Sunday, November 30, 2025

ድሮ “የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ” መሪዎች የነበሩት የእነ ዶ/ር አረጋዊ በርሐ እና ኢንጂነር ግደይ ዘርአጽዮን ዕድል ያላገኘው ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ 11/30/25 ጌታቸው ረዳ Ethiopian Semay

 

ድሮ “የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ” መሪዎች የነበሩት የእነ ዶ/ር አረጋዊ በርሐ እና ኢንጂነር ግደይ ዘርአጽዮን ዕድል ያላገኘው ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ

11/30/25

ታቸው ረዳ

Ethiopian Semay



አዲስ ክስተት ሰምተናል

ድሮየህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይመሪዎች የነበሩት የእነ / አረጋዊ በርሐ እና ኢንጂነር ግደይ ዘርአጽዮን ዕድል ያላገኘው በጎጃሙ የፋሺስቱ ክንፍ ላለመገደል ለወያኔ መሰዋት ያደሩ እና ከሥራው አባርሮ እስር ቤት አስገብቶ ደቦ ላሰቃየውበለውጡ ወቅትየተፈታው ጫካ ገብቶ ፋኖን ያደራጀ ፤ ብዙ የታገለ ፤ ከወያኔ ከቶ አላብርም ብኢትዮጵያዊከቡር ምስዋዕት መሆኑን እና ከጅምሩ ከጎጃም “የፋሺስቱ ክንፍ” ጋር ልዩነት እንደነበረው ጊዜ ሲያስረዳ ነበረው ጸረ ወያኔው ኢትዮጵያዊው ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ በተከሰተው ልዩነት ተገፍቶ ወደ አብይ ሕመድ ሥርዓት ሸሽቶ ገባ (የሚል ወበሚከተለውሰሞን እንመለከታለን።

ልፍሰፍሱ ማሃይሙ የሸዋው መከታው ማሞም ለወያኔ ካደሩት የፋሺስት ከንፎች ጋር በመወገኑ ክዶታል (ያንን ከመከታው ቃለ መጠይቅ ከወር በፊት አድመጠናል)

አሁን ያለው ጥያቄ እሰከንድርም ወደ ፋሺስቶቹ ክንፍ መሸብረኩን ወይንም አለመሸብረኩን መረጃ ካላችሁ ሃሳብ ስጡኝ።

ጌታቸው ረዳ -  Ethiopian Semay

No comments: