Saturday, March 24, 2012

ኤርትራዊው ቄስ አባ ይስሐቅ እና ተስፋዬ ገብረ አብ

 ኤርትራዊው ቄስ አባ ይስሐቅ እና ተስፋዬ ገብረ አብ




መልካም ክትትል
የኢትዮጵያን ሰማይ ስሞታ አድምጣችሁ ስለ የእናቷ ጨካኝ ድብደባ ሰለባ የሆነችው የ4 ዓመት ዕድሜዋ ህጻን ልጅ እና የጨካኝ አረመኔዋ ወላጅ  እናቷ “ሃሊማት መሐመድ” ጉዳይ ይፋ ያወጣችሁት ሁሉ አመሰግናለሁ። ዜጐች መከታተል ያለባቸው ጉዳይ ግን የወያኔ ዳኞች ከብዙ ዓመታት በፊት “ኸርሜላ” የተባለችው ወጣት በአሲድ ፊቷን አበላሽቶ እህቷን ሳይቀር ዓይኗን አጥፍቶ መላ ቤተሰብ የረበሸው  ወንጀለኛ ጎረምሳ አንዴ ሲፈቱት አንዴ ሲለቁት እንደነበረው ሁሉ ይህ ወንጀልም እንደዚያ እንዳያበላሹት የዜና ማሰራጫዋች እንደሚከታተሉት ተስፋ እናደርጋለን።በወያኔ ዘመን የሚታየው የፍትህ ሂደት እና የሚደመጠው ዜና ልክ እንደ ስርዓቱ ሁሉ ዘግናኝ ነውና ተከታተሉት። አመሰግናለሁ። ወይ አገሬ!  
ኤርትራዊው ቄስ አባ ይስሐቅ እና ተስፋዬ ገብረ አብ

 
The above Ethiopian elderly father beleives his country Ethiopia and his family are  protected by God not by man as some Atheist want us to beleive.
Dinknesh/Lucy of Ethiopia The First Human and establisher of first country on earth with her own way of life.
“ረሀ ርሃ” ትርጉሙ የመጀመርያ ማለት ሲሆን፡ በእንግሊዝኛ ሲጻፍ LUCY L(ረ) u(ሀ) C(ር) Y(ሃ) (ፈረንጆች ፊደላችን ተውሰው እንዴት እንደ ገለበጡት ተመልከቱት)።
Tesfaye Gebre Ab an  Eritrean Spy, masquereding as Ethiopian giving interview about his anti Amhara book "YeburQa Zemita" to EPLF youth magazine "Meneasey" in Asmara Eritrea.

Important film document for this week from Ethiopian Semay.

You will see how Woyane (the current Ethiopian government) is transferring slaves to the Arab countries legally on this video.Watch it after you read my commentary about the Shabia mercenary Tesfaye GebereAb under the topic ኤርትራዊው ቄስ አባ ይስሐቅ እና ተስፋዬ ገብረ አብ


 ኤርትራዊው ቄስ አባ ይስሐቅ እና ተስፋዬ ገብረ አብ

ጌታቸው ረዳ ethiopiansemay.blogspot.com getachre@aol.com (408) 561 4836

ኢትዮጵያ የሚለው ስም ሲነሳ በቅናት እርር ድብን የሚሉ የውጭ ወራሪዎች በብዛት ነበሩ። ለምን? የሚል ጠያቂ ሲመጣ መልሱ ብዙ ቢሆንም፤ አብዛኛዎቹ የዓለም አገሮች በሃያላን ወራሪዎች ተጠቅተው አገራቸውን ለወራሪዎቹ አስረክበው በባርነት ሲኖሩ አገራችን ነጻነቷን ጠብቃ መቆየቷ ብቻ ሳይሆን በባርነት ቀንበር ሰር ሲኖሩ ለነበሩት አገሮች ታግላ ጥብቅና ቆማ እራሷን የነጻነት ተምሳሌት ሆና በዓለም መድረክ ስትጠራ መቆየቷ ብዙ ቅናት ያደረባቸው አገሮች ቅስሟን ለመስበር ሴራ እንደሸረቡባት ብዙ ጊዜ የተጻፈ ስለሆነ ብዙ ትንተና አያስፈልገውም።
ሮማን ፕሮቻስካ የተባለው የሃንጋሪ ተወላጅ የጻፈው ኢትዮጵያን የማጥፋት ዘመቻ ጽሑፍ ያነበበ ሰው መልሱ እዛው ያገኘዋል። ነፃነቷን ጠብቃ ስንል መሬቷን አስጠብቃ ኖረች ማለት ብቻ ሳይሆን፤ “ሃይማኖቷን፤ፊደሎቿን፤ጥንታዊ ቅርሶቿን” ተንከባክባ ስለጠበቀችም ነው። ማንነቱን አስጠብቆ፤ በመሬቷ ላይ የሚኖረው ሕዝብ በጦርነት እና በሰላም ማሕበራዊ እና አስተዳደራዊ ሥርዓቱ እንዳይናጋበት በመምራት ቀዳሚ ሚና የተጫወተቺው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት እንደነበረች አንዳንድ አመኬላዎች የሚክዱ ቢኖሩም መረጃው ሊፈቁት አይቻላቸውም እና ሃቁ አፍጦ ይገኛል። ያን ሃቅ እና ቅርስ ለማጥፋት ብዙ ተሸቃጥለውታል፤ዘርፈውታል፤ቀዳድደውታል፤ሰውረውታል፤ሰርቀው ወደ ውጭ አሻግረው ሸጠውታል፤ ዛሬም ጥንትም ጸረ ኢትዩጵያ ትግሉ እንደቀጠለ ነው። ቤተክርስትያን ውስጥ የፖለቲካ ሰዎች እና የውጭ አገር ሰዎች በስውር እየገቡ ምዕመናኖች እንዲበጣበጡ ተደርጓል። ቤተክርስትያኒቱ በወያኔ ሴራ ተጠቅታለች።በውጭ አገር (በተቃዋሚ ስም) በውስጥ ደግሞ ወያኔ ተባበሪዎቻው እሷን ላንዴና ለመጨረሻ ከተምበረከከችበት ለመቅበር ዛሬም በትጋት ይሰራሉ።

ፊዳለችን በመጠቃት ላይ ነው፤ኦርቶዶክስ ተዋህዶ በመጠቃት ላይ ነው፤አማራው በመጠቃት ላይ ነው፤ደምበራችንም በቅጥረኞች ተጠቅቷል። ይህ እሮሮ አሁን ብቻ ሳይሆን ከጥንት ጀምሮ የሸረቡት የቅጥረኞች ታሪክ ስንመለከት ወላጆቻችንም እንደዚሁ በትግል አልፈው ተንከባክበው ለኛ ሲያስረክቡን አገር በቀላሉ የኖሩበት አልነበረም። ለምሳሌ “ትቤ አክሱም መኑ አንተ?” (1951 ዓ.ም ) የተባለው መጽሐፍ ደራሲ ክቡር አቶ አስረስ የኔሰው “ካቶሊኮች” “አረቦች” “ጣሊያኖች” እና የመሳሰሉት የኢትዮጵያን ታሪክ፤ቋንቋ… ለመበረዝ (ከአክሱም ታሪክ ጀምሮ) የተደረገው ሴራ፤ ለምሳሌ “አባ ጋስፓሪን ገብረማርያም” የተባሉ ኤርትራዊ ካቶሊክ ስለ ታሪካችን (ፊደል፤ሃይማኖት፤ታሪክ..) አበላሽተው መጽሀፍ ከጸፉ ወዲህ አቶ አስረስ እላይ የተጠቀሰው በጣም ሃይለኛ (ፓወር ፉል) መጽሀፍ የመልስ ምት ጽፈው ለወጣቶች ሲያስጠነቅቁ እንዲህ ብለውእንደነበር ላስታውሳችሁ እሻለሁ።
“…ስንኳንስ ዛሬ በኢትዩጵያ ግዛት ውስጥ የሚገኙትንና ከውጭ እንኳ ከጥንት ግዛቶቿ የጥንት ጽሑፎችን እየመረመረ የሚያመጣ ሰው ኖሮ ቢሆን የጥንታዊ ነጻነታችን መታወቂያ ያልነውን ፊደላችንን አባ ጋስፓሪን ለመንጠቅ ባልከጀላቸው ነበር። የኢትዮጵያ ወጣቶች ሆይ ይህን ሁሉ መዘዝ ያመጣብን ከውስጣችን የሚገኙ በእለት እንጀራ፤በዳቦና በሻይ እየተገዙ ምስጢራችንን እያወጡ ከዚሀም ቀደም ሰዎቻችንን ያስጨረሱ፤አሁንም ለወደፊቱ አሳባቸው አላማቋረጡን  ይሀ ታሪክ የተባለው የፖለቲካ መጽሐፍ መሆኑን እወቁ (የሓርርን ግዛት አንስተው ሲየወሱ ነው)። ….የእነ አባ ጋስፓሪን አባቶች ከአባ ቤርሙዴዝ ጀምሮ እስከ ዛሬ ያሉትን ኢትዮጵያ ያልወለደቻቸው ልጆች አዝላ ትኖራለች። ታዝለው ከመኖራቸውም የተነሳ መታዘላቸውን ምክንያት በማድረግ የሚያስቡላትን አሳብ ደግ በማስመሰል ምርምር ተይዟል።” ብለው ነበር።
እነሆ ዛሬ ከጀርባዋ ታዝለው የኖሩ ኤርትራዊያኖች እነ መቶ አለቃ ተስፋዬ ገብረአብ እና መሰል ሻዕቢያዎች “መታዘላቸውን ምክንያት በማድረግ” ኢትዮጵያን ከድተው አማራውን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት እና ከግድያ የተረፈውም ከተወለደበት አገሩ ወጥቶ ወደ ስደት እንዲፈልስ ራሱን እንዲያቀረቅር ምክንያት የሆነው እንዳይበቃው ዛሬ ደግሞ ተስፋዬ ገብረ አብ የተባለ የወያኔ እና የሻዕቢያ  አገልጋይ ሌላ የሴራ መላ/ዘዴ አልቆበት ‘ኢትዮጵያ ወታደር እንጂ አምላክ አያድናትም” በማለት “ኢትዮጵያ ታበጽሕ ኢደዊሃ ሃበ እግዚአብሔር” ብሎ መጽሐፍ ቅዱሳችንን መዝግቦ ያቆየልንን የወላጆቻችን እምነት ማንቋሸሹን ቀጥሎበታል። ቃል በቃሉ እንዲህ ይላል”
 “…ኢትዮጵያ ጥንታዊ ብቻ ሳትሆን፣ በእግዚአብሄር እጅ የተሰራችና በአለም የመጀመሪያዋ አገር ናት። በእግዚአብሄር ጥበቃም ለዘልአለም እንደምትኖርና ዳግም ሃያል እንደምትሆን ማንም ጥርጥር አይግባው። ኢትዮጵያ አልፋ፣ ኢትዮጵያ ኦሜጋ ናት። በዚህ ዘልአለማዊ ጉዞ ውስጥ ደግሞ፣ አገሪቷን ከጥፋት የሚታደጓት መላእክት የመኖራቸውን ያክል፣ የእባቡን ድርሻ የሚወጡም ሞልተዋል…”
ይህ ከላይ ያለው አባባል የሰፈረው ኢትዮ ሚዲያ የተባለው ድረገፅ “ተስፋዬ ገብረ እባብ” በሚል ርእስ እኔን ባወገዘበት መጣጥፉ ነበር።….መለስ አገሪቱን ሸጦ እየጨረሰ አብርሃ በላይ ደግሞ… “አታስቡ ኢትዮጵያን የሚጠብቁ መላእክት አሉ” ይለናል። “ኢትዮጵያ በእግዚአብሄር እጅ የተሰራች” የሚለው ሙገሳም ለዚህ ዘመን አይሆንም። ጊዜውን ጨርሶ የተጣለ አባባል ነው። አገራት የሚሰሩት በሰዎች ነው። “ኢትዮጵያ በአለም የመጀመሪያዋ አገር” የሚለውም መሰረት የለውም። በየትኛው ጥናት ነው ይሄ የተረጋገጠው? ይሄ ሁሉ ማዘናጊያ ነው። ዜጎች አገራቸውን በወታደራዊ ሃይልና በፖለቲካ ማስጠበቅ አለባቸው።” (Monday, March 5, 2012  ኢትዮጵያን ማን ይጠብቃት? ወታደር ወይስ መላእክት? ተስፋዬ ገብረ አብ)

በጎሳ ገብቶ አማራው እንድያልቅ መጽሐፍ ጽፎ ህጻናት እና እናቶች እንዲያልቁ ሰበብ ሆኗል። በዚህ ስራው በማስረጃ እየተሰነደ ጥገኝነት ለሰጠው አገር እና ለሰብአዊ ነክ ጉዳይ መስርያቤቶች እንዲቀርብላቸው እና እንዲያውቁት ዝግጅት እንዲደረግ እንዴትስ ሰነዶች መሰብሰብ እንዳለባቸው በውይይት ላይ ያሉ ሰዎች እንዳሉ አውቃለሁ። በውጭ ያሉ ተቃዋሚዎች ነን የሚሉን ሰዎች እንደ ወትሮአቸው ካልተከላከሉለትና ትግሉን ከነሱ ጋር እንዲሆን ካልለወጡት ብርታቱን ይስጣቸወሁ፤ ግፉበት እላለሁ።
ይህ ጉደኛ ሻዕቢያ በ“የቡርቃ ዝምታ” መጽሐፉ ላይ አጼ ምኒልክን እና አማራውን “በነፍጠኛውና በአሳማው አጤ ምኒልክ ትእዛዝ በሕዝብ አናት ላይ የተተከሉ በዝባዦች ናቸው” ያለውን አልበቃ ብሎት።  የመንደርዋ ባላባት አባ ዋቆ አንድ ቀን አመፅ አንደሚያነሳና የቡርቃ ገበሬዎች ዝምታ ፈንድቶ አማሮች አንደሚጨፈለቁ/እንደሚጨፈጨፉ የቀሰቀሰውን የእልቂት ሴራ አልበቃ ብሎት። ትንበያው እውን ለማድረግ ጭፍጨፋው በዓይኑ ለማየት እንዲፋጠንለት በመጠየቅ “የኦሮሞ ሕዝብ ዛሬ ጨረቃ ወጥታልሃለች ለምን ዝም ትላለህ? ዝምታው አይበቃህም ወይ? አማራውን የምትመነጥርበት ወቅት አሁን ነው!” ሲል የተማጸነው አና ወንጀሉ ተሳክቶለት አፎይ ያለውን እረፍት እንዳይበቃው፤ አውሮጳ ከመጣ ጀምሮ ደግሞ በአጼ ምኒልክ ቤተሰብ እና ክብር ላይ ያልተቋረጠ ዘመቻ መጀመሩን አልበቃ ብሎት፡ ሰሞኑ ደግሞ በተዋህዶ ኦርቶዶክስ መጽሐፍ እና እምነታችን ላይ የሻዕቢያው ውስጣዊ ስራው እኛኑን ክርስትያኖች ማጥቃቱን ቀጥሎበታል።
በዚህም ፕሮፓጋንዳውን ለማሰራጨት እየተባበሩት ያሉትን ሕዝብ እንዲጨፈጨፍ መጽሐፍ የጻፉ ፤የዘር እልቂት ጥፋት ግድያ እንዲፈጸም ያዘዙ የገደሉና ያስገደሉ ወንጀለኞችን እንደ ተቃዋሚ ተቀብለው (አንዳንዱም መሪዎቻቸው አድረገው እየጋበዟቸው ነው) በማስጠጋት ብርታት እየሰጧቸው ያሉትን “የፈሪ መንጋ” ስብስብ ተቃዋሚ ተባባሪዎቻቸው በታሪካችን ተጠያቂዎች ናቸው።

ለማንኛውም ጊዜው የኢትዮጵያ ጠላቶች የበረቱበት ወቅት ነውና  እንደ ተስፋዬ ገብረአብ  የመሳሰሉ የበሉበትን ሳህን የሚሰብሩ ሻዕቢያዎች ኢትዮጵያን ለማጥፋት አማራውን፤ መታወቂያ ፊደላችንን፤የዘመን መቁጠሪያ ዘዴአችንን እና ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ለማጥፋት ከእነ ቤርሙዳዝ ፤ከእነ አባ ማስያስ (ካቶሊክ) እነ ኢዋርሶን እና ኤሪክሰን የተባሉ የስዊድን ፕሮተስታንቶች ትግራይ ውስጥ ሰርገው በመግባት ተዋህዶን ለማፍረስ የተደረገው ጥረት (ይህንን በተመለከተ አዲስ መጽሐፍ በማዘጋጀት ላይ ነኝ)፤ እና በቅርቡ አስራኤሎች ከመንግስቱ ሃይለማርያም (ደርግ) እና ከመለስ ዜናዊ (ወያኔና ሻዕቢያ) ተመሳጥረው በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያኖቹን “እስራኤሎች” ናችሁ ተብለው በገንዘብ በባርነት እንዴት እንደተሸጡ እና እዛው እንደገቡ ምን እየገጠማቸው እንደሆነ የምታውቁት ነው። ወደ አረብ አገሮች በግልጽ በቪዛ የሚሸጡ የዘመናችን ሴት እህቶቻችን “ባርያዎች፤የቤት ገረዶች”(ከላይ የተለጠፈው የፊልም ታሪክ ይመልከቱ)። ስለ አረቦች ጸረ ኢትዮጵያ ጉንጎና ሴራ ብዙ ትንታኔ አያስፈልግም፤ ከአክሱም ዘመነ መንግስት እስከ ቅጥረኛው ግራኝ መሐመድ ጀምሮ እስከ ወያኔ ዘመን ድረስ በክረስትያኖች እና ገዳማት እየደረሰ ያለው ትኩስ ዜና መዘርዘር አላሰፈለገኝም።

የታምራት ላይኔ ጴንጤ ሃይማኖት ድርጅት በኢትዩጵያ ህጻናት እና ወጣቶች ሕሊና ላይ ሰርስሮ በመግባት ወዴት እየለወጣቸው እንደሆነ እዚህ በራሴ ድረገጽ  በቀኝ  የተለጠፈውን video መመልከት በቂ ማስረጃ ይሆናችሗል ተመልከተቱት። ይህ ጥቃት የቆየ የጥንት ቅጥያ የጥቃት ዘመቻ ነው።
ተስፋዬ ገብረ አብ ኢትዮጵያዊ ካባና ቋንቋ ለብሶ ዛሬ ስለ ወያኔ ብቻ እና ስለ ኢትዮጵያ የተዋህዶ ቤተክረስትያን አምነት እና ተከታዮቿ አናት ላይ በእሳት የጋለ የብረት አሎሎ መወርወር መብቴ የተጠበቀ ሲሆን “ባለቤቴና ልጆቼ” ስለ ሚኖሩባት ስለ ኤርትራ እና ስለ ሻዕቢያ ላለመጻፍ ግን የሚያስገድደኝ የጋዜጠኛነት ሞራልና እና ግዴታ የለብኝም፤ሲል ሳያፍር ስለ ሻዕቢያነቱ በግልጽ ሲሞግት አንብበነዋል። ዛሬ ደግሞ ኢትዮጵያ አምላክ ይጠብቃት ብለው ለሚሉ አማኞቿ “ጊዜ ያለፈባቸው አማኞች፤ያረጀ፤ የተጣለ እምነት” ሲል ጥቃቱን ሰንዝሯል።   

 “ዘረኛው ማን ነው ኢትዩጵያዊያን ፍረዱ” የተባለ መጽሐፍ ደራሲ  አቶ ይትባረክ ግደይ የተባሉ ጸሐፊ ኢትዮጵያ የሚባል አገር የሚታወቀው አሁን በምንሊክ ዘመን ነው፤በሰው እጅ የተሰራ አገር ነው፤ ለሚሉት እና “ኢትዮጵያ ታበጽሕ ኢደዊሃ ሃበ እግዚአብሔር” የሚለውን የሚሳለቁበት ለእንደ እነ ከሃዲው እና “ኤቲየስት/በወላዲ እና በተወላዲ ሃያልነት፤ታምረኛነትና ጥበብ የማያምን እንደ ተስፋዬ ገብረ አብ የመሳሰሉ የሶቭየት እና የቻይና ልበወለድ ጸሐፊዎች ኮቴ የሚከተሉ ኤርትራዊያን ሻዕቢያዎች፤ ለአስተማሪዎቻቸው ለእነ አባ ጋስፓሪኒ ገብረማርያም እና  እንዲሁም “ዶክተር በሉኝ” አባ ይስሓቅ ገብረየሱስ ለተባለው ከሃዲ የቄስ ተጋዳላይ ኤርትራዊ መኖክሴ “አምላክ የሚጠብቃት ኢትዮጵያ የምትባል አገር በታሪክ አትታወቅም” ሲል ለጻፈው መልስ ሲሰጡ እንዲህ ብለው ነበር፡
“ኢትዩጵያ ሁሉ ልብ በል! ኢትዮጵያ የምንባል እኛ ነን እንጂ እንናተ አይደላችሁም ብለው ፍርድ ቤት የከሰሱን የሉም። ስለዚህ ከመጽሐፍ ቅዱስ፤ከነቢያት በላይ በዓለም ምን ማስረጃ ሊገኝ? መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዩጵያን ወክሎ ዳኝነቱን ከሰጠ፤ነቢያት ከመሰከሩ ምን ሊኮን?” ሲሉ መልስ እና ጥያቄ ጠይቀው ነበር። እነ ተስፋዬ ገብረ አብ ግን “ምጽሐፍ ቅዱሳችሁ እና ነቢያት ስለ አገራችሁ የጻፉትን መጽሐፍቶቻችሁን አልቀበለውም፤ መሳቂያ ነው፤’ጊዜ ያለፈበት፤የተጣለ እምነት ነው” በማለት “ኢትዮጵያ ወታደር እንጂ አምላክ አያድናትም” በማለት በተዋህዶ “እምነታችን” እና ፅናታችን ላይ አዲስ የጥቃት ዘለፋ እና ዘመቻ ጀምሯል ። ኢትዮጵያን እያሰጠቁ ያሉት ባሁኑ ወቅት በውጭ አገር እየኖሩ በተቃዋሚነት ተሰልፈው ቴሌቪዝን እና ራዲዮን ኢንተርኔት አቋቁመው “ነብስ የገደሉ እና እንዲጨፈጨፉ ምክንያት እና ቅስቀሳ ያደረጉ” ድርጅቶች እና ግለሰቦች” አቅፈው ኢትዮጵያዊያን እና ነገሥታቶቻችን እንዲዘለፉ እንደገና  እንዲሰድቡን እንዲያስተምሩን፤ እንዲመሩን እና እንደገና እንዲጨፈጭፉን የሰሩት የዘር ማጥፋት ወንጀል ለሕዝብ ይፋ እንዳይሆን የተቻላቸው ያህል በመሸፈን ትብብራቸውን ስላልነፈጓቸው እንሆ ተስፋዬ ገብረ አብ የተባለው ጸረ አማራ ሻዕቢያ ደግሞ ዛሬም

 “ኢትዮጵያ በእግዚአብሄር እጅ የተሰራች” የሚለው ሙገሳም ለዚህ ዘመን አይሆንም። ጊዜውን ጨርሶ የተጣለ አባባል ነው።”

ሲል የአያቶቹ የእነ አባ ይስሐቅ ጸረ ኢትዮጵያ እና ጸረ ተዋህዶ ቤተክርስትያን እምነቱ ታሪክ በመከተል ይህ ይፋ የሆነ ዘለፋ እና ጥቃት በወላጆቻችን አምነት እና ታሪክ ሰንዝሮብናል።

 የተሰፋዬ ገብረ አብ የዘለፋ አጻጻፍ ያልተረዳው የዋህ አንባቢ አባ ጋስፓሪኒ ገብረማርያም የተባሉ ኤርትራዊ የካቶሊክ መነኩሴ የጻፉት መጽሐፍ ካላነበባችሁ የተስፋዬን ኢትዮጵያዊ ተቆርቋሪነት አስመሳይ የሽፋን ብዕር ሊረዳችሁ አይችልም።ለዚህም ነው አቶ አስረስ የኔሰው ለአባ ጋስፓሪኒ ገብረማርያም እና የመሳሰሉ ኢትዮጵያዊ አሞጋሽ መስለው ጸረ ኢትዮጵያ ቅስቀሳ የሚነዙ ቅጥረኞችና ካሃዲዎች ማሩን ከእሬቱ እየለዩ ለሕዝብ መረጃውን እንዲያነበው ትተውልን የሄዱት።
ተስፋዬ ገብረ አብም ማሩን ጣል ያደርግ እና እሬቱን በሰፊው ይቀባዋል። እህሳ ምነው ጐመዘዘ ሲሉት? ይሄው ማሩን አልቀመሳቸሁትምሳ! ለማት እንዲመቸው አንድ ሦስት መስመር ማር ጣል አድርጎ ወደ ተልእኮው ይገባል። “አንድ ሺሕ አምስት መቶ ዘመን ለተራቡ ሕዝቦች እግዚአብሐር ለአለሙ ሁሉ አንድ በግ ሰደደ” ሲል መጽሐፉ ቅዱስ  ተስፋየየ ገብረ አብ ቃሉን በቃል ብቻ ተርጉሞ ወላጆቻችን እና መጽሐፍ ቅዱሱን “ ባንድ በግ የሚያምኑ ሞኞች” እንደሚለን ጥርጥር የለንም። “ኢትዮጵያ ታበጽሕ ኢደዊሃ’ ለሚለው አባባልም ጠመንጃ ከታጠቁ የሰው ወታደሮች ከታምረኛው አምላክ ጋር እያወዳደረ ለመፈላሰፍ በመሞከር ‘ዘመኑ ያለፈበት” “የተጣለ” በማለት መጽሐፍ ቅዱሳችንን አጠጥሎታል። 
ይህ ጥቃት በሻዕቢያ እና ወያኔ ጀሌዎች በዓለም አቀፍ ሃያላን አገሮች የስለላ መሳሪያዎች ተደግፈው ኮሚኒሰት ደርግን በመጣል ሌሎች የምዕራብ ተቀጣሪ ኮሚኒስቶችን በመተካት በኢትዮጵያ ሃይማኖት እና ታሪክ፤በክብሯና በድመበሯ ላይ ጥቃት እንዲደርስብን የተጫወቱት ሚና መርሳት የለባችሁም። አንዴ ላስታውሳችሁ እና ወደ ተስፋዬ ገብረ አብ እመለሳለሁ።

ካሁን በፊት  የኢትዮጵያ ክፍለሃገሮች ተብለዉ ሲታወቁ በነበሩት በኤርትራ እና በትግራይ ክ/ሃገር የተመሰረቱት ሁለት የሽምቅ ተዋጊ ሃይሎችን ለመረዳትና አካቢውን ለመቆጣጠር ሲባል  የቀይ ባሕር አዋሳኝና እና አካባቢዉ “5ኛ መርከብ” ተብሎ በሚጠራው ማዕከሉ በዲያጎ ጋርሲያ ያደረገዉ “በሪር አድሚራል ጆን ላት አሌክስ” እዝ ስር ሲመራ የነበረዉ የአሜሪካዉ የባሕር ሃይል  እና CIA  በአካባቢዉ የሰፈረዉ “ቀይ ነብር” በመባል የሚጠራው የኬጂቢ የሶቭየት የስለላ ሃይልን ለመቀናቀን ሲል ኤርትራ ዉስጥ ለኤርትራ ሐርነት ህዝባዊ ግምባርን የስለላ መረጃ በማቅረብ አፍዓበት ላይ ሰፍሮ የነበረዉ የኢትዮጵያ ሠራዊት እንዲጠቃ ሲያደርግ፦በትግራይም ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ የስለላ መረጃ በማቀበል፤ እንዳባጉና (ሽሬ አዉራጃ-ትግራይ ዉስጥ) ላይ ሰፍሮ ዘመናዊ መሣሪያ ታጥቆ በነበረው በኢትዮጵያ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ጥቃት እንዲፈጽሙ አንደረዷቸው በዚህ በራሴ ድረገጽ/ብሎግ ካሁን በፊት ዘግቤው እንደነበር የሚታወስ ነው።

በደርግ የሚመራው ለኢትዮጵያ ተዋጊ ሰራዊቶች “የመጨረሻ በር የሚቆልፍ” ስትራተጂ በApril 16/1989 የአሜሪካን ፕረዚዳንት በነበረው ጸረ ኢትዩጵያው ጂሚ ካርተር ሰብሳቢነት መለስ ዜናዊ እና ኢሳያስ አፈወረቅ ለሁለተኛ ጊዜ ሱዳን ውስጥ በመሪድያን ሆቴል ተገናኝተዉ፡የጋራ ወታደራዊ ዕቅድ እንደነደፉ ገልጫለሁ። በዛ ወቅት በሕዝባዊ ግምባርን የወከለ እጅግ ምስጢራዊ በሆነ ምደባ አንድ (ግለሰብ) ብቻ ሚስጥራዊ የስለላ መረጃዎችን የሚያከናዉን ሲመረጥ፦  ወታደራዊ ስትራተጂ፤ ስለላ እና መረጃ አስመልክቶ በመጀመሪያ ስብሰባዉን የመራዉ ከህዝባዊ ግመባር ጴጥሮስ ሰለሞን (አሁን በኢሳያስ እስር ቤት ሚስቱሲ ጋር ታስሯል)እንደነበርና ቀጥሎ ከትግራይ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ድግሞ ሓየሎም፤ጻድቃን፤ ክንፈ ገብረመድህን እና መሰል አጋሮቻቸው …።  ኢትዩጵያን የማጥፋት ዘመቻ እንዴት እንደተቀነባበረ መዘገቤንም ታስታወሳላችሁ፤
በቅርቡ የወያኔ የስለላ ዋና ሐላፊ የነበረው ብስራት አማረ በጻፈው “ፍኖተ ገድል” መጽሐፍ ላይ በሽሬ ውስጥ ጀግናው ጀኔራል አርአያ ዘርአይ በበርከታ የወያኔ ሰላዮች (ፒ አይ) ተከብበው የእለት ተለት እንቅሰቃሴያቸው ሲከታተሉዋቸው እና ወታደራዊ ምስጢሮችን ሳይታወቃቸው ሲመዘብሩዋቸው እንደነበረ ገልጿል። ይባስ ብሎ እዛው መጀመሪያ  ሽሬ ውስጥ የ17ኛው ክ/ጦር ኮሚሳር የነበሩት ኰሎኔል ጨመዳ  የተባሉት በሗላ ባዲስ አበባ የኢትዮጵያ ምድር የፖለቲካ ኮሚሽነር የነበሩት  የወያኔ (ፒ አይ) ታማኝ ስላይ አባል ሆነው ያገለገሉ እንደነበር እና ባሕር ዳር ውስጥ የ603ኛ ሰራዊት ቺፍ ኦፍ ስታፍ የነበሩት ኰሎኔል መንግሥቴ እና የመሳሰሉት፤የወታደራዊ መዋቅሩ እና የወታደሩ እንቅስቃሴ አሳልፈው ለወያኔዎች መረጃ ያስተላልፉ እንደነበር በገጽ 279 ገልጾታል። (ወያኔ እና ሻዕቢያዎች አንዴት ለድል እንደበቁ  ይህ መረጃ በቂ ማስተማሪያ ነው)
ይህ ሁሉ ሽረባ እና ከበባ ሲደረግ የውስጥ  ጠላቶች ወገን መስለው ከውጭ ጠላት ጋር ሲተባበሩ እንደነበር በቀላሉ ከዚህ እንድትማሩ በሚል ነው ይህንን ያስታወስኳችሁ።     

ይህን የሲ. አይ ኤ መረብ  ትናንትም ሆነ  ዛሬ እንዳልለቀቀን ማወቅ ይኖርባችሗል (ተክሌ የተባለው የግንቦት 7 አቀንቃኝ እና በቅርቡ ደግሞ  ወደ ኢሳት ቲቪ እግሩን በማቅናት ጋጠኛ መሆን እየቀባጠረ ያለው ይህ ወጣት፤ “ሲ ኣይ ኤ ቅብጥርጥስ የምትሉት ያረጀ ያፈጀ ታሪክ አሁን የለም” ፤ “አዳራሽ ውስጥ የኦነግ ባንዴራ ካልተሰቀለ  የኢትዮጵያ ሰንደቃላማ  ቢሰቀል ባይሰቀል ምንም ትርጉም አይሰጠኝም” ያለንን በወየኔ ሕሊና ሲሰበክ ያደገ ጉደኛውን ልጅ አትርሱ)። ስለሆነም በጨቅላ ዕድሜያቸው አምላክ የለም ተብሎ የህወሓትና የሻዕቢያ ኰሚኒስታዊ ቀለም እያጠመቀ/እያጠለቀ የክህደት ጽሑፍ ሲለማመድ ያደገ የተስፋዬ ገብረ አብ ብዕር የኢትዮጵያን የተዋህዶ ሃይማኖት ታምረኛው አምላክና ምእመናኖች የማንኳሰስ ዘመቻ ከአያቶቹ ከኤርትራ ሻዕቢያዎች የወረሰው ብዕር ዛሬም እየገፋበት ነው ።
ኤርትራኖች  ኢትዮጵያ እንዳልሆኑ ለዓለም ለመንገር የራሳቸው የዘመን መቁጠሪያ ቀይረው የገዢዎቻቸው የአውሮጳ ዘመን አቆጣጠር ተጠቅመዋል። የማንነተቸው መለያ የሆነው ግዕዙ ፊደልም እንዲሰረዝ እና እንደ ኦሮሞዎቹ እና አውሮጳ ሰዎች በላቲን ፊደል እንዲጽፉ “በጉባኤያቸው ላይ ሃሳብ ቀርቦ አንዳንዶቹ በስንት ንትርክ ሃሳቡን ተቃውመው “ግዕዙን” እየተጠቀሙ ነው። በጣም የሚገርመው ጉደኛው ገበናቸው ግን ኤርትራኖች ስለ ሃይማኖታችን ስለ አገራችን ታሪክ እና ማንነታችን እምነት ብቻ ሳይሆን ጥቃታቸውን ያነጣጠሩት ስለምንመገበው “ጤፍ” ሳይቀር በመጽሐፍ መልክ ጽፈው አሳፋሪ ባህሪያቸውን ለትውልድ ትተው የማለፋቸው ትንሽ እንኳ  የማይሰቀጥጣቸው አንዳልሆነ የተስፋዬ ገብረ አብ የጽሑፍ አርበኛ የሆነው ቅሌታሙ ኤርትራዊው “ቄስ ተጋዳላይ አባ ይስሐቅ ገ/የሱስ” የጻፈውን “ፍረዱ” የተባለው የትግርኛ መጽሐፉ አቶ ይትባረክ ግደይ  የጻፉትን መልስ በአማርኛ አስነብባችለሁ።  
አባ ይስሐቅ የተባለው ቄስ አፍቃሬ ሻኢቢያ እና በርካታ መጽሐፍቶች በጣሊያንኛ እና በትግርኛ ሃይማኖፐታዊ፤ፖለቲካዊ እና የታሪክ መጽሐፍቶችን ጽፏል። አሉላ አባ ነጋ ስም ሲጠራ ጌቶቹን ጣሊያኖችን ስለደመሰሱለት አንደ በሽታ ያደርገውና ይጥለዋል። እጅግ ይጠላቸዋል። ኢትዮጵያና ኢትዮጵ ዊነት የሚባል ነገር እጅግ ያንገሸግሸዋል።ይህንን የሚተለው ጉድ አንብቡ እና ልሰናበታችሁ። የአክሱም ታሪክ ኤርትራኖች የመሰረቱት ነው ይላል። ካልሆነ አክሱም የትግሬዎች ነው ከተባለ ግን “ተረት ተረት ነው። የሚመገቡትም ጤፍ በኤርትራዊ ጀግና ሰው እንዴት እንደተፈጠረና “ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ሲነሳ እንዴት እንደሚያንገሸግሸው ያለው ጥላቻ ሳይደብቅ በራሱ በትግርኛ መጽሐፉ እንዲህ ይላል። (አንዳንድ ቦታዎች ላይ አጻጻፉ የግንቦት 7ቱ እና የወያኔ አሽከር የነበረው ጸረ አማራው መጽሐፍ ጻሐፊ አንዳርጋቸው ጽጌ አጻጻፍ ጋር ይመሳሰላል)።
“ምሕረት የሌለውና መድሃኒት ያልተገኘለት ኢትዮጵያ የሚለው ተፀውኦ ስም እንደ ባህል ሆኖ የሚወረስ ሁሉንም የአበሻ ልጅ ለካፊ በሽታ ነው። ይህ በሽታ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ዘወትር የሚነገር “ኢትዩጵያ፤ኢትዮጵያዊያን” የሚለው ሀላፊነት የጎደለው አጠራር ወይም አባባል የፀሐፊዎች ልብ ወለድ ታሪክ ነው። በሽታው ሐሰትን ያፈቅራል፤ተረት ተረትን ተፈላስፎ ታሪክ ነው ብሎ ማቅረብ ብቻ ሳይሆን በታሪክ የሌሉ ሰዎችንም እየጨመረ ታሪክ መፍጠራቸው ያስገርማል።
        ምኒልክ፤ሳባ፤ማክዳ፤ህንዳኬ ወዘተ… የተባሉና ኢትዮጵያ ውስጥ  ለተፈጠሩ ነገስታትን መፈጠር የቻሉ የሀሰት ደራሲያን ናቸው። የህ እየተከታተለ የመጣው በሽታ እና “ቀታሌ ነፍስ” ሐቀኛና እውነተኛ ታርክንና ማንነትን ወይም ንፁህ ዜግነትን የሚያሳጣ፤የራስክን ታሪክ እንዳታውቅ ዓይኖችህን ሸፍኖ በራስ እንዳትተማመን የሚያደርግና ወደ  ላ የሚጎትት ላ ቀር፤ዘመኑ ያለፈበት ባህል እና እምነት የመጣ የእኛ ብቻ ሳይሆን የመላ አፍሪቃ ቀንድ በሽታ ነው።
…የኢትዮጵያ ታሪክ የሚሉት በወቅቱ ሲወረር፤ሲመዘበር፤ሲጨቆንና ሲቀጠቀጥ የነበረው ኤርትራዊ ግን ሰጥ ለጥ ብሎ ለአማሮች እንዲገዛላቸው ጥርጊያ መንገድ ሲያመቻችላቸው ነበር።…በተለይ ደግሞ የሃለቃ ታየ ፅሑፍ ከተረት ተረት አልፎ የሐሰት አሉባልታ ይዘትም አለበት።በሌላ በኩል በዋናነት የተረት ተረት ወሬ ስታወራ ይምትታየው ክብረ ነገሥት የምትባለው የኢትኦጵ  መጽሐፍ ነች።
በአበሻ ምድር እንደ አንድ አምላክ የሚታይ ሀይለኛ ትልቅ ዘንዶ ነበረ። አንዲት ቆንጆ ለአቅመ አዳም የደረሰች ልጃገረድ የንጉሥ ልጅ ነበረች። ከአንድ መደባይ (መደባይ ታብር ለማታውቁት ሰዎች፤ አክሱም ውስጥ አንድ የገጠር ስም ነው (ወያኔዎች ዛሬ  ለኤርትራኖቹ ሸልመዋቸው ካልሆኑ እኔ እስከነበርኩበት ጊዜ ከአክሱም ከተማ ወደ ሰሜን በኩል የሚገኝ ከአክሱም ወረዳዎች አንዱ የነበረ ነው።ጌታቸው ረዳ) ከተባለው ሕዝብ የተፈጠረች ነበረች።
ከእለታት አንድ ቀን ይህች ልጃገረድ እርቃነ ሥጋዋን ወጥታ ፀሐይ ስትሞቅ አንድ ጐረምሳ (የንጉሥ ልጅ) አያትና ክብረ ንፅህናዋን ደፈራት። ጐረምሳው ይህንን ተግባር ሲፈፅም በአካባቢው የነበረው ዘንዶ አተኩሮ ይመለከት ነበርና እሱም የተፈጥሮ ስሜቱን ከውሀው ላይ ረጨ። አመፀኛውም የንጉሡ ልጅ ተግባሩን ከፈፀመ በሗላ ልጅቷን እዛው ጥሏት ሄደ። እሷም የገጠማትን ከባድ አደጋ ተቀብላ ዘንዶው የተፈጥሮ ስሜቱን ወደ ረጨበት የምንጭ ውሃ በመሄድ የተራከሰችበትን ለማፅዳት ስትል ደጋግማ ታጠበችና ከንጉሡ ልጅ እና ከዘንዶው አረገዘች።
መከረኛዋ ወጣት ልጅ ከሕብረተሰቡ ጋር አብራ ለመኖር ስላልቻለች የበረሃ ኑሮዋን ተያያዘችዉ። የተረገዘ ሳይወለድ አይቀርምና አንድ ዘንዶና አንዲት ሴት ልጅ (ሰው) ወለደች)። እሷ ግን ዘንዶውን እንደወለደች ወዲያውኑ ሞተች። የተወለዱት ሴት ልጅ እና ዘንዶ ግን በተወለዱበት በረሃ ላይ ማደግ ጀመሩ። የአካባቢው እረኞች አዩዋቸውና ለወላጆቻቸው ነግረው የአካባቢው ሰው ተሰብስቦ ተመለከታቸው። ልጅቷ ዘንዶውን ገድላ ከሕብረተሰቡ ጋር እንድትቀላቀል መከሯት። እሷ ግን ወንድሜን የእናቴን ልጅ አልገድልም አለች። ዘንዶውም “አጋብስ” እየተባለ ይጠራ ነበር። አጋብስ አደገ። ቁመቱም 70 ክንድ ሆነ።የጥርሱ ብዛትም 70 ሆኑ። ይህ አጠቃላይ ፍጥረቱ አፀያፊና የሚዘገንን ፍጡር፤ ሰውን እያደነ መዋጥ ጀመረ። አጋብስን የሚያሸንፍ አቅም ያለው “ወንድ” ጠፋ። በዚህ ጊዜ ከልጅቷ ጋር ተባብሮ መፍትሄ ማግኘት እንደሚሻል ሕዝቡ አመነ። በመጨረሻ ልጅቷ በቋንቋው አነጋገረችውና ከስንት ልመና በላ (አስር በሬዎች፤አስር ላሞች፤አምሳ በጐች፤ አምሳ ፍየሎች፤አንድ ጋን ማር፤ አንድ ጋን ወተት፤ አንዲት ወጣት ልጃገረድ) በየቀኑ ግብር የሚሰጡት ከሆነ ተስማምቶ እንደሚኖር በጉልበቱ እንደማይጠቀም ቃል ገባላቸው። በዚህ ዓይነት ሕዝቡ ግብር እየከፈለ አራት መቶ ዓመት ኖረ።የሚሰጡትን ልጃገረዶችም በተቆጣ ጊዜ ይውጣቸው ነበር።
እጅግ በጣም ብርቱ ሕዝብ የነበረው የመደባይ ነዋሪ በዚህ ክፉ አውሬ እየተገዛ ቆየና አንድ “ገብጋቦ” የተባለ “የሐማሴን ተወላጅ” (እዚህ ላይ ልብ በሉ፤ ከትግራይ/መደባይ “ወንድ” ታጥቶ ዘንዶውን የሚያሸንፍ ወንድ ኤርትራዊ ሰው ተላከላቸው ማለቱ ነው) ወደ መደባይ መጣና የመደባይ ሕዝብ ከእርሱ ጋር በአንድ ነገር ላይ ተስማማ። እሱም ከአጋቦሳ ነፃ ካወጣቸው  ዕድሜ ልኩን የልጅ ልጅም ጭምር በአጋቦሳ ምትክ ተተክቶ ሊገዛቸው ተስማሙ። ከዚህ በሗላ ሓማሴናዊው ገብጋቦ ዘንዶው ባለበት ዙርያ ትልልቅ ግንድና ሰባት ግመል አድርጎ ዙርያውን በአንዷ ላይ እሳት ለኩሶ በአራቱ ማዕዘንም አቀጣጠለ። ዘንዶ ማምለጥ አልቻለምና እዚያው ተቃጠለ። በመጨረሻም ገብጋቦ በመጥረቢያ ራሱን ፈነከተውና፤አረፈ፤ሞተ።
በመሬት የተረጨው የአጋቦስ ደም (የዞንዶው ደም) ዝናብ ሲዘንብ ERAGROSTIS ABISINIA/ጤፍ ወደ ተባለ የአዝርእት ዘር ተለውጦ ለሕዝበ ኢትዮጵያ ምግብ ተብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ በቀለ። “ወቀተልኮ ለከይሲ ወወሃብክሙ ሲሣዮሙ ለሕዝበ ኢትዮጵያ”፡ ይህ “የዘንዶ ደም ነጠብጣብ” ጤፍ የተባለ አዲስ  የተረገመ  ዘር ለኢትዮጵያዊያን ቀለብ ተብሎ የተፈጠረ እስካሁን ድረስ ይመገቡታል።  “ዘንዶን ከገደልክ በላ ገብጋቦ ልጅቷን -(የዘንዶውን እህት) አግብቶ በመንገሥ የመጀመሪያ አክሱማዊ ስርው ንግሥነት በሀገረ አበሻ እንደ መሰረተ ሞተና አክሱም ላይ ተቀበረ፡ ልጅቱም የልጅ ልጆቹም የአክሱም ነገስታት ሆነው ቀጠሉ። በሰባተኛው ትውልድ አንዱ የአያቱን ስም በመውሰድ አጋቦስ ይባል ነበር።” ይላል፡ የአባ ታጋይ ይስሐቅ መጽሐፍ ጉደኛ ነው።
እናንተ አበሻ እንጂ “ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት” የሚባል በሽታ ያሳምመኛል; በጣም ኩፉ በሽታ ነው። እናንተ ኢትዮጵያ አይደላችሁም፤ ይህ ስም በአፍሪካ ቀንድ መድሃኒት የሌለው በሽታ ነው ይለናል።
የትግራይ ተወላጅ የሆኑት አቶ ይትባረክ ግደይ የዛ ኤርትራዊ መነኩሴ መጽሐፍ ካነበቡ በላ ገርሟቸው እንዲህ አሉ፦=” ኤርትራዊያኖች ለእውነት ስትሉ ፍረዱ። ትላንት የቀንና የማታ ቀለቡ የነበረውና በርካሽ እየገዛ ሲዝቀው እና ሲሽቀዳደምበት የኖረውን ነጭና ቀይ የኢትዮጵያ ጤፍ ከዘንዶ ደም ነጠብጣብ የበቀለና የተረገመ ዘር፤ ለኢትዮጵያዊያን ቀለብ ተብሎ የተፈጠረ ነው ይለዋል ምንም ሃፍረት ሳይሰማው።
አባ ይስሐቅ እንዲህ ይበሉ እንጂ፤ ዛሬም ቢሆን አይገኝም እንጂ ከተገኘ በጁቡቲ እና በየመን በሱዳን ዞሮ በገጠር ድምበሮችም ዙርያ በኮንትሮባንድ ወደ ሰለጠነቺው ወደ አባ ይስሐቅ አገር ኤርትራ እየተሻገረ ኩንታሉን አሁን 13,000 ናቕፋ አየገዛ ለእርዳታ ከሚሰጠው ፊኖ እና ሟሽላ እንዳታልቅበት ተጠንቅቆ በቁጠባ እየደባለቀ እንደሚኮመኩመው ሁሉም የሚያውቀው ዜና ነው። ኤርትራ ነኝ ብሎ ራሱን የሚጠራ የመረብ ምላሽ ሕዝብ ይቸገራል እንጂ የሻዕቢያው ታጋይ መኖክሴ ፀሐፊ መጽሐፉን እየሸጠ “ከዘንዶ ደም” የበቀለ ነው ብሎ የሚያንኳስሰው ለኢትዮጵያውያን የተሰጠ የምግብ ዘር ሳይጠየፈው እያፈላለገ በድሎት እየኖረ መመገቡ መቸ ይቀራል! ብለዋል።
ዛሬም የዛ በጣሊያኖች ፕሮፓጋንዳ ያሰከረው አባ ይሳሐቅ ገብረየሱስ ተማሪ የሆነው ሻዕቢያ ሰላይ ተስፋየ ግበረ አብም የንቀቱ ንቀት  ይውጣላችሁ ብሎን “““ኢትዮጵያ በእግዚአብሄር እጅ የተሰራች” የሚለው ሙገሳም ለዚህ ዘመን አይሆንም። ጊዜውን ጨርሶ የተጣለ አባባል ነው።”  ሲል የኢትዮጵያ አምላክ ታምራዊ ሃይል እና መለኮታዊ ጥበቡን በማጣጣል  በመንፈሳዊ እምነታችንና ተዋህዶ ቤተክርስትያናችን ላይ አዲስ ጥቃት ሰንዝሮብናል።
ኢትዩጵያውያን በያላችሁበት ዓለም ይህ የሻዕቢያ ሰላይ ፤ አንድነታችንን ለማፍረስ ሳይታክት ለብዙ አመት እስካሁን ድረስ እየሰራ ስለሆነ፤ ይህንን ሰው የሚያስጠጉ ሰዎች እና ተቃዋሚዎች እና ሚዲያዎች ተባባሪዎቹ ሆነው ሲገኙ ያለማመንታት እነሱንም በግልጽ ማውገዝ ማጋለጥ መቃወም አለባችሁ። ከለየለት ጠላት ይልቅ እኛን መስለው ከሚያጠቁን እና ከሚያስጠቁን የኛ ሰዎች መጠንቀቅ አለብን። Ethiopia Shall soon Stretch forth her hands unto her God የሚለው  የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ኢትዮጵያን ሬቪው የተባለው የታወቀው የሻዕቢያው አፍቃሪና አፈቀላጤ “ኤልያስ  ክፍሌ” በድረገጹ ላይ Mon Feb 20, 2012 1:40 pm ”Ethiopia Shall soon stretch forth her hands unto Eritrea” ተብሎ እንዲነበብ ፈቅዶ ተለጥፎ እየተነበበ ነው። ኢትዮጵያውያን ሆይ! እናንተን መስለው ገብተው ያገራችሁን ክብር እና እምነታችሁን እንዲራከስ የሚፈቅዱ ተቀጣሪዎች እጅጉ እንድትጠነቀቁ እንደ ወዱ ኢትዮጵያዊው ሊቅ እንደ “አቶ አስረስ የኔሰው” ሳየሰለቸኝ የውስጥ ሴረኞችንና ሰላዮችን እንድንቋቋማቸው አሁንም በድጋሜ ጥሪየን አቀርባለሁ።በትዕግሰት ስላለነበባችሁኝ አመሰግናለሁ። ጌታቸው ረዳwww.ethiopiansemay.blogspot.com  getachre@aol.com











 

Sunday, March 18, 2012

The Betrayal

 

 The Betrayal   
Isyas Afewerki's CIA ID card given to him from Miles Copeland in Asmara Americas Military base/Kangew Station posted at Ethiopian Semay blog.


Bunch of anti Ethiopia TPLF's  Mujahedeen  acting as Ethiopians where many of them are currently sheltered & trained in Eritrea how to plant Exposions to murder Ethiopian Citizens in Ethiopian cities towns.              
The criminal leader of OLF Lencho responsible of murdering Amhara children and women lying in Asmara stadium celebrating Eritrean's fake Freedom in 1992 After his boss Meles sent him to Asmara to lie on Ormo's behalf.
              The Betrayal         
          
(very, very few copies of my books are remained till reprinted. call 408 561- 4836)
This article is updated and was posted on 2006 under the topic (Compromising is not only selling out, but it is also selling your self-short.)

    The greatest threat to standing by what you believe to be right is compromising: Compromising chips away until your stand is weakened”.

 The last fourteen years (when this article is updated,  now, it is twenty years), the situation in Ethiopia is one of the darkest time if not the worst darkest period to the many concerned Ethiopians.

     *The mother of all the people of the world “Ethiopia” lost its natural  accesses to the enemy and landlocked by a brutal conspiracy,

  *Many thousand lives lost in the Meles/isayas, meaningless war  *Thousands dislocated and deported from their own land and their own nation,

*Thousands of uncountable lives lost because of hunger and                 disease). Millions become orphanage, beggars, Arab slaves unemployed, immigrated (even TPLF colonels, and thousands of fighters immigrated)  and lost hope for what they dreamed.

  *Another many thousands arrested, tortured, murdered

* Majority gallant Ethiopian defense force, and including its own TPLF female fighters became prostitutes and became homeless. Worst of all, Amhara was a target of ethnic cleansing by OLF, EPLF/TPLF and Islamic extremists.  

The worst thing Ethiopians should avoid in their daily life is to “shut up” at a time of challenge like this. This week, many concerned Ethiopian citizens and Ethiopian friends aired important voices to the world, that, the coming back of Meles Zenawi’s business of selling Ethiopia to benefit his mother land Eritrea is on the news again.

 The entire game of this most complex puzzle of our time is a well orchestrated conspiracy not only by Meles/Isayas, but also by outside forces to destroy the land of the origin of human race “Ethiopia!“, the mother! the only exceptional womb in the planet earth, the one and the only one blessed through her creator who can produce black, red and brown (Tikur, Dama, Key, Yekey Dama ) children of the same melanin mother and father.  Back to square one, fox Meles is back in business all over again” is a call anyone should give attention.

These two mercenaries are performing two theaters simultaneously one in German and the other on the Afar localities.The EPLF and TPLF mercenaries are now playing games again to roast our families “on fire!, a very hot fire!” only us and our families, ‘yes“! Only us, not Meles/Isayas or their children or any other outside force can be roasted on the fire that is orchestrated for many, many years by both mercenaries who are playing useless shooting at each other a puzzle no one understands.

 It is time for all Ethiopians to voice opposition to Meles' renewed aggression against Ethiopia's territorial integrity and national security.Particularly those who are armed with gun serving the royal families (Meles Zenawi and Sebhat Negga and Seyoum Mesfin) must demand these Royals to destroy Isyas Afewerki and his Topolony Army (The Italian word for Toy Army) who is playing games in Somalia and inside Ethiopia once for all, or else “arrest” or ‘takeout” those Royals once for all so that Ethiopia will be  free from all this mess we are in. Only  “patriotic Ethiopians” in the TPLF Army can do this job, not any people’s revolution can do the job at this moment where it is impossible, where everyone is enclave in his own house and cocoon (Islamic and jihadist revolution and their demands burning churches and killing Christians, ethnic demands and what not and what not, …….)  

 This call is the most essential call to the TPLF armed group that everyone who believe he/she is the child of Ethiopia must heed and act now against those TPLF Royals. If the TPLF Armed Group want to make a difference to the very existence of Ethiopia arrest the top TPLF Royals and remove Isayas from his Asmara fake government sit to that to remove the terror he leashing against his own people and surroundings.

 BeQa, or Arab stream revolution is not going to work in Ethiopia. Only the Tigrayns inside TPLF armed group can be the remedy if there is Ethiopian patriot inside them. The power is not the Royal family in the TPLF, the power is with the Armed TPLF Group who are allowing the abuse to continue by defending the Royal family as body guards to those TPLF Royal families.
Each morning upon arising and each evening before retiring the TPLF Armed Group and officers who believe they are “Ethiopians” not “ a Meles Servants” should say loud  “ Meles Zenawi!!!! Don’t play around with the truth, or shirt around its edges, or stretch it or color it. Playing around with truth can have disastrous result!!!”

The opposition inside the country at this moment are crippled in other words they are “good for nothing”. Tigrayans who carried these TPLF Royal families to Addis Ababa Menlik palace should act ASAP. I know, I have many information that the top TPLf are reading my blogs, therefore, you have to hear me loud and clear that there should not be any dash for “ifs” or “buts“, or there is no “half and half” position towards opposing and supporting Meles Zenawi anymore from now forward. He played a lot, it is a shame for all of us Tigrayans in general!

No Ethiopian should see my reasoning lightly to why I am emphasizing seriously to the above highlighted positions or in brackets. There should not be any wallowing positions for ifs or buts or half and half in fluctuating positions when it comes judging Meles Zenawi’s entire agenda and performance.

 We should not be tired telling or hearing how it is been tough times for many Ethiopians confronting Meles/TPLF/EPRDF agenda and its actions for all those years to convince his supporters. The armed TPLF elements must turn that gun immediately against those who are playing games for twenty years.

I understand that few confused remnant cadres coming out openly to the media reviving from their dying soul after suffering a huge blow from the tornado of the great downfall of TPLF’s fragmentation are still moving like a snake cut in half. We have seen them that after their grief, these few individuals, not only they mange to keep their blackout media (internet websites, musical concerts) but, they also gradually got the nerve to wear a T shirt  with a photo of the Eritrean spokes person “Meles Zenawi” with “all his treasonous records“. Even the poor singer who is functionally illiterate who sounds suffering from a dyslexia sang for his eyelash!  

 Now, Meles is coming again to give Badime town to his mother’s land, regardless he is shooting at Isayas’s camp which is overdue a long time. Hearing “them!” trying to convince “us!“-to why their adamant trust should stay to stick with their man “Melses Zenawi” regardless of his “little mistakes” of Algeris agreement was, “the most “bizarre” stand many of us yet to figure out what “little” means in their vocabulary -or- “ Meles is the best choice to Ethiopia with all his weaknesses” mean in their definition judging Meles.” You all have to understand that, there is no excuse for a leader to be involved in a treasonous act under any pressure/weaknesses or circumstances. There is no small treason or big treason. Treason is Treason.

 No one should accept the Meles Cadres’ theory of defense that Meles Zenawi did little mistake here and there in Badime or what not……  There is no such thing as  “little weakness”  “ being a little bit pregnant”, A little lie, a noble lie“. A lie is a lie and pregnant is pregnant. He is out there to deliver treasonous act. He lied before and he still lies.  A leader should not be caught lying; therefore, abandoning his camp completely is the first step to putting down the current fire. It is the most sickening, bizarre stand to hear from Meles supporters telling the public “with all his weaknesses, he is the best choice to Ethiopia” quote unquote.  

We call all of you the remnants out there to stop being the backbone of this Eritrean agent. It is vital to make your camp clear! You only have one choice, either you are with the Eritrean agent Meles Zenawi, destroying Ethiopia or with Ethiopians, defending Ethiopia.

 Brothers/sisters! you are hurting Tigrean society and the nation at large by providing the psychological support that this treasonous person is currently looking for. He, doesn’t need your money as long he obeyed the super power’s mission of destroy Ethiopia. We urge all Tigrian brothers/sisters to stay away flirting from Meles Zenawi’s group kidding yourself under the name of “TDA”.  At worst, your best choice should have been to stick with the splinters group than to serve the Eritrean agent. It is absolutely naive, thinking of development in Tigray under Meles while the Eritrean agent openly telling you calling our fathers and mothers living in Badime as “some Godforsaken people“. “Badme is not bigger than Asmara. Badme is not more important than Assab by any stretch of the imagination. It is some godforsaken village” 

  Hearing this, nothing can be said except  “... .. it is again time for all Ethiopians to lineup united, as always, because, apparently the threat to Ethiopia's national security and territorial integrity, including its natural right to access to the sea is under fire, a very hot fire, which only Ethiopians can put out.” Tigrean solidarity. (The best Ethiopian advice one can pass to fellow citizens). 

  One may not understand to some people how the guy keep constantly cheating the nation, unless comparing his words in the past and his words at present time.  In 29 Oct 2003 - IRIN (news media) interviewed  “Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi” in which he discussed at length problems concerning the peace process with Eritrea. In his first answer to the following question was--

     Q: When the border decision was announced in April 2002 Ethiopia was very quick to say it had got everything it wanted. Why are you rejecting parts of the agreement at this moment in time?

A: They [Boundary Commission] made their decision on the basis of the
established practice of the parties. If they had followed the colonial treaty, Badme would have been say 40,50,60 km within the Ethiopian boundary. They issued map coordinates which they said are provisional and not final and that they could be adjusted by checking the facts on the ground. We assumed that the map coordinates would be adjusted, so we said their decision is acceptable to us. But at some stage in the process this Boundary Commission said the coordinates are final, they are not going to be adjusted unless the Security Council says so or unless the parties give us a new mandate. That is changing the rules of the game in the midst of the game. And that’s what created the whole problem. They said they would base their decision not on colonial treaties, but on established practice. And we assumed that they would check what the established practice on the ground was before demarcating the final boundary“.

That was Meles! Look how this Quisling/traitor tried to fool the International media and his TOPLONY (Toys) cadres! Was not the agreement between the two mercenaries to abide the decision be made by Colonial treaty (Italian Colonialist Map)?. If, people do not buy our agreement that “Meles is not Eritrean agent“ that is fine! but then his above statement alone can disqualify him from leading a nation and should have been handcuffed and thrown into jail. This is how Meles plays his game to benefit his mother’s land Eritrea. And he is lucky he still continue to stay in power to complete his final goal.
First, everyone knows, even the brightest Eritreans says - “he shouldn’t have gone to Algeries after Eritrea was forced to lick its wounds by the mighty Ethiopian army”. Be as it is, remember he still was very quick to lie to the Ethiopian people saying, “it had got everything it wanted ”. He knows the outcome a head of time that Eritrea will benefit by Colonial Maps that Meles willingly and intentionally agreed., But he used such a fooling technique by saying “we trust the Eritreans, we trust the Boundry Commission”. His cover up techniques are not new, it is been there for a long time before the Badime war started.  He rejected his comrades advice when warning him as their leader to alert him that Shaabiya is acting crazy around Tigray boarders, he response was “We trust them, they are not crazy to open war with Ethiopia” and condemned the oppositions as well as “war mongrels”.

  The fellow never ever seems to see events looking outward or broaden his horizon. He simply judges thing with the habit of his own assumption, self-centered idea without embracing others. If he really was not Eritrean TOPOLINO inside Ethiopia I don’t see anything better than what I just described him. He stands in the way of others and at the end he “embarrassed himself and the Millions Ethiopians in the world’s stage“. A leader must keep his word, honoring commitment, strength, honesty and integrity. Our Ethiopian ancestors had a clear advice when it came to principles. It was short and to the point: “Stick to your guns!”

The greatest threat to standing by what you believe to be right is compromising: Compromising chips away until your stand is weakened. Compromising is a situation in which you find yourself making a concession. In this case Meles Zenawi’s supporters may feel that there is nothing wrong with “giving up something” as long as the Shaabeeya side give up something too.  They may “explain it away” to themselves by saying, “Oh, well, he is really adjusting the conflict by allowing the headache (Eritrea) away“. Well, we agree, Eritreans (of course not all) are like the people who wear metal frame eyeglasses, that pinch, and they go through life with a constant headache- a headache to themselves and a headache to everyone else around them (a headache to -Ethiopia, Yemen, Sudan, Djibouti….).

 They go through this cycle whether living in the Diaspora or in their little closet called “Eritrea”. Unavoidable headache!  
 Regardless with all the above understandings that we all come to agree, what at present Meles Zenawi and other Eritrean agents and their supporters are doing is “kidding themselves”, and certainly the action taken by Meles is a dangerous rout advancing towards the worst conflict ever imagined. What Meles is doing in this recent secret meeting to be facilitated by Israel and Qatar shows Meles still is “sticking to his gun- to benefit his Eritrea” but not sticking to his word/gun when it comes to Ethiopia. He is not even appealing to the Ethiopian people; he is compromising, trading away people and sovereignty as a commodity by his own will !  he puts Ethiopia in somebody else’s debt. Good Leaders never allow their country to be in any body’s debt. Meles’s treasonous act is completely a National Crime like “Vidkun Quisling” who betrayed his country to the enemy in World war II.

Hitler rewarded Vidkun with political power for doing so; he gave up his good name. Then and now, to be a Quisling means to be a traitor. That Meles!
The other day, I was reading a history book about the Panama Channel, reading that book came a page talking about missile crisis with Cuba, with American standing by ready to board: Soviet vessels, the security council of the United States (Adai Stevenson) refusing to compromise a position which he knew to be right, quietly said “Gentlemen, I’m prepared to stay here until hell freezes over, but we’re not budging!”. The entire nation watched on TV. Such name is to be considered associated with courage and commitment to a nation. To me it is a way of creating a wining image to his nation and to his name as well..  

 However, here is the so-called Prime Minister of Ethiopia saying “there is no way in hell that the decision on Badme which says it is part of Eritrea can be anything other than illegal and unjust”! while, simultaneous selling out a vulnerable nation to some treasonous groups like him knowing the border ruling  “illegal and unjust”, but agreed by the “decision in principle” again!!!  This is happening over and over in variety Eritrean issues “approved, approved, approved, sure!, sure!, sure!” to each every EPLF’s demand-  . “When we were told Asmara is not Ethiopian, when we were told Assab is not Ethiopian we said - sure, if the Eritrean people think that Assab is Eritrea and not Ethiopia, that’s alright. And we went to Asmara and celebrated with the Eritreans the independence of Eritrea.” This is the guy who suppose to represent Ethiopia who is saying this embarrassing response that I quoting him for you..
Before we all recovered from his above shocking statements, he is coming back to the business of selling out a nation all over again this time. It is a very tense week. He claimed he punished the Eritrean garrison where Ethiopian opposition (?) are trained on both sides on Eastern and Northern borders of Tigray (of course he should have done that a long time a go). And at the same time, his press released alerted us that Ethiopia will still love to have bilateral relation with Eritrea regardless the Eritrean Pharaoh still holding Ethiopians and Eritreans as his slaves. The fellow loves Isayas to death!

His followers who are apple- polishing him will have hard time living with themselves for the future if Badime is given according to the statements of Meles and his TPLF organization “we accepted the boundary commission decision in principle” regardless thousands of Ethiopian died to chase out the TOPLONI army of Isayas. Both TPLF and EPLF leaders are small men, a bad apple (le-Tarik Ye mayafru ) losers!  Time may change, situation might change, but sticking to your ancestral territory that they gave you to keep it as it is should not be compromised by any circumstances, “Stick to your guns!” only fools and losers keep changing their status to end up rush in where Angeles fear to tread.
Thanks- Getachew Reda editor Ethiopian Semay www.ethiopiansemay.blogspot.com
getachre@aol.com

Saturday, March 10, 2012

The Anti Ethiopian Conference in Atlanta March 2012

Breaking NEWS

Breaking News for Saturday 03/17/12 ( regarding the new OLF)
“Yesterday (03/13/12), the EPLF foot soldier of OLF General Galchu announced via email from Eritrea that Jundi was relieved from official responsibilities effective immediately. The brief statement stated a disciplinary case brought against Jundi by the Eritrean OLF chairman has been forwarded to his Discipline and Control Committee. In the interim, the statement barred Jundi from speaking or acting on behalf of the OLF.”
The news was first posted on a website called Opride. The screenshot of the email is posted there for those who do want evidence of the origin of the email written in Oromo Latin.  (Getachew Reda - Editor- Ethiopian Semay)

This Amhara small child is slitted his throat to death by OLF in Bedeno genocide in Ethiopia
Amhara children slaughtered in massive by Oromo Liberation Front on Bedeno genocide Ethiopia
the Pro EPLF Neamin Zeleke protesting in DC with Shaabia youth in support to Isyas Afewerki of Eritrea Photo #A
FIFI one of the Atlanta OLF Conference host lady 
pregnant Amhara woman slaughtered by OLF Army in Bedeno genocide

The Anti Ethiopian Conference in Atlanta (By Getachew Reda)

Young Amhaea woman her head chopped off by OLF Army in Bedeno genocide

(Ethiopian Semay) March 09/2012 www.ethiopiansemay.blogspot.com
You might have heard on their interview on “ESAT TV” that the criminal OLF leaders currently trained, supported and supervised by Isyas Afewerki’s security chiefs in Asmara/Eritrea lead by General Kemal Gelchu and his friends were  OLF members while still inside the Woyane Army camouflaging and acting as anti OLF.

It is shocking, and it is also  a great criminal skill that these MONSTERS were inside the Ethiopian Army  feeding information to their OLF and perhaps commanding the OPDO /Woyane Army to participate in the Amhara genocide crime under the Woyane government while their organization the “OLF” was carried the genocide against the Amhara society (see the first Video posted to your right on this blog how meticulously elaborated the genocide of the Amahara people in the Oromo localities witnessed by the priest shown on the video posted).

These criminal elements that still identifying themselves with the same CRIMINAL ORGANIZATION that carried the genocide under the same name OLF, and still these groups are hoisting the same OLF flag that was hoisted the same flag when the massacre of Amhara people was carried by the same OLF.

Now, to the Ethiopians’ shame, a group calling themselves ALEJE manipulated by the pro EPLF of Eritrea Mr.Neamin Zeleke currently inviting the same OLF criminals who carried genocidal act against our people to manipulate our ill informed community in the name of “peace, unity and Democracy”.

This shows to those of us who followed  OLF/TPLF/ EPLF crooked and Mafiosi behavior for so many years suggested that these criminal OLF are using similar tactic that Kemal Gelchu and his other thuggish friends used the Woyane to promote OLF’s hidden future agenda are now using these group of half baked elements in Atlanta to look as a genuine politicians regardless their thuggish organization “OLF” is wanted for genocide crime by a concerned Ethiopians and the Amhara Community.

These group of half baked elements in Atlanta are so naïve and who simply gave a dumb to human rights issue and crime who are less concern about the pregnant Amhara women, whom their abdomen punctured and cut by the barbaric OLF army with a knife bayonet to murder their unborn infants, school children murdered massively while in attending classes, elders, blind, hundreds chopped like a cabbage and push alive to a cliff by the same thugs who are leading the same thuggish organization are giving them exuberant welcome for murdering the Amhara society.

These are thugs in uniform, look alike the riff-raff of the Rwanda thugs, with their thuggish flag who murdered thousands of Amhara Ethiopians. These thugs do not deserve exuberant welcome from any concerned Ethiopian Nationals, instead they need to be taken to court for participating in the Amhara genocide!!!!!!! That was what these fools in Atlanta should have done.

Did you see the conference hall that OLF collaborators prepared? The OLF flag the “symbol of the Amhara massacre” was decorated as a COUNTRY FLAG   everywhere. Shocking also, the guest speakers’ podium was decorated by Ethiopian flag upside down. It looks like a well organized mercenary market (We got what you want!). What a wonderful world!
Dr Zero (Dr.Getachew Begashaw)
Do the Atlanta elements who organized this anti Ethiopia conference in Atlanta understand what GENOCIDE mean is? Of course they know. Some of them are PhD (please do not laugh, seriously) , some were officers in the Derg Army, some were EPRP guerrilla members and well versed in the Ethiopianism slogan. So I doubt they do not know it. They know it. But, the epic of naivety doesn’t end in Atlanta, we will see more and more number of naives everywhere. Why let me give you one Amharic example that I read from a small book a very good friend sent to me called “መጽሐፈ ጨዋታ፤መንፈሳዊ”

“ብርሃን ለእኛ ዘመዳችን ነው። ከፀሐይ ቀድሞ ስናየው ደስ ይለናልና፤ነገር ግን አንድ ክፋት አለበት፡ ጨለማ ሲመጣ ትቶን ይሸሻል። በዚህ  ዓለም ከቶ አንድ አንዳንድ ክዳት ያለው አይታጣም። በጨለማ ጊዜ ጨረቃና ከዋክብት ባይኖሩ ጅብ በበላን ነበር።” መጽሐፈ ጨዋታ፤መንፈሳዊ ገጽ 34)
        One of the Retired OLF Crook still full of hate towards Amhara talking as the conference hostman
  Let me present of some the few definition of genocide an article  that I read from one of the few dogs who were running to Asmara few years back ( I have no idea what his position is at present time, I never heard from him any more. (Good for him if he chose to be a gentleman)

Here is what the Atlanta myth group should have read before they dismissed the blood of innocent Amhara instead of Welcoming genocidal group and their guards as guards of human rights.

Collaboration with a genocidal group is considered to be the tool  to achieve the goal of genocide!!!!!

Here what you need to read to know about genocide.

Definitions of genocide

What is genocide? There are several definitions of genocide. Here are a few:

-- a form of one-sided mass killing in which a state or other authority (armed groups) intends to destroy a group, as that group and membership in it are defined by the perpetrator. (Frank Chalk and Kurt Jonassohn, The History and Sociology of Genocide, 1990).

-- the mass killing of substantial numbers of human beings, … under conditions of the essential defenselessness and helplessness of the victims. (Israel Charny, in George Andreopoulos, ed., Genocide: Conceptual and Historical Dimensions, 1994).

-- sustained purposeful action by a perpetrator to physically destroy a collectivity directly or indirectly, through interdiction of the biological and social reproduction of group members, sustained regardless of the surrender or lack of threat offered by the victim. (Helen Fein, Genocide: A Sociological Perspective, 1993/1990).

-- the promotion and execution of policies by a state or its agents or  armed group which result in the deaths of a substantial portion of a group .… [when] the victimized groups are defined primarily in terms of their communal characteristics, i.e., ethnicity, religion or nationality. (Barbara Harff and Ted Gurr, “Toward empirical theory of genocides and politicides,” International Studies Quarterly 37, 3, 1988).

The United Nations, Genocide Convention 1948, Article 2 defines genocide as:
-- any of the following acts committed with intent to destroy, in whole or in part, a national, ethnical, racial or religious group, as such:
(a) Killing members of the group;
(b) Causing serious bodily or mental harm to members of the group;
(c) Deliberately inflicting on the group conditions of life calculated to bring about its physical destruction in whole or in part;
(d) Imposing measures intended to prevent births within the group;
(e) Forcibly transferring children of the group to another group. (in force 12 January 1951)

The Rome Statute of the International Criminal Court, which entered into force on 30 June 2002, in its Article 6 defines the crime of genocide in the same terms as the UN Convention (i.e. killings and other acts committed with the intent to destroy, in whole or in part, a national, ethnical, racial or religious group.)

There is a related term of relevance, namely crime against humanity. It consists of certain acts when committed as part of a widespread or systematic attack directed against any civilian population, in pursuit to a state or organizational policy to commit such attack. The acts in question include murder, extermination, enslavement, deportation abroad and forcible transfers within a state, arbitrary detention, torture, rape and other crimes of sexual violence, “disappearances”, persecution, the crime of apartheid and other inhumane acts. Such crimes may be committed in war or peacetime, by state agents  or armed groups.

Looking into the above definitions, one can conclude that the group called
OLF has been perpetrating the crime of genocide against the Amhara ethnic group, just equally to the criminal TPLF perpetrating the crime of genocide against the Amhara. How do the Atlanta organizers respond to this heinous crime?

Have you ever read or watch news with the headline “Tamagne Beyene and Neamin Zeleke on Remembering the victims of November Massacre by TPLF”? But none of these guys remember the massacre of Bedeno or Amhara massacre by OLF who is now their good friend. I ask why? Thanks- Getachew Reda (editor Ethiopian Semay) getachre@aol.com