ድሮ “የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ” መሪዎች የነበሩት የእነ
ዶ/ር አረጋዊ በርሐ እና ኢንጂነር ግደይ ዘርአጽዮን ዕድል ያላገኘው ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ
11/30/25
ጌታቸው ረዳ
Ethiopian Semay
አዲስ ክስተት ሰምተናል።
ድሮ “የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ” መሪዎች የነበሩት የእነ ዶ/ር አረጋዊ በርሐ እና ኢንጂነር ግደይ ዘርአጽዮን ዕድል ያላገኘው በጎጃሙ የፋሺስቱ ክንፍ ላለመገደል ለወያኔ መሰዋት ያደሩ እና ከሥራው አባርሮ እስር ቤት አስገብቶ ደብደቦ ላሰቃየው “በለውጡ ወቅት” የተፈታው ጫካ ገብቶ ፋኖን ያደራጀ ፤ ብዙ የታገለ ፤ ከወያኔ ከቶ አላብርም ብሎ “ኢትዮጵያዊነት” ከቡር ምስዋዕት መሆኑን እና ከጅምሩ ከጎጃም “የፋሺስቱ ክንፍ” ጋር ልዩነት እንደነበረው ብዙ ጊዜ ሲያስረዳ የነበረው ጸረ ወያኔው ኢትዮጵያዊው ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ በተከሰተው ልዩነት ተገፍቶ ወደ አብይ ሕመድ ሥርዓት ሸሽቶ ገባ (የሚል ወሬ) በሚከተለውሰሞን እንመለከታለን።
ልፍሰፍሱ ማሃይሙ የሸዋው መከታው ማሞም ለወያኔ ካደሩት የፋሺስት ከንፎች ጋር
በመወገኑ ክዶታል (ያንን ከመከታው ቃለ መጠይቅ ከወር በፊት አድመጠናል) ።
አሁን ያለው ጥያቄ
እሰከንድርም ወደ ፋሺስቶቹ ክንፍ መሸብረኩን ወይንም አለመሸብረኩን መረጃ ካላችሁ ሃሳብ ስጡኝ።
ጌታቸው ረዳ - Ethiopian
Semay
No comments:
Post a Comment