሆን ተብሎ አንዳይጠይቀው እንደተደረገ ማወቅ አስቸጋሪ አይሆንም።” የተለያዩ መረጃዎችን እያመሳከርን የጣቢያው ተደጋጋሚ እና ቀጣይ ባሕሪው ስንገመግመው ይህ ጣቢያ ድርጅታዊ እና ፖለቲካዊ ስራ ለማሰራጨት የተዋቀረ ጣቢያ መሆኑን ያመላክታል።እውን የጣቢያው አዘጋጆች/ሃላፊዎች “ወያኔ እና ኦነግ” በሰሩት ወንጀል ኦነግን ንፁህ ወያኔን ብቻ ግን ወንጀለኛ የማድረጉን ሞራልና መብት ከየት እንዳገኙት ይገርመኛል? ከማል ገልቹ ሲጠይቁት በቲቪው የመስኮት ገጽታ “ስክሪን” ላይ “የኦነግ ባንዴራ ማውለብለብ፤ ማስጠጋት ማራቅ ማድመቅ፤ማጀብ፤ማሳጀብ” ምን አመጣው? ምንስ ለማለት ነው? በኦነግ ባንዴራ ካልታጀበ የከማል ገልቹ ፎቶ ብቻ ማሳየት ለዓይን ማራኪ አይሆንም ነው? በጣም ይገርማል!    
ከማል ገልቹ ደጋግሞ “ሕዝብ” እያለ የተጠቀመው ቃል  “አማራ” መሆኑን “የተፈጸመው ፖለቲካ ብቀላ”  የሚለው ደግሞ “የጎሳ/የዘር ጥላቻ” እንጂ “የፖለቲካ ብቀላ”  አለመሆኑ ለጣቢያውም ሆነ ለከማል ገልቹ ላስገነዝባቸው እወዳለሁ። “ካሁን በፊት እንዲህ ያለ የከፋ ድርጊት በሕዝብ (በአማራው ላይ) ላይ የከፋ ድርጊት አልታየም “ ሲል የጎሳ ብቀላ መነሻ ያደረገ የኦነግ ወንጀል ለማድበስበስ እና ለማሳነስ ቢሞክርም በፊት በተለያዩ ቦታዎች አማራዎች ከኦሮሞ አካባቢ ውጡ ሲባሉ እና ሲጨፈጨፉ ኦነግ ስለፈጸመው ተመሳሳይ ብቻ ሳይሆን የከፋ  የጭፍጨፋ እና የማባረር “የዘር ማጥፋት” ወንጀል እንደፈጸመ ጋዜጠኛው  “ሳይጠይቀው” ለምን በቸልታ አለፈው? ኢሳት እና ነፃ ነን የሚሉት ሚዲያዎች በኦነግ ነብሰገዳዮች በአማራው ሕብረተሰብ ላይ የደረሰው የዘር ማጥፋት ጥቃት እየተከታተሉ ካላጋለጡ እና መላው ዓለም እንዲያውቀውና “ኢትዮጵያ  ሕዝብም” እንዲያውቀው ካላደረጉ ለአማራው ማን ነው የሚጮህለት? ወያኔ ወይስ ኦነግ ነው ስለ አማራው ማለቅ፤መጠቃት የሚጮሁለት? አንገታቸው እንደ ደሮ የተቀነጠሱት ህጻናት እና አማራን ንተከላክላችሗል ተብለው የታረዱ ኦሮሞዎች ደም ይወቅሰናል ብላችሁ ትንሽ አታፈሩም? 
ኢሳት የጋዜጠኛ ጀማሪዎች መጫወቻ እና መለማመጃ ለምን ተደረገ? ካሁን በፊት ግንቦት 7 የተባለው የራዲዮኑ አዘጋጅ አማራውን ያስጨፈጨፈው አረመኔው “ሌንጮ ለታ” ጋብዞ “ክቡር አቶ ሌንጮ  ሕዝባችን እንደ እርስዎ የመሰለ “ሰብአዊነት” የተላበሰ መሪ ያስፈልገዋል ” ብሎ ሲያሞግሰው ስሰማ “የጋዜጠኛነት ብቻ ሳይሆን የአገራቸውን ፖለቲካ በቅጡ ያልተከታተሉ አዳዲስ ወጣቶችን በነፃ አገልግሎት ስም በመቅጠር “ወንጀለኞችን” ሰብአዊነት የተላበሱ ናቸው እያሉ የተሳሳተ መረጃ ወደ ሕዝብ ሲያረጩ (የድርጅቱ ሃላፊዎች አለማቸው ስለሆነ ከነ ብርሃኑ እና አንዳርጋቸው መሳይ አዘጋጂውን ያርሙታል ተብሎ አይገመትም) የሚያርማቸው ክፍል ወይንም ጣቢያውን የሚያወግዝ ምሁር ግን አላየሁም።ለምን? ሙሶሎኒ ወይንም መለስ ዜናዊ ወይንም ኢሳያስን፤ሂትለርን፤መንግስቱን…..“ ሰብአዊነት የተላበሳችሁ ናችሁ” ብሎ ሲላቸው ውሸት የሚያሰራጭ ሚዲያ ስታደምጡ ምን ይሰማችሗል?
‘ኢሳትም”  የኦነግ “መጋሪያ”  ሆኖ እያስተጋባለት ያለው የውሸት ስራ ስንገመግመው እነዚህ ከዚህም ከዚያም የተጠረቃቀሙ ነፃ አግልግሎት ሰጪ ጋዜጠኞች “አብዛኞቹ” (ጥቂቶች ልምድ ያለቸውና የበሰሉትን ወደ ጎን ትተን) ብስለት ስለሌላቸው  ጊዚያዊ ፖለቲካ ለማራገብ ሲሉ በሕዝብ ላይ የውሸት ምስል ለመቅረጽ እየሞከሩ ስለሆነ ጣቢያው ውስጥ “ሉአላዊነታችንን እንንከባከባለን” የሚሉ አገር ወዳዶች  ካሉ እንዲያስቡበት ምክር እለግሳለሁ።
ለጊዚያዊ ማታለያ እና ርካሽ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሲባል የአገር ሰንደቃላማ እና ክብር እንዲሁም የተፈጸሙ ወንጀሎች እንዳልተፈጸሙ እየሸፋፈኑ የሌሎችን ወንጀሎች ለማጉላት ቆሻሻ ጋዜጠኛነት ስራ መስራት ግለሰቦችን ወይንም ድርጅትን ሳይሆን “የተበደሉ ሰዎችን” ዋጋ አለመስጠት ከባድ የጋዜጠኛነት ከፍተት እና ወንጀልም ነው።
ይህ የኢሳት ወዳጅ የሆነው ኦነግ የተባለው የከማል ገልቹ ድርጅት በኤፕሪል 11/2014 ላይ በንቺ ማጂ/ጉራ ፋርዳ ስለተባረሩት አማራዎች አስመለክቶ “ወያኔን” የሚኰንን ድርጅታዊ መግለጫ አውጥቷል።በጣም የሚገርመው ነገር በወዳጁ በኢትዮሚዲያ ድረገጽ ላይ የተለጠፈው መገልጫው ላይ የተጠቀመው ባንዴራና አርማው ቋንቋዎችም የሚመለከት ዛሬም “ጸረ ኢትዮጵያነቱን” የሚያረጋግጥ “ርካሽ” እና ጸረ-ሉአላዊነታችን የሆነ ድርጅት መሆኑን በማያከራክር መረጃ ለማየት አስችሎናል።
ድርጅቱ የተጠቀመው የመገልጫ ቋንቋ እንግሊዚኛ እና አረብኛ” ነው። ማህተሙም  አማራ ሲጨፈጨፍ የተውለበለበቺው የኦነግ ባንዴራ እና አርማ ነው። እንግዲህ ልብ እንድትሉት የማስገነዝበው፡ “ወደ ልቡ” ተመልሷል፤ኢትዮጵያዊነትን እና ሉአላዊነትን አስከብሯል” እያሉ ኢሳቶች እና መሰል ጉድፍ ፖለቲካ ድርጅቶች የሚዋሹን ስታገናዝቡት “አሁንም ኦነግ ከስሕተቱ/ከወንጀሉ እንዳልተጸጸተ እና እንዳልተማረ ነው።
ለዓረብኛ (የአረቦች) ቋንቋ እና ለኤውሮጳዊያን (ለላቲኖች) ቋንቋ ለቅኝ ገዢዎች ፊደል እና ቋንቋ ፍቅር ላደረባቸው ሰዎች የባዕድ ፊደልና ቋንቋ ባህላችን እና ቋንቋችን ነው ብለው መግለጫ ቢያወጡ የራሳቸው ጉዳይ ነው። ነገር ግን ለእኛ ለኢትዮጵያዊያን በተለይም ለተጠቃው ለአማራው በሚያነበው እና በሚረዳው በቋንቋው በአገሩ በአማርኛ ቋንቋ ጽፈው መባረረን እና ግድያን የደረሰባቸው ወገኖቻችን የሃዘናቸው ተካፋይ መሆናቸውን በአማርኛ ቋንቋ መግለጹ ለእነ ከማል ገልቹ የከበዳቸው ነገር ምንድ ነው?  አማርኛ መጻፍ አያውቁም? ካላወቁ ለወዳጃቸው ለትግል አጋራቸው ለንአምን ዘለቀ ወይንም ለብርሃኑ ነጋ ድርጅት አስተርጉሙልን ብለው አስፅፈው ማውጣት ምን ከበዳቸው?
ካሁን በፊት ሌንጮ የተባለው “አረመኔ” ኢሳት ላይ ቀርቦ ጋዜጠኛው “ፋሲል የኔሰው” በአማርኛ ሲጠይቀው ሌንጮ “አማራ እና አማርኛ” ስለሚጠላ ሲመልስለት የነበረው “በእንግሊዝኛ” ቋንቋ ነበር። የህ በሽታ የተማሩት ከመምህራቸው ከኢሳያስ አፈወርቅ ነው። 
በነገራችን ላይ ፡ የሻዕቢያው መሪ ኢሳያስ አፈውርቂ “መለስ ዜናዊና መንግስቱ ሃይለማርያም” ባገር ወዳድንት ሲያወዳድራቸው (ዋሺንገተን ስብሰባ ላይ የተናገረው ነው- አሁን የምሰጣችሁ ታሪክ የማወራችሁ መረጃ ቪዲዮው አለኝ) እንዲህ ይላል “ምንም እንኳ መንግስቱ ‘ቆዳው /ሐረሮ/ (አስጠሊታ የሆነ የተቃጠለ የቆዳ ቀለም ማለቱ ነው “ሐረሮ” ሲል ) ቢሆንም  እና ከንፈሩም ‘ምንጭራም’ (የተለጠጠ ወፍራም)  ይሁን እንጂ መንግስቱ አገር ወዳድ ነው፡ መለስ ግን አገራዊ ስሜት የለውም።” ሲል ዘረኛ ባሕሪው ሳያፍር ሲናገር  በእንግሊዝኛ ካልመለሱና ካልጻፉ መነሻ ግባቸው የተዋረደ መስሎ ስለሚሰማቸው በባእድ ፊደል እና ቋንቋ መጻፍን ይመርጣሉ።
ኦነግም “የድርጅቱ መግለጫ” በብሔራዊ ቋንቋችን በሚገባን ፉደልና ቋንቋ ጽፎ ቢያስነብበበን ምን የፖለቲካ ኪሳራ ይገጥመኛል በሎ ነው? (ያውም ወደ ኢትዮጵያዊነቱ አንድ ግማሽ መንገድ ያስጠጋዋል እንጂ)።በአገራችን ሰንደቃላማ/አርማ እና በገዛ የራሳችን በብሔራዊ ቋንቋችን በአማርኛ እና በግዕዝ ፊደል አስፍረው፤አትመው እንድናነበው ቢያደርጉ ኖሮ “እውነትም ወደ ልባቸው ተመልሰዋል” “መገንጠልን እና አገራዊ ሉአላዊነትን ተቀብለዋል” እንል ነበር። ነገር ግን አለመታደል ሆኖ ዛሬም አማርኛ ፊደል እጅግ አድርገው ስለሚጠየፉትና የባዕድ ፊደል ስለሚሉት ከማል ገልቹ ዛሬም በመግለጫው ላይ “በዓረብኛና በእንግሊዚኛ፤እንዲሁም ፈረንጆች የሰጧቸውን ‘ቁቤ’ የተባለው ላቲን ኦሮሚኛ ጽሑፍ ያለበትን ማሕተም/ሎጎ ” በኢትዮ ሚዲያ ማውጣቱን ዛሬም ቀጥሎበታል።
እሱ ብቻ ሳይሆን ከማል ገልቹ አራሱ “ብሔር፤ብሔረሰቦች፤ሕዝቦች” ምን ማለት እንደሆነ እና ምንጩ እና ከየት እንደተገኘ ተንትኖ ማስረዳት የማይችለው ምስኪኑ “ከማል ገልቹ” ወያኔ ያስተማረው “ብሔር ፤ብሔረሰብ እና ሕዝቦች” የሚለው ምን ትርጉም እንዳለው የማይታወቅ የጣሊያን ፋሺስቶች ቅዠት ዛሬም ልክ እንደ “ወያኔ” በተለጠፈው መግለጫው ላይ ደጋግሞ ተጠቅሞበታል (በኢሳት በቃለ መጠይቁም እንዲሁ) ። ይህ ነው እነ “ኢሳቶች” እና  “ግንቦቴዎች” ስለ ኦነጋቸው “ኢትዮጵያዊነት” እየደጋጋሙ በቴ/ቪዥናቸው እና ራዲዮናቸው ባንዴራቸውን እያውለበለቡ የወያኔ “ብሔር’ብሔረሰብ፤ሕዝቦች” እያሉ “የህፃናት ጨዋታ” (የፕሮፈሰር መስፍን ወልደማርያም ቃል አጠቃቀም ልዋስ እና )ጨዋታቸውን እስኪያቅለሸልሸን ድረስ እያስደመጡን ያሉት።የኢሳት  የራዲዮንና የቲቪው ጋዜጠኛም “ብሔር፤ብሐረሰብ፤ሕዝቦች” ስትል ምን ማለት ነው ብሎ ከማል ገልቹን መጠየቅ ሲገባው ከማል ገልቹ የሚያክል አዲስ የኢሳት ጣቢያ የፖለቲካ ተንታኝ ሳይጠይቀው አልፎታል። ለምን?
 “የፈረንጅ ሚዲያም ቢሆን የአልቃይዳም ባንዴራ እንኳ ሳይቀር  በእስክሪን ላይ እንዲታይ ያደርጋል” እና ኢሳትም “ እንቁራሪት ይደረጋል ብላ ተተኩሳ ሞተች” የሚባለው የፈረንጅ ቅጅ ቀድቶ “አማራን የጨፈጨፈች ባንዴራ እና የወደፊቷ ኦሮሚያ ሪፑብሊክ የተባለ አገር ስትመሰረት የምትሰቀል ባንዴራ“ በቲቪ እስክሪኑ ላይ  እስኪያቅለሸልሸን ድረስ በልዩ ልዩ “ሞሺን ግራፊክስ” አቀራረብ እያውለበለቡ ሕዝብን ማሳሳት ጸረ አንድነት እና የማንንት እሴቶች/ሉአላዊ ምልክቶቻችን ክብር የሚጻረር ስለሆነ እኛ ኢትዮጵያዊያን  እንኮንነዋለን።ኢሳት ቲቪ ወገናዊነት እያጠቃው እንደነበረ የጣቢያው አፈኛ አቶ አበበ በለው ካሁን በፊት በሕዝብ ፊት በኑዛዜ ማመኑን የሚያስመሰግነው ቢሆንም፡  ዛሬም ቢሆን ኢሳት ቴ/ቪዥን ጣቢያ  ከዚያ ስህተቱ ሳይታረም ለኦነግ በመወገን  ሉአላዊነትን የሚጻረሩ እሴቶችን በለዘብተኛነት በጣቢያው ላይ እያስተላለፈ ክፉ መንገድ እየጠረገልን ነው።፡ ስለሆነም ኢሳት ቴ/ቪዥን “ፓን” ኦሮሚያ እና “ፓን” ኢትየጵያዊነትን ማምታታቱን ያቁም!”

አገር ውስጥ ያለው ሕዝባችንም ኢሳት የተባለው  ጣቢያ “የጠላቶች መጋሪያ” መሆኑን እንዲያቆም መልእክት እንዲያስተላልፍለት ጥሪየን አስተላልፋለሁ። “የጠባብ ቡድኖች” የፕሮፓጋንዳ ማሰራጫ ሃይል እየሆነ እንደመጣ ብዙ መረጃዎችን ማቅረብ ይቻላል። ከነዚህ ጥቂቶቹን መረጃዎችን እነሆ ያንብቡ፡A deliberate and outright deception--part I Part II Part III by Dr.Mankelkilot Haileselassie  http://www.ethiolion.com/article/040612_A_deliberate_and_outright_deception.html

ጌታቸው ረዳ
 ኢትዮጵያን ሰማይ ድረ ገጽ አዘጋጅ
 ሳንሆዘ ካሊፎርኒያ - አሜሪካ።