Thursday, March 31, 2011

ነብስ ይማር ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ

ነብስ ይማር ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ My Condolences ስለ ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት የተሰማኝ ሐዘን ጌታቸው ረዳ getachre@aol.com March 31/2011 ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ በፈረንጆች አቆጠጠር March 28, 2011ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል የሚለው ዜና ethiopia.org ከተባለ የህዋ ሰለዳ ተለጥፎ አንብብያለሁ።ቀጥሎም ሳይበር ኢትዩጵያ/ዋርካ በተባለው የሃሳብ መለዋወጫ አምዶች ላይ ተመሳሳይ ዜና አንብብያለሁ። ቀጥየም የቅርብ ጓደኛየ ደውየ ስለ ዜናው እርግጠኛነት ጠይቄው እሱም መሞታቸውን እንደሰማ ነገረኝ። የነበረኝ የቤታቸው ስልክ የት እንዳስቀመጥኩት ለጊዜው ስላጣሁት ፤ዜናው በርግጠኝነት ማወቅ ባልችልም፡ እውት ከሆነ፡ ሐዘኔን በዚህ አጋጣሚ እገልጻለሁ። ፕሮፌሰር አለሜ ጣሊያን አገር ማኒላ ውስጥ ነበር የሚኖሩት። በሚኖሩበት አገር የኢትዩጵያውያን ስደተኞች ማሕበር እና የሰብአዊ ጉዳዩች ዳሬክተር ነበሩ። ፕሮፌሰሩ በጣሊያን ዩኒቨርሲቲ በሙያቸው ሙሉ ፕሮፌሰር ሆነው አገልግለዋል። ፕሮፌሰር አለሜ በኩላሊትና በአዝማ በሽታ ሲሰቃዩ ቆይተው በመጨረሻ ተሸንፈው ወደ እዚህ ዓለም ዳግም ላይመለሱ በሞት ተሸንፈው እንደ ሆነ እገምታለሁ። ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ ምሁር ከመሆናቸው ሌላ አምስት ዓለም አቀፍ የውጭ ቋንቋዎች መናገር ይችሉ ነበር። የጥንታዊ እና የዘመናዊ ታሪክ ጥናቶች፤ የፓለቲካና የማሕበራዊ ጉዳይ ስነ ምርምር ሊቅ ነበሩ። ፕሮፌሰር አለሜ ከማውቃቸው የኢትዩጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ግምባር ቀደም በመሰለፍ የተለያዩ የኢትዩጵያ ጠላቶችን ባላቸው እውቀት ስለ ኢትዩጵያ ሞግተዋል።ፕሮፌሰር አለሜ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያሉ የጻፏዋቸው የአማርኛ መጻሕፍቶች እንደንበሩ አሁን ስማቸው ከዘነጋሁት አንዲት የሴቶች ማሕበራዊ ጉዳይ ተመራማሪት ኢትዩጵያዊት እመቤት ተነግሮኝ እንደ ነበር አስታውሳለሁ። የአማርኛ መጻሕፍቶቹ ስም በውል አላስታውሳቸውም። በእንግሊዚኛ የተጻፉ ጥናቶች በርካታ ሲሆኑ ለምሳሌ Ruralness and rural transformation in Ethiopian history (1976) Cultural Situation in Socialist Ethiopia: Studies and Documents on Cultural Policies (1982) የሚሉና በመጽሐፍ መልክ እንዲታተም እዚህ አሜሪካን አገር ውስጥ የሚገኙ ኢትዩጵያውያን ማተሚያ ቤተቶችን አነጋግረው በርካታዎቹ የማተሚያ ባለቤቶች ድፍረት ስላጡ ዶክዩመንቱ በመጽሐፍ መልክ ሳይታተም ቀርቷል። እሳቸው እንደፈለጉት ያለ ምንም እርማት ወይንም የአታሚው አርትኦ ሳይደረግበት እንዳለ እንዲያትሙላቸው ከተጠየቁት መካከል አንዱ ሎስ አንጀለስ ከተማ ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ ፀሐይ ማተሚያ ቤት አንዱ ነበር። የኢመይሉ ልውውጥ ለታሪክ እንዲሆን ፋይልህ ውስጥ አስቀምጠው ብለው የላኩልኝ ማሕደር አሁንም በእጄ አለ። በእድሜና በበሽታ እየደከምኩ ስላለሁ አዙረህ የምትጠይቀው አስተማሪ እንዳታጣ ብለው ጠቃሚ የታሪክ ማሕደሮችንም ሰጥተውኝ በክብር አሁን በእጄ አሉ። አንዳንዶቹም እሳቸው እያሉ በድረገጽ ምህዋሮች እንድለቃቸው ነግረውኝ ተለቅቀዋል። የተለቀቁ ዶክዩመንቶች የብዙ አገር ወዳድ ኢትዩጵያውያን ዜጎች የማሰብ ችሎታ እንዲዳብር ረድተዋል። እርግጠኛ መሆኑን ባለውቅም፡ የፕሮፌሰሩ ሞት ስሰማ እጅግ ከፍተኛ ድንጋጤና ሐዘን ነበር የተሰማኝ። እኔ ከማውቃቸው የታሪክ ምሁራን የተለያዩ የኢትዩጵያ ጠላቶችን በድፍረት የሚጋፈጥ ኢትዩጵያዊ ምሁር ያየሁት ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ ነበር።የፕሮፌሰሩ ጽሑፍ በጣም ጥልቅ ምርምር ያዘሉ ስለነበሩ ጠላቶች መልስ ለመስጠት ስለሚቸገሩባቸው ሙግታቸው በተራ ስድብ ሲሸኙዋቸው እንደነበር ይታወቃል። የታተመው መጽሐፌ ከመታተሙ በፊት በጠና ታመው እንደነበርና በማጋገም እንዳሉ ነግረውኝ በመጽሐፌ ላይ አስተያየት እንዳላቸው እንዲያክሉበት ልኬላቸው ዜናውን ሲሰሙ በጣም ደስ ብሏቸው እንደሚያነቡትና አስተያየታቸው እንደሚሰጡበት በኢመይል ነግረውኝ ሲያበቁ ድንገት ከግንኙነት ተቋረጥን።ግንኙነታችን ከተቋረጠ በኋላ አገር ወዳድ ኢትዩጵያውያን ስለሁኔታቸው የሚታወቅ ነገር እንዳለ ጠይቄአቸው እነሱም መረጃ እንደሌላቸው ከነገሩኝ በኋላ ለብዙ ጊዜ ሲጠፉብኝ በጠና መታመማቸውንም ጠረጠርኩ። ሰው ነበሩና አምላካችን አዳም ሆይ! አንተ አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳለህ እንዳለው ሁሉ እሳቸውም ቀናቸው ደርሶ ከሆነ ተለይተውናልና ማዘን ይኖብናል። የኢትዩጵያ ልጆች በጠና ማዘን ይኖርባችሗል። ጠላቶች ደስ ብሏቸዋል፡ምክንያቱም በጥልቅ እውቀታቸው አፋቸው የስከድኗቸው እንደነበር ስለሚያውቁ እንደሳቸው ሆኖ ፊት ለፊት የሚገጥም ደፋር የታሪክ ተመራማሪ እንደሌለን ያውቃሉና በዚህ ረክተዋል። ፕሮፌሰሩ “From Baron Prochazka to Benito Mussolini "Legge Organica" the "Charter" for the Tribal Dismemberment of Ethiopia” የሚለው ጽሑፋቸው ለሕዝብ ይፈ ሲሆን ወያኔዎችና ዘረኞች ምን ያህል ራዕድ/ፍርሃት ድንጋጤ እንዳደረባቸው ጽሑፉን ያነበባችሁ ዜጎች የምታስታውሱት ይመሰልኛል። በዓይን መታወክ ምክንያት ከሕዝባዊ መድረክ ድንገት የተሰወረው እውቁ ምሁር የትግራይ ተወላጅ (ዓጋመ አውራጃ) ካናዳ ውስጥ የሚኖር ዶ/ር ሐጎስ ገ/እየሱስ ኢትዩጵያውያን ረስተውት ስንገነዘብ እኔ እና ዶ/ር አለሜ እሸቴ Where's the great Hagos Gebreyesus? Message May 8, 2007 (ጉጉል ብታደርጉት ሙሉውን ማንበብ ትችላላችሁ) በማለት ዶ/ር ሐጎስ በሕይወት መኖሩን አወቅን። ደ/ር ሐጎስ የሚታወቀው በብዙ ትግሎችና ጽሑፎቹ ቢሆንም ከነሱ ውስጥ The Two Headed Hydra, National Self Hatred and Nihilism …" የሚለው ኢሕአፓ፤ መኢሶን ወያኔና ሻዕቢያ ያወገዘበት የብሔር ብሐረሰብ ጉዳይ ነበር። ዶ/ር ሐጎስ የፕሮፌሰሩ አውነት ሆኖ በሞት መለየታቸው ሲሰማ እንደሚያዝን እርግጣኛ ነኝ። በዚህ አጋጣሚ በቅርቡ የሚታተመው መጪው መጽሐፌ ለዶ/ር አለሜ እሸቴና ኤርትራ ውስጥ የባሕር በራችንን ላላማስነጠቅ አሰቃቂ ሞት የተጋፈጡ የምፅዋ ጀግኖችን መታሰቢያ እንዲሆን ለግሻለሁ። ፕሮፈሰር በሞት ቢለዩም ስራቸው ህያው ነውና የተቀረነው ትጋለቸውን በድፍረት ኢትዩጵያዊነትን ለማስከበር ትግላችን ይቀጥላል። እየተሰራጨ ያለው ዜና ውሸት እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ፡ ሞተውም ከሆነ ይህ የሐዘን መግለጫ ያነበቡ ቤተሰቦቻቸው እውነቱን እንደሚነግሩን ተስፋ አደርጋለሁ። መረጃ ስላልተገኘ ተብሎ ስጋታችንን ሳንገልጽ ቢታለፍ ይቆጫል። ነብስ ይማር ጌታቸው ረዳ የኢትዩጵያን ሰማይ አዘጋጅ www.ethiopiansemay.blogspot.com getachre@aol.com

ነብስ ይማር ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ

ስለ ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ ከዚህ ዓለም በሞት መየት የተሰማኝ ሐዘን ጌታቸው ረዳ getachre@aol.com March 31/2011 ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ በፈረንጆች አቆጠጠር March 28, 2011ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል የሚለው ዜና ethiopia.org ከተባለ የህዋ ሰለዳ ተለጥፎ አንብብያለሁ።ቀጥሎም ሳይበር ኢትዩጵያ/ዋርካ በተባለው የሃሳብ መለዋወጫ አምዶች ላይ ተመሳሳይ ዜና አንብብያለሁ። ቀጥየም የቅርብ ጓደኛየ ደውየ ስለ ዜናው እርግጠኛነት ጠይቄው እሱም መሞታቸውን እንደሰማ ነገረኝ። የነበረኝ የቤታቸው ስልክ የት እንዳስቀመጥኩት ለጊዜው ስላጣሁት ፤ዜናው በርግጠኝነት ማወቅ ባልችልም፡ እውት ከሆነ፡ ሐዘኔን በዚህ አጋጣሚ እገልጻለሁ። ፕሮፌሰር አለሜ ጣሊያን አገር ማኒላ ውስጥ ነበር የሚኖሩት። በሚኖሩበት አገር የኢትዩጵያውያን ስደተኞች ማሕበር እና የሰብአዊ ጉዳዩች ዳሬክተር ነበሩ። ፕሮፌሰሩ በጣሊያን ዩኒቨርሲቲ በሙያቸው ሙሉ ፕሮፌሰር ሆነው አገልግለዋል። ፕሮፌሰር አለሜ በኩላሊትና በአዝማ በሽታ ሲሰቃዩ ቆይተው በመጨረሻ ተሸንፈው ወደ እዚህ ዓለም ዳግም ላይመለሱ በሞት ተሸንፈው እንደ ሆነ እገምታለሁ። ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ ምሁር ከመሆናቸው ሌላ አምስት ዓለም አቀፍ የውጭ ቋንቋዎች መናገር ይችሉ ነበር። የጥንታዊ እና የዘመናዊ ታሪክ ጥናቶች፤ የፓለቲካና የማሕበራዊ ጉዳይ ስነ ምርምር ሊቅ ነበሩ። ፕሮፌሰር አለሜ ከማውቃቸው የኢትዩጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ግምባር ቀደም በመሰለፍ የተለያዩ የኢትዩጵያ ጠላቶችን ባላቸው እውቀት ስለ ኢትዩጵያ ሞግተዋል።ፕሮፌሰር አለሜ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያሉ የጻፏዋቸው የአማርኛ መጻሕፍቶች እንደንበሩ አሁን ስማቸው ከዘነጋሁት አንዲት የሴቶች ማሕበራዊ ጉዳይ ተመራማሪት ኢትዩጵያዊት እመቤት ተነግሮኝ እንደ ነበር አስታውሳለሁ። የአማርኛ መጻሕፍቶቹ ስም በውል አላስታውሳቸውም። በእንግሊዚኛ የተጻፉ ጥናቶች በርካታ ሲሆኑ ለምሳሌ Ruralness and rural transformation in Ethiopian history (1976) Cultural Situation in Socialist Ethiopia: Studies and Documents on Cultural Policies (1982) የሚሉና በመጽሐፍ መልክ እንዲታተም እዚህ አሜሪካን አገር ውስጥ የሚገኙ ኢትዩጵያውያን ማተሚያ ቤተቶችን አነጋግረው በርካታዎቹ የማተሚያ ባለቤቶች ድፍረት ስላጡ ዶክዩመንቱ በመጽሐፍ መልክ ሳይታተም ቀርቷል። እሳቸው እንደፈለጉት ያለ ምንም እርማት ወይንም የአታሚው አርትኦ ሳይደረግበት እንዳለ እንዲያትሙላቸው ከተጠየቁት መካከል አንዱ ሎስ አንጀለስ ከተማ ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ ፀሐይ ማተሚያ ቤት አንዱ ነበር። የኢመይሉ ልውውጥ ለታሪክ እንዲሆን ፋይልህ ውስጥ አስቀምጠው ብለው የላኩልኝ ማሕደር አሁንም በእጄ አለ። በእድሜና በበሽታ እየደከምኩ ስላለሁ አዙረህ የምትጠይቀው አስተማሪ እንዳታጣ ብለው ጠቃሚ የታሪክ ማሕደሮችንም ሰጥተውኝ በክብር አሁን በእጄ አሉ። አንዳንዶቹም እሳቸው እያሉ በድረገጽ ምህዋሮች እንድለቃቸው ነግረውኝ ተለቅቀዋል። የተለቀቁ ዶክዩመንቶች የብዙ አገር ወዳድ ኢትዩጵያውያን ዜጎች የማሰብ ችሎታ እንዲዳብር ረድተዋል። እርግጠኛ መሆኑን ባለውቅም፡ የፕሮፌሰሩ ሞት ስሰማ እጅግ ከፍተኛ ድንጋጤና ሐዘን ነበር የተሰማኝ። እኔ ከማውቃቸው የታሪክ ምሁራን የተለያዩ የኢትዩጵያ ጠላቶችን በድፍረት የሚጋፈጥ ኢትዩጵያዊ ምሁር ያየሁት ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ ነበር።የፕሮፌሰሩ ጽሑፍ በጣም ጥልቅ ምርምር ያዘሉ ስለነበሩ ጠላቶች መልስ ለመስጠት ስለሚቸገሩባቸው ሙግታቸው በተራ ስድብ ሲሸኙዋቸው እንደነበር ይታወቃል። የታተመው መጽሐፌ ከመታተሙ በፊት በጠና ታመው እንደነበርና በማጋገም እንዳሉ ነግረውኝ በመጽሐፌ ላይ አስተያየት እንዳላቸው እንዲያክሉበት ልኬላቸው ዜናውን ሲሰሙ በጣም ደስ ብሏቸው እንደሚያነቡትና አስተያየታቸው እንደሚሰጡበት በኢመይል ነግረውኝ ሲያበቁ ድንገት ከግንኙነት ተቋረጥን።ግንኙነታችን ከተቋረጠ በኋላ አገር ወዳድ ኢትዩጵያውያን ስለሁኔታቸው የሚታወቅ ነገር እንዳለ ጠይቄአቸው እነሱም መረጃ እንደሌላቸው ከነገሩኝ በኋላ ለብዙ ጊዜ ሲጠፉብኝ በጠና መታመማቸውንም ጠረጠርኩ። ሰው ነበሩና አምላካችን አዳም ሆይ! አንተ አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳለህ እንዳለው ሁሉ እሳቸውም ቀናቸው ደርሶ ከሆነ ተለይተውናልና ማዘን ይኖብናል። የኢትዩጵያ ልጆች በጠና ማዘን ይኖርባችሗል። ጠላቶች ደስ ብሏቸዋል፡ምክንያቱም በጥልቅ እውቀታቸው አፋቸው የስከድኗቸው እንደነበር ስለሚያውቁ እንደሳቸው ሆኖ ፊት ለፊት የሚገጥም ደፋር የታሪክ ተመራማሪ እንደሌለን ያውቃሉና በዚህ ረክተዋል። ፕሮፌሰሩ “From Baron Prochazka to Benito Mussolini "Legge Organica" the "Charter" for the Tribal Dismemberment of Ethiopia” የሚለው ጽሑፋቸው ለሕዝብ ይፈ ሲሆን ወያኔዎችና ዘረኞች ምን ያህል ራዕድ/ፍርሃት ድንጋጤ እንዳደረባቸው ጽሑፉን ያነበባችሁ ዜጎች የምታስታውሱት ይመሰልኛል። በዓይን መታወክ ምክንያት ከሕዝባዊ መድረክ ድንገት የተሰወረው እውቁ ምሁር የትግራይ ተወላጅ (ዓጋመ አውራጃ) ካናዳ ውስጥ የሚኖር ዶ/ር ሐጎስ ገ/እየሱስ ኢትዩጵያውያን ረስተውት ስንገነዘብ እኔ እና ዶ/ር አለሜ እሸቴ Where's the great Hagos Gebreyesus? Message May 8, 2007 (ጉጉል ብታደርጉት ሙሉውን ማንበብ ትችላላችሁ) በማለት ዶ/ር ሐጎስ በሕይወት መኖሩን አወቅን። ደ/ር ሐጎስ የሚታወቀው በብዙ ትግሎችና ጽሑፎቹ ቢሆንም ከነሱ ውስጥ The Two Headed Hydra, National Self Hatred and Nihilism …" የሚለው ኢሕአፓ፤ መኢሶን ወያኔና ሻዕቢያ ያወገዘበት የብሔር ብሐረሰብ ጉዳይ ነበር። ዶ/ር ሐጎስ የፕሮፌሰሩ አውነት ሆኖ በሞት መለየታቸው ሲሰማ እንደሚያዝን እርግጣኛ ነኝ። በዚህ አጋጣሚ በቅርቡ የሚታተመው መጪው መጽሐፌ ለዶ/ር አለሜ እሸቴና ኤርትራ ውስጥ የባሕር በራችንን ላላማስነጠቅ አሰቃቂ ሞት የተጋፈጡ የምፅዋ ጀግኖችን መታሰቢያ እንዲሆን ለግሻለሁ። ፕሮፈሰር በሞት ቢለዩም ስራቸው ህያው ነውና የተቀረነው ትጋለቸውን በድፍረት ኢትዩጵያዊነትን ለማስከበር ትግላችን ይቀጥላል። እየተሰራጨ ያለው ዜና ውሸት እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ፡ ሞተውም ከሆነ ይህ የሐዘን መግለጫ ያነበቡ ቤተሰቦቻቸው እውነቱን እንደሚነግሩን ተስፋ አደርጋለሁ። መረጃ ስላልተገኘ ተብሎ ስጋታችንን ሳንገልጽ ቢታለፍ ይቆጫል። ጌታቸው ረዳ www.ethiopiansemay.blogspot.com getachre@aol.com ነብስ ይማር ፕሮፌሰር አለሜ እሸቴ

ነብስ ይማር

Tuesday, March 29, 2011

አዲስ መጽሐፍ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዩጵያ ትናንትም ዛሬም ነገም

አዲስ መጽሐፍ አጤ ቴዎድሮስ ለኢትዩጵያ ትናንትም ዛሬም ነገም ደራሲ አማረ አፈለ ብሻው 2003 ዓ.ም ዋጋው $30.00
የአጤ ቴዎድሮስ 143ኛ ዓመት መታሰቢያ በስያትል ይከበራል!
አጼ ቴዎድሮስ ለኢትዩጵያ አንድነት ሲታገሉ ኑረው የሞቱበት 143ኛው ዓመት መታሰቢያ የፊታችን ሚያዚያ 1ቀን 2003 ዓ.ም ወይም April 9 2011 በሲያትል ዋሽንግተን ይከበራል። በዓሉን አስመልከቶ ለመታሰቢያው አዲስ መጽሐፍ ተዘጋጅቷል። ይህ አዲስ መጽሐፍ የአጤ ቴዎድሮስ ለኢትዩጵያ ትላንትም ዛሬም ነገም የሚል 613ገጽ ያለው መጽሐፍ በገበያ ላይ ይውላል። ቦታ በኢትዩጵያውያን የጋራ መረዳጃ ማሕበር።
Ethiopian Community Mutual Association 8323 Rainier Ave. S. Seattle, WA 9823 ቀን፦ ቅዳሜ April 9 2011 ሰዓት 5፡00 PM
አዘጋጅ አማረ አፈለ ብሻው
የደራሲው መልዕክት ሣጥን ቁጥር P.O.BOX 492 Seattle WA 98111 U.S.A Telephone (206) 854 8685

Open letter to Obama, Cameron & Sarkozy

;">Obama, Cameron & Sarkozy 28.03.2011 Dear President Obama, President Sarkozy and Prime Minister Cameron, Thank you for caring about the welfare of human beings. Thank you for your concern about the safety of innocent civilians. As you will be aware, the United Nations Organization had planned, this month, to pay homage to Muammar Al-Qathafi for his human rights record, after a carefully researched report was drawn up, praising him for his tremendous humanitarian work not only in his own country but across the African continent, where he is much respected. where he is much respected. Now a question. If a group of carefully trained heavily armed citizens seized power, burnt buildings, massacred civilians and destroyed government property in, say, Texas, Northern Ireland or Corsica, what would the authorities of your countries do? Stand back with their hands over their hearts or meet the challenge with armed security forces? You do know who started the massacres in Benghazi? Another question. Where did all those former Libyan flags come from? Were they lying around somewhere in Libya for the last half-century or were they manufactured overseas, as was the Libyan "Revolution"? Actually, a series of questions. Did you know that Muammar Al-Qathafi inherited the poorest country on Earth and turned it into the best in Africa in human development indices? Are you aware of the tremendous amount of good Muammar Al-Qathafi has done and continues to do across the African continent? Were you aware that Libyans enjoy free housing? Have any of you implemented nationwide free housing policies in your countries? UN Resolution 1970 (2011) forbids the supply of weaponry to the "poor unarmed civilians" (aka armed terrorists) running amuck in Libya. Why are the "rebels" then sporting sophisticated and heavy weaponry? Why are weapons being smuggled to them through the Egyptian frontier, so conveniently secured and from the west across the Tunisian frontier, the first stage of Operation Grab Libya's oil? Who is supplying this weaponry and why is there not an independent investigation, now? UN Resolution 1973 (2011) forbids the deployment of troops in Libya. This includes special forces. What are they doing there, then? Why are they training the terrorists? As you know, a similar uprising in Iraq was put down by your friend, the Prime Minister's troops, who opened fire killing 29 in Baghdad. Why haven't your free and independent media said a word about this? What is your policy on Yemen where the military forces of your friend the President are killing poor unarmed innocent civilians? Where is the No Fly Zone over Yemen, or Bahrain? Why do you keep insisting you are not taking sides, when your air forces are bombing military columns from one side but facilitating the advance of the other? If that is not taking sides, I don't know what is. Why are you lying to your people? What justifies the strafing of civilian facilities, which goes totally against the remit under Resolution 1973? Why are you attempting to murder Muammar Al-Qathafi and his children? How would you feel if someone murdered a member of your family? You do know the origin of these wonderful unarmed civilians running around with heavy weaponry chanting Allahu Akhbar, do you not? You do also know that Muammar Al-Qathafi was one of the first figures to outlaw Al Qaeda? And you will be aware, of course, that Al Qaeda is indeed operational in Libya and has seized some sophisticated weapons systems which no doubt will be used tomorrow in a terrorist attack? And you will be aware of the role played by AQIM in the Libyan uprising of course? Nicolas can ask Chad's President Idris Deby - he speaks French. Do you speak French President Obama? Prime Minister Cameron? You do know that AQIM has links to Al Qaeda and you also realise that in helping the "innocent civilians" you are also helping AQIM and therefore recognise that you are in fact aiding and abetting Al Qaeda? The Americans will need no reminding what happens when you start arming Islamist fanatics, as per Afghanistan - the payback and thank you note was 9/11. You do know that Islamist fundamentalism has been brewing in Benghazi for decades, that many members of the "Revolution" have been trained in Afghanistan, and that Al-Qathafi had caused fury there in Benghazi by daring to declare himself against stoning of women for "adultery" and the death penalty for homosexuals? Of course you also know that he stirred up rage in Benghazi by calling the Islamic veil a "rag" and a "tent"? You will be aware that the sentiment against him in Eastern Libya is because he has been throwing Islamist fundamentalists into jail, and for daring to say Christians and Jews should be allowed to visit Mecca? Why have the Libyan information websites been taken down? Why are your governments practising cyber terrorism alongside the terrorist attacks with military equipment? How comfortable do you feel, and I address myself to Mr. Cameron here in particular, about closing down hospitals in your country while the cost of the operation is, just in flying costs, somewhere like 50.000 pounds per aircraft per hour? To help Al Qaeda set up a base at the gates of Europe? Do any of you know what in fact you are doing? Or are you driven by the desire for a war to bolster flagging support at home? You did realise that Colonel Muammar Al-Qathafi has a higher popularity rating inside Tripoli than you have in your capital cities? Once again, you have jumped the gun inventing some Quixotic cause to justify your own ineptitude and to satisfy the energy and weapons lobbies which in fact run your policies. You three are the most disgusting examples of useless, spineless incompetent wannabe protagonists who have, in Libya, shown an extremely high degree of irresponsibility. That having been said, if you want an exit strategy, here it is (because I have no doubt you are collectively unable to formulate one for yourselves). Accept the Libyan government's ceasefire, stop the campaign NOW and allow the African Union to step in and broker a deal. Stop arming terrorists, stop wasting your taxpayers' money (the bill for the Americans is already in the hundreds of millions; for the British and French many tens of millions already. How many maternity wings, how much school accommodation or medication against cancer would that fund? "Sorry Mr. Jones. We cannot continue with your treatment because the NHS does not have that type of funding. In the six hours you have been waiting to be seen, your Government has spent 300.000 on a single aircraft's sortie over Libya"). Helping Al Qaeda. Sterling job, chaps! Tell you what...you are unfit to be in your positions. If anyone "has to go" it is you three. And this time, if I receive one single death threat in my mails (which usually follow this sort of article) I shall be investigating the source. This time I shall be implacable and shall not simply delete them. Photos: "Unarmed civilians" Timothy Bancroft-Hinchey Pravda.Ru

Sunday, March 27, 2011

ለዳዊት ዳባ

ከአዘጋጁ፡ ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ የሚለው በስሕተት ስለሆነ በስህተቱ ምትክ ዳዊት ዳባ ተብሎ ይነበብ>በዛው ሰሞን “አልጄ” የተባለ የሦስትዩሽ ድርጅት ጥምረት በኢትዩጵያዊነቱ የማያምን ውጪአዊ የሆነ ድርጅት ለአርባ ዓመት ብረት ታጥቆ ኢትዩጵያን ለማጥፋት የተሰለፈ እራሱን “ኦነግ” ብሎ ለሚጠራ ሕዝብን ለመበተን ማንኛውንም አስነዋሪ ድርጊት የፈጸመ ተራ የሽፍቶችና የፋሽስቶች መንጋ ለኢትዩጵያውያን የቀመመው መርዝ ተመልሶ እራሱን ሲበክለው ተከፋፍሎ በየፍርድ ቤቱ ሲጯጯሁና ሲጓተት ከርሞ ለይስሙላ አንድነት ፈጠርን ሲሏችሁ ሞኞቹ አልጄዎችና እነ ዳዊት የመሳሰሉ የተቃዋሚ አባል ቡድኖች ከመቸውም በላይ ደስተኞች ሆነናል በማለት ፕሮፓጋንዳችሁን ለሕዝብ አስነብባችሗል።

እስኪ ዛሬ ደግሞ “ትግሉን እየተካሄደበት በአለው መንፈስ ከመቼውም ጊዜ በላይ ደስተኞች ነን” በሚለው አቡጊዳ በተባለው መሰል ድረገጹ እንድናነብለት የለጠፈልንን የዳዊት ከበደን “ከመቼው በላይ” (ከመቼውም በላይ ሲል ማለት ከ20 ዓመት ሙሉ ከተደረጉት ትንቅንቅ ትግሎች የበለጠ ዛሬ አመርቂ ደስታ እንደተሰማው ነው እየገለጸልን ያለው ) ደስተኛነቱን የገለጸልንን እስኪ አንዳንዶቹን እንመርምራቸውና እውን “ከመቼውም በላይ ያስደሰተው ምን ይሆን?” ብለን አንድ ባንድ እንሂድባቸው።

“ካብ ክልተ ጥንሲ ከይትሕጎሲ” የሚለው የትግርኛ ምሳሌ ከዳዊት የደስታ ስሜት አንድ ሆኖብኝ ነው ምሳሌው ያስታወሰኝ (እንዳትደሰቺ ከሁለት ሰው አንድ ጽንስ አርግዢ። (ላለመሰደሰት ፍላጐት ካደረብሽ ከሁለት ሰው ባንድ ቀን አርግዢና ‘የኔ ነው የኔ ነው’ ብጥብጡ ራስ ምታት ይሆንብሻል ማለት ነው።- ናይት ሜየር የሚሉት ፈረንጆቹ ማለት ነው)ነገሩ ሳስበው፤ ዳዊት በተጠቀሰው ርዕስ ተሞርኩዞ ያስተላለፈው እንድምታ ስለ ኦሮሞ ነፃ አውጪ አንድነት ከመቸውም ቢሆን ተደሰቱ ሲለን፤ባንድ በኩል ደግሞ ትግሉን አቅጣጫ የማስያዝ ድፍረት እንዲኖረው ያስገነዝባል። ስለ ኦኖጎቹ ግልጽ ሲሆን ስለ ትግሉ አቅጣጫ ማስያዝ ሲናገር አዲስትዋን ኢትዩጵያን “ለመውለድ” ይመስለኛል።ብሩህ ተስፋ፤ ሰላም፤ ከዘረኛነት የጸዳች ጠንካራና አንድነት የሰፈነባት ኢትዩጵያ እንድትረገዝ ከተፈለገ << እንዴ?>> እንዴት እንዲህ ሊሆን ይችላል? ኦንግ ነው አዋላጁ ወይስ ኢትዩጵያውያን? የሚል ጥያቄ ያስጭራል። ኦነግ ኢትዩጵያዊ ነኝ ሲል አልተደመጠም፤አልተነበበም ፤አላወጅም። ታዲያ ሁለት ተቃራኒ ሃይላት አንዱ አፍራሽ አንዱ ገምቢ በሆነበት ወቅት “ኦነግ” ና “ኢትዩጵያውያን” ነን የሚሉ ቡድኖች ሲቀላቀሉ አገሪቱ የምታረግዘው ጉድ ምን፡ይሆን? መጪው ዘመን የሚያጠላብንን <<ፍራቻ ወይ እርግጠኛ ያለመሆን ስሜት ያላቸው የድርጅት ሰዎች ባሁኑ ሰዓት ሕዝብን ቢያወያዩ የሚማሩበት ይሆናል።>> ይለናል ወንድሜ አቶ ዳዊት ።

ወንድሜ ዳዊትን ለመጠየቅ ከራሱ ምስክርንት ልነሳ።

(1ኛ) <<የኦሮሞ ነፃ አውጪ ድርጅት አመራሮች የነበረባቸውን ውስጣዊ ችግር ላይ መፍትሄ ሰርተው በአንድ ሆነው ለመታገል ስምምነት ላይ ደርሰዋል። ችግሮቻቸው ላይ መፍትሄ ሰርተው በአንድ መቆማቸው ብቻ ሳይሆን አቋማቸውን አለዝበው ከሌሎች ኢትዩጵያዊ ድርጅቶች ጋር ትግላቸውን ማቀናበር ጀምረዋል።>> የሚለው ዳዊት ማስረጃው የት አገኘው? “በኦነግና በኢትዩጵያዊ ቡድኖች በአንድ ቆመው ለመታገል ስምምነትና እንቅስቃሴው ኦነግ አቋሙን “ማለዘቡ” የምትጠራጠሩ ሰዎች ፍራቻችሁ እና እርግጠኛ ያልሆናችሁ “ፈሪዎችና ተጠራጣሪዎች” ሕዝቡን ብትጠይቁ ትማሩበታላችሁ ይለናል፡ ታዲያ ሕዘብ የሚለው አድራሻ የት እንደሚገኝ ባላወቅም ወደ ሕዝብ ከመሄዴ በፊት ዳዊት እንዲመልስልኝ የምፈልገው “በየትኛው የኦነጎች መግለጫ ነው አቋሜን አለዝቤአለሁ ያለው?” ለምን እንዋሻለን? እንዳንዋሽ በሕዝብ ስም ማሃላ ገብተናልኮ! እኔ የማውቀው የኔ እህት ጠላና ጠጅ ወይንም ቅራሪ እቤታችን ስትጠምቅ ኰምጠጥ ሲል እናቴ እህቴን ምነው አስኰመጠጥሺው? እንዲለዝብ ማር/ሱካር አስልሺው ወይንም ድፍድፍ ጨምሪበት በማለት የኰመጠጠው ጠጅ/ጠላ/ቅራሪ ለዘብ እንዲል ታደርገው ነበር። ሲለዝብ ግን ለቅምሻ ለዘብ ብሎ በማርነቱ ምላስን ያሞኝ እንጂ ኮምጣጣነቱ መቼም ቢሆን አሁንም አንጀት ውስጥ ሲገባ ኮምጣጤ መሆኑን አይተወውም።ስለዚህ አቶ ዳዊት በየትኛው መንገድና ትርጉም ነው ኦነጎች ለዘብ ብለዋልና እቀፍዋቸው እያለን ያለው? እኔን ካላመናችሁ ሕዘቡን ጠይቁት ከሕዝቡ ትማራላችሁ ይለናል። በድርጅት ውስጥ የግድ አልታቀፍክም ካልተባልኩ በስተቀር “ሕዝብ” ከሰሩት የድምር ቀመር አንዱ’ኮ እኔ ነኝ።ይህ ከሆነ ኦነግ መለወጥ ቀርቶ ለዘብተኛ ሆኛለሁ ሲል አልሰማሁም አላነበብኩም ለዘብተኛ የሚባሉ ምንና ምን አቋማቸው እንደሆኑ ዘርዝሮ አልነገረንም፤አላወጀም። ለዘብተኛ ለመሆኑ ምንድ ነው ትርጉሙ?

ኦነግ በጥሪው ወረቀት ያስነበበን <<ድል ለኦሮሞ ሕዘብ>> እንጂ ለኢትዩጵያ ሕዝብ ሲል አልተደመጠም። ዳዊትም የሚነግረንን የኦነግ ለዘብተኛነት በይበልጥ ቢያብራራልን በተሻለ ነበር። ከዓይን የሚፈጥን ከውሃ የሚቀጥን የለም ይላሉ ትግሬዎች፤ ስለ ኦነግ ለዘብተኛነት ለኢትዩጵያዊነት ምን እርባና እንዳለው ባይገልጽልንም እንዲህ ዓይነት ፈጣን የሆነ ፕሮፓጋንዳ ከምናይበት “ፈጣን ዓይን” የፈጠነ ይመስለኛል። ከምናይበት ዓይን የፈጠነ ነገር ደግሞ ማየት ስለማንችለው ሳይታየን “ይሄውና ቆሞ አይታይችሁም?” ቢለን ዓረቦቹ “ስሒር” ወይንም የእኛኑ ግዕዝ “ምትሐት” የሚባለው ድግምት ሊደገምብን የተከጀለብን ይመስለኛል።

ወንድሜ ዳዊት ስለ አንድነት ፓርቲ አመራሮች ባንድነት መቆም ተስፋ ማድረጉ የራሱ ስሜት በመሆኑ ከመቼውም በላይ ከተደሰተ እንኳን ደስ ያለህ እለዋለሁ።( እናቴ “ሳሪሃ ማሪሃ” የምትለው ዓይነት “ነገር ሳላበዛ” ማለቴ ነው)። ኢሳት ስለሚባለው በተቃወሚ ግለሰዎች የተቋቋመ አዲስ የህዋ/ሳተላይት የቴሌቪዥን ትግሉ ላይ ያበረከተው አስተዋጽኦ ሊኖር የሚችል ቢሆንም “በመለኪያነቱ” መለኪያ እና ተወዳዳሪ እንደሌለው ወንድሜ አቶ ዳዊት ከበደ አስነብቦናል። እኔ በዚህ በኩል “ሳሪሃ ማሪሃ” ሳላበዛ ባጭር ማርኛ የምገልጽበት ቃላት ያለኝ ቢሆንም “በእንተ ሞጐጐ አንጭዋ ትሕለፍ” (ምጣድ ላለመስበር ዱላ ሳልሰነዝርባት አይጧ አንዳሻት መንገዷን በኩራት ትቀጥል ነው) የሚለው የትግርኛው ብሂል ተገንዝቤ በጣቢያውን የተቀላቀሉ አንዳንድ ዜጎችን ላለመንካት ስል ተቆጥቤ “ወዲህ ቢሉት አራት ወዲያ ቢሉት አራት” የሚል ከየት እንደመጣ የማይታወቅ ሳይንሳዊ አነጋገር አለ! የሚሉትን ክቡር ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም እኛ ትግሬዎች “ወጮ ተገልበጥካዩ ወጮ” “ወጮ ቢገለብጡት ወጮ” የምንለው ዓይነት ነው “ኢሳት” የሆነብኝ።

ጣቢያው ደግሞ ደጋግሞ የሚጋብዛቸው የክብር እንግዶቹ የዶ/ር ብርሃኑ ነጋ የትግልና የአገር ላገር የኡደት (ዙረት ልበለው?) ጓደኞች የሆኑት የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግምባር አዛውንቶችን ነው። አዛውንቶቹ በተከታታይ ያስተላለፉት መልክት በጣም ነዋራ እና ስድ የሆኑ ያልታረሙ አነጋገሮችን በኢትዩጵያ ታሪክ፤ባሕል፤ ደምብ፤ ትውልዶችና በነገሥታቶቿ ላይ ትንሽ ሳይሸማቀቁ የስድብ ውርጅብኝ ሲያወርዱ ነበር የተደመጡት። ከዕድሜአቸው አኳያ ፈሪሃ እግዚአብሔር ሳይኖራቸው የዘለፋና የውሸት የክሕደት ምላሳቸው በኢትዩጵያ ሕዝብ ትውልድና ታሪክ ውጭ አገር ተጠልለው የሚሰነዝሩት አስነዋሪ ንግግር ጣቢያው ምንም ሳይሰማው ኢትዩጵያንና ታሪኳን እንዲዘረጥጡ ያለ ገደብ በመፍቀድ ወደ ኢትዩጵያ ማስተላለፉ የሚያሳዝን ስራ እንጂ ከመቸውም በበለጠ ተወዳዳሪነቱ የሚሞገስበት ስራው ምን እንደሆነ ለኔ አልታየኝም።

ለ19 ዓመት የተካሄደው ትግል ሳስተውለው በተለያዩ ዋሾች እንድንማረክ የተጠመደብንን ወጥመድ በማወቅ ይሁን ካለማወቅ ቀስ በቀስ ያንኑን የ1983ቱን የዋህንት እየደገምነው እንደሆነ ምልክቶች እየታየኝ ናቸው። እውነት እንድትደበቅ አስተዋጽኦ እያደረግን እኮ ነው። ብዙ ሕይወት ያጠፉትን እንደ መላዕክት እንዲታዩ ሽፋን እየሆንን እኮ ነው። ለምን? ከሰይጣኖች ጋር ፍቅር ይይዘናል? እንዴት እንገላገላቸው እንጂ መልሰው መላልሰው እንዲገድሉን እንዴት እንዘጋጅላቸው ይባላል? ጥርስ ለሌለው የማይናከስ ጯሂ ውሻ እንዴት እንምበርከክለት? ያኦነግ መሪዎች በውሸት ዓለም በዚህ ውጭ አገር ተጠልለው ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው ሲያስተምሩ እንጂ እራሳቸው እንደ መሪ ጫካ ሄደው እንደጡበት ለሚማግዱት የገበሬው የኦሮሞ ልጅ ትግሉን እያሳዩት በግምባር ተሰልፈው ሲሞቱ አላየናቸውም። የሚኖሩት በውሸት ዓለም ለሥጋቸው ተስግብግበው ነው እየኖሩ ያሉት። ሕዝብን በሃሰት እየሰበከ እራሱ እሳት ውስጥ ሳይከት “የ ኦሮሞ ነፃ አውጪ ተወካይ እና መሪ ነኝ ሲለን” ሃሳዊ መሲህን ማክበር እኮ በባህላችንና በሃይማኖታችን ያስነውራል? ለፍቅር የማይገዙ ጥላቻን መመሪያቸው የሚያደርጉ፤አገራችን የዋሾች ደሴት እንደትሆን በፍጥነት እንዲራቡ እያደረግን ነው። አሳዘኝ!

አሁንም ክቡር ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ወዳሉት ድንቅ አባባል ልመልሳችሁ። <<…ኢትዩጵያ የእውነት አገር አልሆነችም፤ከሀምሳ ዓመታት በፊት አንድ የሕንድ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ በዕጣ የንግግር ውድድር ላይ <<በሕንድ አገር ውስጥ በፍቅር መውደቅ>> የሚል የመነጋገሪያ ርዕስ ደረሰው፤ በሕንድ በዚያን ጊዜ ፍቅር የሚባል ነገር አይታወቅም ነበርና የሚናገረው ቢጠፋው “ፍቅር ከያዛችሁ ከሕንድ አገር ጥፉ!>> አለ። እኔ ግን መጥፋት አልሰብክም፤እውነትን እስክታገኙ ድረስ አትረፉ! ቆፍሩ! እውነት ነፃ ያወጣችሗል ተብሏልና>> ይላሉ።

ኦነጎች እስካሁን ድረስ ለኢትዩጵያ ፍቅርም አክብሮትም የላቸውም። ከኢትዩጵያ ጋር ፍቅር የያዛችሁ ከኦሮሞ ምድር ውጡ የሚሉት ለኛ ብቻ ሳይሆን ኦሮሞውቹንም ጭምር ነው። በፍቅር መውደቅ አያውቁምና “ ከኢትዩጵያ ጋር ፍቅር የያዛችሁ ሁሉ ከምድሪቱ ጥፉ” ነው የሚሉን። አይገባችሁም እንዴ!

ኦነጐች “ለዘብ” ያለ አቋም ይዘው መጥተዋል እያለን ያለው ጋዜጠኛው ወንድሜ አቶ ዳዊት ፤ ኦኖጎች ለዘብተኛ ብለው ይዘውት የመጡትና የመፍትሄ አቋም ብለው እርስ በርስ ካናከሳቸው አንደኛው “ለዘብተኛ” የተባለው ያልተውት አቓማቸው እኛኑን (በኦነጎች አባባል እኛ “አማራ አጐዎችና እኛ አጎብ ትግሬዎች (አቢሲኒያን ይሉናል”) ነፃ አንዲያወጡን (ከነጭ መሆን ወደ ጥቁር ኦሮሞነት እነሱ ኩሽ\ የሚሉትን ዜግነት) ለኛ “ለነጮቹ” የሚታገሉልን አንዱ ትግላቸውን ለወንድሜ ለዳዊት ላስነብበው ይሄውና፦ <<Genuine Ethiopian renaissance is the reversing of the negative 3000 years Abyssinization of the Cushites. Liberation of Agew-Amhara and Agew-Tigrai from this negative impact should be accompanied by the re-Cushitization movement; i.e the Oromo liberation movement should include the liberation of these two highly Abyssinized nations and to help them be re-Cushitized.>> ይሉናል ኦኖጎች። እንግዲህ እኛኑን አማራዎችና ትግሬዎች ከአቢሲኒያዊነት (አቢሲኒያ ማለት በኦኖጎች ኢትዩጵያ ላለማለት የሚጠቀሙበት በኛ የማይታወቅ ጌቶቻቸው ያስተማሯቸው የተሰጠን ስም ነው) ወደ “re-Cushitized” ዜግነት ነፃ እንዲያወጡን ነው ብያንስ “ኮሎኒያሊስቶች” ከሚሉን ሌሎቹ የነሱ ቡድኖች በለዘብተኝነት የቀረበው አንደኛው ይህንን ይመስለላል።

ይህ ፋሺስታዊ እና የደነቆረ የወረበሎች ምጥቀት ስናስበው በጣም አስቂኝ ከመሆኑ የተነሳ “ቁቤ” የነደፉላቸው የውጭ ጌቶቻቸውና ተባባሪዎቻቸው ያሰተማሯቸውን “ኢትዩጵያውያን” <<ጥቁሮች>> አይደለንም ነው የሚሉት የሚለው ጊዜው ያለፈበት ውሸት ያስተጋቡበት ለዘብተኛ የተባለው አቋማቸው አንዱ ይሄ ነው። ይሄ ደግሞ በኛ እንደበት ብንናገረው ስለማይመቻቸው በጥቁር አሜሪካኖች መሪ በማልካም ኤክስ ኢትዩጵያ የጥቁር ሕዝቦች ተምሳሌት የተከበረ ሕዝብ መኖርያ መሆኗንና የኦኖጎችና የሻዕቢያ ጌቶች የሚዘላብዱትን በእኛ የተዘረጋው ስም አጥፊ ዘመቻ ውሸት መሆኑን ካንደበቱ ያለውን ላስነብባችሁ ልሰናበታችሁ።

<< So, I went through Khartoum to Addis Ababa, Ethiopia, which is a wonderful country. It has its problems, and it's still a wonderful country. Some of the most beautiful people I've seen are in Ethiopia and most intelligent and most dignified, right there in Ethiopia. You hear all kinds of propaganda about Ethiopia. But any time a person tries to tell you as they've told you and me, that Ethiopians don't think they're the same as we are, that's some of that man's manufacturing. He made that up ...They are just as friendly towards us as anybody else is." (G. Breitman; By any means Necessary,(London: 1985), p. 142 >> ጌታቸው ረዳ - ሳንሆዘ አሜሪካ። http://www.ethiopiansemay.blogspot.com/

getachre@aol.com

Sunday, March 20, 2011

Be aware of liar oppositions!


ይድረስ ለጎጠኛው መምህር (አማርኛ) $25.00 እና ሓይካማ ( ትግርኛ) $15.00 መጽሐፌን ለመግዛት ዕድሉን ያላገኛችሁ ካላችሁ በሚከተለው አድራሻ ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ Telephone (408) 561 4836 (Getachew Reda P.O.Box 2219 San Jose, CA 95109) getachre@aol.com http://www.ethiopiansemay.blogspot.com/ Be aware of liar oppositions! You have heard me this week commenting with Islamic hardcore extremists (The Ethiopian Taliban and their PalTalks) and their savage acts (burning churches, killing, destroying properties…) against Christians in Ethiopia. You have also read me warning the Diaspora community and Ethiopians at home who are able to read me through underground channels that some Opposition media in the Diaspora and some political oppositions in the Diaspora flirting, abetting and aiding the OLF’s propaganda telling you all to give the well come greetings to the mercenary OLF for the news of the reunification of the OLF leadership to “destroy Ethiopia” similarly to the “AFC” with EPLF as principal organizer behind the scene. I am not going to tell you all who OLF is. Ethiopians and Oromo people and the world is familiar for 40 years how OLF leadership’s brain works. Now, this outdated, dead and medieval brain leadership is fooling the so called “Ethiopian Opposition organizations and their mediocre media” to tell you they are ready again to do their dirty work against Ethiopians and Ethiopia through some of the infantile (some of them hired hooligans) “Ethiopian Opposition” that is simply outdated, lost with no guiding principle of Nationalism. These idiots think they can throw Meles Zenawi and bring peace to Ethiopia (if that is their aim) if they hold OLF on their side, the OLF that is outdated guided with a medieval brain. To challenge Meles/TPLF is another thing and to salute anti Ethiopian elements like EPLF or OLF is laughable move and even dangerous to the country. Anyone who betrayed himself and conceder Ethiopia as a colonialist is a mercenary who doesn’t deserve any welcome greetings or friendly association from any patriotic Ethiopian. If these Diaspora opposition and their media allow OLF propaganda and associate with OLF, I don’t see any reason why they (the opposition media and the opposition parties in the Diaspora) associate themselves with Meles Zenawi who is not less enemy than OLF to the safety of Ethiopia. Hello!!!! They need to go to Addis and work with Meles Zenawi if they do see OLF a friendly entity to Ethiopia. If that is their weighing of OLF they need to work with TPLF and wish well come greeting if Seye , Gebru and Aregash, Awalom came together with TPLF: seriously! Some of these oppositions are still infantile after all these years dealing not know the medieval and outdated brain of OLF. Ethiopians should reject “right away” any mercenary who committed national crime and Human rights abuse such as OLF who itself called Oromo citizen not Ethiopian citizen. If these bankrupted and medieval brain leadership think Ethiopia is colonizer, they have no business to associate with any Ethiopians as far as removing Meles Zenawi. These opposition better choose Meles Zenawi than OLF if their infantile brain still thinks of congratulating enemy of Ethiopia. The Andargachew and Berhanu enterprise called Ginbot 7, and the Neamin Group called “Ethiopian Movement for unity and justice” and the unknown group calling itself “the Afar People’s Party” many of the above mentioned political parties who flirted and still flirt and have friendly relation with Isayas of EPLF= all called “ALEJE” are now giving warmly welcomes to the re-unification of the OLF leadership. Posted on ECADEF website Friday, March 18th, 2011. I will quote some of its infantile assessment of their press release: Quote: The news of the reunification of the OLF leadership and OLF’s determination to re-ignite the struggle for freedom and equality in Ethiopia will definitely create havoc in the camp The TPLF, the minority ethnocentric dictatorship in Ethiopia, the only entity that benefited the most from the split of the OLF leadership in the first place.” Really? These infantile opposition groups think the ONLY entity that benefited the most from the split of the OLF leadership is the TPLF. They think the unity of OLF is for Ethiopia’s benefit. Somebody give help to these PhD holders-, PLEASE! Will you?The unification will usher a new chapter in the struggle against the divide and rule policy of the TPLF regime and move the Ethiopian people one step closer to building a just, equal, and democratic Ethiopia on the ashes of Zenawi’s dictatorship.” Are you reading this? What chapter is going to bring the unification of anti Ethiopia? They failed to explain to you why they simply throw such propaganda without detailing how OLF’s strength will ashier to the unity of Ethiopia not to its demise knowing the OLF’s desire and program as NONE ETHIOPIAN CITIZEN is to destroy Ethiopia as a COLONIALIST out of OROMIA called OROMIA REPUBLIC. This group called ALEJE need to tell Ethiopians how OLF is going to ashier new chapter while OLF policy towards Ethiopia remains unchanged. I call these elements group and agents of liars. "With the winds of change blowing strongly towards sub-Saharan Africa, particularly Ethiopia, and the time could not be more opportune for the OLF to take its historic responsibility to work together with other democratic forces to find common ground and common solutions for the challenges and impediments in Ethiopia.” But they have never said it yet. And why would someone congratulate the unity of anti Ethiopia before it changed its policy? You think the wind of Libya will serve as a wholly water to bring the medieval brain OLF to the 21Century? What a mockery! What a childish wisdom! For twenty long years, the TPLF regime has oppressed and humiliated all of us, and looted regional and national resources from all of us. The Ethiopian people have suffered too much and too long while the elites wasted precious time arguing, at times, on irrelevant and meaningless issues.” Really? ALEJE seem to know the internal bickering of OLF. Mr./Mrs. ALEJE – let me tell you- not Only TPLF but OLF looted, burning Ethiopians property and institutions, they too murdered and humiliated the Amhara peasants, children and society through their policy of ethnic cleansing (one need to read the policy of OLF why they support and vow to carry ethnic cleansing ). Mr.ALEJE, can you tell Ethiopians the policy of OLF in its old or current program? Do you feel that pain and humiliation calling Ethiopia COLONIALISTS AND HABESHAS AND DEBTERAS, ABYSSINIANS for the last 30 years? You don’t think the peasants of Amhara suffered by Eritreans and OLF and its friend TPLF? I don’t think you see such humiliation by coordinated anti Ethiopian elements (like your new friends OLF and EPLF) that ignited humiliation, deportation, as suffering of people and nation? Do you? I don’t think you see that as crime. Do you? Why only condemning TPLF? Why not OLF and EPLF who are still remained as anti Ethiopia? “ALEJE believe …The reunification of the OLF leadership paves the way for all Ethiopian democratic forces to work hard, make up for the lost times, and lead the Ethiopian people to victory.” This is the most infantile press I have ever witnessed to read. How can OLF leadership pave the way for all democratic forces to work hard make up for the lost while knowing OLF is not a democrat but a fascist with a fascist program? What a mockery century we are in? Is these really elements who will liberate Ethiopia from TPLF with this kind of thinking? I leave that to all of you to revise the mind of these unlearned opposition who some of them fled from the womb of TPLF recently and some as Mayor of TPLF, and some writing TPLF propaganda for years whom they still think OLF the reunification of OLF will ignite democratic forces to work hard make up for lost ties and lead Ethiopian people to victory. How Fascists with Fascistic program and policy ignited democracy and freedom to society is unheard of. Victory to the victims of OLF and shame to those who kiss OLF on its feet in the hope they will carry them on the back to Addis Ababa while OLF itself is outdated and bankrupted. OLF is old political gambler, who lost every corner of the card it played on the political and battle filed for over 40 long and frustrating years which at last chose to settle in the West applying for hand out from the West. ALEJE think OLF leaders are united to pave them the way to democracy while the fact is that the story that we heard they united today will be the contrary story of tomorrow. Mark my word, okay! ALEJE has the full confidence on the OLF leadership to take prompt, decisive, and groundbreaking measures that will embolden the Ethiopian people to light the torch of freedom.” Shocking!, sound confidence , such full expression of confidence sounds from OLF member not from outsider as when we look at the way it is portrayed. In such confidence. This remind me the Tigringa proverb, “Zey Hawi Humum Agule Hagay Yiraayo” the Amharic approximate translation- “Doctor can’t save a patient from his death no matter what the Doctor prescribed him for his illness if you heard the patient talking or wishing about getting a fruit called “Agule” during a winter time that grow/ripped /available on Summer time only.” This opposition who think are confidence about TPLF’s leadership seemed to be ill at this moment of time. Victory to Ethiopia and to the victims of OLF, shame to their well wishers who are badly sick themselves wishing to rip something that is never heard or seen grow. Thanks- Getachew Reda editor Ethiopian Semay www.ethiopiansemay.blogspot.com getachre@aol.com

Friday, March 18, 2011

Language Imperialism

ይድረስ ለጎጠኛው መምህር (አማርኛ) $25.00 እና ሓይካማ ( ትግርኛ) $15.00 መጽሐፌን ለመግዛት ዕድሉን ያላገኛችሁ ካላችሁ በሚከተለው አድራሻ ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ Telephone (408) 561 4836 (Getachew Reda P.O.Box 2219 San Jose, CA 95109) getachre@aol.com www.ethiopiansemay.blogspot.com Language Imperialism Have you seen the OLF Press posted on Ethiomedia.com lately? If you do, you might have noticed the seal of the press carrying the Arabic and Latin language, nothing Ethiopia language used there as a symbol or word in it. The banda/the mercenary group “TPLF and OLF” call the Latin and the Arabic scripts “the language of nation, nationalities, and people” of Ethiopia. We are well aware that not now that our national spoken and written scripts of the Ge’ez get injured, the offense against our indigenous religion and language started during the Portuguese, the Islamic Turk/ Imam Ahmed Ebrahim (Girang Ahmed), who some say he was Palestinian came through Turk and some say was multi-ethnic Ethiopian (Somali/Adal/Belew), and the Italian invasion against our country Ethiopia. These invaders impose the Arabic name and Mohammodian/Islamic religion and the Arabic language as well the usage of Latin to replace indigenous names /peoples’/ and the national language its font the Ge’ez and Amharic during the invasion. Sadly and worst, the abusers are the Ethiopian Islam followers willingly pray, write and communicate in the Arabic language as if they are Arab nationals, as if they have no language of their own. We all know that these people are Ethiopians not Arabs, therefore, there is option for them that they could have used the Islam religious books interpreted to the Ethiopian language and do their meditations and pray in their own language as Ethiopians, but unfortunately, they have disrespect their own language by discarding it as if the Ge’ez is not theirs but colonialist language or Orthodox Christian language. What a shame! I will like you do visit any of those Ethiopian Islamic Pal Talks- you will be shocked to your nerve as if some electric current pass through your skin when you listen those youngsters speaking, praying, and communicating in Arabic. Not only that you will also hear that these Islamic followers in those Pal Talks calling the Christians as HABESHA similar to the Arabs that they worshipped and willingly surrender their usage of language and religion to them (to the Arabs). Of course such is familiar with OLF/ONLF and therefore those Islamic youngsters on those Pal Talk media could be OLF or ONLF members also, but whatever they are sadly they do convince themselves the Arab term ‘HABESHA’ referred to the Christian people. Anyone who wants to debate with me on this matter please do contact me and we can discuss, but I know they can’t because they knew they surrender themselves willingly to foreign languages and have no intention of regret or re-visitation to the damage and dignity as Ethiopians. The Somalis, Djibouti, Sudanese, Nigeria… did the same surrender and accepted Arabic and Latin languages as their own. It is shame to see all those countries intellectuals did nothing to avert or alert their society the humiliation they accepted as a norm. Worst of all some people say Islam was Ethiopian indigenous religion to only end up expose their silly thoughts. Islam or Arabic never was an Ethiopian indigenous language or religion. It was pressed up on the people by sword and invasion. We are of course familiar that worst offense to the Ethiopian language, culture started during the 20 years of TPLF hegemonic system in Ethiopia intentionally implemented as a policy under TPLF’s language proclamation. I am not surprised to see TPLF destroying the Ethiopian dignity, language, culture and sovereignty since is its mission is to do the dirty game of the Imperialists and the Arab kings in a proxy. That is exactly why the IMF and Arab Ballooners allowed TPLF to borrow Billions in exchange to surrender the sovereignty of the Nation. What makes the news new is the opposition media in the Diaspora suppose to be “Pan Ethiopian” are also increasingly part of the covert schemes to accomplish such mission. Go and visit their websites to see it for yourself. In the last 20 years, Arabic and Latin fonts are increasingly becoming the popular chosen languages for marketing, praying and educational usages in Ethiopia (even in Tigray TPLF intentionally guided the poor Kunama, Afar, Saho to use Latin/Arabic be used in school and public offices). Leaving the mercenary TPLF conspiracy aside, the Ethiopian Islam religion leaders and their religion scholars as I said it above are culturally bankrupted failed to teach and guided their fellow members to use Ethiopian language the Ge’ez alphabet to write and the Ethiopian national language Amharic or their own community dialogues to use it when they pray instead of using Arabic language/terms/vocabularies which is entirely foreign to Ethiopians. I have made my position clear to the community never hesitate expose or criticize to anyone who opened his/her language unguardedly to be replaced by Arabic or Latin even if it is a “RELIGIOUS” sector. It is a No, No! Religion or politics can’t be spared out of criticism just because they are party or religious sectors. If that religion is disrespect the national language or that political party or civic society is using foreign languages while there option to use the national language in script or in a spoken form is available, there is no reason to let that sector go on freely to ruin the country’s language. There is no such freedom of choice when it comes ruing the national language. Let me make my argument clear with no hesitation, freedom have its limits when it comes to such issue (there is no self determination issue that dictates any thing just because of the slogan of “self determination” which is in many ways a “bogus”. Time change, yes, time changes, but not ‘time’ by itself come to a change, but ‘we’ are the dynamics of the change that makes the change. Galileo was put to death because he changed the perception of the religion that had false view what is there above us/ the sky , but obviously his death and condemnation triggered the change how people should see the universe. He was the instrument of change of our time. In the past, on my commentaries and interviews that no Ethiopian media or citizen should collaborate in such schemes, this is because down the line such mission is going to accomplish the neo –imperialism schemes that aimed to kill the culture, the language and identity of the Ethiopia people slowly but surely if it continues accepted in the name of “SELF DETERMINATION” which is in many ways a bogus slogan just like DEMOCRACY – the democracy that is hard to see it in many ways no matter where you are (it gives something sweet to convince you, but traded you for the bitter on the side). We are at the time of neo Imperialism, no question about it. What is neo-imperialism? An obvious form of neo-imperialism is Language Imperialism: the language of the "stronger" foreign nation gradually taking the place of the national language(s). Currently in Ethiopia the usage of the Arabic and Latin fonts are spreading fast in the Oromo and Islamic religious community during the reign of TPLF for the last 19 years in its worst offense ever. Ethiopian national language the Ge’ez font and the Amharic as a bridge to the population of Ethiopia is now replaced by Latin and Arabic through the system called “language Imperialism”. Orthodox Christian books written in Ge’ez and Amharic or its songs/Kidase is now replaced by Tigringa preachers and Tigringa books conceder part of the TPLF policy to revolutionalize Tigringa even in the religion sectors in Tigray as it is illegal to use commercial signs or symbols written in Amharic or other language except that of the Latin Oromo language called QUBE in the Oromo areas. The issue in Tigray or Oromo in regard to the language is designed under the plan of the MLLT (Marxist Leninist League of Tigray ) manifesto called REVOLUTIONARY DEMOCRACY. When Arabic and Latin is increasingly respected by young Oromo and other community who are now using those foreign languages/fonts in their daily prayers, governmental or school or public offices by abandoning away the national language, there sure will create victimized society inside them or outside them also. Those nationals, (within or surrounding them) who do not speak it, gradually become second rate citizens whenever they move to those areas looking for work or social interaction (because there is no national language developed inside them- it is rather the contrary “the dying of national language”). Even in the case of the foreign language being received as a "binding element" in a multi-cultural nation, even if (often young) nationals pride themselves to be able to speak the foreign language, it is still language imperialism not Ethiopian. It is either-or: either the foreigner humbles himself to the host culture, or he forces his host to the toddler stage and makes a little England/America/Arabic around himself, where he is the Eloquent Leader. What that means is Imperialism is in without firing a single shot to force himself in. That is what I am talking about now. To be clear: - Opposition Media in the Diaspora (Ethiomedia, Ethioforum.org, Abugida, ECADEF, Ginbot 7, ESAT) are direct or indirect harmonizing an agreement to perform together an illegal activity of destroying the national language by allowing their media to have access to address their guerrilla activity news, their anti Ethiopia press relies, propaganda campaign either through interview or commentary to those known mercenaries such as OLF and its agents. Pan Ethiopian groups should be openly reject and challenge to those opposition media in the Diaspora or inside the country who are willing to give access to known anti Ethiopian elements or sympathizing or flirting with such elements of destruction who killed thousands of thousands of Amhara population (school children, elders, mothers, blind…) in the form of ethnic cleansing. Anyone who allow access to such anti Ethiopian elements are collaborators in the destabilizing a nation. Times after time I have said, OLF, ONLF, EPLF are not better or option than the TPLF. When TPLF or OLF or Diaspora opposition media honor Arabic/Latin script posted on their media conceder as Ethiopian national language or local language, or community language- it should be seen and interpreted as a backup for the promotion of Imperialism. The lie behind such fraud is a “toxic” to cultural and to the Ethiopian linguistic development. It is like a weed planted by Arabs and Europeans (remember Italian invasion] to kill Ge’ez-the only script and spoken language in Africa. Those who have policy of restriction of access to the OLF (Qube) and other Arabic script should be honored and respected as genuine Pan Ethiopians apart from the aiders and abettors of Imperialism language promoters. So Ethiopian should fight the new form of Colonialism that is currently killing our language, they should applying a restricted access to those who are in the business of anti Ethiopia. OLF is still killing Ethiopians, OLF never believe itself as an Ethiopian, therefore no Ethiopia should allow its press or its anti Ethiopia guerrilla news as long as it remain none Ethiopian citizen. I and my other compatriots who are not visible to me strongly condoned Ethiomedia, Ethioforum, Abugida, ECADEF, ESAT TV and Ethiopian Review and their likes who are for many years and still allowing these groups (OLF, ONLF,…) posting their press release, propaganda papers, interviews, their conference resolutions, video and audio releases on their media. I have been condemning specially “Ethiomedia, ethioforum, Abugida for a long time and now comes a new cannel calling itself ESAT TV joining them airing the Ginbot 7 (lead by a typical racists such as Andargachew the well known Amhara hater (read Ye Amara Hezb Keyet WedYet) and Berhanu Negga who labeled Hailu Shawul or EAUP as Amhara promoter/s aiming to replace the Tigrayan Meles/TPLF who is a Tigrayan promoter) and OLF leaders’ propaganda interview over and over as if they lack Pan Ethiopian leaders or political analysis to interview. Therefore, they gave a hoot to my years of complaints against their effort for allowing the anti Ethiopian agents an access to their media to spread their anti Ethiopia propaganda to confuse the public and to the outside world while at the same time deny access to those who oppose the propaganda of OLF and ONLF (they refuse papers written by historians and patriots to post them if they contain the term GALA “OLF teaches the public GALA as Amhara given insult which is entirely a bogus propaganda and lie) while allowing the OLF or ONLF and their likes papers with terms like “Habesha, Abyssinia, Colonialists, Neftenga, Debtera…). As long as aiders and abettors to those anti Ethiopia elements such as OLF who is responsible for ethnic cleansing and many other crimes remaining to their service, we will continue exposing them as collaborators of the anti Ethiopian elements. It doesn’t matter how much they cover themselves to look patriots while aiding and abetting these enemies on their media to confuse our people in order to forget our people their crime, no matter how many rounds of World tour Berhanu Negga and his likes perform with OLF leaders and the like mercenaries we will still stand firm exposing the crime of OLF and the collaborators who are trying to beautify the image of those in involved in the carnage of so many millions of Ethiopian peasants and elders and school children. Ethiopia will definitely survive at the end and all the aiders and bitters will be put to their shame where they belong. Our fight is bitter and long, our enemies are with different faces, at the end Ethiopia will prevail. As Professor Seyoum Gelaye said in his article “Fabrication of Ethiopian History continues unabated” “It is time for all Ethiopians to unite and struggle so we may fight back folks like Mr. Hassan Abdullahi, Melese Zenawi, Isayas Afewerk and other indigenous ethnic warlords, threatening the survival of this glorious nation, Ethiopia.” Indeed it is time for all Pan Ethiopian sectors to condemned opposition media who allow access to those who are continually in the position of fabricating Ethiopian history and mission of destroying our national language the Ge’ez font and the Amharcic language.Thanks Getachew Reda editor Ethiopian Semay. (www.Ethiopiansemay.blogspot.com)

Friday, March 11, 2011

በአሰንዳቦ የክርስትያኖች ጥቃትና የአሜሪካው ድምፅ

በአሰንዳቦ የክርስትያኖች ጥቃትና የአሜሪካው ድምፅ

አይደር ከድር በጂማ ዩኒቨርሲቲ የእስልምና ኃይማኖት መምህር ነው። የአሜሪካ ድምፅ ራዲዩ የአማርኛው ክፍል ለቃለ መጠይቅ አቅርቦት ነበር። ጋዜጠኛው አዲሱ አበበ በከፋ ክፍለሃገር (በባንቱስታዎቹ መልካአ ምድር አጠራር “ክልል”) ጅማ አካባቢ አሰንዳቦ በተባለች ትንሽ ከተማ ሰሞኑን ቁጥራቸው “ከአንድ ሺህ በላይ” የሚገመቱ እስላሞች የተካፈሉበት በየገጠሩ ባሉት 28 የክርስትያን መኖሪያ ቤቶችና 59 አብያተ ቤተክርስትያናት ላይ “በጂሃድ” መልክ በማጥቃት ተግባር እንደተሳተፉ በውጭ አገር የዜና ዘጋቢዎች በኩል በርካታ ዘገባዎች የተሰራጩትን ዜናዎች አስመልክቶ የጂማ ዩኒቨርሲቲ የእስልምና መምህር የሆነውን አቶ አይደር ከድር ሁኔታው እንዲገልጽለት ለጥያቄ አቅርቦት ነበር። እኔ የገረመኝ የመምህሩ ክስ ነው። እዚህ አሜሪካን አገር ውስጥ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዩች የተቋቋሙ በየፓልቶኩ በክረስትና እና በኢትዩጵያ ታሪክ የዘላፋ ዘመቻ አለፍ ብሎም ዘረኝነት የተሞላበት ሲያናፍሱና ሲለዛብዱ የሚደመጡ ዋሾች የሚያጉረመርሙት ዓይንት በቪኦኤው በተለይም አዲሱ አበበን የአንድ በተክርስትያን ማህብር ቦርድ አባል መሆኑና ለሃይማኖቱ የሚያዳላ እያሉ የሚዘላብዱት ሙጃሃዲኖችና ጣሊባኖች የሚከስቱን የክስ ዓይነት ቅሬታ መምህሩም አብሮ ያንኑ ቪኦኤ ላይ ቅሬታውን/ክሱን አሰምቷል።

በአዲሱ አበባ የስልክ ጥሪ እንጀምር ፡ በመጀመሪያ አቶ አይደር ከድር በአድማጮች ስም አመሰግናለሁ።የዛው አካባቢ ኗሪ ነዎት፡ ከዚህ በፊትም ሕብረተሰቡን ለማረጋጋት ብዙ እንደሰሩ ሰምቻለሁ፡መምህርም ነዎት ማለትም የእስልምና ትምህርት እያስተማሩ እንደሆነ አቃለሁ፡ባካባቢው ያለው ሁኔታ ቢየስረዱን? አይደር፡ በመጀመሪያ ቪኦኤ ላይ ያለንን Comment ሁኔታ Churchቾቹ መቃጠሉን ብቻ ሳይሆን Churchቹ ለመቃጠሉ ምክንያት የሆነውንም balanace አድርጋችሁ መናገር አልቻላችሁም። Church ተቃጥሏል፤ለመቃጠሉ በዓይናችን አይተናል፡ይኼ ነገር ከተከሰተ ከሰማን ሄድን። እኔ በአይኔ ያየሁት “Church” ተብሎ ያለው የሰበካ ቦታ ተዘጋጅቶ ገዝተው ቦታውን …(?)የሚያደርጉበት ነው። ያው ተከልሎ ብዙ ነገር ተደርጎ ፤ ያን ያክል አይደለም፤ ግቢ ያለው እንደዚያ ዓይነት ነገር አይመስለኝም ። ስንሄድ ተቃጥሏል። አንድ ተቃጥሏል። “አሰንዳቦ” ከተማ ውስጥ ሦስተኛ ደግሞ ተቃጥሏል ግን እኔ በዓይኔ አላየሁም። ይሄ መሆን እንደሌለበትም ለሕዝቡ ተናግረናል ሸሆቹም ኢማሙም ተናግረዋል።…….(?) አቶ አይደር የሚለውን እስተኪ ዘርዘር አድርገን እንመልከት። <<ቪኦኤ ላይ ያለንን Comment ሁኔታ Churchቾቹ መቃጠሉን ብቻ ሳይሆን Churchቹ ለመቃጠሉ ምክንያት የሆነውንም balanace አድርጋችሁ መናገር አልቻላችሁም።>> አብያተ ክርስትያናት እና የክርስትያኖች መኖርያ ቤቶች ከአንድ ሺህ በላይ እስላሞች በጂሃድ መልክ የተካፈሉበት የማጥቃት ዘመቻ መምህር አይደር በአሜሪካ ድምፅ አዘጋጆች ላይ ቅሬታ ማሳደሩ ጥቃቱ የፈጸሙት እስላሞች ወደው ሳይሆን መጀመሪያ ለዚህ ሁሉ ሰበብ ጠብ አንሺዎች ክርስትያኖች ናቸው ለምን ሰበቡን አትዘግቡትም ይላል፡ “ምክንያቶቹ ክርስትያኖች ናቸው” ሲል “በምስክርነት” ጥቃቱ የአጸፋ እርምጃ ስለሆነ ሕጋዊነት እንዳለው ያረጋገጠ ይመስላል። ያውም ፈራ ተባ እያለ <<ከዚያ በሗላ ተናዶ የሰሩት ስራ ትክክል ነው አይደለም እሱ ሌላ ነገር ነው። >> የሚለውን ስትመለከቱ “ትክክል አይደለም” ብሎ ማለት እንኳ መድፈር አቅቶት “ፈራ ተባ ሲል” ክርክር ውስጥ የሚያስገባ “ማኒፒለሽን ቲኦሪ” ውስጥ ይጎተታል። አስገራሚ! አቶ አይደር ከድር በማስከተልም እንዲህ ሲል የራዲዩ ጣቢያው ዘጋቢዎችን ይኰንናቸዋል እንዲህ ይላል።

<<እናንተ ጋር ያለን (ቅሬታ)፤Cause የሆነው 1ኛ ስላልተናገራችሁ ካንድ ወገን ብቻ መቀበላችሁ 2ኛ ያጋነናችሁ ይመስለኛል።>> አዲሱ ጣልቃ ገብቶ “..ተቃጥሏል… (?)፡ የሚል የማይሰማ ድምፅ ሲጠይቅ ይሰማል፡ አቶ አይደር ከድር እንዲ ሲል ይቀጥላል፡

<<መቃጠሉ የሚያጠራጥር አይደለም፤አዎ ተቃጥሏል>> 1ኛ <<መቃጠሉ ግን ይህን ያክል ተቃጥሏል የሚል ግን የተጋነነ ነገር ይመስለኛል።>> 2ኛ <<ሁለተኛ “በክርስትያኑና በሙስሊሙ መካከል ጥላቻ እንዳለ ነው የገለጻችሁት>> ጣልቃ ገብቶ አዲስ አበበ ጥያቄውን እንዲህ ይላል፡

<ጥላቻ እንዳለ ገልጻችሗል ብለዋል፡ ይሄ እንዳለ በሪኮርድ ተቀርጾዋል? አድምጠዋል?>

<<አቶ አይደር ከድር፦አልተቀረጸም፤አልተገለጸም።>>

እንግዲህ አቶ አይደር የእስልምና ሃይማኖት አስተማሪ ነው፤ እስልምና ደግሞ ቁርአኑን ለማንበብ የአረቦች ቋንቋ ማወቅ ስለሚያስፈልግ ስለማላውቅ አንብቤው አላውቅምና “እውነትን” ማስተማር እንደሚገባ የሚያስተምር እንደሆነ ግን እገምታለሁ። ከሆነ መምህር አይደር ከድር ለምን “ባንድ ምላስ ሁለት ራስ” መናገር ፈለገ?

አዲስ አበበ በማከታተል እንዲህ ሲል ይጠይቀዋል፡ ተጋነዋል ያሉትም አድምጫለሁ፡ ምን ያህል ቤተክርስትያኖች እንደተቃጠሉ እርስዎ ሊገልጹልን ይችላሉ?

አቶ አይደር፡ <<ስንት እንደተቃጠለ ገጠርም አካባቢ ስለሆነ ስንት እንደተቃጠለ ማግኘት አልቻልኩም፡ግን እናንተ እንዳለችሁት የተጋነነ አይደለም። ምናልባት 10 ከአስር በላይ..። ከዚህ ውጪ Information ላይኖረኝ ይችላል።>> መረጃ የለኝም ካለ ሌለውን ተመልሶ አጋንናችሁታል ብሎ ሲያሳጣ/ሲከስ/ሲወቅስ ዜናችሁ ተጋኗል ሲል፤ለመጋነኑ መረጃው ይሁ ነው ብሎ መረጃ ካላመጣ “ተጋኗል” ብሎ መክስስ ሁኔታንና ራስን defense mechanism ውስጥ አስገብቶ minimization ጥቃቱን አቃሎ እንዲታይ ሽፋን ፍለጋ መግባት ነው። ባጭሩ “defense mechanism” ማለትም ‘መካድ”/Denial ውስጥ ለመከናነብ ፍለጋ ነው።

ዜናው የሚለው ይህ ጥቃት ሕብረተሰቡን ያካተተ ጥቃት ነው። አቶ ከድር እንዳለው በቤተሰብ ይነት የተነሳ ግጭት አይደልም። የሃይማኖት ግጭት ነው፤ ጥላቻ ነው! ክህደት ማለትም ፈረንጆቹ Denial የሚሉት defense mechanism የክህደት መንገድ Sigmund Freud Ytbalwe የተባለው አውሮጳዊ የስነ ኣእምሮ ሊቅ እንዲህ ያቀርበዋል “ in which a person is faced with a fact that is too uncomfortable to accept and rejects it instead, insisting that it is not true despite what may be overwhelming evidence.” አንድ ሰው ከእውነት ጋር ፊት ለፊት ሲገጥም፤ የማያጠራጥር መረጃ እያየም ቢሆን የፈለገው ይሁን ተቀባዩ ጭብጡ እንደጋሬጣ ስለሚወጋው እውነታውን ላለመቀበል አላምንበትም ሲል ይጋፈጣል።” አቶ አይደር የእስልምና ሃይማኖት መምህር ሆኖም ይህ እውነታ ላለመቀበል ተጋኗል ሲል እንደገና አልተጋነነም ሲል እውነታው እየተጋፈጠውም ቢሆን እንደገና ጥቃቱ ወደ ማሳነስ በመግባት minimization ወደ ሚሉት ክርክር ሲገባ ይደመጣል። minimization - admit the fact but deny its seriousness (a combination of denial and rationallization) ይህ ምን ማለት ነው፡-ድርጊቱን መፈጸሙ (ጸ/ላላ ብሎ ይነበብ) ማመን - የድርጊቱ ከባድነት ግን ማሳነስ” ማለት ነው። በክህደትና በማመን መሃል መዋዠቅ ማለት ነው። ይሄ ደግሞ ለተከሰተው ሁኔታ እጅግ በጣም በሳላ ሚዛን አይደለም። ይህ ምን ለማሳየት ነው? Projection የሚባል ነገር አለ። Projection ከውስጡ የጥፋቱን ከባድነት አምኖ ሃላፊነት ላለመቀበል መሸሽ ነው። ይህ ደግሞ ከላይ እንደተመለከታችሁት - ለጥቃቱ ሰበብ በአቶ አይደር ቃላት “cause”መነሻው ክርስትያኖች መስጊድ ግቢ (?) ሽንት ስለሸኑ ለጥቃቱ “cause”መነሻው ራሳቸው ስለሆኑ እሳለሙ ተናዶ የክርስትያኑን አጥቅቷል ነው የአይደር አባባል። ጭሱ ሳይሆን ሃላፊው እሳቱ ነው። እሳቱ ሳይሆን ሃላፊው ለኳሹ ነው cause ነው፡ causeዙ ደግሞ ክርስትያኑ ነው፡ አናዳጁ ክርስትያኑ ተናዳጁ እስላሙ ስለሆነ “ተከሰተ”። ነው ምመህር አይደር እያለን ያለው።

ሕብረተሰቡ ውስጥ ለ19 ዓመት እየተስፋፋ የመጣው የሃይማኖት እና የጐሳ ግጭት እንደዚህ ዓይነት ዲፌንሲቭ እና ክሕደት በአጠቃላይ በሕብረተሰቡ መንፈስ ውስጥ መኖር እንኳን ለሊቃውንት ለኛ ለተራ ዜጎችም ግጭቱ ቀላል እና ቤተሰባዊ እንዳልሆነ ማረጋገጥ አያቅትም። ፈረንጆቹ እንደሚሉት general existence of denial is fairly easy to verify, even for non-specialists መላት ነው።. ሌላው የገረመኝ የተዋህዶዎቹን ቤተ ጸሎት ልተወውና የፕሮተስታነቶቹ ቤተ ጸሎትም ምምህር አይደር ከድር እንዴት እንዳናናቀው ተመልከቱ ፤ እንዲህ ይላል፡ <<እኔ በአይኔ ያየሁት “Church” ተብሎ ያለው የሰበካ ቦታ ተዘጋጅቶ ገዝተው ቦታውን ጸሎት የሚያደርጉበት ነው። ያው ተከልሎ ብዙ ነገር ተደርጎ ፤ ያን ያክል አይደለም፤ ግቢ ያለው እንደዚያ ዓይነት ነገር አይመስለኝም >> እንዲህ ዓይነት አስበዋሪ ግምገማ ከአንድ የዩኒቨርሲቲ የሃይማኖት ምምህር አንደበት ሊወጣ የሚጠበቅ ነው”? ግቢ ስለሌለው ተቃጣለ የታበለው “Church” ተብሎ ያለ ያን ያክል አይደለም ማለት ምን ማለት ነው”? መስጊዶች ዛፍ የላቸውም፤ ግቢ የሌላቸው መስጊዶችም አሉ፤ ታዲያ ግቢ ስለሌላቸው ያን ያክል አይደለምና ቢቃጠልም “መስጊድ’ መባል የለበትም ማለት ይቻላል? ምንም ይሁን ምንም እነኚ ዜጎች ገዝተውም ይሁን ተከራይተው “ጸሎት የሚያደርሱበት ነው። ሲቃጠል እንደ ቤተክርስትያን አታስቡት ማለት ምን ይሆን ትርጉሙ?

ከዚህ በታች ያለውን የጅማ ዩኒቨርሲቲ የእስልምና ሃይማኖት ምምህር አቶ አይደር ከድር ያለውን ተመልከቱና ፍረዱ፡ እንዲህ ይላል። <<እናንተ! ይሄ ሊከሰት የሚችል ነው አብሮ የሚኖር ሕዝብ በቤተሰብ ጭቅጭቅ ይነሳል፤ በቤተሰብም አባት በልጅ መካከል ቅጭት ሊሆን ይችላል..ይሄ Exeptional እንጂ ሁሌም በሙሰሊሞችና በክርስትያኖች ያለ ልዩነት አይደለም።>> ጂማ ውስጥ በተከታታይ፤ ሐረር ውስጥ በተከታታይ እና ሌሎች ቦታዎች ለ19 ዓመት ሙሉ የተካሄዱ የጎሳ ግጭቶች ዝርዝር እንዘርዝር ቢባል ብዙ ጥራዝ መጽሐፍቶች የሚያስጽፍ ነው። መምህሩ minimization ወደ ሚባለው ጨዋታ ባይገቡ አዋቂነት ነው። በዚህ ድረገጽ ማለትም ኢትዩጵያን ሰማይ ድረ ገጽ ወደ ቀኝ በኩል በመጀመሪያ ረድፍ የተለጠፈው ጅማ ውስጥ በ1998 ዓ.ም በክርስትያኖች ላይ የተከሰተው ጥቃት የተቀረጸው አሰቃቂና አሳፋሪ ቪዲዩ ይመልከቱና (ከዚያ በፊት በርቀት ዘመን የተደረገው አሳፋሪ ስራ ሳናወሳ ማለት ነው፦የቅርቡ እንኳ በወያኔ አስተዳደር የተደረጉት ተከታታይ ጥቃቶችቹ ስንመለከታቸው) ጥቃቶቹ የቤተሰባዊ ግጭት ይመስላሉ? መምህረ ከድር Exeptional እንዳለው እንዲህ በቃላሉ Exeptional ተብሎ የሚገለጽ ነው? አላህ ይማራችሁ! አመሰግናለሁ ጌታቸው ረዳ “የኢትዩጵያን ሰማይ” ድረገጽ አዘጋጅ። ይድረስ ለጐጠኛው መምህር ጥቂት ቅጂዎች አሉ ለማንበብ የፈለጉ በ408 561 4836 ይደውሉ። http://www.ethiopiansemay.blogspot.com/

በአሰንዳቦ የክርስትያኖች ጥቃትና የአሜሪካው ድምፅ

በአሰንዳቦ የክርስትያኖች ጥቃትና የአሜሪካው ድምፅ

Thursday, March 10, 2011

Police arrests 130 Muslims over Church burnings

Police arrests 130 Muslims over Church burnings March 9, 2011 (ADDIS ABABA) – Police in Ethiopia have arrested at least 130 people who are suspected of involvement in burning down dozens of churches near Jimma town in Ethiopia’s western Oromia region, where Muslims are the majority.
The arson of dozens of churches and homes in a Christian area of the Asendabo district in Jimma occurred after a Christian allegedly desecrated a copy of Muslim holy book, the Koran, by tearing it up. Sources from the area said that at least one person was killed and thousands of Christians have reportedly fled since the attacks erupted few days ago. Police said it has pressed charges against the 130 suspects and said they were pursuing many others. Over one thousand people are are said to have been engaged in the attacks, which according to sources, also has led to the burring down of 59 churches and at least 28 homes of Christians. According to Jimma residents over 4,000 Christians have fled their homes in fear. Ethiopia is about 60 percent Christian and 40 percent Muslim however such incidents of violence between the different religious communities are relatively rare. Source - Sudan Tribune (Vist www.ethiopiansemay.blogspot.com)

Tuesday, March 8, 2011

Stop Supporting the Lybia Revolutionaries

Stop Supporting Lybian Revolutionaries who are anti Black Immigrants (www.Ethiopiansemay.blogspot.com) getachre@aol.com
Sorry, Libyan Revolutionaries are not defending Human Rights
Stop Supprting those idiots!!!! They are not revolutionaries, but anti Ethiopian refugees, anarchist and racists. They are responsible for murdering, kidnapping and raping blacks. Ethiopian refugees are coming under attack by the white racist Libyan Arabs. Stop supporting the so called revolution in Libya. It is anarchy; it is racism and unorganized and useless revolution. Media need to stop airing these anti black anarchists, and extremists with a mission of building the Arab racisms and anarchists and Islamic extremists in the name of “REVOLUTION”! Editor Ethiopian Semay. Getachew Reda U.S.A www.Ethiopiansemay.blogspot.com getachre@aol.com