Monday, April 25, 2011

በቃ! --- ለሌሎችም ተገቢ ነው

በቃ! --- ለሌሎችም ተገቢ ነው

The single father with his baby on his lop seen is the victim of all the pictures of the elite seen above OLF,TPLF, ONLF all these are bandists and anti Ethiopia mercenaries. They should have been locked in prison for all their crime, thanks to USA and Europeans, they are sheltering these national criminals and humanright abusers!!

Posted on www.ethiopiansemay.blogspot.com ከአህመድ ይማም በቃ! የሚለው መፍክር የሰዉን ቀልብ ስቧል ቢባል ትክክል ነው። በበኩሌ ከበቃ በኋላ የሚፈለገውንም ያቀፈ መፍክር ቢኖር በተሻለ ነበር ባይ ነኝ። ዋናው ጉዳይ ይህ ባለመሆኑ ወደ ተነሳሁብት ርዕስ ልመለስ። ለወያኔ መንጋ በቃ ማለት ተገቢ ነው። ጊዜም አልፏል እንዲያውም። በንታገሳቸው፣ በመላ ወይስ ዱላ፣ የዴሞክራሲ በሩ ከፈት ብሏል፣ እና በሌሎችም ትግልን አዘናጊ አባባሎች የተከፈለው ዋጋ፣ በሀገርና በህዝብ ላይ የደረሰው ጉዳት ቀላል አይደለምና። የትላንት ስህተታችንን መርምረን ለዛሬ እምንማር ከሆነ። የትግል መፈክር ጉዳይ ሁሉን ዜጋ ይመለከታል፤ የትግልንም አቅጣጫ ሊወስን ይችላልና በጥያቄ መግባቱ ተገቢ ነው። መፈክራችን ለምን ተተቸ የምባል አይመስለኝም። ለሀገር አንድነት፣ ለህዝብ መብትና ህጋዊ የሥልጣን ባለቤትነቱ መረጋገጥ የምናደርገውን ትግል እስከአገዘ ድረስ። በአጭሩ የአንድነት ሃይሎች ይህን ትችቴን በቀና እንደሚያነቡልኝ ተስፋ አደርጋለሁ። በተቃራኒው ደግሞ ለሀገር መበታተን የቆሙ ሃይሎች፣ ወያኔንም ጨምሮ በበጎ እንደማያዩት ከወዲሁ እገነዘባለሁ። በቃ ለወያኔ ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም በተለይ በሕዝብ ጎራ ውስጥ አለን ለሚሉም መባል ያለበት ነው የሚል ዕምነት አለኝ ። የ 1997ኡን የሕዝብ ድል የተቀማነው በግድያ ብቻ ሳይሆን በመሪዎችም ስህተትና ክህደትም ጭምር ነው። የሙት ከተማን አድማ ያከሸፉት የድርጅቶች መሪዎች ነን የሚሉ ናቸው። ልደቱ ክህደቱንም ይጠቅሷል። ለወያኔ ማስፈራሪያና ተንኮል ሰለባ እየሆኑ ያሳፈሩንም ሁሉ ሊጠቀሱ የሚችሉ ናቸው። በሻዕቢያ ተገርተው፣ ለኦነግ መጫወቻ የሆኑትና ፋይዳ ቢስ የሆነ ኤ ኤፍ ዲ የሚባል ነገር መስርተው የነበሩትም ለሎች ናቸው። የድርጅት መሪን ወይም የትላንት ጓደኛቸውን ለወያኔ ከሰው የሚያሳስሩ የድርጅት መሪዎችም መጠቀስ ይችላሉ። ከወንበደው ወያኔ ጋር የስነስርዓት ስምምነት ያደረጉ፤ መሪያችን ባትፈታም ምርጫ እንገባለን ያሉ። በቃ በቃችሁ መባል የነበረባችውና ያለባችው ብዙዎች ናቸው። ላፈሰሱት ደም፤ ለፈጸሙት ክህደት ሕዝብን ይቅርታ ሳይጠይቁ የትግል መሪ ነን ያሉትና ለነዚህም ድጋፍ የሰጡ በቃ! በቃ! ሊያድነቁራቸው በተገባ ነበር። ግና አልሆነም። ከቅርብ ጊዘ ወዲግ ደግሞ "በዛ አበዛሀው!” መባል ያለበት ድርጅት ግንቦት 7 ና በተለይም መሪው ዶክተር ብርሃኑ ናቸው። በተሳሳተው ገንጣይና ተገንጣይን ማቀፍ በሚለው አጓጉል ፖለቲካቸው የተነሳ። ይህ ሀገርንም ትግልንም የሚጎዳ፤ ለነሻዕቢያ የሚጠቅም አቅዋም መሆኑ የሚያክራክር አይደለም። ከዚህ በፊት በህብረት ተጀምሮ ያኔ ቅንጅት በነበሩት የተፈጸመው ኤ ኤፍ ዲ የተባለ ጉድ፣ የኦነግን አጀንዳ ከግብ ሊያደርስ ታቅዶ የነበር ለመሆኑ ሳይውል ሳያድር ተጋልጧል። በስሙ እንኳን ኢትዮጵያ የሚል እንዳይገባ ተደርጎ ነበር። ከዚያ እስከዚህ የተከፋፈለው ኦነግ ተገንጥዬ ነጻ ኦሮሚያን እመሰርታለሁ ከማለት አንድ ቀንም ተቆጥቦ ኣያውቅም። ዓላማው የሚሞኝ ካገኘ ወያኔ እሱን እንደጋለበው፣ ሌሎችን ኢትዮጵያዊ ድርጅቶችን መጠቀሚያ ለማድረግ ነው። በ 1983 ወያኔ ለስልጣን ሲበቃ እነ ሌንጮ ለታ ከወያኔና ሻዕቢያ ጋር በማበር የወያኔን አስገንጣይ ፖለቲካ ያጀቡና በተጨማሪም በሽግግሩ ጉባኤ እነ ኢዴሐቅ እንዳይሳተፉ ሲደረግ የፈነደቁ ናቸው። የአንድነት ሃይሎችን ከመድረኩ አግለው፣ ሀገር በታኝ የሆነውን የወያኔ ፖሊሲ በህዝብ ላይ ተባብረው የጫኑ ናቸው። የትላንቱ ዛሬ የለም ብለው ሊረቱን የሚፈልጉት ደግሞ በርግጥም በኦነግ አቅዋም ለውጥ መደረጉን ወይም መምጣቱን ሊያሳምኑን ይገባል። በተጨባጭና ሳይንሳዊ መረጃ። ይህ መረጃ ግን የለም። ኦነግ ከሀበሻ ቅኝ አገዛዝ ስርዓት ተላቆ ነጻ ኦሮሚያን መመስረት የሚለውን/መሰረታዊና የቆየ አቅዋሙን አልቀየረም። እነ አሶሳና በደኖን በንጹህ አማሮች ደም ያቀላው ውጉዝ አቅዋም ማለት ነው። ኦነግ ግንቦት 7 ና ሌሎችንም ሊጠቀምባቸው ፈልጎ ኢትዮጵያዊ ቃና ያለው የሚመስል/ንግግርን ሊጀምር ቢችልም መሰረታዊ “ኦሮሞዎች ኢትዮጵያዊ አይደለንም” አቅዋሙን ለቅንጣትም አልቀየረም። በማስረጃነትም ድረገጹን ማየት ይበቃል። በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው ዋና መስሪያ ቤቱ አስመራ የሆነው ቡድን ከዚህ በፊት ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያዊ ህብረት አካል ይሆን ዘንድ ተሞክሮ ከልቡ ፈቃደኛ ሆኖ አልተገኘም። ሞኝ ይመስል ነጋ ጠባ እንሞክረው እንለምነው ማለት ደግሞ ያስገምታል። ክብራችንን እንደ ኢትዮጵያዊ መጠበቅ ያስፈልጋል። ሻዕቢያ በበኩሉ ኢትዮጵያዊ ድርጅቶች በራሳችው አብረው እንዳይጠናከሩ የአቅሙን ሁሉ ሲስራ የቆይና አሁንም እየሰራ ያለ ነው። የአርበኞችን ግንባር ሲያዳክምና ሲያደናቅፍ መቆየቱን--በኣፈናና ግድያም-- በበቂ የተጋለጠ ነው። ኦነግንም ኦብነግንም የሚረዳና የሚያስታጥቅ ሻዕቢያ ነው። በዚያው ደረጃ ግን አማራ ተብሎ ታፔላ የተለጠፈብት አርበኞች ግንባርን ሲረዳ አልታየም -- ይባስ ብሎ መሪዎቹን ያስራል ይገድላል እንጂ! የኦነግ አቅዋም አለመቀየር ሀቅ ሲሆን/ የኦጋደኑ ግንባር ደግሞ ኢትዮጵያዊ ነህ መባልን ክትምክህትና ስድብ የሚቆጥር ነው። የነዚህ ድርጅቶች መሪዎች አመቺ ሁነታ ሲምጣ ራሳቸውን ለሹመት እያመቻቹ ዓላማ ያሉትን ዘንጋ ቢያደርጉም፣ ግባቸው በኢትዮጵያዊነት ደሞክራሲያዊ ህገር መመስረት አለመሆኑ ዓይኔን ገልጬ ልሞኝ ላላለ ሁሉ የሚታይ ነው። ከሻዕቢያ በተጨማሪ በተለይ አሜሪካና እንግሊዝ (እንዲሁም ተገንጣዮቹን ሁሉ ስትረዳ የቆየችው ኖርዌይ) የነገይቷን ኢትዮጵያን በተመለክተ የራሳቸው ዕቅድ ያላቸው ሲሆን ይህንንም ከግብ ለማድረስ ራሳቸውን ተቃዋሚ በሚሉትም እንደሚጠቀሙ የታወቀ ነው። በቅርቡ በወጣ ዊኪሊክስ የምስጢር የአሜሪካ መልዕክት ለምሳሌ የሶርያን ተቃዋሚ ድርጅቶች የሳተላይት ቴሌቭዥን (ከሎንዶን) ከ 5 ሚሊዮን ዶላር በላይ አውጥቶ ያቋቋመው ወይም የረዳው የአሜሪካ መንግስት መሆኑ ተጋልጧል። (ታዲያ ኤሳት የተባለው የቴሌቭዥ ጣቢያ በእኔና አንቺ መቶ ዶላር መዋጮ እየተካሄደ ነው? ቅቅቅቅ!) ለምን ብለው ነው ሀያላኖቹ የሚረዱ? ለሕዝብ አዝነው እንዳልሆነ ግልጽ ነው። ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ነው። ከዚህም አንጻር አሜሪካ፤ እንግሊዝና ሌሎቹም ቢሆኑ በየታሪካችን ወሳኝ ወቅት ኢትዮጵያን ለማንበርከክ በሀገር በቀል ከሀዲዎች ሲጠቀሙ ቆይተዋል። ከጣሊያን ወረራ እንኳን ብንጀምር ምሳሌው ብዙ ነው። ወያኔና ሌሎች ተገንጣዮች ደግሞ በምዕራባውያን እየተረዱ ሀገራችንን መጉዳታቸውን ያየነው ነው። አሰብ ለኢትዮጵያ አትገባም የሚል የለየለት ከህዲን ቤተመንግስት የከተቱት እነ አሜሪካ እንግሊዝ ናቸው። በ 1997 መለስ ዜናዊን ከውድቀት ያዳኑት አሜሪካና እንግሊዝ ናቸው። ኦነግን እየረዱ ያቆዩት እነ እንግሊዝ፤ ጀርመን፤ ኖርዌይ ናቸው። የአረብ ሀገሮች ሚና ደግሞ ራሱን የቻለ ሰፊ ጉድ ነው። ወያኔ በሱዳን፤ ሶማሊያ፤ ሊቢያና ሳውዲ አረብያ ዕርዳታ መጠናከሩ ምስጢር አይደለም። ኢፒዲኤ ይባል ከነበረው የአሜሪካ ኮንትራ መሰል ስብስብ ውጪ ለማንኛውም ነጻ የኢትዮጵያ ድርጅቶች ግን አረቦቹም ሆኑ ሌሎቹም ሲረዱ አልታዩም። ይህን ዘፋኙ ስለሺ እንደሚለው ድንቆል ያደረግኩት የሩቅም የቅርብም ጠላቶቻችን ምን እንዳሴሩብን ማውቅ አስፈላጊ መሆኑን ለመጠቆም ነው። ምንም እንኳን አሜሪካ መለስ ዜናዊን ብትረዳም ነገ ሁኔታው ጠጥሮ ውድቀት ከመጣበት ከዛረው ተኪ ለማዘጋጀት መሯሯጧ የሚጠበቅ ነው። መንግስቱ ሀይለማርያም ሊወድቅ ሲል በተዘጋጀው የሎንዶን ጉባኤ አሜሪካም ብትሆን ኢደሀቅ በመታገዱ ተስማምታ ግን ኦነግን ጠርታለች። ለምን? ታሪክን መርሳት አይጠቅምም። ለኢትዮጵያ ያልቆሙትን ለሀገራችን የሚሟገቱ አስመስሎ መውሰድም በጣም ከባድና ጎጂ ስህተት ነው። አንዳንድ ዜጎች ስለ ባዕዳኑም ሆነ ስለ ኦነግ ተመሳሳይ ስህተትን እየፈጸሙ ነው። ኦነግ አለ፤ የሚጠፋ አይደለም ብ/ለው የሚናገሩም አሉ። ይሁን። ያለን ነገር ሁሉ ማቀፍ ግን ትክክል ነው ያለ ማነው? እነ ኦነግን ቀርቦ ማነጋግር ያስፈልጋል፤ የሚሉም አሉ – ደግ ነው እንበል። ንግግሩ ግን ኦነግን በያዘው የመገንጠል አባዜ ለማጅብ ሳይሆን አቅዋሙን ለማስቀየር መሆን አለበት። አቅዋሙን ካልቀየረ – የአቶ ዳውድ ኢብሳ ቡድን በነጻ ኦርሚያ ምስረታ ኣቅዋሙ እንደጸና ነው-- ኦነግን እሹሩሩው ብዙ ጥቅም የለውም። ከዚህ አንፃር በተለይ ዶክተር ብርሃኑ ላይ የሚሰነዘረው አግባብ ያለው ሂስ ከሌሎች ህልውናና ሚዛን--ክብደት ካላቸው ኢትዮጵያዊ ድርጅቶች ጋር በቅድሚያ ማበር ሲገባ ኦነግ ኦነግ ብለው መፈጠማችው ነው። በኣትላንታ በተጠራው ስብስባ የኦነግም ሆን የኦብነግ አንድም የአመራር ኣባል አለመገኝቱ በእኔ በኩል በንቀት የሚተረጎም ነው። ከሁሉም በላይ የሚገርምው ሌላ ጉዳይ ኢትዮጵያዊ አይደለሁም ከሚለው ከኦነግ ጋር ካልተባበርን የሚሉት ክፍሎች ለሌሎች ኢትዮጵያዊ ድርጅቶች ያላቸው አሉታዊ አመለካከት የከረረ መሆን ነው። ከዚህም የተነሳ ራሱ "በቃ!” መፈክር በግድ የሁሉም ካልሆነ በሚልም እየተደረገ ያለው ሁሉ በቃ ሊባለው ይገባል ። አወቅሽ አወቅሽ ቢሏት ቅዱስ መጽሐፍ አጠበች እንደተባለው ሁሉ፣ የሌሎችን ትግል ፎቶ ኮፒ አድርገው በመራወጥ በትግሉ መድረክ ላይ ጮቤ ሊረግጡ የተነሱትን ደግም በኣስቸኳይ በቃ ማለቱ አስፈላጊ ነው። ትግል በአዳዲስና ትኩስ ሀይልና በሕዝብ ተሳትፎ መታደሱና መጠናከሩ የሚገባ ሲሆን በዚሁ ሽፋን ደግሞ በሬን፣ ወንድ ላም የሚሉ ኣላዋቂዎች በመድረኩ የበላይነትን ይዘው ነገር ዓለሙን ድብልቅልቅ አድርገው ለወያኔ ምቹ ሰልባ ሊያደርጉን መፍቀድ አይገባንም። በመድረክ ሆነው በያዙን ልቀቁን ስሜት ብልሽትሽትን እያምጡ ያሉት ክፍሎች፡ • የሀገራችውን የትግል ታሪክ ጠንቅቀው አያውቁም፤ • የሀገራችውን የፖለቲካ ሀይሎች/ይዘት በሚገባ አላጠኑም፤ • ከለልተኛ ናቸው-- የተወሰኑ ድርጅቶችን በጭፍኑ ይጠላሉ፤ • ወያኔን አያውቁትም፤ • አሜሪካ ሲታደጋቸው ይታያቸዋል፤ • ሀገር ወዳድ ሀይሎች እንዲያብሩ መገፋፋት ሳይሆን ክፍፍልን ማራገብ ይመርጣሉ፤ • እንዳመጣላቸው በስልክ፤ በኢሜይል፣ በእጅ ቴሌፎን መልዕክት እያስተላለፉ ሰዎችን ለአደጋ ያጋልጣሉ፤ • በህብረ ብሐር ድርጅቶች ላይ እየዘመቱ ከነ ኦነግ ጋር ትሥርን ይሰብካሉ፤ • እየታገሉ ያሉ ድርጅቶችንና ስብስቦችንም የእኛ አይደሉም በሚል ከሕዝብ ሊነጥሉ ይጥራሉ፣ • በውሽታቸውና በፖለቲካው መስክም መደዴ በመሆናቸው ተቃዋሚ ሀይሎችን ለወያኔ መሳለቂያ ያደርጋሉ፣ • ትግል ድርጅት አልባ ካልሆነ ብለው በመስብክ ትግልን አቅምና አቅጣጫም ሊያሳጡ ይጥራሉ። ውጤቱ? ኢምንት ናዳ። ባዶ። ቀፎ። ዜሮ። የጨረባ ተዝካር! ታዲያ በቃ ማለቱ ይነሰን? ሀገራችን ኢትዮጵያ ናት የሚሉ ሀይሎች ገና ሳይተባበሩና ሕዝብ ለትግል ተባብሮ ሳይነሳ ሀገራችን ኢትዮጵያ አይደለችም የሚሉትን በቅድሚያ እንቀፍ ብሎ መነሳት ኢትዮጵያን መጥቀም ነው ሻዕቢያን? ይህ አሳሳች መፈክር በቃ! ይብቃ! ትላንት በተለያዩ ምክንያቶች ኢትዮጵያዊው የአንድነት ወገን የሀገር አድን እና የዴሞክራሲ ትግሉን ባለማጠናከሩ ወያኔ ድሉን ቀምቶ እዚህ ደርሰናል። ዛሬ ደግሞ በ"ወያኔ ይውደቅ ብቻ" መፈክር እየተጃጃልን ሀገራችንና ህዝባችንን ለሌላ ዘረኛ ቡድን አሳልፈን መስጠት የለብንም። እባብ ሞኝን ሁለት ጊዜ ይነክሰዋል አሉ። መጀመሪያ ሳያየው፣ ሁለተኛ ደግሞ የነከሰውን እባብ ለማሳየት እጁን ሲዘረጋ። የነዶክተር ብርሃኑም ኦነግ ኦነግዬ ቅኝትም እንደዚያው ነው። የኢትዮጵያ አንድነት ደጋፊው ወገንን ትብብርና እንቅስቃሴ ለማጠናከር በመጣር ፈንታ፣ ሀገሪቱን ቅርጫ ለመጣል የሚጥሩትን ሃይሎች በጫንቃው ላይ በመጫን መናጆ ለማድረግ። ትላንት በደርግ ጊዜ እንደሆነው ዛሬም "ወያኔ ይውደቅ" በሚል ብቸኛ አደናባሪ መፈክር ግራ በማጋባት የሀገሩን ህልውና ዕጣ ፈንታ ለነ እንገንጠል ባዮቹ ቡድኖች አሳልፎ መስጠት። ይህንን በዝምታ ልናልፈው አይገባም። የሚሰሙ ከሆነ በቃችሁ ልንላቸው ይገባል። ብዙሃኑ የአንድነት ደጋፊ ወገኖች በየአካባቢያችን ተጠራርተን ህብረታችንን በማጠናከር እንቅስቃሴያችንን ማጎልበት፣ የትግላችንን ዋና ዓላማም የኢትዮጵያን አንድነትና የሕዝቧን የሥልጣን ባለቤትነት በማረጋገጡ ላይ ማድረግ አለብን። በተባበረ የሕዝብ አመጽ፣ አንድነቷ ተጠበቆ፣ የሕዝቧ ሰብዓዊ መብቶች የሚረጋገጡበት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለማምጣት እንችል ዘንድ። በዚህ ተቃራኒ ሀገርን ለማፈራረስ ሌት ከቀን ለሚሰሩ ወያኔ፣ ኦነግ፣ ኦብነግም ሆነ ሌሎች ዘረኛ ቡድኖች መናጆ በመሆን፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የዕኩይ ተንኮላቸው አራማጆች እንዳንሆን ከትላንት መማር አለብን። ሰለኢትዮጵያ ቀና የሚያስብ ሁሉ ቸር ይግጠመው።

Saturday, April 23, 2011

እንኳን ለፋሲካ በዓል አደረሳችሁ!!!!!!


እንኳን ለፋሲካ በዓል አደረሳችሁ!!!!!! ጌታቸው ረዳ
ጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ተከስቶ በገሃድ በመታየት በመንግሥታት መሪዎችና በሕዝቡ መሃልም ፈጣሪያቸውን እረስተው ብዙ ግፍና ኩነኔ ይፈጸም ስለነበር፤ ከኃጢያታችን ለመዳን ይረዳን ዘንድ ልቦና እና ብልሕነት ረጋ ያለ ህይወት፤ለጋስነትና መተሳሰብ እንዲኖር ካለ እኛ ፈጣሪ የለም በማለት ግፍ ሲፈጽሙ የነበሩ መሪዎችና ፍጡራን ለማስታገስና ለማስተማር የጌታነቱን ክብርና ኃያልነት ለኛ ሲል በግፈኞች ግርፋትና የስቅላት ፍርድ ተሰቃይቶ በፈጣሪ መመሪያ እየተመሩ ለሕግ በመታዘዝ ሕዝቦች ሰላማዊ ኑሮ እንዲኖሩ ያስተማረበት ክስተት ስለነበር፤ እኛም የሱን ፈለግ በመከተል አስተዋዩች፤ሰላማዊና፤የዋሃን እንድንሆን 50ቀኖች በመፆም ረዢምና ፈታኝ የሥጋ ማስታገስ መስዋዕት በማድረግ በዛ ፈተኝ የመለኮት ፈተና ጾማችሁ ፋሲካ ለተፈሰከላችሁ ክርስትያኖች እንኳን ደስ ያላችሁ! መልካም ፋሲካ!! በሚቀጥለው ጊዜ ፖቲካው በስፋት ስለምገባበት ላሁኑ ግን ለዚህ በዓል ስትሉ ፈታኝ የጾም ትግል በማድረግ በሰይጣን ላይ ድል ለተቀዳጃችሁ ወገኖች ድጋፍ እንዲሆን የተዋህዶ ትርጉም በማይገባ ትርጉም በመግባት እምነታችሁን ለማሳነስ ለሚጥሩ ሃጢአን የተዋህዶ ትርጉም ምን ማለት እንደሆነ የማውቃትንና ሊቃውንት ያስተማሩትን በመመርኮዝ ተዋህዶ ማለት ምን ማለት ነው? የሚለው ጥያቄ በመመለስ የተዋህዶ ትርጉም በቀላሉ አስረድቼ እንኳን ደስ አላችሁ ብየ ልደምድም ነው። ክርስቶስ ማን ነው? ተዋህዶ ምን ማለት ነው? በተዋህዶ የከበረ የእግዚአብሔር ልጅ፤ሲባል ትሰማላችሁ፤ በተዋህዶ የከበረ ሲባል ትሰማላችሁ፦ ይሄ ምን ማለት ነው? የእግዚአብሔር ልጅ የሰው ልጅ ሆኖ የታየበት ምስጢር ማለት ነው። አምላክ ሰው ሆነ፤ ሰው አምላክ ሆነ ማለት ነው። ብዙ ሰዎች ይሄን አባባል ሲያናንቁት ሲቀልዱ ይደመጣሉ/ይነባበሉ። እንዴት ሰው አምላክ ይሆናል? እንዴት አምላክ ሰው ይሆናል ሲሉ ይሳለቃሉ። ነገሮችን ለመመርመር ፍለስፍናዎችና ሃይማኖቶች በብስለት በትእግስት ካላጤኑት ለመረዳት አስቸጋሪ ነው። ሰው አምላክ ሆነ አምላክ ሰው ሆነ የሚሉ አባባል ምን ማለት ነው? ባጭሩ ላመስረዳት እነሆ። የሃይማኖት ኣባቶች እንዲህ ይላሉ፦ አምላክ ሰው የሆነበት ሰው አምላክ የሆነበት ምስጢር የተከናወነበት፤የተፈጸመበት ነው። ሁለት አካል የሚባለው አምላካዊው አካልና ሰዋዊው አካል ነው። አምላካዊው አካል “ምሉዕ በኩልሔ (በዓለም ሁሉ የሞላ ነው) ውሱን አይደለም፤አይዳሰስም፤ አይታይም፤አይጨበጥም። የሰው አካል ግን ይጨበታል ይዳሰሳል ይታያል፤ ውሱን ነው። የማይወሰነው አምላክ ነው። የማይወሰነው አምላካዊ አካል የሚወሰነውን የሰው አካል የራሱ ገንዘብ/ባሕሪ አደረገው። ተዋህዶ የሚለው ቃል አባቶቻችን ከጥንት ጀምሮ ይህንን ለማስረዳት በቀላል ዘዴ ሲጠቀሙበት የነበረውን ምሳሌ ያነበብኩትን ልጥቀስላችሁ።ለምሳሌ ብረትን ወስዳችሁ እሳት ውስጥ ብትከቱት ብረቱ ብረትነቱን አይቀይርም። ነገር ግን የእሳቱን ባሕሪ በመወሀዱ የሚያቃጥል ሆኖአል። እንዲህ ደግሞ ብረቱን ስታዩት “ፍም”ነው። አሁንም የብረቱን አካል አካሉ አድርጐ በመወሀዱ ሙሉ ብረቱ ላይ ታዩታላችሁ። እኛም ተዋህዶ የምንለው እንዲህ ነው። ከሁለት አካል ከሁለት ባሕሪ አንድ ባሕሪይ የተነሳት ነው የሚባለው ለዚህ ነው። መንግሥት እንኳ ባቅሙ ሰላዩችን በማሰራጨት ሁለት ባሕሪ ያለቸው ሰዎችን ለሚፈልጉት ተልዕኮ እንዲሰልሉ እያደረገ ሁሉም ማድረግ የማይሳነው ጌታ እየሱስ ሰው ተመስሎ የማይጠጋበት/የማይታይበት ምን ምክንያት አለ? እውቅ ታዋናያኖች እንኳ ባቅማቸው ኮስመቲክ/ጭምብል በማጥለቅ ማንነታቸውን ሸፍነው የሌላ ሰው ምስል ለመምሰል ፊታቸውን በቅባትና በዱቄት ለውጠው ገበያ ላይ ይታያሉ? ሰው አያውቃቸውም። ለምን ይመስላችኃል? ትምህርቱን ከማን ነው ያገኙት? ጌታም መጀመሪያ ሰው ተመስሎ ሲያድግ ሲንቀሳቀስ ማን መሆኑን ያወቀው ሰው አልነበረም?ለማኝ ተመስየ፤ ሕፃን ተመስየ፤ ሽማግሌና ጐረምሳ ተምስየ ከማሃላችሁ እንቀሳቀሳለሁ ሲል አንብባችሁ አታወቁም? ወላጆቻችን እንደዚያ ነው ያስተማሩን። ለዚህም ነው እኮ ስታረዝ አልብሰችሁኛል? ስጠማ አጠጥታችሁኛል? ስቸገር እረድታችሁኛል? ስታመም ጠይቃችሁኛል? ሲል ያስተማረው። ትርጉሙ ምን ይመስላችኃል?በቀላሉ ማግኘት ካቃታችሁ ፤ ታምራቱና ትምሕርቱን እንዲገለጽላችሁ ቀላሉን ነገር “መጸለይና መስገድ”ነው፤ ይላሉ የተባረኩ ወላጆቻችን።ፊደል ሲቆጠር በቀላሉ እንደማይገን ሁሉ ይህ ከባድና ጥልቅ እውቀት ለማወቅም ትዕግስትና ከፈጣሪ ጋር ግንኙነትን ይጠይቃልና። ፈተናውን ለማለፍ፤ መመራመርና ማጥናት ያስፈልጋል!በተለይ ደግሞ ቅን እና የዋህነትን መከተል ዓይነተኛ የባሕሪው መለኪያ ጎዳናው ነው። እንግዲህ ሰብዓ ሰገል ወድቀው የሰገዱለትን ጌታ ኰቴአቸውን በመከተል እናንተም በጾም እና በስግዳን ከፈጣሪያችሁ ጋር ስትነጋገሩ የሰነበታችሁ ምዕመናን ሁሉ እንኳን ለፋሲካው በዓል ከመላ ቤተሰቦቸአችሁና ከምትወዷቸው ወዳጆቻችሁ በደስታ አደረሳችሁ። ሃሌ ሉያ! አሜን! አምላክ ከውስጥና ከውጭ ጠላቶቿ በጥበቡ ኢትዩጵያን ይጠብቅ። ጌታቸው ረዳ ኢትዩጵያን ሰማይ አዘጋጅ።Getachre@aol.com http://www.ethiopiansemay.blogspot.com/

Monday, April 11, 2011

ዝገርም እዩ! ዝገርም ዝገርም!ወይ ትጉዱ!

ዝገርም እዩ! ዝገርም ዝገርም! ወይ ትጉዱ! ከጌታቸው ረዳ ኢትዩጵያን ሰማይ አዘጋጅ www.ethiopiansemay.blogspot.com (408) 561 4836 (ከኦነግ በላይ ኦነግ ከሻዕቢያ በላይ ሻዕቢያ እየሆኑ ያስቸገሩን ተቃዋሚዎች ምን ይሻላል?) መጀመሪያ አንባቢዎቼን እጅ እነሳለሁ! የሁዳዴው ፆም እንዴት እያረጋችሁ ነው? ለምትፆሙ ብርታቱን ይስጣችሁ፤ አምላክ ከናንተው ጋር ይሁን፤ቡራኬውም ለኛው ለከርሳሞች በናንተው በኩል ለኛው ይድረሰን። የዛሬ ዘገባ ረዘም ስለሚል ጊዜ ወስዳችሁ አንደምታነቡኝ አደራ እላለሁ። ዛሬ የምናወራው ከሻዕቢያ በላይ ሻዕቢያ ከኦነግ በላይ ኦነግ ከአክራሪዎች በላይ የአክራሪዎች አቀንቃኞች እየሆኑ የሚያስቸግሩንን ግለሰዎችና ድርጅቶች ዛሬም ደግምን ደጋግመን የምናተኩርበት ዓብይ ጉዳይ ይሆናል። ባንዳንድ ተቃዋሚ ክፍሎች ኦነግን የማወደስ አባዜ የሰሞኑ ዓብይ ትኩረት ሆኖ ቀልባችን እየሳበው ነው። እንዲህ ሊሆን ትልቅ የውጭ ሃይል እንዳለበት ረዢም የፖለቲካ ተሞክሮ ያላችሁ ሰዎች አታጡትም የሚል እምነት አለኝ። የሆኖ ሆኖ ኦነግን ተንከባከቡ እያሉ በየድረገጻቸውና በየራዲዩኑ እየጮሁ የዋሁን የፖለቲካ አጋሰስ አብሮአቸው እንዲጮህ የሚያደርጉት እነማን እንደሆኑ ከመወያታችን በፊት መጀመሪያ ይህንን እንመለከት። ብዙውን ጊዜ ይሄ ተቃዋሚ አንድነት ያጣ ለምን ይሆን የሚል ጥያቄ መልሶ መላልሶ ይመጣባችሁ ይሆናል። የውጭየውጭ እኛኑን የሚመስሉ የኛው ጉዶች እየመለመሉ የሚያዳክሙን ኃይሎች እንዳሉበት ላንዴም እንዳትረሱ። ያም ሆኖ ትኩረቴ አሁንም ውጭ አገር በሚገኘው ተቃዋሚው ላይ ነው። ማን ነው እያዳከመን ያለው? መልሱ ቀላል ነው። መልሱን ከማግኘታችሁ በፊት ግን ስለ አንድነትና የድርጅት ሁኔታ ታሪክ በውጭ አገር ተቃዋሚ የሚባለው ድርጅት እንዴት እንደተጠናከረ/ህይወት እንደዘራ አንድ ነገር ልብ እንድትሉ እፈልጋለሁ። ከመኢአድ በቀር አሁን በተቃዋሚነት ተደራጅቶ ውጭ አገር ትንፋሽ ዘርቶ/ሕይወት አግኝቶ በኢትዩጵያዊነት የሚጮኸው የዛሬ “ኖይዚ” ተቃዋሚ ሁሉ አስቀድሞ ቅንጅት በሚል ስም ሲጠራ የነበረው ነው (አብዛኛው)። አሁን በየፓልቶኩና ድርጅት ነኝ ብሎ እየተንቀሳቀሰ ያለው የድርጅት አባል ትንፋሽ እንዲዘራ ሥሩ ውሃ እያጠጣ ነብስ ዘርቶ አግር እንዲተክል ያደረጋቸው ኢህአፓ ነው! ተቃዋሚ የሚባል ቻፕተር /ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እንዲመሰረት፤ ሕዝብ እንዲሰባሰብ፤አገር ውስጥ ያሉት ተቃዋሚዎች ውጭ አገር እየመጡ ከሕዝብ ጋር እንዲተዋወቁ በየሬስቶራንቱ እንዲዝናኑና ከኗሪው ጋር እንዲወያዩ ያደረገው እግዚአብሔር ከክፉ ይጠብቃቸውና የኢሕአፓ አመራሮችና በየእስቴቱና በየአሕጉሩ ያሉት አባሎቹ ናቸው።ኢሕአፓ ከአረጋዊ በርሔ፤ግደይ ዘርአጽዩን፤ኮሎልጐሹ ጀምሮ እና ሌሎቹ (ድርጅትም ግለሰዎችም) እስካሁን ድረስ እስካሉ ማጅራታቸው ገትረው የሚቀደዱት ሁሉ ኢሕአፓ ነበር አካባቢው እንዲለማማዱ ክፋት እንዳይደርስባቸው አድርጎ የተንከባከባቸው። አሁን በቅርቡ እንኳ ኢሕአፓ በየእስቴቱ የራሱን አባሎችና ጽ/ቤቶች እየለገሠ በራሱ አባሎች አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግላቸው ከፍተኛ ጥረት አድርጎ አሁን በተቃዋሚ የማይታወቁ የነበሩ ታይተው የማይታወቁ በየሥራቸው ተወሽቀው መልካም ኑሮ ምቹ ሕይወት ሲመሩ የበሩ “እንግሊዝ ተናጋሪ ሁሉ!” አሁን ወደ ማይነኩ አንበሶች ሆነው ብርሃኑ ነጋ በጀመረላቸው የስድብና የውሸት መቀደድ ባሕል ሕይወት የዘሩላቸውን ኢሕአፓዎችን “ፋራ ፖለቲከኞች” በማለት ሌሎቹንም “ቆሻሸችን ከመንገዳችን እያስወገድን ፋረውን ፖለቲካ እንሳለቅበታለን” በማለት “የሻዕቢያ ሥልጡን ፖለቲካ ለመከተል” የግንቦት 7 ቼ ጎቬራ የ“ጋሸ ብርሃኑ” ተከታዮቹም ከሰማይ የወረደ “አሜሪካዊው ኦባማ” አስመስለው ሊሰብኩን በየአዳራሹ በማይክሮፎናቸው ሲቀደዱና የስድብ ውርጅብኝ/ናዳ እያወረዱ ቆይተው፤በየአዳራሹ በየራዲዩኑ አንድ ቃል በተናገረ ቁጥር ናላቸው ተቦውዞ “የጭብጨባ ሱሰኞች” መሆናቸውን ራሳቸውን ሲያስገምቱ ቆይተው፤ ጋ”ሸ ብርሃኑም “አሜሪካኖች አትመለስ ቁጭ ብለህ ትምህርትህን እየተማርክ፤የምትበላውና የምትጠጣው ወጪ አታስብ በኛ ይሁንብህ፤ አርፈህ ተራራ ላይ ወጥተህ ተፈላሰፍ ስላሉኝ አልመለስም” ሲላቸውም አዳራሹን በጭብጨባ አቅልጠውለት ሲታዘብ አጨብጫቢዎቹ “ፒስ ኦፍ ኬክ” ናቸው ብሎ አንድያውም ስከሩ ብሏቸው፤መጨረሻ አገር ውስጥ የነበሩ ሽርከኞቹን ተሰባስበው ግማሹ በበቦሌ በወያኔ ፈቃድ ታጅበው ቅንጅትን አፍርሰው፤ ወደ ውጭ አገር ፈርጥጠው በመምጣት በስንት መከራ የገነባነውን አንድነታችን አናግተው አቃቅረውን ሲያበቁ፡ቡራ ከረዩ እያሉ ቆይተው ግንቦት 7 የተባለው ድርጅት መስርተው $500.00 የከፈለ የአርበኝነት ምሥክር ወረቀት ይሰጣችኋልና ክፈሉ ብለው ሲያውጁላቸው፡ ብዙ አገር ወዳድ ያንን የአርበኝነት የምሥክር ወረቀት ሳያልቅበት እንቅፋት እየመታው ተጠድፈው እየተሽቀዳደሙ ጓጉተው የአርበኞች የምሥርክር ወረቀት የገዙ እንዳሉ ይታመናል። ከዛም ወደ ሻዕቢያ ኰብልለው ነፃነት እናመጣላሃለን ብለው ዋሽተው፡ በዓለም መንግሥታት በዓለም አቀፍ ጥቁር ገበያን በማጧጧፍ ንግድና ከጽንፈኞች ጋር መዳራት፤ ጠመንጃ ማስተላለፍ፤ ሰብአዊ ጥሰትን የመሳሰሉ አስከፊ ሕገ አራዊት በመከተሉ ምክንያት የተወገዘው “ወዲ አፎም” (ኢሳያስ) ላይ ማዕቀብ ሲደረግበት “በሻዕቢያ ስም ‘ሞተን’ እንገኛለን” በማለት ከሻዕቢያ፤ከኦጋዴንና ከመሰል አክራሪ ደጋፊዎቻቸው ጋር ኒውዩርክና ዋሽንግተን እንዲሁም አውሮጳ ሳይቀር የኢትዩጵያ ሰንደቃላማ ይዘው አክራሪዎቹ እነ ሻዕቢያና ደጋፊዎቹ ባዘጋጁት ሰልፍ በመገኘት ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣት ከሰንደቃላማችን ጠላቶች ከሻዕቢያ፤ከኦጋዴን ከሶማሊ ነፃ አውጭ እና ከኦነግ ባንዴራዎች ጋር እያስተሻሹ (እያውለበለቡ) ከሻዕቢያ በላይ ሻዕቢያ በመሆን ሲጮሁና ሲሰለፉላቸው አይተን አዘንን። ይህ አሳፋሪ ትዕይንት ለታሪክ ተቀርጾ በስዕለ ድምፅ ተዘግቦ You Tube በተባለው በማሕበራዊ የሕዋ ሰሌዳ ተለጥፎ ይገኛል። “አነስ ዝዓጥረለይ ዘይስእን” ይላሉ አንዳንድ የትግራይ ሴቶች ሲገርማቸው ፡ አማርኛው (“የኔ ዕጣ ፈንታ ሆኖ መቸም ቢሆን በሃዘኔ ጊዜም የሚያሽኮረምመኝ ጎበዝ አላሳጣኝም”)። አሁንም ወዲ አፎም በሃዘኑም ጊዜ ማዕቀብ ሲደረግበት ሞተን አንገኛለን ብለው ሳያገባቸው ገብተው እየቀበጡ ከሻዕቢያ በላይ ሻዕቢያ ሆነው ሲጮሁ ለመታዘብ እግዚአብሔር አበቃን። በ$500.00 አርበኝነትን በመሸጥ የሕብረተሰቡን ሕሊና ያነሆለሉት አርበኝነትን በየሃገሩ ባቋቋሙት የድረ ገጽ ሱቅ የሚነግዱት እነ ግንቦት 7ቶቹም አስመራ ሄዶው ኢሳያስ ሸካራ መሆኑን ሲገምቱት የሻዕቢያ ወዳጆች የሆኑ ኢትዩጵያውያን ውስጡ ለቄስ መሰሪዎችን (ስማቸውን ላለመጥቀስ) ኢሳያስ እንዲለሰልስላቸው ሽምግልና ለመላክ እየተዘጋጁ ነው። ውስጠ ሰሪዎችን አስልከው ለስለስ እስኪልላቸው አንዳርጋቸው አሁንም <<አስመራ ከተማ ፅቡቕ እዩ ዕድለኪ _ ምንአስ ንሎንድራ ንፓሪስ መሲልኪ>> (ታድለሽ አስመራ ከተማ መልክሽ ሎንደንና ፓሪስ ከተማ መስለሽ ተውበሻል) እያለ ኤርትራዊው የፖሊስ ሠራዊት የሙዚቃ ባንድ/ መጨረሻም ማትአ (ማሕበር ትያትር አስመራ) በኃላም የጀብሃ ታጋይ የነበረው ከዚህ ዓለም የተለየው <<የኑስ ኢብራሂም>> ብሎ ድሮ ወጣቶች እያለን የተዘፈነላት አስመራ ከታማ ውስጥ ብፃይ አንዳርጋቸው (በትናቸው ጽጌ) ኮፍያት አድርጎ የክቡርነታቸው ለስላሳ ባሕሪ ረገብ እስኪል ደጅ እየጠና እንደሆነ የደረሱን ዜናዎች ይገልጻሉ። የተያያዛው አዲስ ስልት ደግሞ ኢሳት-ቲቪ እየተባለ በሚጠራው የነ አበበ በለውና የነ ብርሃኑ ነጋ የነ….የነ…. ሳተላይት ቲቪ ቀርበው በቃለ መጠይቅ መልክ “አለና!!!” እያሉ ሲያሞኙን ቆይተው ጦራችሁ የት አለ? ሲባሉ “ሙሽሽ ብለው” ፈረንጆቹ እንደሚጠቀሙበት “አቅጣጫ/ቀልብ ቀልባሽ” (Attention deflector) በሚባለው ዘዴ በመጠቀም ዛሬ ድግሞ “ኦነግ ኦነግ” እያሉ “ስለ ኦነግ አንድነት” ደስታችሁን ግለጹላቸው እያሉ ሕዝቡን በማምታታት ኦነግን ማሞካሸት አዲስ ዘመቻ አድርገው ተያይዘውታል። ዝገርም እዩ! ሰሞኑን አዲስ ድምፅ እየተባለ የሚጠራው በአበበ በለው አማካኝነት የሚያናፋ የኪራይ ራዲዩን ዶ/ር “በያን አሰቦ” ለተባለው ጸረ ኢትዩጵያ የኦነግ አፈቀላጤ በኩል ኦነግ ለኢትዩጵያ የቀመመው መርዝ ራሱን አስክሮት ሲበጣበጥና በየመኔሶታ ፍርድ ቤት ሲካሰስ የዘበነው የተበታተነው ኦነግ አንድነት መመስረቱን እና ድስታውን ለመግለጽ በያንን እንግዳውን አድርጎት የተለመደው የቀረና እጅ እጅ የሚለውን የኦነግን ውሸት የተቀደድክበትን በራዲዩኑ እንድናዳምጥለት ጋብዞት ነበር። በጣም ይገርማል! ወይ ትጉዱ! አሉ እናቶቻችን ትግሬዎች ለካ እውነታቸውን ነው እንዲህ ያለ ኪሳራ ሲያገኛቸው ወፍጮ ቤት ሄደው ሊየስፈጩ እህላቸው ተጎርዶ፤“ሳይሰስን” ሚዛኑ ቀንሶ ጐደሎ ሚዛን ይዘው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ። እውነትም “ዝገርም! ዝገርም! ወይትጉዱ! የሚሉት። ኢትዩጵያን እበትናለሁ እያለ በማኒፌስቶው አውጆ 40 ዓመት ሙሉ የባዘነ የመሳፍንት ዘመን ሕሊና ባላቸው እንግሊዝኛ የሚናገሩ “የፖለቲካ ገሪባዎች” የሚመራ ኦነግ የተባለው አድሃሪ ድርጅት ወረዳ ምርዛሙ ሊጭርብን እርስበርሱ ሲማማ “ጥሩ ዜና” እያለ የማንቆላጫ እስክስተው ያወረደለትን የአበበ በለውን አሳፋሪ ፖለቲካዊ ማንቆላጫውን አድምጡልኝ። እንዲህ ያለ የፖለቲካ ሽርሙጥና ከቶ ሰምታችሁ ታውቃላችሁ? አድምጡት እነሆ፦ አበበ በለው - አዲስ ድምፅ ራዲዩ፦ የተከበራችሁ አድማጮቻችን በመግቢያው ላይ አስቀድሜ እንደገለጽኩላችሁ፤ የዛሬ እንግዳችሁ ዶ/ር በያን አሰባ ናቸው። ዶ/ር በያን ለግዜዎትን አመሰግናለሁ።መቸም ዶ/ር በያን መቸም <<አንዳንድ ጊዜ ከጥሩ ዜና ይልቅ እንዳንድ ጊዜ መጥፎ ዜና -ዜና እየሆነ ብዙ ጊዜ መጥፎ ላይ እናተኩራለን ጥሩ ሲገኝ እንደ ግዴታ እየወሰድነው እንደሆነ አላውቅም የመጥፎውን ያህል አናራግበውም። በነገራችን በኦነግ መካከል ተፈጥሮ የነበረው ክፍተት ካንድም ወደ ሁለት ተሸጋገራችሁ ወይንም ተከፋፈላችሁ የሚባል ነገር ሰምተን ብዙ ተወያይተንበት ነበር አሁን ደግሞ ያን ልዩነት አስወግዳችሁ ተመልሳችሁ አንድ መሆናችሁ ስንሰማ መቸም “ከተጣሉ ታረቁ ያስደስታል፤ ከተበተኑ ተሰበሰቡ አንድ ሆኑ ያስደስታልና” በኛ በኩል ደስ ብሎናል እንናንተንም ደስ እንደሚላችሁ ተስፋ አደርጋለሁ እንዴት ነበር “ጥሩ ነበር”?>> ይህ ጉድ ምን ትሉታላችሁ? ተከፋፈላችሁ ሰምተን አዘን ይላል፡ አንድነት ፈጠራችሁ የሚል ዜና ስንሰማ ደግሞ ደስ ብሎናል፡ በማለት ኢትዩጵያን ለማፍረስ የተነሳን war criminal የጦር ወንጀለኞች፤ ብሔራዊ ወንጀሎችና በዘር ማጥፋት የሚጠየቁ በሰብአዊ ምብት ጥበቃ ዓለም አቀፍ ጽ/ቤቶች ወንጀላቸው የተዘገበ፤ ኦነግ የተባለው በደም የተነከረ እጁና ደም የጠማው ከሃዲ ድርጅት አንድነቱን በማጠናከሩ ደስታውን በመገለጽ እንኳን ደስ አላችሁ ደስ ብሎናል በማለት ሕብረተሰቡን ለማወናበድ አበበ በለው የተነሳበት ዓላማ ምን ይሆን?
ይህ ሰው የጎንደር ኦሮሞ ኖሮት የዘር ሐረጉ አንደ ድመት እየጨኸ ተጣርቶት ይሆን? ብሎኛል አንዱ ጓደኛየ፡ እኔ ምን አውቃለሁ አልኩት። እኔ የምገምተው ግን የፖለቲካ አድማሱ ከአፍንጫው የማይርቅ ድፍን ቅል ስለተሸከመ ይሆናል የሚል እምነት ነው ያለኝ። ይኼ ድንቁርናው እንዲመልስልኝ አበበ እራሱን በኢመይል ጠይቄው መልስ አላገኘሁም። ኦነግ ማን መሆኑን ስለማያውቀው መልስ እንደማይኖረውም ስለምገምት ከአበበ በለው የመሰለ “የፖለቲካ ገሪባ” የምጠብቀው ነገር ያለ አይመስለኝም። መለፍለፍና ማሰብ ለየብቻ ናቸው። እንደው አይገርማችሁም <<እንዴት ነው ጥሩ ነበር?>> ብሎ ሲጠይቅ የዳንስ ምሽት፤ የሠርግ የበዓል ዘገባ እንዲነግረው የሚጠይቅ ጠያቂ አይመስልም <<እንዴት ነው ጥሩ ነበር?>> ብሎ ሲጠይቅ? ዝገርም! ወይትጉዱ! ዶ/ር በያን የመለሰውን መልስ ደግሞ የሚከተለው አድምጡልኝ። በያን አሰቦ (ኦነግ ነገረ ፈጅ) <<አዎን አንተ እንዳልከው አትራክት የሚያደርግ የመከፋፈል ጉዳይ የብዙ ሰው (ቀልብ) ይስባል። ለወሬ ይመቻል መሰለኝ! እና የዛን ያህል የሰላም መውረድና የስምምነት ጉዳይ የዛን የህል ባይሆንም የሰዎችን አቴንሽን ስቧል።>> አየ በያን! እንዴት ሰው በደም የተጨማለቀውን እና የማንነቱን ካባ ጥሎ የባዕድ ፊደል አምላኪ ድርጅት አንድ ሆነ ዌኢም ፈረሰ ምን ደንታ ይሰጣል ብለህ ነው የኦነግ አንድነት ቀልብ ሊስብ የሚችለው?የኦነግ አንድነት የሚያስስታቸው ኦነጎችና አንቋለጮቹ እንጂ እኛን አይመለከተምና እውነት ብለሃል ስትፈርሱ ቀልባችን ስቦ እንዳስደሰተን ሁሉ አንድ ስትሆኑ ግን የአንቋላጮቻችሁን ቀልብ ብቻ መሳቡን አውነቱን ብለሃል። በያን ቀጠል ያደርግና <<አቶ አበበ እንደምታውቀው ያንድ ድርጅት መከፋፈል የድርጅቱን አቅምና ጥንካሬ እንደሚያዳክም ምንም ጥያቄ የለውም። በኦሮሞ ነፃነት ግምባር አመራር መሃከልም የተደረገው ክፍፍል ያለ መታደል ነው፤ ልናስቀረው አልቻልንም እና ትግሉን ጐድታል ጥያቄ የለውም። ይሄንን ደግሞ መልሰን በሰላም ችግሮችን በመፍታት ተመልሰን ለመዋሃድ፤ተመልሰን አንድ ድርጅት ለመሆን ከፍተኛ ትግል ጥረት ጠይቋል። አሁን ሁኔታዎች መስመር ይዟል። ስምምነት የመዋሃድ ወደ አንድ ደረጃ ወደ መድረስ ደረጃ ደርሰናል። በዚህ በኩል ሁሉም ወገን ከፍተኛ ትምህርት አግኝቷል። የኦነግ መከፋፈል በእውነቱ ለወያኔ አምባ ገነን አገዛዝ ካልሆነ በስተቀር በእውነቱ ለማንኛውም የሕዝብ ወገን ቆምንለት ለምንለው ሕዝብ ምንም ጠቀሜታ እንደሌለው ተገንዝበናልና በኛ በኩል የተደሰተ “ወያኔ” ነው። ወያኔንም እንግዲህ አንድ ሆነን ባንድ ጡንቻ እነሱን ለመታገል፤ለመጋፈጥ የተዘጋጀን እንደሆነ እንደሚከፉ ይከፉ እያልኩ እንደሚከፉም እጠብቃለሁ። እኛም ደስ ብሎናል “ለድስታ መግለጫህም” አመሰግናለሁ።>> አየ በያን መቸ ይሆን ይህንን ውሸት ከሕሊናሕ የምታስወግደው? ወያኔ ብቻ ነው የኦነግ መከፋፈል የሚያስደስተው? እኔ ወያኔ አይደለሁም እንደኔ ያሉ ሚሊዩኖች አሉ፤ግን የኦነግ መበታተን ዜና ስሰማ ደስ ይለኛል። መች አኔ ብቻ በኦነግ የዘር ማጽዳት ዘመቻ መርሃ ግብር /ማኒፌስቶ ምክንያት በሚሊዩኖች የተገደሉ የተፈናቀሉ ቤተሰቦቻቸው ካደጉበት ከተወለዱበት መንደራቸው የተበተኑ ሁሉ፤በኦነግ እየታፈኑ፤ የጠፉ፤የተሰቃዩ ሁሉ የኦነግ መፈረካከስ በደስታ እንደሚቀበሉት አጥተኸው ሳይሆን የለመደብህ የደርጅቱን የመዋሸት ባሕል ተጠናውቶብህ እንደሆነም አናጣውምና የናንተን መፈረካከስ ወያኔ ብቻ ነው ደስ የሚያሰኝ እያልክ ተሞኝተህም ከሆነ ራስክን አሞኝተህ ሌላውን ባታሞኝ መልካም ነው። አንድ እውነቱን የተናገርካት ነገር ግን ሳልገልፅ አላልፍም፡ <<አቶ አበበ እንደምታውቀው ያንድ ድርጅት መከፋፈል የድርጅቱን አቅምና ጥንካሬ እንደሚያዳክም ምንም ጥያቄ የለውም። በኦሮሞ ነፃነት ግምባር አመራር መሃከልም የተደረገው ክፍፍል ያለ መታገል ነው ልናስቀረው አልቻልንም እና ትግሉን ጐድታል ጥያቄ የለውም >>
የኦነግ መከፋፈል ኦነግን እንዳዳከመው አበበ በለው ተረድቶት ይሆን? ኦነግ ሲዳከም ማን ነው የሚጠቀመው ኢትዩጵያን ለማፍረስ 40 ዓመት የዘበነው፤ደም የተቃባው፤የዘር ፖለቲካ ያራመደው፤ የዘር ማጽዳት ዘመቻ በግልጽ በማኒፌስቶው ያሰፈረው ኦነግን ወይስ የኦነግ ጉዳተኛ (ቪክተም) የሆነቺው ኢትዩጵያ? አበበ የኼን ያወቀው አልመሰለኝም? ካልሆነማ በመፈራረሱ የደከመውን የኢትዩጵያ ጠላትና ወንጀለኛ ደርጅት <<ደስ ብሎናል! እንናተስ ተደስታችኋል እንዴት ታዩታላችሁ?>> ብሎ ሲጠይቅ ትንሽ ማፈር ነበረበት። ኣለመታደል የማፈር ትርጉም የጠፋበት ዘመን ነን ያለነውና ጠላትን ደስ አለህ ብለህ ማበሰሩና አብሮ ማንቋለጡ ኣበበ ከመጤፍ አልቆጠረውም። ዶ/ር በያንም በአበበ በለው ኩፉኛ ኦነግን የማንቆላፐሱን ሁኔታ ገርሞት እኛም ደስ ብሎናል “ለድስታ መግለጫህም” አመሰግናለሁ።>> ብሎታል። አበበ በለው (አዲስ ድምፅ) እውነትም ኦነግ ብቻ አልነበረም የተከፋፈለው፡ ከተከፋፈሉት ኦነግ የመጨረሻው ነበር ማለት ይቻላል።ከሱ በፊት ብዙ ድርጅቶች ተከፋፍለዋል። እኔ እንዳውም “ይቅርታ” ያድርጉልኝና SURPRISE ያደረገኝ ያስገረመኝ ብነግረዎ “ቅር” እንደማይለዎ ይመስለኛል። ሌሎች የተከፋፈሉ እንደተከፋፈሉ ሲቀሩ ኦነግ ግን መከፋፈል የመይጠቅመና የሚጎዳ መሆኑን አውቆ ከሌሎች ይልቅ ቀድሞ አንድነቱን እንደገና የበለጠ (ያጠናከረ) ኦነግ መሆኑን ነው የማውቀው፣ሌሎቹ እንደተከፋፈሉ መቅረታቸውን ነው የማወቀውና በዚህ በኩል መቸም ያንድነትን ጥቅም ኦነግ “አራአያ” መሆኑን በኔ በኩል “ደስ” ብሎኛል። ….ብዙ ኢትዩጵያውያን በኦነግ ላይ ሁለት ዓይነት ስሜት አላቸው፡ ታግለው የሚያታግላቸው ይፈልጋሉ፡የኢትዩጵያን ችግር እንደማንኛውም ድርጅትም ኦነግም መፍትሄ እንዲሰጥ ይፈልጋሉ፤ እና ‘ በ “አጽንኦት” የሚያዩት ድርጅት ነው። እና በዚህ በኩል ሌሎቹ ተከፋፍለው ሲቀሩ ኦነግ ግን “የለም!” ብሎ አንደነቱን መጀመሪያ መሆኑን “በጣም አስደስቶናል”፡ በዚህ በኩል አይታችሁታል? ሌሎች አንደተበተኑ (ተበትነው) ነው የቀሩ! በያን አሰቦ ( ኦነግ ነገረ ፈጅ)፦>>አይ- እንደዚያ አላየነውም! Actually በጣም ያተኰርነው የኛን የውስጥ ችግር ማሸነፉ ላይ ነበረ። እኛ ከተሳካልን ምሳሌ መሆን በጣም ጥሩ ነገር ነው። …በታሪክ ውስጥ ቀድሞ ወጣቶች ሆነን በነበርንበት ጊዜ ኢፒአርፒ እና መኢሶን ደም የተቃቡ፤የተጋደሉ የፖሌካን ጦርነት ወደ ጦርነት የቀየሩ እንደነበሩ እናስታውሳለን ግን እነዚህም ድርጅቶች ያ ሁሉ ቁስልና ጠገግ እየዳነ መጥቶ በጋራ ሲሠሩ አይቻለሁ። ያም አንድ ትምህርት ነው።>> ዝገርም! ዝገርም! ዝገርም! አያችሁልኝ ወንድሞቼ? የፖለቲካ ሽርሙጥና ከዚህ የባሰ የዘቀጠ አድርባይነት፤ አለማፈርነት የት አለ? በያን እንኳ እራሱ ገርሞት አበበ በለው << እኔ እንዳውም “ይቅርታ” ያድርጉልኝና SURPRISE ያደረገኝ ያስገረመኝ ብነግረዎ “ቅር” እንደማይለዎ ይመስለኛል። ሌሎች የተከፋፈሉ እንደተከፋፈሉ ሲቀሩ ኦነግ ግን መከፋፈል የመይጠቅመና የሚጎዳ መሆኑን አውቆ ከሌሎች ይልቅ ቀድሞ አንድነቱን እንደገና የበለጠ (ያጠናከረ) ኦነግ መሆኑን ነው የማውቀው፣ሌሎቹ እንደተከፋፈሉ መቅረታቸውን ነው የማወቀውና በዚህ በኩል መቸም ያንድነትን ጥቅም ኦነግ “አራአያ”መሆኑን በኔ በኩል “ድስ” ብሎኛል ሌሎቹ ተከፋፍለው ሲቀሩ ኦነግ ግን “የለም!” ብሎ አንደነቱን የ ያጠናክር የመጀመሪያ (ድርጅት) መሆኑን “በጣም አስደስቶናል፤>> ብሎ ሲል ያውም እኮ <<እኔ እንዳውም “ይቅርታ” ያድርጉልኝና SURPRISE ያደረገኝ ያስገረመኝ ብነግረዎ “ቅር” እንደማይለዎ ይመስለኛል>> ሲል <<እየዋሸሁ እናንተን ለማመገስ ይፈቀድልኝ በመዋሸቴም ቅር እንደማይለዎት አምናለ እያለ ኦነጎች “የአንደነት አርአያ ናችሁ” ሌሎቹ ተበታትነው በተበተኑበት ተበታትነው በዛው ሲቀሩ ኦነግ ቆራጡና ብልሁ ግን “የለም!” አይሆንም ብሎ ልዩነቱን አስወግዶ ቅራኔ እንዴት ሊፈታ እንደሚችል አርአያ የሚሆነን የመጀመሪያ መሆኑን እየዋሸ "ፖለቲካዊ ማንቋለጡን" ሲበዛበት የኦነጉ ዶ/ር በያን አሰቦ በአበበ በለው SURPRISED መሆን አግራሞት ተገርሞ አንዲህ ሲል ያሳፍረዋል። በያን አሰቦ፦
<<…በታሪክ ውስጥ ቀድሞ ወጣቶች ሆነን በነበርንበት ጊዜ ኢፒአርፒ እና መኢሶን ደም የተቃቡ፤የተጋደሉ የፖለቲካን ጦርነት ወደ ጦርነት የቀየሩ እንደነበሩ እናስታውሳለን ግን እነዚህም ድርጅቶች ያ ሁሉ ቁስልና ጠገግ እየዳነ መጥቶ በጋራ ሲሠሩ አይቻለሁ። ያም አንድ ትምህርት ነው።>> በማለት አበበን ውሸታም የሚል ቃል ሳይወጣው የመጀመሪያ አርአያዎች ኢሕአፓ እና መኢሶን ናቸው ትምህርቱም ከነሱ ነው የቀሰምነው፤በምሳሌነቱ ሱሰሩም ዓይቻቸዋለሁና ብዙም አቆለፓፐስከን ሲል ውሸቱን በመረጃ አጋለጠው። ጉድ እዩ! ዝገርም!!! እንዲክ ያለ ዘመን! አሉ ወሎየዎች! እንዲክ ያለ ነገር ሲያገኙ አደል! ወይትጉዱ! ዝገርም! ዝገርም! በጣም የሚገርመው ነገር ደግሞ፡ <<….ብዙ ኢትዩጵያውያን በኦነግ ላይ ሁለት ዓይነት ስሜት አላቸው፡ ታግለው የሚያታግላቸውይፈልጋሉ፡ የኢትዩጵያን ችግር እንደማንኛውም ድርጅትም ኦነግም መፍትሄ እንዲሰጥ ይፈልጋሉና ኦነግን በ“አጽንኦት” የሚያዩት ድርጅት ነው። >> ብሎ አበበ በለው ሕብረተሰቡን ላመወናበድ እንዲመቸው ያምታታውን ጥያቄ ኦነግ ለኢትዩጵያ ተቆርቋሪ ነው ታግሎ ሊያታግለን ነው የሚሉ ኢትዩጵያን አሉ፤ኦነግ መፍትሄ ሰጪ ነው፤ አንድነት ሲፈጥር ስለ ኢትዩጵያን አንድነት በሚመለከት ነው የተወያዩት፤ ስለዚህም ነው እንኳን ደስ ያለህ ያልነው፤ በአዲስ ፕሮግራም ይዞ የድሮውን ፋሽስታዊ ዘረኛ ፕሮግራሙን ሰርዞታል፤ አዲስ ኦነግ አዲስ መንፈስ አዲስ ኢትዩጵያዊነት መንፈስ ታጥቆ ነበር፤ ስለ ኢትዩጵያዊ ክብርና ዜግነት ተነጋግሮ አንድነት የፈጠረው ብሎ ለማምታታት እንዲመቸው ሲጠይቅ በያን ደግሞ ደህና አደርጎ የባሰውን ሐፍረቱን እንዲከናነብ በሚከተለው መለሰለት፤ <<አይ- እንደዚያ አላየነውም! Actually በጣም ያተኰርነው የኛን የውስጥ ችግር ማሸነፉ ላይ ነበረ።>>
ዕርፍ!!! እሰየው! አበበ በለው እንኳን እቅጩን ነገረህ! አሁን ታዲያ ምን ይሻልህ ይሆን? እንኳን ደስ ያለህ ስትለው እሱ ደግሞ “አታንቋልጥ” ኢትዩጵያ የምትባል ከኦነግ ፕሮግራም በፊት አትመጣም እኛ እንደዚያ አላየነውም >>
ብሎ እረፈው አለሃ! ዝገርም! ዝገርም! ወይትጉዱ! ወይትጉዱ! ከማአቱ ይሰውረን የሚባል እኮ እንደዚህ ያለ ነገር ነው ወንድሞቼና እህቶቼ። አበበ በለው (አዲስ ድምፅ) … አሁን እርስዎ ያሉትን ‘ወያኔ ከፋፍለህ ግዛ ነው የሚጠቀመው ያሉትን ፤ አንዱን ባንዱ እያሰፈራራ ነው ያሉትን .፣…በደርግ ጊዜ ወያኔና ሻዕቢያና አገር ሊገነጥሉ ነው፡ ሊያፈራርሱ ነው የሚል ደርግ ይናገር ነበር Somehow በተወሰነ ደረጃ እውነት የሆነበት ጉዳይ አለ። የባሰ አይመጣም ብለው ያሉ ሰዎችም የባሰ የመጣበት ሁኔታ አለ። ይሄንን ያዩ ሰዎች እነ አቶ መለስ አሁን በደርግ ሁኔታ ራሳቸውን ያስቀመጡበት ሁኔታ ያለ ነው የሚመስሉት። ሻዕቢያን የኤርትራ መንግሥት እንዲሁም ኦነግ በኢትዩጵያ ለውጥ ሊያስነሱ ነው፤ ሊበታትኑህ ነው፤ እያለ ወያኔ ያንድነት ጠበቃ ሆኖ ሻዕቢያና ኦነግ ሌሎችም የመሳሰሉት “ኢትዩጵያን ሊበታትኑን እንደሆነ ይናገራል፡ “ሕብረተሰቡ በዚህ ላይ ጥርጣሬ ቢኖረውም” የባሰ አይመጣም እያለ የባሰ ሲመጣ አይቷል እዚህ ላይ በናንተ በኩል ፖለቲከኞች በኩል ማንኛውም ተቃዋሚ ፖለቲከኛ የሚጠበቅባችሁ ሥራ ያለ ይመስላል።ምን ይመስለዎታል? በያን አሰቦ (ኦነግ ነገረ ፈጅ)፦
<< በጣም ትከክል! …ኋላ ኋላ የመጡት የባሱ ከሆነ የቀደሙት ሳይሻሉ አይቀሩም እንደሚል አስተሳሰብ በሕዝብ ዓዕምሮ እንዳለ ግልፅ ነው። ሕዝብ የባሰ ይመጣል ብሎ ቢፈራ ሕዝብ ተጠያቂ ሊሆን አይችልም። ሕዝብ የባሰ ይመጣል ብሎ እንዳይፈራ …የማሳመኑ ግዴታና ሃላፊነት በኛ ላይ ነው የሚወድቀው፤ ሸክምና ሃላፊነት በኛ ላይ ነው። ይሄን መንግሥት የምንቃወም ሃይሎች ጥለን ምን ዓይነት መንግሥት ነው የምንመሠርተው? የሚለው ጥያቄ በግልፅ ለሕዝብ መመለስ አለብን። ሁለተኛ የሚፈጠረው ሥርዓት አንዴት ነው ካሁኑ አምባ ገነነን መንግሥት አሪስቶክራሲ አምባገነኖች የሚለየው? በግልጽ ማስቀመጥ ይጠበቅብናል። ይሄ የኛ ሸክም ነው፤ (በርደን ነው)የማሳመኑ ጉዳይ የማሳመኑ ግዴታ የኛ ግዴታ ነው የምለው።>>
እንዴ <<ሻዕቢያና የኤርትራ መንግሥት እንዲሁም ኦነግ በኢትዩጵያ ለውጥ ሊያስነሱ ነው፤ ሊበታትኑህ ነው፤ እያለ ወያኔ ያንድነት ጠበቃ ሆኖ ሻዕቢያና ኦነግ ሌሎችም የመሳሰሉት “ኢትዩጵያን ሊበታትኑን እንደሆነ ይናገራል።>><<ሕዝቡ በዚህ ጥጣሬ ቢኖረውም>> ይላል አበበ በለው።
እንዴ ይህ ፍራቻ እኮ አይደለም “እውነታ ነው! ወያኔ ብቻውን አይደለም እንዲህ ዓይነት እውነታ የያዘው፤ እኔ እና ወያኔ ያልሆኑ ሚሊዩኖች ናቸው። ፍርሃት እና አውነታ የተለያዩ ናቸው; ፍርሃት ስጋት ነው፤ እውነታ ደግሞ የሚደረግ ነው። እውታነቱ ወደ ተግባር እንደሚለወጥ መረጃው ማኒፌስቶው ነው። ወያኔ ትግራይ በፕሮግራሙ የነደፋቸው ሁሉ ተግባራዊ አድርጓቸዋል። ኦነግም ፕሮግራሙ እስካልለወጠ ድረስ በማኒፌስቶው መሠረት እንደሚያከናውንባቸውና አደርጋቸዋለሁ ብሎ ኣሁንም የሚታገልበት መርሃ ግብርና ትግል ስለሆነ በቀላል ቃላት “ፍራቻ” በሚል በቀላል ስጋት የሚሰናበት ጉዳይ አይደለም! አበበ በለው አንተና ኦነግ በውሸት እንደምታሽቃብጡት ዓይነት እንድናምን አታወናብዱን! ይህ በማይገባ ሕዝብን እያቀለሉ ማወናበድ በጣም ወንጀል ነው። ሕዝቡ አገር እንዳይፈርሰ ስጋት እንዳይሰማው የማሳመኑ ግዴታ የኛ ጉዳይ ነው ብሏል የኦነግ ነገረ ፈጅ ዶ/ር በያን አሰቦ። አስገራሚ! አናንተ እና ሻዕቢያ አንዲሁም የኦጋዴን ነፃ አውጪ ግምባር አገር እንደምታፈርሱ በፕሮግራማችሁ አስፍራችሁ ጦር ሰብቃችሁ አርባ አመትና ሌሎቹም የናንተን አሰር/ ኰቴ ተከትለው ኢትዩጵያውን ከ ኦሮሞ እና ኦጋዴን ኣካባቢ እንዲወጡ እየገደላችሁ ነው፡ እንዲባረርም በፕሮግራማችሁ ቁልጭ ብሎ ሰፍሮ ቅጁ እጃችን ላይ አለ። ስለዚህ ይህንን መርሃ ግብራችሁ እስካልተለወጠ ጊዜ ወያኔም ይሁን ማንም ዜጋ የናንተን ማኒፌስቶና እንቅስቃሴ እያየ “አገር ሊያፈርሱ ነው” ብሎ ቢወነጅላችሁ፡ እንዴት ውሸቱ ነው ብላችሁ ሳታፍሩ ደረቅ ውሸት መዋሸት ትችላላችሁ? ማኒፌስቶው ቁልጭ ብሎ አፍጦ፤ አግጦ፤ አፍ አውጥቶ፤ በሕይወቱ ነብስ ዘርቶ፤ ወረቀታችሁ እየተናገረን ወያኔ እየዋሸ ነው ማለት እንዴት ይቻላል? ትገርምኒ! አለ የኔ ሰው። ዝገርም እኮ እዩ!!!! ወይ ትጉዱ! አበበ በለው (አዲስ ድምፅ ራዲዩ)
<<በዚህ ላይ እንዳውም የወያኔ አገዛዝ ከሚጠቀምባቸው ነገሮች እኛም ሳናውቀው ተባባሪ የሆንባቸው ጥቃቅን የፖለቲካ ጥቅማጥቅም ለወያኔ የሚሰጥ ሁኔታ ይታየናል። አሁን በቅርቡ በርካታ ኦሮሞዎች ታስረዋል፤ ካሁን በፊትም በጎጃም በጎንደር አካባቢ መሬት ተወሰደብን እንዲህ እንዲህ በመሳሰሉ በመከራከር የታሰሩ አሉ አና አንዳንድ ጊዜ ፖለቲካል ጠቀሜታ የሌለው መስሎን ዝም ብለን እንተዎው እንደሆን እንጂ ለወያኔ የሚጠቅም ነገር እኛም ስንፈጽም እናያለን። እነዚህ የታሰሩ ሰዎች በ ኦጋዴንም እንደዚሁ በርካታ ኢትዩጵያውያን የተገደሉበት ሁኔታ አለ እና በኦጋዴን በኩል ተገድለውብናል ስንል የኦጋዴን ክልል ተወላጆች እንደተጎዱ ወይንም ደግሞ 25 የኦሮሞ ተወላጆች ታሰሩ 250 አማሮች ታሰሩ እያልን ነው የምንናገረውና ችግሩን የዛ አካባቢ ችግር ብቻ ያለ የሚያስመስል ቃና ያለው ይመስለኛል ይሄ (አዘጋገብ)። ሁላችንም በሚያስነሳ መልኩ ያንድ ኢትዩጵያዊ መታሰር የትም ይሁን የትም ኦሮሞ ይሁን ያፈለለገው ብሔር ዓይነት ይሁን እዚህ ላይ ራሳችንን አክቲቭሊ ኢንቮልቭ አንሆንም። አልተጎዳንም አይመስለዎትም?>> በያን አሰቦ፡ <<በጣም አንጂ፤በጣም ትክክል ነህ አቶ አበበ። ወያኔ የሚፈልገው ኤግዛግትሊ ይሄንኑ ነው። ስለራሳችን ብቻ እንድናስብ ስለ ሌላው መጨፍጨፍ አንደ ምንም ነገር እንደማንቆጥር ይሄ ዓይነተኛ የከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ነው።…>> ይላል በያን አሰቦ። አየ አበበ በለው! አሁንስ ወደ ማሰቁ ወስደከኝ። ሁለታችሁም አስገራሚ ፍጡራን ናችሁ ልበል? ኦነግ በጠባብ ብሔረተኛነት በወያኔ ላይ ሲያመካኝ? ይገርማል! አያሰኝም ወይ? ኦነግ ! ኦነግ! ያ የምናውቀው ኦነግ በወያኔ ላይ ሲያመካኝ አይገርማችሁም? ስለ ራሳችን ብቻ እንድናስብ ወያኔ ነው ያስተማረኝ ብሎ ኦነግ ለጠባብነቱና ለዘረኛነቱ በወያኔ ሲለጥፍ ወንደሞቼ በዚህ ፖለቲካ አልሳቃችሁም? ለመሆኑ ወየኔ ነው ያወናበደኝ ብሎ ኦነግ በወያኔ ፖሊሲና ባሕሪ የሚመራ አራዊት ከሆነ ምን ፖለቲከኛ ሆነው? 40 አመት ሙሉ ወያኔ ነው ስለ ራሳችን ብቻ እንድናተኩር፤ያደረገን፤ አማራ ከኦሮሞ አካባቢ እንዲወጣ በፕሮግራማችን እንድናሰፍር ያደረገን ወያኔ ነው፤ አማራውን ነፍጠኛ እንድንል ያስተማረን ወያኔ ነው…..ስንቱን ወንጀል እንዘርዝር.. ሲል ኦነግ ወያኔ የራሱ ችግር ቢኖረውም ኦነግ ለዘረኛ ባሕሪውና ተግባሮቹ በወያኔ እንዴት አመካኝቶ ማምለጥ መሞከር ይቻለዋል? አለን አልሞትን የአይን ምስክሮች እኮ ነን፤ የ ኦነግ ፕሮግራም አልሞተ አልረሰረዘ፤አልተለወጠ የኦነግ ፕሮግራም እኮ አሁንም ደዚችው ሰኮነድና ደቂቃ ይፋ ለሕዝብ በየድረገጹ እየተነበበ ነው። ምነው እስከ እዚህ ሕዝብን ጨቅላ ባታደርጉት? ነውር አደለም ወይ! አበበ በላው የተባለው ሌለው በስሜት የሚዋዥቅ መናፍሕ/ራዲዩነኛ እያለን ያለው ደግሞ አስገራሚ ነው። ይህንን ስሙልኝ አንብቡልኝ፦ <<እንዳውም የወያኔ አገዛዝ ከሚጠቀምባቸው ነገሮች እኛም ሳናውቀው ተባባሪ የሆንባቸው ጥቃቅን የፖለቲካ ጥቅማጥቅም ለወያኔ የሚሰጥ ሁኔታ ይታየናል።>> ሲል ለኦነግ ተባበሪነት የሆነበትን ጥቅማጥቅም ሰጪነት ሁኔታ ግን ሊታየው ባለመቻሉ ሰውየው ከዛ መናፈሕ/ራዲዩን ሥራ ቢለቅና የራዲዩን ትምሕርት አጥንቶ ቢመለስ በጣም ጥሩ ነው እላለሁ።በማታውቀው መሥክ ገብተህ ማጉልያ ደምፅ አፍህ ላይ አስጠግተህ ፖለቲካን መፈትፈት በጣም በጣም ጎጂ ነው። አንድ ጋዜጠኛ ዘገባ ሲዘግብ ምን ብሎ እንዲዘግብ ትፈልጋለህ አቶ አበበ በለው? <<የኦሮሞ ተወላጆች ታሰሩ 250 አማሮች ታሰሩ እያልን ነው የምንናገረውና ችግሩን የዛ አካባቢ ችግር ብቻ ያለ የሚያስመስል ቃና ያለው ይመስለኛል ይሄ (አዘጋገብ)።>> ትላለህ፤ ታዲያ 250 አማራዎች በኦነግ ከተገደሉ 250 አማራዎች በኦነግ ወይንም በወያኔ ተገደሉ ትላለህ እንጂ ምን ብለህ ነው የምትዘግበው? የጥቃቱ ሁኔታ ነው የዘገባው አዘጋገብ ስም የሚያስሰጠው። የዘር ጥቃት ሲሆን በዘር ነው ዘገባው የሚዘገበው። የሃይማኖትም ከሆነ አንዲህ ያህል ቁጥር ሰዎች በ እስላም አክራሪ ወይንም በክርስትያን አክራሪ ጥቃት ደርሷል፡ ብለህ ትዘግባለህ እንጂ ምን ትለዋለህ ታዲያ?ይግረም ብሎ ደግሞ <<ሁላችንም በሚያስነሳ መልኩ ያንድ ኢትዩጵያዊ መታሰር የትም ይሁን የትም ኦሮሞ ይሁን ያፈለገው ብሔር ዓይነት ይሁን እዚህ ላይ ራሳችንን አክቲቭሊ ኢንቮልቭ አንሆንም። አልተጎዳንም አይመስለዎትም?>>ብሎ ከከፋፍለህ ተደራጅ አቀንቃኙን በያን አሰቦን ይጠይቃል። በያን ደግሞ “በጣም እንጂ ፤አበበ ትከክል ነህ”ይለዋል ሲያሞኘው። መጀመሪያ ነገር የከፋፍለህ ተደራጅ ተከፋፈለህ አገር መስርተህ ለየብቻ ተነጣጥለህ ቤተሰብ ተበትነህ ኑር፤ የተዋለድክ ካለህም ጉዳያችን አይደለም ቤተሰብህ በታትነህ ከፈለግክ ኦሮሞ ሆነህ ኦሮሚያ ሪፑብሊክ ውስጥ ኑር ካልሆነ ከአቢሲኒያዎቹ ወግነህ ወደ ሰሜን ተጓዝ፤ እያለ የሚያስተምር አፓርታይድ ፋሺስታዊና ናዚ፤ መስፍናዊ፤ ጠባብና አድሃሪ መርሃ ግብር በተግባር አንዲውል 40ዓመት በተከፋፍለህ ኑር የሚያውጅና ተነጥሎ እንደ ኤርትራኖቹ ለብቻው ባንዴራውና ኮሚኒቲውና ስፖርት ፌደረሺን ለ 40ዓመት መስርቶ የሚንቀሳቀሰው ኦነግና ኦሮሞያ ሪፑብክ እንጂ ኢትዩጵያ የምትባል ኢምፓየር አገር መደምሰስ አለባት የሚል ግለሰብና የኦነግ ነገረፈጅ “እውነትክን ነው ፤በጣም አንጂ ትከክል ነህ አበበ”ብሎ ሲል “መዋሸትና ሕዝብን መግደል” በዛሬ ዘመን በሕግ ባያስቀጣም በሰማዩ ጌታ እንኰነናለን ብላችሁ ትንሽ እንኳ ሰብአዊ ስጋት አታሳዩም? ተሳስተናል አዎ እኛም ለስሕተቱ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርገናል፡ ማለት ከፈጣሪና ከሕዝብ እንዲሁም ከሕሊና ጋር ያስታርቃል እንጂ እየዋሹ እየተደበቁ ከእውነት እየተደበቁ ዳር ዳር እየሸሹ ወያኔ ነው ፕሮግራማችንን ቀርጾ ለብቻችን እንድንድንደራጅና እንድንሰበሰብ ያደረገን እያሉ በወያኔ ላይ እየለጠፉ ከእውነት ለማምለጥ መሞከር ጊዜያዊ እንጂ ዝንተ ዓለም ከፈጣሪና ከሕዝብ ከእውነት አምልጠው አያምልጡትም። ወይኔ! የኢትዩጵያ ሕዝብ ምን ይበጅህ ይሆን? ወይ ትጉዱ! ዝገርም እኮ እዩ!//-// ጌታቸው ረዳ www.ethiopiansemay.blogspot.com

Thursday, April 7, 2011

The SebeKk Sagim Opposition (The Nomadic Opposition)

< (The Nomadic Opposition) By Getachew Reda The above word SebeKK Sagim (ሰበኽ ሳግም) is Tigringa. To those Tigrayans and none Tigrayans who doesn’t understand or never heard the word “SebeKK Sagim” it means “Nomad’/Zelan” who doesn’t know his destination. I referred the current opposition “The Nomadic opposition”, because majority of the opposition are still touring’/camping their caravan with enemies of Ethiopia and doesn’t know where it is heading. Dear Abraha Belay (Editor Ethiomedia): Would you please kindly forward my reaction to Bahlibi Zemariam on his recent comment posted on your website in regard to what he wrote in your web site ‘what is to be done in the upcoming Ethiopian revolution’ I am deeply troubled by you fellows out there for years the carless-ness and respect for those anti Ethiopia groups such as OLF and its likes and their cadres, the coverage and the promotion you guys are reflecting on media. I am puzzled by Bahlibi Zemariam , you Abraha Belay, and the dead website Deki Alula and the present elite promoter webistes (Berhanu Nega’s websites) EFM, and the racist ECADEF, Abugida, Abay media … and the like miserably failed to see how OLF are infiltrating the Ethiopian opposition to promote its agenda and its propaganda in the name of Ethiopian unity covering its skin. In his article Bahlibi Zemariam for example explained his joy of impression for Jaawar’s article on what is to be done in the Ethiopian future Affairs in his የዝግጅት ጊዜ ያስፈልጋል!!! (<<ከባህልቢ ዘማርያምመጋቢት 23 ቀን 2003 ዓ.ም ) Commentary. Bahlib Zemariam’s commentary on ArbeNNoch Gimar said the following <<ከባህልቢ ዘማርያምመጋቢት 23 ቀን 2003 ዓ.ም <<አንድነትን እንደ ሽፋን በመጠቀም፤ ዛሬ ሥልጣን ላይ የተቆናጠጠው ኃይል የሚያራምደውን የከፋፍለህ ግዛ እኵይ ተግባር ለመድገም የሚቋምጡ ጽንፈኛ አክራሪ ኃይሎችም እንዳሉ ነው። የዚህ አቋም አቀንቃኞች ለመኖራቸው “የኢትዮጵያ አርበኞች ግንባር” በሚል ስያሜ በ1994 ዓ.ም.ፈ በኦክላንደ የተመሠረተ ድርጅት ያወጣውን መርሐ-ግብር (ፕሮግራም) መመልከቱ በቂ ግንዛቤ ይሰጣል። በዚህ ድርጅት መርሐ-ግብር ክፍል ሁለት አንቀጽ 4 ንኡስ ፊደል ሀ. ሥር የሚከተለው ሰፍሮ ይገኛል። “የኢአግን ዓላማዎች ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጁ የሆነ፤ ማነኛውም ከትግሬ ጎሳ ያልተዋለደና በጋብቻም ያልተዛመደ ኢትዮጵያዊ፤ እድሜው ከአስራስምንት(18) ዓመት በላይ የሆነ አባል ሊሆን ይችላል።” ይላል። እንደዚህ ዓይነት አቋም የሚያራምዱና ኢትዮጵያዊ አይደለንም የሚሉ ወገኖችን ሁሉ አግበስብሶ ተሸክሞ አይቀሬውን ህዝባዊ ዓመፅ ሲነሳ የታለመለትን ግብ ማድረስ የሚቻል አይሆንም። >> The concern of Bahlibi is well understood (though I am also aware about the paper quoted above, I have also evidence that which websites were also giving media coverage to such groups all those years), my question is what does he meant when Bahlibi Zemariam said <<እንደዚህ ዓይነት አቋም የሚያራምዱና ኢትዮጵያዊ አይደለንም የሚሉ ወገኖችን ሁሉ አግበስብሶ ተሸክሞ አይቀሬውን ህዝባዊ ዓመፅ ሲነሳ የታለመለትን ግብ ማድረስ የሚቻል አይሆንም።>> “? Is not Bahlibi Zemariam also promoting “the young” Jawar Mohammed who is OLF at heart to the Ethiopians as “decent Ethiopian opposition” when he said << እነዚህ ህዝባዊ ንቅናቄዎችን ሁላችን በቅርበት እየተከታተልን እያለን አንዳንድ ኢትዮጵያዊያን የዚህ ዓይነት ሰላማዊ ህዝባዊ የእምቢተኝነት ንቅናቄዎች አገራችን ውስጥ ሊከሰቱ ስለሚችሉባቸው ሁኔታዎች ፅፈው በድረ-ገጾች ላይ እያስነበቡን ነው። በዚህ ዙርያ ህዝባዊ አመጹ ምን ሁኔታዎች ላይ ትኵረት መስጠት እንዳለበት ለማሳየት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፤ መቶ አለቃ አያልሰው ደሴ፤ አቶ አበበ ገላው፤ ወጣት ጃዋር መሐመድና በቅርቡ ደግሞ ዶ/ር ነገደ ጎበዜ፤ በተለያየ ጊዜ ያወጡዋቸው መጣጥፎች የዚህ ፀሐፊን ቀልብ የሳቡ ናቸው። እውነት ነው! በኢትዮጵያችን የለውጥ ደወል ካቃጨለ>> “? If the QELB’/attention of the author is indeed impressed by “the young Jawar’s” in regard to Ethiopian issue, and if that is the case in the past the author should have also study and follow Jawar’s writings, speeches and intentions about Ethiopia ever since “young Jawar” came to the stage in his secessionist mission and narrow nationalist and anti Ethiopia as well his racist attitude towards us. “Jawar Mohammed & His Tricky Smile by Getachew Reda www.ethiopiansemay.blogspot.com is adequate elaboration to the author who Jawar Mohammed is if he is interested to know whom I called “the tricky Jawar” whom Bahlibi Zemariam called “the young Jawar”. I have attached the open article of my recent reactions against ‘the tricky Jawar” at the end of this commentary to Bahlibi Zemariam to re-carve his attention before he gets impressed by “young Jawar” in the future. Bahlibi said <<ከአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር የኢትዮጵያ ዴሞክራት ተቃዋሚ ኃይሎች በመካከላቸው ያለውን መለስተኛ ልዩነት ለማጥበብና አብሮ ለመሥራት የሚያስችሉዋቸውን ስትራተጂዎች ከመንደፍ ጀምሮ ማከናወን የሚገባቸው በርካታ ቅድመ ዝግጅቶቻቸውን እንኳን አልጀመሩም። >> yes, because the opposition is playing and entertaining openly giving its strategy to the enemy . The opposition is having good relation with OLF cadres and OLF leaders while the opposition thinks only TPLF Meles the only enemy. The friendly promotion that the opposition leaders and their writers providing vastly to OLF and ONLF and all the narrow and secessionist groups is the main obstacle and dangerous to the future of Ethiopia. The ‘Issururu’ strategy to the enemies of Ethiopia is not politics but naivety. No enemy group will give away/abandon its goal simply because the so called “Ethiopian Opposition” became kind enough to entertain enemy by giving media coverage on its media or having a tour from State to State with the enemy in the name of “working to gather’/ or what Bahlibi Zemariam calls it “ተቃዋሚ ኃይሎች በመካከላቸው ያለውን መለስተኛ ልዩነት ለማጥበብና አብሮ ለመሥራት…”<<…ለማምጣት የዝግጅትና በትክክል መትዋወቅያ ጊዜ ያስፈልጓል የሚባለው።>> the so- called Oppositions groups and individuals such as Ginbot 7 and their likes are working with enemy as a hand and glove. The leader of Ginbot 7 Birhanu Nega is an opportunist who is the worst of all opposition I have ever observed in the history of this struggle. He is collaborating with the criminal OLF. He is a traitor. Judas! I think by now for 19 some years could have been enough to know who is who in the comp of enemy and friend of Ethiopia. Unfortunately we still can’t define who is our enemy! I like to invite Bahlibi Zemariam to read the following article written by this author for clarity. Is there a country or people called Abyssinia in our history ever”? Were there a country called Oromia Republic before or now”? Here is Bahlibi Zemariam’s “young Jawar’s talking about his racist remarks about us referring us as “Abyssinia” when talking about Abay/Nile River favoring his Oromia Republic which is ready to be rebirth by the ‘young Jawar”! Please do read the following “The Tricky Smile of Jawar Mohammed” by Getachew Reda www.ethiopiansemay.blogspot.com if Jawar is pro-Ethiopia or if he can walk jointly as an Ethiopian at heart with the Pan Ethiopian opposition groups on the Bahlibi Zemariam’s analysis <<…የሚያራምዱና ኢትዮጵያዊ አይደለንም የሚሉ ወገኖችን ሁሉ አግበስብሶ ተሸክሞ አይቀሬውን ህዝባዊ ዓመፅ ሲነሳ የታለመለትን ግብ ማድረስ የሚቻል አይሆንም።>> Yes, how can one asserted such statement while praising and impressed by racist and anti Ethiopia OLF element such as Jawar”? Please read the following:- The Tricky Smile of Jawar Mohammed By Getachew Reda Jawar Mohammed is an Oromo young Stanford educated fellow, who is mistakenly taken by many fools and the myth feeding opposition media in the Diaspora as “young nationalist Ethiopian” while he is simply using his being Ethiopian to fool the rest of the fools as an Ethiopian while the fact the matter he is using the Ethiopian stages and the Ethiopian media outlet to further advance his “heroes’ ” (leaders of OLF) narrow Oromo nationalism mission. Honestly, It never took me time to knew this guy from his treacherous writings from the beginning that he is not humble as some fools want us to believe he is against OLF and its mission, but he is nothing but dangerous agent of narrow nationalist group (who knows what else his other mission serves to). I remember I met Jawar a year or so ago once here in San Jose. I have no problem with his personality and still I am not against him, but I am against his dangerous anti Ethiopian position and his narrow nationalism that is dying to address using Ethiopian media and Ethiopian forums as a genuine Ethiopian (he even is recognized as genuine politician to debate with TPLF on behalf of Ethiopia on Aljazeera TV –May I ask who is selecting such bogus Ethiopian nationalist and his likes to such International stage? Give me your thoughts!). My meeting with him for the first time, I remember, saying –referring to me “Oh! When I read your writings on the media, I thought you are one of the fart old Amhara who hate Oromo not such from a very young looking Tigrayan! - “What makes you think an “old Amhara” is the only who hate Oromo not an old Tigrayan or young Tigrayan?” I asked. He smiled and I smiled politely with courtesy as he was one of our guests in the conference. And he told me he will phone his comrade somewhere in the U.S. said “this guy HATE you bitterly to his gut” to inform him that you are a young looking Tigrayan not an old fart Amhara.”) I know that the OLF cults hate me to their guts, because, they know I am always uncovered their crime that they committed ethnic cleansing against the Amhara peasants and their family and their destructive of brigand politics of mission to wipe out Ethiopia that their program clearly written for anyone to read it regardless they talk about YEHIZBOCH YEBELAYNET cover up while they murder human beings in mass- including their own Oromo people! (Remember what Dr. Beyan Asoba, the spokesperson of the OLF and a Member of the National Council of the OLF said about Ethiopia when he said “I can careless, my concern is not wither Ethiopia be survive or not”.) This fellow (Jawar) resembles to Tesfaye G/ab of the many said agent of the EPLF and pro OLF using Ethiopian stages, media, language, culture, show a fake concern, and an Ethiopian tone of character addressing underneath different tone. Unless Jawar Mohammed showed a new change from his current position of Amhara hating character and anti Ethiopia position and exclude himself from preaching Oromo as an independent people apart from Ethiopian population, I will still take this fellow as I always constantly said an agent of politics of separation. Few days ago a friend sent me Jawar’s paper to see it if in case I missed it, which indeed I did. Jawar is coming with a concern under the topic “Why Oromos should care about the Nile Politics”. He said “Responding to my article, Ethiopia’s Internal Cohesion Key to Advancing Interest in the Nile, some readers questioned why the Nile issue should concern the Oromo people. There seems to be a strong assumption that the conflict over the Nile is essentially an affair between the northerners (the Abyssinian proper) and the Egyptians.” Jawar! This is your makeup in order to conclude your Oromia as another country and entity as exactly what your OLF leaders (that you always said “my heroes”) taught you since you were young student. Look, there never was internationally or even talks or arguments or agreements between Egypt and Ethiopia as a conflict or interest or an affair between “the Northerners (the Abyssinian) and the Egyptians.” Such fabricated misinformation is no question of carrying a mission to complete the disunity of Ethiopia and the hate that Jawar has to the people of the Northern territory of Ethiopia that he still called us “Abyssinians proper”. He is still calling the Northern part of Ethiopia’s population (Afar, Kunama, Tigre, Saho, Agew, oromo ...) as Abyssinia which he first hand learned it from his patriotic leaders of the most criminal terrorist organization called “OLF” and the way Portuguese, and the rest call Ethiopians as Abyssinians as the Arabs called us Habesha/Habeshi/Habesh (the Niggers) because of our dark skin. Jawar knows that we are Ethiopia accepted and registered as Ethiopians in the U.N nations not as “Abyssinia proper”. Ironically, he aggressively complained to people calling the present or the current Oromo as Gala while he himself is calling the Amhara, Tigre/Tigray , kunama, the Oromo, Nara, Bilen, Beja, the Afar, Tigre, Saho as “Abyssinian”. My question is let him call us whatever name he wish to call us, but, the principal question “is there currently people, country or territory called “Abyssinian/Abyssinia” in the North? Currently, the Northern part of Ethiopia is called Wollo, Tigre/Tigray, Gojam, Gonder, Medri Bahri (Eritrea) (leaving the TPLF Anarchic Fascistic design map of ethnic tribalism in Ethiopia. Jawar must explained to us if there is a country or part of a country currently called “Abyssinia” at this moment registered nationally or internationally. If Jawar is talking the old name which foreigners called it as “Abyssinia”, then, we are talking about as Axum its centre, the then name, the government rule of authority and the territory of government stretched all the way to Yemen, Saudi Arabia and even all the way to Sudan and Egypt. But, that is history. Yemen doesn’t own Nile, Sudan doesn’t own Nile, Saudi Arabia doesn’t have a river to contribute to Nile to be called currently as “Abyssinia” unless the narrow nationalists and the Ethiopian Talibans come back again with fabricated assertion to tell us Saudi should be part of the shareholder to Nile as owner or tribute of the Nile as some Ethiopian Talibans claimed Saudi as their future capital city/Medina after their Liberation Front defeat Ethiopia and its name with its people inside it to turn Ethiopia to a unviable State (read the OLF program and the Islamic Ormo liberation front and their likes). Therefore, there is none by the name Abyssinia in the Northern part of Ethiopia currently called Abyssinia legally registered in the U.N. or local territory or map designed as such even by TPLF system. I will repeat to Jawar again “There is no Abyssinian that has conflict with Egypt in regard to Abay (Nile) river. It is Jawar in his dream of constructing new country called Oromia to also divide the Nile water as an owner to the coming country called Oromia Republic. Not only that Jawar is trying or concerning to address about the water share or who owns majority of the water, but also using Nile issue to introduce his myth of “Oromia Republic” to the world in the name of water share/Nile! He said, “As such, it is suggested that the Oromo have no reason to take sides, or if they do, it should be as the “enemy of our enemy”. What does that mean? If Jawar believe he is an Ethiopian nationalist not from a country called “Oromo Republic”- then where in the world as an Ethiopian does he heard or read Abyssinia (Northern part of Ethiopia) take side or argue about or made treaty about Nile or share Nile issue alone apart from the position that the Nation “Ethiopia” has? Why would Oromo should take side or have stake or deal or sign agreement with Egypt and Sudan apart from the treaty of the Nation or central interest of the Nation represented by legal or illegal government of Ethiopia? If the deal that TPLF government is dealing looks bad by Jawar, then yes, Jawar is in title to argue with how the government is handling the issue with Egypt in regard to the Nation’s interest. Not only Oromo Interest! Jawar’s jabbering in this regard is purposely to address and popularise the Oromo republic Issue that he and his OLF dreams about to establish by destroying and alienating the South, the North, the East and the Northern people of Ethiopia from reaching each other. Those foreigners who are enemy of Ethiopia are lucky! They got agents all over the corner of the world who have no vision or heart to the people, the land soil they born and married and have children of all sort of mixed ethnic called “Ethiopians”. What a century we are in? Where is Jawar’s Stanford education? Is this why Ethiopia peasants send him to America to worry about how much Oromo water is going to Tana to feed the “Amhara, Tigre, Kunama, Afar, Oromo, Beja, and Agew... (“Abyssinians proper”) that Jawar and OLF hate to see them survive on earth? Was he sent to continue his study by Ethiopian Tax Payer and peasants to talk about Oromia and Oromo and Oromo Republic? Was the Ethiopian peasants sent him to Stanford University to destabilize a Nation with mixed bloods using ethnic issue as a cover-up policy to sabotage the family of the God fearing farmers of Ethiopia? What are those Institutions teach them in class? I don’t understand it! Stanford, Oxford, Berkley... educated, but failed to see humanity that needs basic knowledge that doesn’t require so much philosophical thinking to treat and concern, all human communities’ issue as one human family and concern! What is education going to worth if our elites failed to see a common basic wisdom? What is the mission of such young Oromo and Amhara born blood Ethiopian want when he is talking about Nile and the Oromo? Jawar continues saying “In this piece, I am going to argue that not only do the Oromo have a crucial stake in these affairs,” What stake is Jawar talking about crucial stake in the affairs of Nile and Egypt? Doesn’t he illegally, immorally and irresponsibly using the Oromo people as if the Oromo of Ethiopia are living in an independent Nation apart from the rest of Ethiopian people? Even if we take his claim in this case Oromo should participate in the Nile talk, who should represent the Oromo if at all the Oromo should has a crucial stake on Nile to deal with Egypt? The OLF? The EPDO? The OILF? The ONC? (Or... hundreds of them unmentioned here claiming oromo representatives...and other future Oromo representatives who might also claimed they too are Oromo representative in the upcoming of Republic of Oromo (as the Eritrean EPLF and ELF are now enemy to each other after all that talks of the upcoming Eritrea as a land of Honey and Milk with Democracy flourishing all over that land.) if yes, then, sorry, Jawar has to wait till his Oromia Republic is established. Now, it is Ethiopia not Oromia republic. He has to wait. After his country Oromo is liberated, then only then, he can pick or Egypt can pick if those OPDO, OLF, IOLF Or ONC... are qualified to talk about the Oromo water with the Egyptian. Here is also the other distortion “Oromo should in fact be at the forefront of the struggle for fair and equitable use of the Nile.” This is the other nonsense policy of TPLF/OLF that Jawar is hanging to address. The Oromo, who else? The Amhara, who else? The Kunama, who else? The Tigrayans, who else, the Armacheho? Who else the Gash Barka? The Beja? The Saho? The Agew? Who else? This bogus claiming that I am an Oromo, Tigre, Kunama, Harare...is just a bogus than none of them can prove us in their blood genetic that they are what they claimed? The elite is playing games using ethnic card to manipulate power and fame in behalf of the poor peasants, communities who interrelated in blood and marriage ever since god create this earth. How can all this hundreds of ethnic representatives have to have discussion and agreement with Egypt when there is a government and independent Nation with leader and parliament? Even if Jawar doesn’t believe in TPLF representative ness, Egypt might take his seriously to destabilize Ethiopia as its main agenda, but the U.N. doesn’t know you. Then TPLF government will block every water to the Nile for talking about Nile with outlaw representatives of OLF and its likes. Even if Egypt recognizes Jawar as Oromo representative, the U.N. and African Union and the rest of the share holder will not. What are you going to do? Create havoc as you are doing it now in the internet till all Oromo Liberation or representatives are represented in the talk? Are you out of your mind Mr Jawar? Why would ethnic representation in the Nile issue necessary here? Can the government in the centre who is given to do international relation responsibility enough to deal than demanding to send representatives of 80 ethnic representatives to Egypt? Unless Jawar is looking at himself as citizen of Oromo republic not as an Ethiopian citizen which is another matter of position, he have no right what so ever to demand such. But, by claiming Oromo should be represented not a central government of a country is simply exposing his ignorant of a national concern and solution to the conflict between Egypt and Ethiopia? I can see if he claimed that Meles or TPLF government doesn’t stand for the interest of Ethiopia and brought his argument what it should have done to solve the conflict between Ethiopia and Egypt- yes, he is in title to criticize the system. But, he is not concerned about Ethiopia. He talks about Oromo. He is talking about Oromo to claim they are the majority water contributor and need to have representative in the talk. Is Oromo another country? Read the following and you will see the fellow’s little mind focusing still on “Abyssinia” and Oromia” using this water issue. “Lake Tana is the most popularly known source of the Blue Nile. In Ethiopia, the Nile River is referred to as Abay. As the result, it is erroneously assumed that the Nile River comes from the Abyssinian highlands only. In reality, most of the water and the sediments carried by the Nile originate from Oromia. Blue Nile's biggest tributaries - Gojjab, Jamaa, Dhidheessa, Abbayya, Muger, Guder, and Dabus – originate from Oromo land and wash away its soil. Due to the ever-increasing drought, Lake Victoria is in rapid decline. This makes Baro the most reliable tributary to the White Nile - and Baro’s main tributaries; Birbir and Gebba originate in Oromia. The Oromian Rivers are biggest contributors to the Nile water. Clearly, the Nile affects and shall concern the Oromo as much if not more as it does the Abyssinians.” Who are the Abyssinians? Are the Abyssinians Ethiopians or citizens of a country called “Abyssinia”? What is he talking about? Who is he addressing too? If he thinks Gojam as he admits a contributor of the Nile River, Gojam farmers are living and suffering by draughts worst than the Oromo he is talking about? It is this reason why the Gojam farmers were immigrated to the Oromo fertile lands to survive as an Ethiopian which the Oromo land also belongs to them. As the result, Jawar’s heroes the “OLF leaders” and the OPDO “the TPLF puppets” combined together committed ethnic cleansing against the Amhara peasants! Isn’t that right Jawar? Is the Abyssinia you are talking the Tigre with the Oromo inside it? How can the water issue seen by you as more concerned issue to the other Oromo where you grew up or born than the Oromo in Tigray or in Gojam or in Gonder or in Wollo? Jawar, you terribly confused or intentionally carrying the OLF mission. Jawar didn’t stop in his mission of Abyssinia and Oromia issue that his OLF always love to mention those two vocabularies. He sad in his subtitle “Oromia and the Future of Nile Politics” Mind you, he is not saying “Ethiopia and the Future of Nile Politics”. Did you feel me brothers and sisters? That title itself tells you so much about Jawar Mohammed who he is and what his intention is when he is talking about Nile and the Oromo in the water politics. Very talented fellow, isn’t he? He seemed exactly Tesfaye G/Ab.But, shallow and easy to uncover his face just by reading that title itself. You see using that title he said “In shaping the future of Nile politics, tributaries originating from Oromian (as well Gambella, Benishangul, and SNNP) plateaus will play a more critical role than those from the Abyssinian” highlands.” The tributaries originating from the highlands mostly flow through deep gorges, making them less cost effective for irrigation purposes. At best, their use is limited to generating hydroelectric power. In contrast, rivers originating from Oromian plateaus are ideal for irrigation use as well as generating energy. Setting up hydroelectric power plants upstream uses considerably less water than developing irrigation projects. Not only does irrigation consume most of the water and sediments diverted to farms, it also often leaves remaining drainage contaminated with chemicals for farming. On the contrary, most of the water used for hydropower circulates back to the basin, and as little external chemicals are added, it causes less pollution.” Therefore, downstream countries such as Egypt would be more negatively affected by upstream countries' development of irrigation projects than hydropower dams. For instance, Ethiopia has constructed several large dams in the last few years, yet Egypt is most agitated by the prospect of irrigation projects in Ethiopia. Egypt's primary objective is then basically to block developments on Oromian Rivers rather than rivers coming from the highlands. This puts Oromia and Egypt on a colliding path.” “This puts Oromia and Egypt on colliding path”. So with that smart but shallow sentence, he is telling us not Ethiopia, but the country called Oromia are going to confront each other and meet on the colliding path. There you have it! This is the fellow many fools in the media calling him as bright Ethiopian from Oromo. As a friend of mine suggested, “I would not be surprised if the Egyptians themselves are paying Jowar to spread this message as it is beneficial to them in the long run.” The main aim at present...of Ferenjees and all enemies of Ethiopia is to reduce the power and legitimacy of AMhara claim to the Nile...Clearly; the enemies of Ethiopia are way ahead of the game...because Ethiopians are sleeping..Sleeping with the enemy. A friend of mine putted it clearly right when she said “Sleeping with the enemy has become our political culture.” This has been the situation since Dergue times when Dergue leaders were sleeping with Shabia prostitutes that worked as spies for Shabia. It is a habit THAT MUST STOP.” Isn’t that right? To me the fellow needs to grow up. He is thinking and engaging beyond his ability and his age to begin with. Jawar Mohammed asks Why Now? And his answer to his question, he said “Some might argue that since Oromos are being repressed and exploited by the Ethiopian regime, the logical move is to side with the regime's enemies in order to weaken it. Thus, in the fight for the Nile, why stand in the way of a potential ally for our struggle over a river that we do not even control? The old real politic tactic of befriending enemy of an enemy should not be adopted when the benefit gained from such tactic is lower than the cost. For any upper riparian interest group, taking side with Egypt against another upper riparian state means, prolonging Egypt’s monopoly over the Nile. The sooner Egypt is pressured into fair and equitable use of the Nile the better. The longer such agreement is delayed as a result of upstream countries' inability to assert their rights, the less likely for a truly fair agreement to be reach. Conflict, instability and lack of unity among upstream riparian countries gives Egypt more and more time to develop further projects in order to assert acquired rights through prior usage. Eventually Egypt might be able develop enough projects to permanently foreclose future use of Nile by upstream constituencies, including the Oromo. At this likely event, even independent Oromia would be unable to use the rivers that flow through its land. As discussed above, due to the irrigable nature of Oromian Rivers, Egypt will do everything to make sure Oromia does not touch the water. How will they do so? In addition to pitting us against our neighbors, they will replicate the strategy they have been using against Ethiopia - they will use our diversity against us.” What do you brothers and sisters understood from such cleverly structured, and covered up with nice words, but shallow and easy to understand to any person with basic knowledge what his intention wants to address? Jowhar is saying that Oromos should not follow a tactic of supporting Egypt instead of Ethiopia over the Nile issue...in a strategy of THE ENEMY OF MY ENEMY....(this shows blatantly that Jowhar and the Oromos he is writing too consider Ethiopians or Abyssinians as they rudely call us..ENEMY) but that offensiveness aside. A friend who is shocked as me with Jowhar’s blatant lie and distortion, this friend of mind wrote to me “Even with my limited understanding I now that the push for the Nile River comes from the rains in the highlands which come hurtling down giving the waters the needed velocity to make it all the way the Mediterranean. It is NOT the waters of Oromia that give the Nile it's push. In addition the claim that Baro River pushes the white line is UTTER RUBBISH. I can't understand why someone with expertise in the Nile has not written a reply” Indeed! I will leave you with his last advise that he provided to his Oromo ethnic how he cares and loves them more than any one else in the Ethiopian territory and the care or concern he has about his future Oromia compared to Ethiopia in regard to the justice, development, secure , prosperous Oromo that he wants to see under his future Oromia Republic by excluding Ethiopian people from his advice, love and care and concerns regardless Ethiopians and the mediocre Opposition media took him as a genuine Ethiopian who loves and cares about Ethiopia. He said “The Oromo struggle is not simply about getting rid of the current regime, but also about paving a way for a just, secure and prosperous future for the generations to come. As one of the least developed parts of the world, our nation’s only wealth is its natural resources. Hence, while fighting for political rights, it’s also very important to regain, protect and preserve the natural resources inherited from our ancestors so that we have something useful to pass on to the next generation. In addition to fighting against the ongoing land robbery, we must also be vigilant about geopolitical affairs that will affect our water resources. The wise Oromo says, lafti bishaan malee, marqi carree malee hin tolu. As far as protecting our water interest is concerned, nature forces the Oromo to take side with its upstream neighbours, some of whom are our past and present adversaries. The future, I would argue, is more important than the present or the past. It will be a mistake to overlook our long term interests focusing only on the injustices of past and challenges of the present. That is why I believe the Oromo not only support the campaign for fair and equitable use of Nile water; in fact, we ought to be the leading voice.” Can such narrow love to a given territory of people alone be taken as humanly heart even taken as solution to a conflict among different countries (Kenya, Ethiopia, Egypt, Sudan… If such narrow love perpetrated by ethno nationalists exclude others whom lived and interconnected, share one another’s issue together in their daily life for millennia before young Jawar came to this earth, what will be the fate of the farmers while the Jawar group are enjoying their hot bread in the richest countries of earth? Is his none violence preaching for real or cover up? If Jawar blatantly asserted a secessionist agenda concerned solely only about his ethnic issue by excluding the Nation’s concern on media to us here- what will Jawar say out of this media in private with his likes? As my friend said I like to know really exactly what Jawahar is screaming shouting and swaggering about when he speaks to his Oromo only audiences. Can someone inform us?/// Getachew Reda editor Ethiopian Semay getachre@aol.com