የአዲስ ዓለም ሥርዓት
መሪዋ አሜሪካ ያስቀመጠቺው የአፍሪኮም አዛዥ ጄነራል ማይክል ላንግሌይ እና ባገኘው የወንድ ደረት ላይ የሚለጠፍ “ምናምንቴው” አሸከራቸው አብይ አሕመድ ጋር ሰሞኑን ተገናኝቷል!
ጌታቸው ረዳ
Ethiopian Semay
6/21/2025
ሐፍረት
የማያውቅ አብይ
አሕመድ በዚህ ወር ውስጥ ሁለት የኮሎኒያሊስትዋ አሜሪካ አለቆቹ አዲስ አበባ ድረስ
መጥተው አነጋግረውታል።
እነዚህም ሕዝባችንን
በገዳይ ክትባት ለመቀነስ የጣረ ቢል ጌትስ
የተባለው ዓለም የተጠየፈው ሐሰተኛ ሰው እና ጂቡቲ ውስጥ ሆኖ አፍሪካን እንዲቆጣጠር የተሾመው “የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ “AFRICOM” አዛዥ የሆነው “ጸረ አፍሪካ” ነው ተብሎ በታዋቂ የአፍሪካ ምሑራኖች
የተወገዘው ጄነራል ማይክል
ላንግሌይ በመለስ ዝናዊ እና በሃይለማረያም ደሳለኝ ቦታ የሾሙት አዲሱ አሽከራቸው አብይ አሕመድ
እንዴት እንደሚያገለግላቸው ሁለቱ ጸረ አፍሪካ ገለሰቦች በየተራ መመሪያ
ስጥተውት ሂደዋል።
“AFRICOM
ማዘዣው መሰረቱ ያደረገው ጀቡቲ ውስጥ ነው። የአፍሪካ ማፈርያ እያልኩ የምጠራት ማፈርያ የሆንችብን “ጀቡቲ” የተባለች መንደር
፤ ባሕርዋ በሙሉ አፈሪካን ለመቆጣጠር የሚፈልጉ የዓለም ቅኝ ገዢዎች
የተባሉት ሁሉ ፤ ከነጭ እሰክ ዓረብ ፤ ከኤሺያ እሰክ አጥናፍ ያሉት ሁሉ የባሕር ማዘዣና መገልገያ ሰጥታ የአፍሪካን ሕልውና እንዲደፈር በባንዳነት ሥራ ከተሰማራች ዘመናት ሆኗታል። ስለዚች ማፈርያ መንደር ካሁን በፊት አንድ አርቲክል
ጽፌአለሁ። በዚሀ ሁሉ የተላላኪነት ሥራ ስተሰማራ “ተይ የሚለዋት” የተማሩ ሰዎች ያሉባት አትመስልም።
ያም ሆኖ ይህ ጥቁር አሜሪካዊ ጀነራል ባለፈው ወራት በሃገረ ቡርኪና ፋሶ የታየው
ሕዝባዊ/አፍሪካዊነት መነሳሳትና መሪያቸው ኢብራሂም ትራኦረ የቀየሰው አስገራሚ ራስን የመቻል ጸረ ኮሎኒያሊስቶች ፖሊሲ የሃገሩና የመላ አፈሪካ ሉዓላዊ ነጻነት እንዲከበር አበራታች በሆነ ለአዲስ መንገድ በመነሳቱ ምከንያት
ጄነራል ማይክል ላንግሌይ የቡርኪና ፋሶ መሪው ኢበራሂምን
ለመፈንቀል በሐሰት ስሙን በማጠለሸቱ በብዙ አፈሪካ መሑራን
እና ወጣቶች መወገዙን ታሰታወሳላችሁ።
ይህ ጸረ አፈሪካ የሆነ ጥቁር አሜሪካዊ ሰው ፤ የተላከበት አጀንዳ የምትፈጽም ሃገር ኢትዮጵያ ምቹ ሆና ስላገኛት ቅጥረኛቸው ሥልጣን ላይ አውጥተው ኖቭል
ሸልማት ያስሸለሙትን አሽከራቸው አብይ አሕመድና እንዲሁም ሌላው የኬኒያው አሽከራቸው William Ruto በኩል የምስራቅ አፈሪካና
የመሳስሉ ሃገሮችን ለመቆጣጠር እንዲያስችላቸው ወደ ናይሮቢና አዲስ አበባ በመሄድ አንድ በአንድ በየተራ ለአሜሪካ ምን መስራት እንዳለባቸውና
በምትኩ አሜሪካ ለሥልጣናቸው መደላድል እንደምታመቻቸላቸው ትእዛዝ ሰጥቷቸው ሄዷል።
አስቡት! በአፍሪካ ምሑራን ዘንድ የተጠሉ ሁለት ጸረ አፍሪካ የሆኑ ሁለት አሜሪካኖች ቢል ጌትሰ እና ጄነራል ማይክል ላንግሌይ አበይን ባንድ ሳምንት ሲያገኙት፤ ምን እንደሆነ ይገባችኋል የሚል እምነት
አለኝ።
“AFRICOM የአፍሪካን ሀገራት ሉዓላዊነት እንዲያዳክም እና ለአዲሱ ዓለም ሥራዓት (New World Order) ግብ መሳካት የተመሰረተ
ጣለቃ ገብ “ኮሎኒያል ሠራዊት” ነው።
ታዲያ አለመታደል ሆኖ እንደ የቡርኪና ፋሶ መሪ ኢበራሂም ትራኦረ እና የመሳሰሉ ሃገራዊያን
ሀገራችን ባለመታደልዋ የድህነት ተመሳሌት ፤ የጠባብ ብሔርተኞች መጫወቻ
፤ የኮሎኒያሊስቶች ፤ የግብረሰዶሞች፤ አዲስ አበባ ወሰጥ የፋ የ666 ኢሉምናቲ ደላሎች ፈቃድ ሰጪ ፤ የገራፊዎች፤ የዘራፊዎች ፤
የደፋሪዎች ፤ የካኒባሊስቶች ሰው ሰውን በሊታዎች መናሃሪያ ሆናለች።
አምላክ ሆይ እጆችዋ ዘርግታለች እጅህን ዘርጋላት!
ሰላም
ሰንብቱ
ጌታቸው
ረዳ

No comments:
Post a Comment