Monday, February 7, 2011

በስሜት ፈረስ መጋለብ አቅጣጫን ያስታል።

ድረስ ለጎጠኛው መምህር (አማርኛ) $25.00 እና ሓይካማ (this is diffrent book/story that is defferent than the Amharic indicated) (ትግርኛ) $15.00 መጽሐፌን ለመግዛት ዕድሉን ያላገኛችሁ ካላችሁ በሚከተለው አድራሻ ደውላችሁማግኘት ትችላላችሁ Telephone (408) 561 4836 (Getachew Reda P.O.Box 2219 San Jose, CA 95109) getachre@aol.com www.ethiopiansemay.blogspot.com

በስሜት ፈረስ መጋለብ አቅጣጫን ያስታልጌታቸው ረዳ ካረንት አፈይርስ የተባለው የትግራይ ሕዝብ ጠላቶች የተደራጁበት “የኢንቴርኔት/የጠጅ ቤት” ቡድን (ፓል ቶክ ይሉታል መሰለኝ ፈረንጆቹ) ትናንት ማታ  እንዳያችሁት በስዕለ ድምፁ ላይ ያስተላለፈው ዘገባ እና ኢሳት የተባለው የስዕለ ድምፅ የዜና ማሰራጫም (መነፅር ያጠለቀ እዚህ በግራ በኩል ስዕሉ የሚታየው ሰውየ፤ የራዲዮኑ መልክት ማስተላለፊያ ድምፅ በእጁ ይዞ የኦጋዴን ነፃ አውጪ “ጣሊባኒሰት/ሙጃሃዲን ባንዴራ” የፎቶ ቁራጭ/ ክሊፕ ደረቱ ላይ computer screen ተለጥፎበት የሚታየው የኢሳት ዘጋቢ ከሆነ) መለስ ዜናዊን ለመቃወም ጀርመን ምዩኒክ ከተማ ድረስ በመሰባሰብ የመጡትን ሰልፈኞች ወደ ኢትዩጵያ ያስተላለፈው መልዕክት ከወንጀለኞቹ ሌላ የከፋው ወንጀል የሚፈጽም የራሱን ዘመን ብቻ ሳይሆን የመጪው ትውልድ ዕድል የሚያበላሹ፤ ከብሔራዊ ወንጀል ፈፃሚዎች ጋር የሚዳራ/የሚተሻሽ ስለሚያስመስለው በሚዲያው ላይ ግልጽ ዘመቻ ከመጀመራችን በፊት እርምጃውን በጥንቃቄ መመርመር ይኖርበታል እንላለን። ይህ ማሳሰቢያም ቸል ሳይለው ለሚዲያቸው ክብርና ህልውና ሲል እንዲቀበለው ከወዲሁ አሳስባለሁ። ደረቱ አጠገብ በክፕ ፎቶ ተለጥፎ የሚታየው የሙጃሃዲኖቹ ባንዴራ “ክሊፕ” ከ ኢሳት ጣቢያ ተላልፎ ከሆነ ጅግ አሳፋሪ ነው።
በተለይ “ካረንት አፈይርስ” ብሎ ራሱን የሚጠራው የትግራይ ሕዝብ ሲሳደቡ የሚውሉ እና የሚያድሩ ጠላቶች የተከማቹበት የፓልቶክ “ሽምቅ ተዋጊዎች” ስበስብ ከኢትዮጵያን ሰንደቃላማ ጋር የኦጋዴን እና በኦሮሚያ ነፃ አውጪ አልቃኢዳዎች የሚውለበለበው የጠላት “ባንዴራ” ጋር በማጋራት ሰንደቃላማችንን ሲያቆሽሹብን በስዕለ ድምፅ ቀርፆ
{“የካረንት አፈይርስ ልጆች- - በተለይም ከኦሮሞ ብሐረስብ (በኔ አገላለጽ ማሕበረሰብ) ወንድሞቻችንና እንዲሁም የኦጋዴን ብሄረሰቦች (ማሕበረሰብ) የተውጣጡ ህዝባችንን ነፃ ለማውጣት ባሁኑ ጊዜ የወያኔን አገዛዝ ሥርዓት ለመጣል የሚያስችለው የጋራ አንድነት እንደፈጠረ ነው የሚያሳየን”}
በማለት ያስተላለፈው የፓል ቶኩ ሽምቅ ተዋጊ ዘጋቢ፤- ኢሳትም እንዲያ አይነት ወራዳ ዘገባ አስተላልፎ ከሆነ ከጥንት 640 ዓ.ም ጀምሮ ኢትዮጵያን ለመደምሰስ የተጠነጠነው ሴራ ከሚያድሱት ጂሃዲስቶች ጋራ ዓለማ ያነገቡ ጠላቶችን መደገፍ መሆኑን ከወዲሁ ሕዝቡ እንዲገነዘብ አሳስባለሁ። ኢነኚህ ጂሃዲስቶች ከጥንት ጀምረው ከዘርአያቆብ አምደፅዩን ወዘተ….ከዚየም በሗላ በተለያዩ የኢትዩጵያ አምበሳ ጦሮች ሲደከሩ የቆዩ ክረስትናን እና እስልምናን የሚያንኳስሱ፤ህግን ሚፃረሩ ተራ ወረበሎች ከጌዜና ከስልጣኔ ጋር የማይሄዱ ጣሊባኖች ጠላት መሆናቸውን አሁንም አሁንም ደጋግመን የፓልቶክ የሽምቅ ተዋጊ ቡድኖችና እንሱን የሚያሰክሩ በያገሩ እየዞሩ ድምፅ ማጉልያ ጨብጠው የሚየሳብዷቸው ዋሾችና ደላሎች አሁንም ደጋግምን እንመክራችሗለን። ተገንጣዩችና ጂሃዲሰቶች ኢትየጵያውያን አይደለንም ስለሚሉ የግድ “ወብድሞቻችን፤ ቅብጥርጥስ ..”የምትሉትን ቂልነት አሁኑኑ አቁሙ!ራሳችሁን አበላሽታችሁ ሌላውን አዲስ ትውልድ አታደንዝዙ አትሞዳሞዱ ማለት “አትሞዳሞዱ” ማለት ነው! ያለፈው ይበቃል! ሌላ ጉድ አታ ምጡብን! የወላጆቻችሁን ታሪክና ባሕል አታርክሱ!ጂሃዲሰቶቹ እና ኦኖጊያኖቹ አቅም ቢኖራቸው የ ኦርቶዶክስ እና ያማራ ገበሬዎች ሴትና እመጫት አርደው በደም እንደታጠቡት ሁሉ ድሮ ኢትዮጵያን በትነው እናንተውን አርደው በጨረሷችሁ ነበር፤ ነገር ግን ዕድሜ ላንዳንድ ኢትዩጵያዊያን ቆራጥ ዜጎች ዛሬም ገትረው ይዘዋቸው አቅማቸው ተመናምኖ ፈረንጅ አገር ለፈረንጅ እየሰገዱ ጌቶቻቸው ያሰፉላቸውን ጨርቅ እያውለበለቡ አገር ከመበተን ርቀው እራሳቸው ስደት ከትተው ከሩቅ እሳቱን ለማቀጣጠል “እፍ…እፍ..”ሲሉ መከራቸውን ሲያዩ እናንተ ደግሞ ጭዱንና ማገዶውን እያቀበላችሁ ማፈሪያ ትውልዶች ሆናችሁ እነሱ ጋር “እፍፍ እፍፍ..” አትበሉ!!!!
እነኚህ በስሜት ፈረስ የሚጋልቡ የትግራይ ህዝብ ጠላቶች የተከማቹበት “?ካረንት አፈይርስ”የተባለው የፓልቶክ ሽምቅ ተዋጊ ቡድን፤ -ቀን በብርሃን ቁርኣን በእጃቸው የያዙ ሲጨልም ደግሞ ሰይፍን የሚያውለበልቡ ጂሃዲሰት ሽብርተኞችን “ውንድሞቻችን”እያላችሁ የማንቋለጫ ስም በመስጠት አልፎም “ከነሱ ጋር የጋራ አንድነት በመፍጠር ወያኔን በመጣል ሕዝባችንን ነፃ እናወጣለን” እያላችሁ ከፀረ አንድነት ከፀረ አገርና ከሽብርተኞች ጋር አንድነትን አበጅተናል በማለት ባደባባይ የሚትለፍፉ “የስሜት ፈረሶች” ዊኪ ሊኪ የተባለው “ምስጢር አውጪ”ድረገጽ እንዳለው እውነትም ተቃዋሚው “ከአብዛኛው ኢትዮጵያ ሕዝብ ልቦና የጎበጠ/ያፈነገጠ’/ያልተጣመረ”ሊለን የበቃውም እንደናንተው ያሉትን የስሜት ፈረሶች ግልቢያ እና ጥድፍያ ግምገማ በመነሳት እንደሆነ ይመስለኛል።
አንባቢ ሆይ!
እነኚህ የስሜት ፈረሶች የት እንደሚጋልቡ እና ከማን ጋር እየጋለቡ እንዳሉ ካላወቁት መለስ ዜናዊና ቡዱኑ ብታምኑም ባታምኑም ብዙ ጌዜ ሊገዛን ነው።የነኚህ ጂሃዲስቶችና ጣሊባን ከሃዲዎች ባንዴራ ያለ ማፈር ሰንደቃላማ ተብሎ- ለዘመናት የብዙዎቹ አፍሪካ መመኪያ ሆና በክብርና በተምሳሌነትዋ በየአፍሪካ አገሮች የምትውለበለብዋ በአረንጓዴ ቢጫና ቀይ ቀለም ያሸበረቀቺው ሰንደቃላማችን ጋር ዕኩል እያጎዳኙ ሲያቆሽሿት ያየነው እንዳይበቃ:-
“ኢትዮጵያዊነታችን ለነፃነታችን ለማስከበር በጋራ እንሰለፋለን ይህ የጋራ አንድነት ሰላማዊ ሰልፍ የመጀመርያው ትልቁ ምልክት ነው ነው…. ምንም እንኳ አንዳንድ ጥራዝ ነጠቆችን ቢደመጡም ያንኑን ከቁም ነገር ሳንቆጥር በጋራ ተሰልፈናል”
ሲል ዘጋቢው ያስደመጠን ዘገባ ምን ማለት ነው? ጥራዝ ነጠቅ ማለት ምን ማለት ነው? ኢትዮጵያ ትውደም! ኢትዮጵያ አውት ኦፍ ኦጋዴን! ሲሉ ጂሃዲስቶቹ እንደ ቀላል ቃላት “ጥራዝ ነጠቅ” እያሉ ቸል ብሎ ህዝቡ ለማንንቱ ነቅቶ እንዳይከራከር ሕዝብን ማዘናጋት ምን የሚሉት ኢትዩጵያዊነት “ወንድማዊ አንድነት” የቱ ጋር እንደሆነ ሊገባኝ አይችልም።
“ህዝባችን ባሁኑ ጊዜ ወያኔን አገዛዝ ለመጣል የሚያስችለው የጋራ አንድነትን እንደፈጠረ ነው የሚያሳየን” ማለት ምን ማለት ነው”? የጋራ አንድነት ከ “ኦኖግያ”፤ ከኦጋዴንያ ሙጃሃዲኖችና ጣሊባን ጂሃዲስቶች? በምን ስሌት ነው “የጋራ ግምባር” እና “አንድነት” ፈጥራችሁ እኛኑን ከወያኔ አገዛዝ ነፃ አውጥታችሁ የኢትዮጵያን አንድነት የምታስከብሩት?ወይስ የነሱ ፈረሶች ሆናችሁ ሊጋልቧችሁ ሲመጡ አለጥልጣችሁ ወገባችሁን በማዘጋጀት ጀብሃዎችና ሻዕቢያዎች በተማሪዎች ማህበር ጊዜ የተጫወቱትን ሚና ዛሬም በነ ብርሃኑ እና በነ ኦነግያ ቡድኖች እየተቀነባበረ ያለው እከከኝ ልከክህ አስቂኝ ‘/የፖለቲካ ኮሞዲ ሴራ ለመድገም ነው”? በጣም አስገራሚ ጊዜ!!!!!
አንድ አገር እንደ አገር ለመቀጠል ከሆነ ቤትህን እና አገርህን ለማፍረስ መጥቻለሁ እያለ በግልፅ ሳይደባብቅ የሚወጋህን ጠላት “ወንድምየ! ጋሽየ” ስላሉት ጠላት ካሰበው ማዘናጋት አይቻልም። ተሞክሮአችን ያንኑ አይቶታል/አልፈታል። ወይስ ኦኖጊያኖቹ እና ኦጋዴኒያኖቹ በረሃውን ሊያለማምዷችሁ ፤ኮሪደር ሊሰጧችሁ ነው ያ ሁሉ “ማንቋለጥ”እያደመጥናችሁ ያለው? ያ ከሆኑ ሕልማቸሁ ደካማ ነው፡ ለራሳቸው ኮሪደሩ ጠቧቸው “ሻ …ዓ…ቢ .. ያ” ጓዳ ውስጥ ከብርዱ ተጠልለው ተጣበው መርሃ ግባቸው አልሰራም ብሏቸው ተቸገርዋል! ወንድሞቼ ልንገራችሁ (የትግሬ ወንድመ የለንም ካላላችሁኝ -ሁሌም በየፓኢልቶካችሁ ትግሬ ትግሬ እያላችሁእንደምትለፋደዱት) ብዙ ተሞዳሟጆች ጠላትን ሲለሳለሱ ኢትዮጵያን አሁን ላለንበት አድርሰውናል። ኤርትራን ከኢትዮጵያ የሚያስገነጡሉበትን ዘዴ አጥብቀው ጣሩ፡ ምሁራን ጠላቶችን እየተለሳለሱ ነፃ አውጪዎቹ ጋር በየአዳራሹና አውሮጳ አሜሪካ “ወንድሞቻችን ናቸው”፤ “ላንደነት በጋራ ቆመናል ፤በጋራ ደርግን ነፃ ከጣልን በሗላ እንነጋገራለን”እያሉ ሲተሻሹ ገንጣዮቹ ግን ኢትዮጵያን የሚያፈርስ ሴራ ሲጎነጉኑ ነበሩ። እንደናንተው ዓይነቶቹ የፈረስ ስሜቶችም ወገባቸውን ለተገንጣዩች እያለጠለጡ ጋልበው ጋልበው ጋልበው አስመራ እና አዲስ አበባ አደረሷቸው። መጨረሻው የሆነው መዘርዘር አያስፈልግም፡ የምታውቁት መሰለኝ። በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ “ኦኖግያም”ሀኑ “የኦጋዴን ጣሊባን ሙጃሃዲኖች”የሚፈልጉት እና የሚመኙት “የኢትዮጵያ ሞት” ነው!! አራት ነጥብ። የጋራ አንድነት የጋራ ንገግር ፤ጋራ ትስስር፤ የጋራ ሰላማዊ ሰልፍ፤የጋራ ጥምረት…ወዘተ…የሚሉት የማታለያ ዝባዝንኬ ጌዜው ያለፈበት ተሞክሮ የከሸፈበት የስሜት ግልቢያና ማዘናጊያ መሽቀንጠር አለበት። ጠላት የሚሞዳሞደው በቂ ሃይል ሲያይልህ እንጂ ውጭ አገር ፓል ቶክ ተወሽቆ ወይንም ዳላስ ቴክሳስ እና ካናዳ አዳራሽ ባንድነት ቁጭ ብሎ ስለለፈለፉና እራት ስለበሉ “ኦነጊያም ሆኑ ሙጃሃዲኒያ” በደማቸው ያደረው የኢትዮጵያ ሞት ከመመኘት ከቶ አይቦዝኑም። የኸን ማወቅ ይኖረባችሗል። እንደገና ልድገመው፤ ኢትዩጵያን የመጥላት አባዜ ደማቸው ውስጥ ስለተሰራጨ “ለ ኢትዩጵ ያ ሞት ከመመኘት” አይቦዝኑም ። ይኸነን ማወቅ ይኖርባችል!!!!!
ከተሰው ጀግኖቻችን ምክር አንድ ነገር ልስጣችሁ። በጠላቶች “አትሞኙ፤ ጠላት ምንም ቢሆን ጠላት ነው!” ብለው ምፅዋ ላይ የቴዎድሮስ ፅዋ አንስቶ የተሰዋው ጀግና ቃል በመዘከር ልሰናበታችሁ። ያ ጀግና ጀርመን ላይ ተውለበለቡ የጠላቶቻችን ባንዴራዎች ኩፉኛ የተፋለማቸው መሆኑን በዚህ አጋጣሚ የስሜት ፈረስ ጋላቢዎች እንዲያውቁት እነሆ። “አንድ ሰው ቤት ሲሰራ የሚሰራው ቤት በርና መስኮቶች አሉት። አንድ ሰው ደግሞ ሞተ እንበል፤መቃብሩ በርና መስኮት የለውም። በርና መስኮት የሕይወት ምልክቶች ናቸው። በመሆኑም ያለ ባህር ብልፅግና ስለሌለ የ ኢትዮጵያ ሕዝብ ባህር ተነጥቆ የሚኖር ሕዝብ አይደለም። ከሻዕቢያ ጀርባ ሆነው ቀይ ባህር የኢትዮጵ ያ አይደለም የሚሉ አገሮች ጋሻ ጃግሬዎቻቸው ሁሉ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ፍላጎታቸው የ ኢትዮ ጵያ ሞት ነው። የባሕር በር የሌላት ሀገር ሞቶ ከተቀበረ ሰው የምተለየው በትንሹ ነው። ምክንያቱም የባህር ሀብት ከማጣቷም በላይ ምርቷን ወደ ውጭ የግዴታ ወደብ ስለምትከራይ ለወደብ ክፍያ የምትከፍለው የገንዘብ ውጭ ዜጎቿን ያደኸያል። በአኳያው ጠላቶቿንና ባለወደቦቹን ብቻ ያበለፅጋል። ይህ ዕድል ለኢትዮጵያ እንዳይደርስባት ቀይ ባሕርን የኢትዮ ያ ትውልድ ይፋረድ”ሲሉ እንደጨረሱ ፊታቸውን ወደ ቀይ ባሕር አድርገው ወታደሩ እያያቸው እንደ ቴዎድሮስ ራሳቸውን ገድለው ወደ ባሕሩ ወደቁና ሞቱ። " ጀኔራል ተሰማ ይባላሉ!
ያ ጀግና ጀኔራል ከመሞቱ በፊት በህይወቱ እያለ በበርካታ አጋጣሚዎች የተፋለማቸው የጠላት ባንዴራዎች በሙሉ ጀርመን ውስጥ በዛ ሰላማዊ ሰልፍ ውስጥ ሲውለበለቡ አይተናል። ቅጥረኛውን ፀረ ኢትዩጵያ መለስ ዜናዊን ለመቃወም ሲባል ብቻ ጀኔራሉ ከተፋለማቸው የለየላቸው የኢትዮያ ጠላቶች ጋር እየተሞዳሞዱ “የጋራ አንድነት” ፈጥረን መለስ ዜናዊን ለመጣል ሰልፍ አደረግን በማለት የኢትዮጵያ ዳር ድምበር እና በከርሰ ማህጸኗ ውስጥ የተካለሉና የታቀፉ ሃብቶች ሁሉ ለማውደም እና ለመቆራረስ ከሚጣጣሩ ጠላቶች ጋራ አንድነት መግጠም ማለት ያለ መብሰልና ያለፉት ትግሎች ያለ ማጠን የተነሳ ችግር ነው። በኤሊባቡር በጂማ በሓረር በባሌ…ክርስትያኖችና አማራዎች በገጃራ አንገታቸው እየተቀላ ጀርመን ውስጥ ለገጀራ መግዢያ ከሚያቀብሉ ጋር የጋራ ግምባር ፈጠርን ማለት የወንጀል ተባባሪነትና አሳፋሪ አንድነት ስለሆነ ለወደፊቱ ከ እንዲህ ዓይነት ዘገባ ከማተላለፍ መቆጠብ ያስፈልጋል። በስሜት ፈረስ መጋለብ አቅጣጫን ያስታል። ሰላማዊ ሰልፉን ማስተባበሩ ጥሩ እያለ መለስ ዜናዊን ለመጣለ፤ኢ ሲባል መጨረሻ ላይ ከጠላቶች ጋር አንድነት ፈጠርን ስትሉ ነገረ ስራችሁ “ወጡን በሚየስጎመጅ መልክ ከሽና ስታበቃ መጨረሻ ላይ ውሃ ሞላቺው የሚባል ትግርኛ ምሳሌን አስታወሰን።በስሜት ፈረስ መጋለብ አቅጣጫን ያስታል።
ኢትዩጵያን ሰማይ አርታኢ ጌታቸው ረዳ my advice to those untrained Horses is “stop flirting with Ethiopian Mujahedeen and Talibanist terrorists” Editor www.ethiopiansemay.blogspot.com or simply Google it (Ethiopian Semay.)

8 comments:

Anonymous said...

Thanks Getachew,

Naive Ethiopians dance with a bunch of separatists, criminals and terrorists as these vicious groups fight woyane. The agenda of OLF and ONLF is to dismantle Ethiopia and establish Oromia and Ogadenia, and as a result to make the area war zone which will distroy all of us.To hate Woyane one thing but working with groups with distructive agenda some thing which is incomprehensible. A true Ethiopian would never do that.

Anonymous said...

From the Editor:
Thanks. Have you also notice that the new Media calling itself ESAT TV repeatedly inviting that retired and retarded Lencho of OLF who should have been in the International Court for human right abuses insulting belittled Menlik accusing Menlik , insulting Menlik, belittled also the TV program encore repeatedly with his arrogance and giving his interview in English? What a shame? Shockingly also, ESAT again is in love with those criminal and anti Ethiopia elements bringing Lencho and the pathetic old man, and OLF Lawyer Beyan. I can understand why Berhanu and these distractive elements are joining the interview together, because they have common boss Isays Afewerki. But what amazed me is Lencho came back and give his interview in Amharaic that he refuse to speak it in his earlier interview. He is trying to be like Isayas Afewerki (African Ferenji even Ferenji speaks it fluent than Lencho- he intentionally is confusing himself. He sometimes speaks it and sometimes refused to speak Amharic, sometimes he speaks it in a broken way, sometimes fluently. He is just hateful old man) - hate for Amharic language. How ignorant can this destructive fellow be to hate speaking Amharic language? What amazed me still is this man called Lencho said “he was young at the time now the politics is changed so OLF’s position must be changed- at the same times, he keeps changing going back to his distorted youth time politics of secession. At the same time, he said, he is retired from politic and he at the same time is in it. Have you seen any confused power hunger and destructive old man like this fellow? Getachew Reda

Balemayehu said...

WOw! Egeziabeher yebarkeh! Ato Getachew.

Balemayehu said...

Aegeziabeher Yelebehen yeseteh wondemachen Getachew! Lebe aresse qumneger!

Anonymous said...

A couple of years ago I met a person claiming to be a member of EPPF (Arebegnoch Ginbar)here in London and a discusion broke out on various political issues.As a concerned Ethiopian I seriously warned him the dangers of working with Shabiya, and other distructive elements such as OLF and ONLF.My logic was very simple:Any political group that loves Ethiopia would definitely raise the issue of Assab one day and Shabiya knows that.Woyane is the only regime that gave away Assab unconditionally. Woyane is still the defender of Eritrean independence.so, how on earth does Shabiya help pro Ethiopian unity groups which possibly turn their gun against Shabiya when they come to power to resolve a lot of outstanding issues? The leaders of Shabiya are not that stupid.
How many inocent Ethiopians have been killed by Shabiya out of hatered? How many ex-Ethiopian soldiers were killed after they put down their gun out of hatered when Shabiya controlled Eritrea? Shabiya is anti-Ethiopian and a very hate full element that work very hard to distroy Ethiopia.
I warned him to stop their day dream of liberating Ethiopia by lunching an attack from Shabiya base. As we have read recently several EPPF fighers have been disappeared/killed in Eritrean soil, and EPPF is on the brink of distruction.
There is also enormous danger working with criminals and separatists such as OLF and ONLF. These two hatefull groups would like to establish Oromia and Ogadenia on the grave of Ethiopia. They are nothing to do with democracy. True Ethiopians should fight these hatefull and vicious groups.

Anonymous said...

Part 1-
FROM GETACHEW –Editor
Thanks all:
Look, what we are observing among the opposition parties, media, leaders, activists inside or outside the country is bourgeois tendency in that what I meant is opportunism, selfishness, power hunger, narrow nationalism and alliance of selected groups taking the media to highlight their certain useless icons’/leaders as the Saints’/rescuer of the nation. Here, the so called opposition media is playing and has played a destructive roll in devalues the value of Pan Ethiopianism revolution which is been devalued for the last 35 years.
continue topart 2.....below

Anonymous said...

Prt 2- from the Editor
This kind of media is like ants on a tree that destroy the health of the tree. These are part of the so called educated bourgeoisie which lets their bourgeoisie partners (the ethno group/secessionists) off the hook and sets Pan Ethiopian activists’/parties off the track (alienated them) in an attempt to put brake on their struggle. The so called Pal Talk media groups, the so called ESAT TV, Ethiomedia, Ethioforum, Abugida, Abay media, Addis Demts, Ginbot 7… are collection of confused elements coupled with a certain tactical shift. While certainly not giving up their groupie status to dominate their chauvinist propaganda (worshipping certain elites) aimed at “proving” the inferiority of other opposition groups and blaming them for their icons’/leaders failures. What is going on now is a new tactic coming out of the so called opposition media in Addis Ababa (AWRAMBA TIMES) and its branches on the Diaspora Internet Media (Ethiomedia, Ethioforum, Abugida….) now, their Bertukan is faded- it is now the Jawar and the rest of the ethnos as their replacing tools to substitute their Bertukan (remember what I just said over and over about Bertukan- I was right then and I am right now- though I got so much insults from the silly oppositions for saying it openly). AWRAMBA is now promoting the narrow nationalist Oromiya republic advocate Jawar Mohamod as the new young African breed like Meles Zenawi!!! It is shame that all those media are now playing and flirting with those anti Ethiopia elements in the name of WORKING TOGETHER to remove Meles Zenawi’/TPLF. Now, the Pal Talk, the internet media are now officially became their wing. Berhanu Nega is now in love with the so called OLF, ESAT is now in love with the so calls OLF and its likes all in the “name” of doing what the media should do (not taking side!!!) What a joke! Sympathize with the Oromo , Ogaden people is different than flirting and sympathize with petty bourgeoisie liberation front leaders who lives their comfort life in Diaspora sending their children and families to European and American schools while the poor Oromo and Ogadenian kids are made to die for these liars. Have you ever seen leaders guiding liberation from abroad living comfort life.

Anonymous said...

Part 3-
These are gamblers promoting bourgeois nationalism, not for oppressed people. And sadly yet, their taken seriously as politicians and spokes person of the oppressed people by these failed media and their puppet dogs who gave them media coverage, money and support!
They denounce us as “Old Guards, national chauvinists’/NefteNgoch:” they really mean that. We refuse to take the stand of the bourgeoisie or communists, or proletariats, fascist, agrarian revolution liberation, but insist on directing our spearhead at the ruling class for human rights to be respected, for Ethiopia and Ethiopian history and boarder respected as it was for century before us. We direct our demand towards secessionists to stop using the name of the people to advance their comfortable life in the Diaspora (while they living abroad, failed to fight along with the people who they claimed oppressed to librated). This is prolonged deceit, cheating and lies in the name of the oppressed people has to end. It simply can’t continue in such trend. This struggle became as sharp as it did because these opportunists and liars base their careers on the promotion of bourgeois nationalism, deceit and brainwashing poorly informed population inside &in the Diaspora. Liars should not be taken as libration fronts or even as politicians. I have no place for those liars. They have to be exposed as liars! getachew Reda editor Ethiopian Semay