Wednesday, July 12, 2023

ከመከላከያ ጎን እንቆማለን ብለው ጦርነቱ ሲካሄድ ድጋፍ ከሰጡ የትግራይ አባ ሰላማ ቦርድ አባላት ጥቂቶቹ በማስረጃ ተጋለጡ ጌታቸው ረዳ (Ethiopian Semay) 7/12/23


ከመከላከያ ጎን እንቆማለን ብለው ጦርነቱ ሲካሄድ ድጋፍ ከሰጡ የትግራይ አባ ሰላማ ቦርድ አባላት ጥቂቶቹ በማስረጃ ተጋለጡ

 ጌታቸው ረዳ

(Ethiopian Semay)

7/12/23

ለዛሬ አጥብያ ሌሊቱኑ ለትግርኛ አንባቢዎቼ በትግርኛ ይህንን በሚመለከት ጽፌ ነበር። በዚያው የትግርኛ መልእክቴ ያጠነጠነውም አቤቤች አደኔ የተባለች “የኦሮሙማ አዲስ አባባ ከንቲባ” ፤ ፋሲል የኔአለም” (አሳት EMS) በተባለው ወራዳ ግለሰብ በትግራይ ጦርነት ወቅት የዘመናችን “ጣይቱ” ሲል የሰየማትን ሴትዮ አዲስ አባባ ሆና በጦርነቱ ወቅት << ትግሬዎችን ፈቅደን እንዲኖሩ ብናስቀምጣቸው ጁንታው አሸነፈ እያሉ ይጨፍራሉ>> እያለች “የቀይ ሽብር” ዘመቻ ዘርግታ ትግሬ ሁሉ እያደነች ፤ ትግሬ የተባለ (ሁሉም ትግሬ) የከተማው ኗሪ በፕሮፋይል አጀንዳ “እያስደበደበች፤ ንብረቱ እያስቀማች ስታስር እና ስታስገድላቸው የነበረቺውን አቤቤች አዳኔን እነዚህ “የትግራይ ሃገረሰብከት ተዋህዶ አባ ሰላማ ክሳቴ ብርሃን” የሚል ሕገ ወጥ ተቛም የመሰረቱ ጳጳሶች እኔ <<የትግራይ ጳጳሶች ማሌሊታዊ መንበረ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን”>>  ብየ የምጠራቸው ጉደኞች የትግሬ ጳጳሶች፤ መቀሌ ድረስ ጋብዘው “አሉላ አባ ነጋ አየር ማረፊያ” በቀይ ምንጣፍ እ፤ል፤ል እያሉ እጅ እየነሱ ተቀብለዋታል። አብረዋትንም የሄደው ሽመልስ አዱኛም እንደዚሁ መስቀላቸው እያወዛወዙ በፍቀር ሲቀበሉ <<ለትግሬዎች እንባቸው ያፈሰሱትን አባ መትያስን>> ግን አናነጋግርም ብለው ቤተክርስትያን እንዳይገቡ ዘጉባቸው።   ጉዳቸው ግን ከዚህ በታች ያስቀመጥኩት የቪዲዮ ርዕስ እና ቀን አደምጡ።

ቪዲዮውን እስከ መጨረሻ ተከታተሉት። በቪዲዮው ላይ በፎቶ የምታይዋቸው የትግራይ አባሰላማ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ቦርድ አባላት ሁለቱ ለምሳሌ በNovember 17/2020 <<አቡነ ኤልያስ እና አቡነ እንጦስ>> ጦርነቱን ደግፈው ለመከላከያ እደግፋለሁ ብለው ደረታቸው ላይ መስቀል አስደግፈው “መሃላ ገብተው፤ባርከው” ድጋፍ ሲሰጡ ጦረነቱን እንደ ተቀረነው “ይለይለት” እያሉ አዲስ አበባ ሆነው በወቅቱ November 17/2020  በወጣው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ኮርፐረሽን የሕዝብ ግንኙነት መምርያ  ፌስ ቡክ” ላይ ዜናው ለጥፎት ነበር ሲል Ethio 360 ሃብታሙ አያሌው መረጃውን ይፋ ድርጎታል።

 ሁለቱ ትግሬዎች ሲሆኑ እመሃል ያሉት ደግሞ ኦሮሞ ናቸው። ኦሮሞውን ትተው አማራ ጳጳሳትን ብቻ ነበር፤ የትግራይ አባ ሰላማ ተብየው “የወያኔ ሃይማኖታዊ ክንፍ” አማራ ጳጳሳትን እየመረጡ ሲያወግዙ የሰማናቸው። ጸረ አማራነታቸው በግልጽ ከወያኔ የተረከቡት ፖለቲካ ተግባራዊ አድርገውታል።

እነዚህ የወያኔ ጳጳሳት በምን ሞራላቸው ይሆን ሌሎቹን ጳጳሳት ጦርነቱን አላወገዙም ብለው የኮነንዋቸው?

አራት ከሎ እና የመቀሌ ፖለቲካ፤ የብርሃኑ ጁላ ወለፈንዲ ዛሬ ምን አለ ? ሓምሌ 4 2015 Ethio 360 ቪደዮውን አድምጡ

ጽሑፉን  አሰራጩት እባካችሁ!

 ጌታቸው ረዳ

ሃብታሙ አያሌው የትግራይ “መንበረ አባ ሰላማ” ጳጳሳትን አጋለጣቸው

https://youtu.be/v2lKqitVw_U

 

           

No comments: